የሌ/ኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች (The Untold Secrets of Lt. Col. Mengistu Haile Mariam)

"መጽሐፍን የሚወድ ሰው መጽሐፍን ማወቅ አለበት" "መጽሐፍ ፀሐፊውን ወይም ደራሲውን ያሳስበዋል"… የሚሉ አባባሎች አሉ። ታድያ እኔ ከነዚህ ሁሉ ደስ የሚለኝ አ

141 79 9MB

Amharic Pages 117 [124] Year 2013

Report DMCA / Copyright

DOWNLOAD FILE

Polecaj historie

የሌ/ኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች (The Untold Secrets of Lt. Col. Mengistu Haile Mariam)

Table of contents :
መቅድም
ጥቁሩን ፈረስ መች አምጣልኝ አልኩህ?
አምባገነን መሆኑ መች ታሰበ
ምንም እገኳገ እኛን ቢጠቅምም ባይጠቅምም
ሻለቃ ቢራራ
ታሳቁ ቤተ-መንግሥት ጥይት አርግዞ የገባው መሶብ
የተደራጀው ኃይሳቸው
አንዳንዴ ሳስበው ልጄ ድንጋይ እራስ ነው!
የመንግሥቱን ልጅ ሹፌራቸው በመኪናቸው ገሎባቸዋል
ወያኔና ሻዕቢያ ጉንዳንና አሸዋ ናቸው
ሌ/ኮ መንግሥቱ ለቤተሰቦቻቸውም ያልሆኑ መሪ ነበሩ
"ጥቂት ጄኔራሎች"
ሌ/ኮ መንግሥቱ በትረ መኮንን ዱሳቸው ላይ ብዕር መሰል ሸጉጥ እንዲገጠምላቸው አዘው ነበር።
ጆሴፍ ስታሊንን እና ሌ/ኮ መንግሥቱን የሚያመሳስሏቸው ነገሮች

Citation preview

እ; ግን በፍርድ እገሳችኋለሁ ሌ/ኮ መንግሥቱ

፡ፆ/ቭ ፥

ኣቂ.

ቄ፡ጋፍሙ ይኑ

ይ'

ሀህዐሃሯዓሴ ## ይቁ.

ለያ «

|? ይ.



7

፡-፡

8፡1 ም

ነ;

ፊ «25

.

ይሶ መንገፉ ያያኾቀ ፣ሯ ምሥ)]ሯጀም

ስዘጋጅ ከሽቱ ዉገጽሙ

/ሥሳሲ

የቀድሞው በዩ 80 ከባሰ)

ነሕሴ 2005

ዓ.ም ታተዉ

"ካቡጫ

ዋቋፍ2 ፈረሪዕ መቻ ለምማ4ሷኝ 4ጳሱሀሆፇ 4ምፃያጋዕ። መያሁታ መቻ

ሪያ... ን 55 ቴሩ ሩ ራራ 4ሩዓ4 ++

ምጋም 4282 ጳቸ2" ደጠቅምም

ዓዓ ንን።+. ን ንን

7

ፍፀዉጠቅምም ....... .......›.›.›››››.ዐ›››.......2

ታቀቋ ይፖመጋጎሥፉቶ ምይ ዳድ'ፇ# ያፇ‹ው «መያዘ... /.....,፡ -ንህህፊ4949ዓ-፡ዓዓ፡5፡፡፡፡፡፡ “ሄሄ ሩ፥ ፈርያ.” ሸቸረሪ

ለ አ999299፡9999999፡822፡8995989999.፡፡

4##2ዴ 4ጎያው ልደ ድጋይ

ኋራዕኃ #ው/ ..,ፔዜዜዜዜ----5፡፡.›.››-..››››.›ሠ- =

ዖመፇፇሥሠ2ዎ ሷሯ ቾሯፌራኛቸው #መዲኖቻውጮው ዉና 4

ገታያምዎጳ....

7#ሪሠፌዖ ሦፇሪ/ና መፖፇሃሥራሯ

ያጳያታ

መሪ

4ይ

ለቻዎ

ታሪ

እእ.

ኖጎ ውም

ጋ ዓዓ 4 ሃሃሌቃ

“ዖሦቋታ ደዴፅራሮቻ.... ሐዖ

መ2ፇሥቱ

ያቀረ

መሪ) መሶኃ22 ቶዶጎምቸው

መፅጳሷ #ጾምሦ 42ጂ፪7ፃጠምጎቸው ፅው ደፅፍ

ይይይ ፖ7

4ይ

#ቴሪሮ

አያርረ።፣

ዕሰታ4ፈ22 ጳናኖ ዶ

መፇሃሥ#ኃ ዖሚያመዓሪፈፇው #ሃፖቻ

፲ቨ

777

ዘጠ ቅጅም



"መጽሐፍን የሚወድ ሰው መጽሐፍን ማወቅ አለበት" “መጽሐፍ ፀሐፊውን ወይም ደራሲውን ያሳስበዋል"... የሚሉ አባባሎች አሉ፡፡ ታድያ እኔ ከነዚህ ሁሉ ደስ የሚለኝ አንድ አባባል አለ "ደራሲያን የአዕምሮና የመንፈስ መሐንዲሶች ናቸው" ይባሳል፤ ልክ ነው፡፥ እነሱ ታንፀው ሌላውን ሰው ያንጹታል።፡ ይህ አባባል የሊቆቹ አባባል ሲሆን የአኔ የጎልማሳው አባባል ደግሞ “በራስህ

ዕደግ፣

የጥበብ

ፍቅር፤

በውስጥህ

ይብራ"

የሚል

ነው፡፡

ለምን ብትሉኝ ከደራሲያን ብዙ ጥሩ ነገሮችን አግኝቻለሁና ነው፡፡እናም ይህ መጽሐፍ 'ሕይወት በመንግሥቱ ቤተመንግሥት" ከተሰኘው መጽሐፍ በይዘቱም ሆነ በቅርጹ ሁሉ የተለየ

ሲሆን

"ሕይወት

በመንግሥቱ

የስቃዩን ዘመንና የጨካኝ ወታደሮችን አፈጻጸም(አገዳደል) ያሳየ ነበር፡፡

ቤተ-መንግሥት"

የግፍ ስራና

የግፊኞቹን

የሕይወት በመንግሥቱ ቤተ-መንግሥት ደራሲ እውነተኛነት የሚያሳየው ደራሲው ስማቸው በፎቶግራፍ ተደግፎ ወጥተዋል።፡፡ እንደ ሌሎቹ ደራሲያን በብፅር ስማቸው ሠርተው

በ3ላ

ደራሲያን

ሳይሆኑ

ምንም

ፍራቻ

ላይ

ግን

በዋናው

ብዙ መኮንኖች

በድፍረት

ስማቸው

እየሰሩ

አንደሚቀይሩት

የነበሩትን

ሁሉ

ያለ

ነው የጻፉት፡፡

ይህ

"የሌ/ኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች" መጽሐፍ በአስራ አንድ ምዕራፎች የተከፋፈለ ሲሆን የሌ/ኮ መንግሥቱን የግል ባህሪያቸውንና ሥጋታቸውን አካቶ 1፲

.

የተጻፈና ነው፡፡

ሳይንዛዛ ይህን

በአጭሩ

መጽሐፍ

እውነታዎችን

ለማዘጋጀት

የወጣው

ከባድ ቢሆንም በቆራጥነት ወስኖ መስራቱ እንደሚሆን ለአንባቢያን አዲስ አይደለም፡፡

እናም በመግለጫነት ያልተነገሩትን የተደበቁ

ብቻ

ይዞ

እየወጣ

ወጪና

ድካም

ምን ያህል አስቸጋሪ

መፅሐፉ ከትውልድ ዘመናቸው ለመነሻነት የተነሳውን ነገር ለመነሻ የተወሰደ ሲሆን ጎላ ጎላ ያሉ እውነታዎች የያዘ ነው። እኔ

ያልተነገሩ

ነገሮች

ላይ

እያነጣጠርኩ

ሰራሁ

እንጂ

የበቃሁ የታሪክ ፀሐፊ አይደለሁም፡ ነገር ግን ለታሪክ ጸሐፊዎችና ሌሎች ባለሙያዎች በመነሻነት ሊያገለግል ይችላል ብዩ አስባለሁ፡፡ ይህ መጽሐፍ በዘመኑ የተፈፀመወን ነገር ያላየው ሁሉ እንዲያውቀው በግልፅ የተፃፈ ነው። የመፅሐፉ የፊት ለፊት ሽፋን ሌኮ መንግሥቱ ኃማርያም” የሌ/ኮ ማዕረጋቸውን ባገኙበት ጊዜ በደስታ ውስጥ ሆነው የተነሱት ፎቶግራፍ እንደሆነ ዘመን

ልገልፅላችሁ

እወዳለሁ

"ሕይወት በመንግሥቱ ቤተ-መንግሥት "በተጻፈበት ውስጥ ብዙ ሰዎች ሲወዱት አንዳንድ ግለሰቦች ግን

እንደሚከፉበትና ለማመን እንደሚቸግራቸው በደንብ አድርጌ አውቀዋለሁ፡፡ እናም እኔን አይደንቀኝም፡፡ ለምን ብትሉኝ እነዚህ ሰዎች በሌኮ መንግሥቱ ዘመነ መንግሥት በስራቸው ላይ ማንነታቸው ይታወቃልና ነው፡፡- ታዲያ - እንደነዚህ አይነቶቹን ሰዎች አንድ አባባል በደንብ ይገልፃቸዋል፡፡ 'ድንጋይ ባህር ውስጥ አርባ አመት ይኖራል፤ ግን መዋኘት አይችልም”

እብ

ሻምበል

ፍቅረሥላሴ

በምኒልክ

አደባባይ

ፈረሳቸው በማድረግ ወግደረስ

ፍቅረስላሴ

ሻምበል

ወዲያው

"ምኒሊክ ምን ሆኑ?" ይላቸዋል፡፡

ይወርድና

ከመኪናው

ወግደረስ

ያዩአቸውና ምኒልክን በአግሩ- እንዲረግጠው

አፄ ሲሄዱ በመኪና አናት የመኪናቸውን ያስቆሙታል፡፡

አልኩህ?”

አምጣልኝ

ፈረስ

ጥቁሩን

"መች

አፄ ምኒልክም 'አንተ በነጭ ሾልሾ ትሽከረከራለህ፣ ምን አለ አንድ ነጭ ፈረስ እንኳን ብትስጠኝ?" ይሉሌታል፡፡ "የለም ይህንን እኔ ስለማልችል ፍቅረስላሴም ሻምበል

ስላሴ

ፍቅረ መንግሥቱ

ተናድደው

እንጠይቃለን"

ይሌታል፡፡

እንደ

ለመንግሥቱ

ማታውኑ

ሲነግራቸው

አላምንም፤

'ይህንን

አብረው

ሁለቱ

ጠዋት

እመጣለሁ"

ይጠብቁታል፡፡

"ደግ እሺ" ይሉና

ምሂልክም

ይላቸዋል፡፡

ጠዋት

ነገ

እነግረውና

ኃ/ማርያም

ለመንግሥቴ

ሄደን

ጊዮርጊስ

ሜዳውን ወርደው አጃቢዎች የመንግሥቱ ገብተው ውስጥ ግቢው ፍቅረስላሴ ሻምበል ሳይ እንዳሌ ፈረሳቸው ምኒልክም ይቆማሌ፡፡

ደረሱ

ይሞሌትና ለማናገር

ይመለከቷቸውና "መች ጥቁሩን ብለው ተቆጥተው አባረሯቸው፡፡ /ጎሩቅት

መድሕና

ፈረስ 792

አምጣልኝ ፍም

#ደራሷቋው

አልኩህ?" ያታያፈ/

የሌ/ኮ መንግሥቱ ይ

ኢኪ



ኬጢ

ር...

ጤፌ... ጊጢቪ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ክርር ኬ ርክ. ....ክ..ኔ...ዜኬ.ጤ.ክ....ኤ....ቆክ..06..ክ...ዜ..ክዜቪጹቨቬ.ዜቨ.ኬክ..ይ.ክሬ.ዜ.«ይ.ጤ.6.....ዜ.ዜኤ.ዜ.ክ.ጀ.....

"አምባገነን መሆኑ

መች ታሰበ" አቶ ወልዴና አማኑኤል

አቶ ወልደ

ጥሩ

ጓደኛሞች

ሲሆኑ አቶ ኃይለማርያም

ወልዴ የተባለ

ወንድ

ልጅ፣

አቶ

ወልደ

አማኑኤል

ደግሞ

ብዙነሽ

የምትባል

ሴት

ልጅ

ነበረቻቸው፡፡

ሁለቱ ኒ

አዳምና

1 ይታሰባል?

ሌ/ኮ መንግስቱ

በልጅነት

ለአቅመ

ለአቅመ

እንደደረሱ

ይህ ወጣት አምባገን ይሆናል. ብሎ

ልጆችም አቶ

ሄዋን

ወልዴ

የሶች

ወልደ

አማኑኤልን

ሴት

ልጅ

ለልጃቸው

አስበው በሀገሩ ባህልና ወግ . መሰረት ወደ ወ/አማኑኤል ቤት ሸማግሌ ይልካሉ፡፡ አቶ ወ/አማኑኤልም በመስማማት ሴት ልጃቸውን ብዙነሽን "ልጄን ለልጅህ" ብለው ለአቶ ወልዴ ይሠጣሉ፡፡ አቶ

ወልዴም

የሀገሩን

ብዙነሽን ለልጃቸው ለኃይለማርያም አልፈው በጋብቻም ይተሳሰራሉ፡፡ መሰረትም ድግስ ደግሰው የሩቅና ጠርተው ብዙነሽ ወልደ አማኑኤልን ያስገባሉ፡፡፡

ባህልና

ወግ

ተከትለው

አምጥተው ከጓደኝነት በሀገሩ ባህልና ወግ የቅርብ ዘመዶቻቸውን በአጀብ ወደ ቤታቸው

የሌ/ኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች በዚሁ መሰረት ሁለቱ ጥንዶች ባማረ ትዳር ላይ እንዳሉ ወይዘሮ ብዙነሽ ይፀንሱና ሌ/ኮ መንግስቱ ኃይለ

ማርያም የካዚት ሆነው ይወለዳሉ፡፡ ጨርቆስ ተብሎ ይገባ5፡፡ በዚያን ሌ/ኮ መንግስቱን

ወር 1933 ዓ.ም በአዲስ አበባ የበኩር ልጅ ሌ/ኮ መንግስቱ ኃይለማርያም ከፍ ሲሉ በሚጠራው አካባቢ የቄስ ትምህርት ቤት ወቅት ሁለት መንታ የሆኑ ወንድማቾች ይተናኮሉና ሁለቱ ተባብረው ለመምታት

ያስባሉ፡፡

ይሁንና ሌ/ኮ መንግሥቱ ሁለቱንም ወንድማማቾች አፍንጫ አፍንጫቸውን - በቦክስ በመምታታቸው የቄስ ትምህርት ቤቱ. አስተማሪ (ኔታ) እንዳይመቱአቸው ፈርተው

በዚያው

ይጠፋሌ፡፡

የመንግሥቱ

አባት

ግን

ልጄ

ትምህርት ቤት ይውሳል እያሉ እያለ በአራተኛው ቀን ላይ አንድ መስክ ላይ የጨርቅ ኳስ ሲጫወቱ ያዩቸዋል፡፡ ጠርተውም

ሲጠይቋቸው

በማጣታቸው

ሌ/ኮ:

ጥፋታቸውን

መንግሥቱ

መናገር

ባለመፈለግ

መልስ

ዝም

ይላሉ፡፡

የሃምሳ አለቃ ሄደው ሁኔታውን ነበርና

ወላጅ

ሁለቱ የተመቱት አሳቸውም

ኃይለማርያም ወደ ቄስ ትምህርት ቤቱ ሲጠይቁ የኔታም በጎን ያፈላልጓቸው

አባታቸው

በመምጣታቸው

ልጆች ደማቸውን

አዝነውባቸው

እንደነበር፣

ተደሰቱ፡፡

የኔታ

ለመመለስ

ማሰባቸውንና

እንዲሁም

የተመቺዎቹ

አባት መጥተው እንደተቆጡአቸው ሁሉ ለሃምሳ አለቃ ኃይለማርያም ነገሯቸው፡፡ የሃምሳ አለቃ ኃይለማርያምም

በጣም

ይህንን እሱ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

"ምናባቴ

ላድርገው!

ብመክረው

ተናድደው

ኃይለኛነቱን እኮ

የሆነ

የተመቺውን መንግሥቱም

የሌ/ኮ መንግስቱ

ብለምነውም

እንዲተው ድንጋይ

ቤተሰቦች

የሃምሳ ናቸው

3

እሱ አይሰማም! ይሉና

የኔታንና ሌ/ኮ

ይጠይቃሉ፡፡

ይቅርታ

ወደ ቄስ ትምህርት

አባት የሆኑት

ነው!'

እራስ

ብመክረው

ቤታቸው

ይመለሳለሌ፡፡፡

አለቃ ኃይለማርያም

ወልዴ

እኝህ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ታድያ መንግስቱም እየተማሩ እያለ አባታቸው

ከአባታቸው ላይ

ጋር አብረው

እንዳሉም

በ1944.

መንግሥቱ በጣም

ትምህርት ቤት በመዘዋወራቸው

ይሄዳሌ፡፡፣

በዚህ ሁኔታ

ወይዘሮ

ብዙነሽ

ወ/አማኑኤል

ያርፉሌ፡፡

በዚህን

የሚወዷቸው

ብዙውን

ቄስ ጅማ

ወደ ጅማ

ድንገት

በጣም

አዘኑ፡፡

በዚሁ ወደ

እናታቸው

ዓ.ም

ምሥጢሮች

ጊዜ

እናታቸው

ጊዜ ሚስጢራቸውን

ሌኮ

በመሞታቸው ሁሉ

ካባታቸው

የሚደብቁሳቸው ስለነበሩ በጊዜው በእጅጉ አዝነው ነበር፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ በኋላ ላይ 'በርማታ ሚያዝያ 2” ተብሎ በሚጠራው ሚሲዮን ትምህርት ቤት ገብተው እስከ ሰባተኛ ክፍል ድረስ ተምረዋል፡፡ ከዚያም በኋላ በእስካውት ውስጥ ገብተው ሰድስት ወር ያህል ከተማሩ በኋላ በወቅቱ

በ19267 ዓ.ም በተቋቋመው

በሆለታ ጦር ትምህርት

በ1950 ዓ.ም 19ኛ ኮርስን ተቀላቀሉ፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ ኃ/ማርያም በዚሁ ቤት

ጦር

ቤት

ትምህርት

ውስጥ

እንኳን ለአሰልጣኞቻቸው፣ ለአዛገናቻቸውና እንዲሁም - ለጓደኞቻቸው ሁሉ በጣም እስቸጋሪና በተጨማሪም የሥልጣን ጉጉት ያላቸው ድብቅ - ሰው

እንደነበሩ ይታወቃሉ፡፡ በዚሁ በሆለታ ቤትም በማታው ትምህርት እስከ አስራ ድረስ

ጦር ትምህርት ሁለተኛ ክፍል

ብቻ ተምረዋል፡፡

እናም የ19ኛ ኮርሰኞቹን ሊመርቁ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መቶ

ሆለታ

አለቅነት

ጦር ትምህርት

ማዕረግና

ሽልማት 4

ቤት

ገብተው

እየሰጡ

የምክትል

ነበር፡፡

ሊ/ኮ

የሌኮ

መንግሥቱም

መንግሥቱ

ሽልማቱን

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ከጃንሆይ

እጅ

ተቀብለው

ከሄዱ

በኋላ ጃንሆይ አስጠርተዋቸው "ስሙን ማን አላችሁት?" ብለው የጦር ትምህርት ቤቱን አዛዥች ይጠይቃሉ፡፡ እነሱም "መንግሥቱ" ሲሏቸው ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ

ሥላሴ

በትኩረትና

በኋላ

"እውነትም

መንግሥቱ!' አሏቸው፡፡ የፈሩት ይደርሳል፣ ይወርሳል ይባላልና ንጉሠ ታዲያ በወቅቱ

የጠሌት ያሳሰባቸው

ፍራቻ

ይኖር

የነገሩአቸው

በግርምት

ይሆናል፡፡-

ካዩት

ምናልባትም

አዋቂዎቻቸው

ሳይኖር አይቀርም፡፡

መንግስቱ የምክትል መቶ አለቅነቱን ማዕረግ ካገኙ በኋላ ልክ በሶስተኛ አመታቸው ላይ የመጀመሪያው መፈንቅለ መንግሥት በእነ መንግሥቱ ነዋይና ገርማሜ ነዋይ በ1953 ዓ.ም ላይ ተሞክሮ ከሸፈ፡፡ መንግሥቱ ኃይለማርያም

ሙከራ

በዚህን

በእጅጉ

ጊዜ

አድርገው

በወታደራዊ መኮንኖች በረቀቀ ጥበብ በአዋቂ

ውጤታማ

እንደሌለው

የመፈንቅለ

የኮነኑት

ሲሆን

መንግሥት

ባብዛኛው

ያልተደገፈና ያልተደራጀ ነበር፡፡ ወታደራዊ መኮንኖች ቢታገዝ ኖሮ

እንደሚሆንና

ሀፃን

ይህንን

እንደሚፈፅም

አድርገው

ነበር

በማሰብ

"እናት"

ያዩት፡ሪ-

እሳቸው

መፈንቅለ መንግስት ውስጥ ቢሳተፋ ኖሮ በረቀቀው ብልሃታቸው ወዲያውኑ ተግባራዊ እንደሚሆን ያስቡና ይናደዱ ነበር፡፡ መናገሩ ግን የሰላዩን ቁጥር ስለሚያበዛ ባቸው ሁኔታውን በዝምታ ነበር ያሳለፋት፡፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የእነ መንግስቱ ንዋይ አመፅ ከተዳፈነ አስራ ሦስት አመት የሞላው ሲሆን ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴም የሥልጣን ዘመናቸው የተረጋጋ ቢመስልም፣ እንድ ቀን ግን እንደ ተጣደ ቡና ድንገት እንደሚገነፍል ይታወቃል፡፡ ንጉሱ ሁሌንም - ነገር በፖሊሶቻቸውና. በደህንነት ሰራተኞቻቸው

ላይ

ጥለው

የንግስና

ዘመናቸውን

ዕድሜ

እያስረዘሙ ነው፡፡ ታዲያ በዚህ ድንገት ሳይታሰብ የህዝብ የብሶት አመፅ እሳት አንዴ ቦግ ብሎ ይፋ ወጣ፡፡ ይህ አመፅ መንግስቱ ነዋይና ገርማሜ ነዋይ በሞቱ አስራ ሶስተኛ አመት ላይ እንዲሁም ሌ/ኮ መንግሥቱ ኃይለማርያም ደግሞ ወታደራዊ መኮንን በሆኑ በአስራ ስድስተኛው አመት ላይ በ1966 ዓ.ም ነበር፡፡ ሌ/ኮ

መንግሥቱ ያሰቡት

ይህ

ነገር

'አንድ

ስለነበር ይህ የሠፊው

ያስደሰታቸው አመፁ

ነብር ነበር፡፡ እየተፋፈመ

አባባል ብቅ አለ፡፡ ይሀም ጨረሰው"

የሚል፡፡

ቀን ህዝብ

ይመጣል" አመፅ

ሳለ በህዝቡ "መንግሥቱ

የመጀመሪያው

መነሳቱ

ውስጥ

እንድ

ጀመረው፣

መንግሥቱ

ብለው በእጅጉ

ገናና

መንግሥቱ ንዋይ

ለህዝበ

ነፃነት ብለው እራሳቸውን መስዋዕት አድርገዋል፡፡ ወንድማቸው ገርማሜ ነዋይም ጭምር፡፡ ሁለቱም ማንንም አልገደሉም፣ ማንንም አላሰሩምነበር፡፡ሁለተኛው መንግሥቱ ግን እንደ አባባሉ ባንድ በኩል ዕውነት ቢሆንም

በሌላ ጎኑ በዘመናቸው

ሌ/ኮ

መንግሥቱ

ጋር አይገጥሙም፤

ሲሄዱ

ብዙ

በባህሪያቸው እንኳን

6

ሺህ ህዝብ ጨርሰዋል፡፡

ቁጡ

ነበሩ፡፡

ከሰው

ለብቻቸው

ፈንጠር

ብለው

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ነበር፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ ከፊታቸው ያስቀድማሉ ወይም አይሄዱም ይከተላሌ እንጂ ከሰው ጋር በፍጹም ጎን ለጎን ነበር፡፡

ሰውዬው

እግር

ነበር፤፤ በትምህርታቸውም

ሌኮ

መንግሥቱ

ኳስ

መጫወትና

ስፖርት

ይወዱ

ቢሆን ጎበዝ ነበሩ፡፡

ግን

ኃይለኝነታቸው

በጣም

የታየው አንድ ጊዜ በታላቁ ቤተ መንሟሥት ውስጥ ከሌ/ኮ ተስፋዬ ዝኪዳን ጋር ግራውንድ ቴኒስ ሲጫወቱ ተስፋዬ ዝኪዳን ያሸንፏዋል፡፡ በዚህ ጊዜ መንግስቱ በመሸነፋቸው በጣም ተበሳጭተው ቦክስ ጨብጠው ሌ/ኮ ተስፋዬን በቦክስ መተው

ይዘርሯቸዋል፡፡፡

ተገላግለዋል፡፡

በኋላ

ላይም

በአባሎቻቸው

የሌ/ኮ መንግሥቱ

"ምነም

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ከገኪገ ከኛነገ ቪኪጠቅምም ቫዶጠትቅትምም" ፁ.ሏ.ሥ)

ሌኮ ክፍሎች ከእርሳቸው መንግሥት

መንግሥቱ ውስጥ አብዛኛው

ተዘዋውረው የእሳቸውን

ጋር ያበረ አልነበረም፡፡ ለማድረግ ቢያስቡ ኖሮ

በሰሩባቸው ጦር ሀሳብ ያሰበም ሆነ ደግሞም መፈንቅለ እንደሚያስገድሏቸው

ሁሉም ጠንቅቀው ያውቁ ስለነበር ዝምታን መርጠው ነበር፡፡ በዚህ ጊዜ ስለ ህዝቡ ችግር፣ ርሃብና እርዛት እንዲህ እናድርግ ብሎ ያማከራቸው አንድም ሹም የለም፤ ደግሞም አይኖርም፡፡ ታዲያ ሌ/ኮ መንግሥቱ በዚህ ሁኔታ እየሰሩ እያለ እንደ አጋጣሚ ሆኖ የግምጃ ቤት ሹም ሆነው ወደ መግሪያ

ግምጃ

ቤት

ይሳላካሉ፡፡

በዚሁ የመሣሪያ ግምጃ ቤት ውስጥ እየሰሩ እያለም ንጉሰ ነገስት ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥሳሴ የሰራዊታቸው ብቃት ማረጋገጫ የሆነውን ትጥቁን ለማየት በማሰብ የመሣሪያ ግምጃ ቤቱን ሊጎበኙ እንደሚመጡ ከበላይ አለቆቻቸው በኩል ጭምጭምታ ይሰማሉ፡፡ በኋላም ጉዳዩ ይፋ ይወጣና ሌ/ኮ መንግሥቱ በጉዳዩ ላይ እንዲዘጋጁ - ከበላይ አለቃቸው ትዕዛዝ ይደርሳቸዋል፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱም ከዚህ በፊት የተዘበራረቀውን የመሣሪያ አቀማመጥ ለየት ባለ ሁኔታ አዘጋጅተውና ተዘጋጅተው ይቀመጣሉ፡፡ ይህ ጥሩ አጋጣሚና ፅድል መሆኑን ተገንዝበው በጣም በመደሠት ዝግጅቱን በጥራትና በብቃት 8

የሌኮ መንግሥቱ ማሰናዳታቸውን

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ተያያዙት፡፡

ከብዙ

ቀናት

የተባለው ቀን መድረሱ ቤት አንዳንድ የበላይ

አልቀረምና ደረሰ፡፡፤ አለቆቻቸው ሌ/ኮ

ይጠረጥሩቸው

ወዲያው

በጥብቅ

ግቢና

ነበርና

ሚስጥር

ቁጥጥር

በተባለው አካባቢው

ቀንና ሁሉ

ያምራል፡፡ግርማዊ

ወታደራዊ

አይነት

ሰላምታ

አንድ

ኃይለ

በዚህ ግምጃ መንግሥቱን ባለመቻላቸው

ነበር፡፡

በመስጠት

ስላሴም

ጋር በመሆን

የሆኑት

ባንድ

በኋላ

ሰዓት ላይ የመሣሪያ ግምጃ ቤቱ ፀድቶና አምሮ ዘንባባ ተነጥፎበት

ግምጃ ቤቱ ከባለሥልጣኖቻቸው

ንቁ

ማግለል

ይደረግባቸው

ቀዳማዊ

ቀልጣፋና

ድካምም

ሌ/ኮ

መሣሪያ

መጡ፡፡

መንግሥቱ

ይቀበሌአቸውና

በመዘርዘር

ወደ

እስከ

ለንጉሠ

የመሣሪያውን

መጨረሻው

ሰአት

ድረስ ያስጎበኙአቸዋል፡፡ ንጉሱ የሌ/ኮ መንግሥቱ አነጋገርና የመሣሪያዎቹ አቀማመጥ ሁሉ በጣም ማርኳቸዋል፡፡

በ1950 ዓ.ም የ18ኛውን ኮርስ መኮንኖች ሲመረቁ ያዩዋቸውን ሌ/ኮ መንግሥቱን በመሣሪያ ግምጃ ቤቱ ውስጥ ተሾመው በድጋሚ በማየታቸው በእጅጉ ተገርመዋል፡፡ ከጉብኝታቸው

በኋላ

ታዲያ

አብረዋቸው

ላሉት

ባለሥልጣናት

ቢጠቅምም

ባይጠቅምም፣

እንደዚህ

ለጦር

አዛፐቻቸውና

"ምንም

እንኳን

አይነቱ

እኛን

ወታደራዊ

መኮንን በየጦር ክፍላችን ውስጥ በመገኘቱ ያስመሰግናል፡፡ ስለዚህ መኮንኑ ወደ ወዳጅ አዝር ሄደ በከፍተኛ ወታደራዊ ትምህርት

ቤት

ገብቶ

ተምሮ

ቢመጣ፣

ለእኛ

እንኳን

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ባይሆን ለሀገራችን መልካም አገር

አገር

ባስቸኳይ

ተልኮ

ቢመለስ

ምሥጢሮች

ይሆናል፡፡ ጥሩ

ነው"

እናም ወደ አሰብነው ይላሉ፡፡

በዚሁም መሰረት ሌ/ኮ መንግሥቱ ወደ አሜሪካን ይሳካሌ፡፡ እሳቸው ግን የተባለውን ወታደራዊ

ትምህርት

ትተው

ፍልስፍና (ፊሉዞፊ)፤ መፈንቅለ መንግሥት፣ ሶሻሊዝም፥ ኮሚኒስት ማኒፌስቶ... ሌላ ሌላም ተምረውና አሰባስበው ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ፡፡ ይህን ሀሳባቸውንም በመያዝ በድብቅ እያነበቡና እየተማሩ ቆዩ፡፡

ምሥጢሮች

ያልተነገሩ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

"ሻለቃ ቢራራ" ከእጅ

ኑሮው

ህዝብ

የኢትዮጵያ

መላው

ወቅቱ

ወደ

እንዳይማር፣ እንዳይናገር፣ እንዳይሰራ፣ አፍ የሆነበትና እንዳያውቅ በአጭሩ አስተሳሠቡ ሁሉ በዝምታ ውስጥ እንዲሆን የተፈረደበት ነበር፡፡ ይሁንና አንዳንድ የተማሩና የበሰሉ ወጣት ምሁራን ግን "እኛ ሞተን ሌላው ይለፍለት" ብለው በየአውራ ጎዳናው የአመፅ ድምፃቸውን ማሰማት ይህም

ጀመሩ፡፡

አበረታታቸውና አመፁ ክፍል መስከረም ተነሳ፡፡

አቆሙ፡፡

ስራቸውን እየተጋጋመና

"ኢትዮጵያ በመጨረሻም

ሥልጣኑን ተቆጣጥረው ቁጭ አሉሌ፡፡

እንዲህ

እንዲህ ብሎ

ትቅደም”

2-1967

የነዚህ

ነጂዎችንም

ታክሲ

መውጣት

ለአመፅ

ወጣቶች

ቢከሽፍም፣

አፈና

በፖሊስ

ተቃውሞ

ሌ/ኮ

መሳሪያውን

መንግሥቱ

የስልጣን

11

ሆ-ሆ-ሆ

ድምፅ

በአንድ

ዓ.ም

የወታደሩ

እያለ

መንበሩ

ብቻቸውን ላይ

ደግኖ ብሎ መንበረ

ተደላድለው

የሌ/ኮ

መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ፊውዳሊዝም

ምሥጢሮች

ይውደም!

ድንገት በዚህ መሃልም ታዲያ ሳይታሰብ የሶማሊያ መንግስት ሰራዊቱን አጠናክሮና ተደራጅቶ ኢትዮጵያን ለመውረር መነሳቱ ይፋ ሆነ፡፡ ይህንን የጎረቤት ጠላት ለመመከት ብሎም ለመደምሰስ በየመንደሩ ሁሉ ወንድ ለሀገሩ አንድነት ይፈለጋል፡፡ ምን ወንድ ብቻ ሴቱም ለሰራዊቱ

በምግብ

ምልመላ

ግን

ይፈለግ

አብሳይነት

በአፈር

ገፊው

ገበሬ

አስተማሪ ... የቀረ አልነበረም፡፡ ተወጥራለች፡፡ ሁሉም ነገር ከሀገር ይሆናል ተብሏል፡፡ 12

ነበር፡፡ ላይ

የጠነከረው ነበር፡፡

ተማሪ

ብቻ ሀገር እንደ ቆዳ ደሀንነትና ነጻነት በኋላ

የሌ/ኮ

ያልተነገሩ

መንግሥቱ

ምሥጢሮች

ይህ ተልዕኮ የማይመለከተው አይኑ

የጠፋ፣

የተቆረጠ፣

እጁ

ጆሮው

የማይሰማና

እግሩ

ላይ ጉዳት

የደረሰበት

ብቻ ነበር፡፡ ይህ ዋናው

መስፈርት

ሲሆን

በመንግሥት

ውስጥ

ብቃት

ከመደበኛ ውስጥም ወደ

ሰራዊት እየተመረጡ

ወታደራዊ

ማሰልጠኛ

ያሰለጠኑዋቸውን ወታደሮች ረድፍ ላይ በመጀመሪያው

እነዚህ አሰልጣኝ ወታደሮች ወደ ጦሩ ግንባር በመያዝ ግዴታ

ካምፕ

ውስጥ ይገቡ ጀመር፡፡

እናሽንፋለን፣ አንጠራጠርም!

የመግባት

ያላቸው

ነበረባቸውና

በዚሁ

በመንግሥቱ

ግቢ

ውስጥ በነበሩት የ19ኛ ቫለቃ (ክቡር ዘበኛ) እና የፈጥኖ ወታደሮችን (የቀ.ኃሦ) የቅርብ ታማኝ ደራሽ ፖሊሶች ደርጉ በተለያዩ የጦር ክፍሎች ውስጥ እንደ መድሐኒት ውስጥ ዙር ከሚሊሻ ነበርና የመጀመሪያው በትኗቸው አንደኛው

ሻምበል

በዚህ

ግቢ

ውስጥ

ይገባል፡፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ይህ በመግባቱ አዛ፦ች ይሰራ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

የሚሊሻ ሰራዊት ታዲያ እዚህ ግቢ ውስጥ ልዩ ክብር ተሰምቶት በግቢው ላሉ ለደርጉ በጊዜያዊ ደስታ ውስጥ ሆኖ በደንብ ይታዘዝና

ነበር፡፡

ሻለቃ

ተቀብለው

መንግሥቱ

(በወቅቱ)

በቤተ- መንግሥታቸው

የገቡ ስለነበር፣ ይህ ሚሊሻ ስልጣናትን ጨርሶ ኣይቶ

ይህን

ሰራዊት

በክብር

ንግግር ያደረጉና

ቃልም

ሰራዊት ሌሎች መሪዎችንና ባለ አያውቅም ነበር፡፡ ይህ ሚሊሻ

ሰራዊት በቃ አሁን ደርግ ያደረገው አንድ ሰው ሊ/ኮ መንግሥቱን ብቻ ነው፡፡ ሌላ ሰው መጥቶ ቢያናግረውና ቢመክረው ከእሳቸው መልስና ቃል በስተቀር ሌላውን አይቀበልም፡፡ ይህ የሚሊሻ ሰራዊት አዲስ አበባ ውስጥ ኑሮውን ያደረገ በመሆኑ በትንሹም ቢሆን አብሮት የሰለጠነው ሰራዊት ወደ ጦሩ ግንባር በመዝመቱ ክብር ተሰምቶታል፡፡ የገባው የሚሊሻ ሰራዊት አማራ፣ ኦሮሞ፣ ጉራጌ፣ ትግሬ፣ ወሳይታ...

ወዘተ.

በሃይማኖትም

ክፍል ላይ

ድምፅ

ሂደት

እንዳለ

ልምድ

ነበረና

ሰራዊት

የሰማው

ሁልጊዜ ያለና

እንደሚደረገው

ይደረግ

በዚሁ

ላይ

የመስራት

ውስጥ

ውስጥም

ብሔረሰቦችን

ክርስቲያን እና ሙስሊሙን

በዚሁ ቦይፖርት)

የብሔር

ሁሉ

አንድ ውስጥ

የሚሊሻው

ቀን ፊሽካ

ሰራዊት

14

ያካተተ

ሰሆን

የያዘ ነበር፡፡ የአካል

እንቅስቃሴ

በየትኛውም

ወታደራዊ

በዚህም

በሚሊሻ

ክፍል

ስምንት

ሰዓት

ከለሊቱ ይነፋል፡፡

ሁሉም

የፊሽካውን

ቱታውን

ለብሶ

የሌኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢርች በፍጥነት

ወደ

መንግሥቱን

አድካሚ ወደ

መስኩ

መሰሉ

በሆነ

ቤት

ቱታ

ሰው

ሁሉ

እንቅስቃሴ

ያዛቸዋል፡፡

ሰዓት

ሻለቃ

ሰራዊት

እጅግ

ካንቀሳቀሳቸው

ያ ሁሉ

የሚሊሻ

በኋላ ሰራዊት

ብሎ ወደ ቤቱ ይገባና በየአልጋው ሳይ የለበሰውን

ያሰጣል፡፡

ከንጋቱ

አስራ

መደበኛው

የግቢው

ስፖርት

ይነፋል፣፥፡

ይሁንና

በዚሁ

ውስጥ

በዚያ

ያንን

ወታደራዊ

እንዲገቡ

ዝልፍልፍ

ይወጣል፡፡

አንድም

አንድ

ሰዓት

እንቅስቃሴ

በሚሊሻ

ሰዓት

ሰፈር

ላይም

ላይ

ፊሽካ

ወይም

ክፍል

ብቅ

ያለ

የሚሊሻ

ሰራዊት

አባል

አዛች

ወደ

ሰራዊቱ

መኖሪያ

ክፍል

አልነበረም፡፡

የክፍሎቹ

ሲሄዱ፤፥ ሰራዊቱ ሁሉ በድካም ውስጥ ሆኖ በየአልጋው ግርጌ ላይ በነሐሴ ዝናብ የበሰበሰውን ቱታ ዘርሮ ይታያል፡፡ አንዳንድ

አዛኖዙሇችና-

የወታደር

ፖሊሶች

ቢቀሠቅሷቸውም እንኳን እነሱ ግን እንቢተኞች "ሁለት ጊዜ አንሰራም" ብለው ያንገራግራሉ፡፡ ማን

እንደአሰራቸው

ሲያበቁ

እንዲገቡ

አዛሦቹና

ወታደር

አሰርተው

እንዲነሱ

ይሆናሉ፡፡ አዛሦቹም

ሲጠይቋቸው

ሻለቃው

አሰርተዋቸው

ያደረጓቸው

መሆኑን

ሲነግሯቸው፥

ፖሊሶቹ

በመገረም

ሌሎች

ክፍሎችን

ይመለሳሉ፡፡

ከአካል እንቅስቃሴ በኋላ በቁርስ ሰዓትም ፊሽካ ይነፋል፡፡ ይህም ሲሆን ግን የሚሊሻው ሰራዊት በጭራሽ አልተነሳም፡፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ይህ ሁኔታ አንዳንድ በግቢው ውስጥ ያሉ አዛዝችንና የበታች

ሹማምንትን

ሁሉ

እያነጋገረ

በምሳም

ሰዓት

ሳይቀር

የሚሊሻው ሰራዊት ጉዳይ ተነስቶ ሲጠየቁ፣ ሻለቃው እንደ ሆኑ በሙሉ ድምፅ ይናገራሉ፡፡ እናም በዚህ ግቢ ውስጥ ያሉት ሻለቆች ሁሉ ይጠየቃሌሉ፡፡ አንድም ሻለቃ በአካል የተጠቆመ የለም ነበርና ሻለቃ መንግሥቱ ጉዳዩን ይሰሙና ገሰግሰው ወደ ሚሊሽያ ሰራዊቱ ይመጣሉ፡፡ በዚህን ጊዜ ያ ሁሌ ሚሊሻ ሰራዊት ፊቱ በፈገግታ፣ ደረቱ በወኔ ይነፋል፡፡ ለጥያቄው መልስ የተገኘው አሁን ነበርና "ሻለቃ መንግሥቱ እሳቸው

ናቸው

በለሊት

መጥተው

ቀስቅሰው

ያሰሩን"

ብለው

በቡድን ይናገራሉ፡፡ የግቢው ጦር አዛዝች እና ነባር የክቡር ዘበኛ አባላት በመገረም ላይ እንዳሉ ሻለቃ መንግሥቱ ግን አንድ ነገር በውስጣቸው ይመጣላቸዋል፡፡ አንድ የተለየ ምትሀት

መናፍስታዊ አምልኮ በማሰብ "ይህ አሳፋሪ

ሰይጣን አንዳለና እሱ እንደ ሆነ እኔን መሰሉ ነገር እናንተንም ወስዶ

እንዲህ

አድርጓል?!

ይህ

በየጦሩ-

ግንባሩ

ሁሉ

ለእናንተም ማታውቁት ደግሞ

ጦሩን

ነገር

በየጦሩ

ያለ

ማሰልጠኛ

መሆኑን

ደርሰንበታል፡

ራርቶላችሁ እንጂ እንደውም ገደልና ለጅብ ሊጥላችሁ ይችል ከወገን

ጦር

ያጫርሳላል! ስለዚህ እንድትንቀሳቀሱ ይሁን" ያስገረመና እያስደመመ

ጋር

እርስ

አውጥቶ ወደ ነበር! ሌላው

በእርሱ

ከአሁን በኋላ አሉሌ፡፤ ነገሩ ሁሉ እንዲሁም በድንጋጤና 16

ሰፈሮችና

እያጋጨ

በጥንቃቄ ሰራዊቱን በፍርሃት

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ውስጥ

እንዲገባ

ያልተነገሩ

አደረገ፡፡

ሻለቃ

ምሥጢሮች

መንግሥቱ

ነው" ያሉትን አባባል የሚሊሻው ሰራዊት ቢራራ እንዳይመጣ”ኮ ተብሎም እየተቀለደ ምሽት

ላይ

ይጠፋል፡፡ ሰው ቀሪ ከንጋቱ

አንድ

ወታደር

በስሙ

"ቢራራ ላችሁ

ወስደው "ሻለቃ ሳለ አንድ ቀን ተጠርቶ

ይወጣና

በምሽት የኃይል ቆጠራ ወቅት ታዲያ አንድ በመሆኑና በመጥፋቱ ሪፖርት ይደረጋል፡፡

አስራ

ሁለት

ሰዓት

ሳላይ

ግን



የጠፋው

ወታደር

ከአንድ ትልቅ ባህር ዛፍ ጋር በረጅም ገመድ እራሱና አፉን እስከ እግሩ ድረስ ታስሮ እንዳደረ ይገኛል፡፡ ይህ ሁኔታ በመሰማቱ የሻለቃ ቢራራ ነገር መዋልና ማደሩን እያከበደው

በመምጣቱ፣

በቆጠራ

ሰዓት

ላይ የክፍሉ

አዛዝገች

ሌላ መላ

ዘየዱለት፥፡፥

በዚህም ዘዴአቸው የሁሉም ሰራዊት መኝታ ቤቶች እንዲዘጉና በትዕዛዝ ብቻ እንዲከፈቱ ተደረገ፡፡ ለሻለቃ ቢራራም ዘበኛ ተመደበለት፡፡ በቃ አሁን ጥንቃቄው ሁሉ ጠበቅ አለ፡፡ ሻለቃ ቢራራ ወታደር በተናጥል ስም ጠርቶ መውስድ

ጀመረ

ብቻውን

አይሄድም፡፡

መለስ ከሆነ

ብሎ ወደ

ስለተባለ፣

ወታደሩ

የጠራውን ፊቱ

አሁን

ነው

ሰው

አንድ ጓደኛው

አንኳን

አያይም፡፡

መልስ

ወታደር

ወደ

የሚሰጠው፤

ቢሞት ቢጠራው

ፊት ሻለቃ

እየሄደ ቢራራን

በመፍራት፡፡

ይህ ሁኔታ

ያዘና አሁን

ሻለቃ

ነገሮችን

ቢራራን

ሁሉ

ከበድ

በመፍራት

እያደረገ

በሚሊሻው

መምጣቱን

ሰራዊት

ሰፈር ሁሉ ለሊትም ሆነ ቀን ወታደሩ ከወታደሩ ጋር መተማመን እየጠፋ ስጋት ብቻ ሆነ፡፡ ከዚህ የከፋው ደግሞ 17

የሌኮ መንግሥቱ የሚሊሻው

ሰራዊት

የነበረው

አመጋገብ

ቢፈልግ

የሥጋ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

መጀመሪያ

ማለትም

ሳንዱች፤

በገባባት

ቁርሱን

ከፈለገም

ጊዜ

ይመገበው

እንቁላል

ሳንዱች፣

ወተት፣

ቢሻው

ሻዩን

በትልቁ ኩባያ... ይመገብ የነበረው አመጋገቡ ሁሉ እየቀነሰ በፕሮግራም አንዱን ብቻ ላንድ ቀን እንዲመገብ ተወስኖበት ርንድ ብቻ ተገደበ፡፡፥

አሁን ያ ሚሊሻ በፊት ያሳዩትን አመጋገብ በመቀነሳቸው ምክንያት ከወርሃዊ ደሞዝተኞቹ ወታደሮች ጋር እኩል አልሆነም፡፡ ሚሊሻው ወታደር አራት ኪሎ ሥጋ ቤቶች

ጎራ ብሎ

ወታደር

ሥጋ

ቢያንስ

በመብላት

በሳምንት

ባለሙያ

አንድና

ነው።

ሁለት

መደበኛው

ጊዜ

ከግቢው

ወጣ ብሎ ጥሬ ስጋ ይመገባል፡፡ ሚሊሻው ሰራዊት ግን ጥሬ ስጋን በአመት አንድ ጊዜ ቢያገኝ ነው፡፡ ያም ቢሆን ለአውዳመት ወታደሮች

ሲሆን ጋር

ይህ

ሰራዊት

ስቦ በዓመት

ናፍቆቱ

ከገንዘብ በመቀነሱ

አለመግባባትና

ይህ ውስብሰብና

የሚሆነው

በጅምላ

ከመደበኛ

ነው፡፡

ፍየሉን ምግቡም

ይህም

የሥራ

በነበረበት ሁለትና

ማጣቱ

መንደር

ሦስት

ጋር

ቢያንስ

በግና

ጊዜ የሚመገበው

የሥጋ

ተደማምሮ

የሚሊሻው

ሰራዊት

ትስስር

ጠፋ፡፡

ሁሉ

እያናደደው፡፡ ከአለቆቹ

ጋር

ሁሉ ነገር ለመደበኛው የወታደር አለቆች የማይፈታ ሆነባቸው፡፡ ይህ ብቻም አይደለም፤

እንደውም ብዙው የሚሟሊሻው በሸተኛ እየመሰለ ቢያንስ

ሰራዊት ሁሉ በሽተኛ ሳይሆን ግማሹ ሟሊሻ ይተኛል፡፡

የሌኮ

የደርጉ

ልዩ

መንግሥቱ

ክኒሊክ

የሚውልበት

ጊዜም

ይህ የመደበኛው

ሁኔታ ሰራዊት

ስራቸው፡፡

ያልተነገሩ

እነሱን

4

ምሥጢሮች

እያስተናገደ

በእነሱ

ብቻ

በዛ፡፡

ሁልጊዜ ራስ አዛች ሁልጊዜ

ስብሰባው

ግን

ምታት የሆነባቸው ስበሰባ መዋል ሆኗል

ውጤት

አልባ.

ነበርና

ጭምጭምታው ሁሉ እንደ ምንም እየተንጠባጠበና እየተቆራረጠ ውሎ አድሮ ሌኮ መንግሥቱ ጆሮ ይደርሳል፡፡ይህንን ነገር በቶሎ የመፍታትና መላ የመስጠቱ

ብቃት

የሚገኘው

ከእርሳቸው

ነውና

ወደሚሊሻው

ሰራዊት ይመጣሉ፡፡ እሳቸው መምጣታቸው እንደታወቀ ሁሉም የሚሊሻ ሰራዊት አባል መሣሪያ እንዳይዝ ተደረገ፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ ሁሉንም ነገር በየተራ ካዳመጡ በኋላ፣ ትንሸ ያሳሰባቸው ጉዳይ መቀነስና ማነስ ነበር፡፡ እሳቸው

የተመቻቸ የቤተላይ

መሆኑን

መንግሥት

ሁሉ

ትክክል

ግን

ነገር ሁሉ አንድ

እሳቸው

አስተዳደር

የሚሰሩት

ባአቀራረባቸው የሰሙት

ነበር፡፡

ቀን

የተለያዩ ትክክል በአካል

የደሞዙ ጥያቄና የምግቡ የሚያውቁት ሁሉም ነገር ወጪውን

ናቸው፡፡

ነበሩና

የወሩንና ሲያዩት ይሁንና

ወረቀቱ በአሰራሩና

ከሚሊሻው

እንደሆነ አምነው

ያመቱን

ሰራዊት

ይህንን ችግር

እንደሚደርሱበት

በማመን

ሚሊሻውን ለማራራት ይሁን ለማናደድ ወይም ለምን ብቻ... "እኔ እኮ ለዚህ ግቢ ሰራዊት ማለት እናንተን ጨምሮ

ዘጠና ኪሎ ቅቤ ነው በቀን የማቀርብላችሁ"

ይላሉ፡፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ ከሚሊሻው

ሰራዊት

ያልተነገሩ ምሥጢሮች ውስጥ

አንድ

ለመፃፍ

ያልታደለ፣

ነገር ግን ከአንድ ዕውቅ ደራሲ የበለጠ የመናገር ብቃት ያለው ወታደር ብድግ ብሎ "...... መንግሥቱ እኛ እኮ መሣሪያውንም ድሮ ጀምሮ እናውቀዋለን፡፡ እኛን የቸገረን ስልቱና ትምህርቱ እንጂ ለሁሌም ነገር ብቃት ያለን እኮ ነን፡፣፣ እኛ ከዘመቱት

ከነሱ እዚህ ግቢ ብንቀመጥም ተለይተን ጓደኞቻችን አናንስም፡፡ ያነስን እንዳልሆንን ልቦናዎት ያውቀዋል፡፡ አሁን የምንልዎት ነገር ቢኖር በቀደም በውድቀት ለሊት መጥተው በዚያ በዝናብ በጨቀየ መስክ ሳይ እንደፈለጉ ሲቀጡን አድረው ሲጠግቡና ሲበቃዎት ወደ ቤታችሁ ግቡ አሌን፡፡ ይህንንም ጉዳታችንን ችለን ሳለ፣ አሁን ደግሞ እርስዎ እንዳሉት ይህንን ያህል ቅቤ በዚህ ግቢ ውስጥ ከገባ፣ እያንዳንዱ ወታደር እንደ ሻይ በጋቤጣው ይጠጣል

ወይም ጠጥቷል ማለትዎ ነው፡፡ ታዲያ ይህንን ያህል ቅቤ ከጠጣን በተቅማጥ እናልቅ ነበር?" አላቸው፡፡ መንግሥቱ በዚህ ወታደር አባባል ክፉም ሆነ ደግም የቤተነበር፡፡- ከዚህ በኋላ መንግሥቱ አልተናገሩም መመሪያ ሰብስበው አስተዳደር ሲቢል መንግሥቱን በመስጠት ያኮረፈውን የሚሊሻ ሰራዊት እንዲረጋጋ አደረጉት፡፡ ግን ነገሩ ቢቆይ ኖሮ፣ የታላቁ ቤተ-መንግሥት ነባር ወታደሮች ላይ ሊቋቋሙት የማይችሉት የከፋ ነገር ይነሳ እንደነበር በግልፅ ይታወቅ

20

ነበር፡፡

የሌኮ

መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

«ታሳቄቁ ቬተ- መገገሥት ጥይት ከርግዞ የገባው ዝቦቭ» እኛ ኢትዮጵያውያን ቤታችንን ችሎታ አለን፡፡ ከትንሽ አፈር ጭቃን ጋር

ለውሰን

የቤታችንን

አስመስለን

ግርግዳ

እንሰራለን፡፡

የምናስውብበት ልዩ አቦካክተንና ከጭድ

በሲሚንቶ

ያ ግርግዳ

እንደ

ተሠራ

ለሣርም ሆነ ለቆርቆሮ

ቤት ያገለግላል፡፡ በተመሳሳይ ለውሃ መቅጂያ እንስራውን፣ ጋኑን ለጠላ መጥመቂያ፣ ምጣዱን ለእንጀራ መጋገሪያ፣ ገበር

ምጣዱን ደግሞ ለዳቦ አንጠቀምባቸዋለን፡፡ ከዚህ

በተጨማሪ

ዳርቻ

ድረስ

በጣፋጭነቱ

ወጥን

ነው፡፡

አበሻነቱ

እሱም

ሳይሆን

ቅመሙ

የድሮው

ውስጥ

የምናውቀው

አሁን

እንደየሰው ዶሮ

...ወዘተ-

በባህላችን ቢሆን

እየተጓደለበት

እንጂ፣

መድፊያ

ወጥ

እንደ

ብቻ መች

እስከ

ዓለም

አመጋገባችን

ሰውነት

ለስሙ

ሰራርተን

የዶሮ

ድሮው

አንደ

አቀባበል

የዶሮ ሆነ|

ቅመማ

ሥጋን

ታዲያ

ይዚል

የዶሮ

ነዢ

ሲነሳ በባህሳችን መሰረት በመሶብ ላይ ሆኖ ሲቀርብ ልዩ ግርማ ሞገስ አለው፡፡ የመሶብ ነገር ከተነሳ ዘንዳ ከዚህ ጋር የተያያዘ አንድ የቤተ-መንግስቱን

እኔ ተመርጩ

ለሚሊኒየም

ሁለት

ብፁዕ አቡነ

ጳውሎስን

ታሪክ ልንገራችሁ፡፡



ካለሁበት ለማጀብ

መስሪያ

ቅድስት

ማርያም

ቤተ-ክርስቲያን አጠገብ ባለው የአቡኑ መኖሪያ ለአጭር ቆይታ

ገባሁ፡፡

ታዲያ

አኝህ

ትልቅ

21

የክርስቲያኖች

ቤት ጊዜ አባት

የሌ/ኮ መንግሥቱ

በሚኖሩበት የገባሁ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ግቢ ስገባ፣ ልክ መንግሥተ-ሰማያት

ያህል

ነበር

የተሰማኝ፡፡

በዚህ

ገነት ውስጥ ከታላቁ

ቤተ-

መንግሥት በስፋቱ የማይተናነሰው ግቢ ውስጥ ታሪካዊ ቤተ-ክርስቲያኖች... ቁልቢ ገብርኤል፣

የተለያዩ አክሱም፣

ላሊበላ የተባሉ በደብሮቹ ቅርፅ የተሰሩ መንፈሳዊ ክፍሎች ኣሉበት፡፡ በወቅቱ ለበዓሉ አከባበር ከተጳያዩ አገራት የመጡ

ጳጳሳት በነዚህ ክፍሎች ነው ቆይታቸውን

የሚያደርጉት፡፡

እነዚህ ከተለያዩ አገራት የመጡት ጳጳሳት ከአዲስ አበባ ሒልተን ሆቴል በቀን እየመጣላቸው ቁርስና ምሳቸውን 'ብፌ ይመገባሉ፡፡

እኔም

አጃቢ

በመሆኔ

ከነሱ

ቀሳውስትና ሁለት ጊዜ ተዘጋጅቶ

ጋር

አነሳለሁ፡፡

የእራቱ ነገር ግን ለግቢው ደህንነት ሲባል አንድ መቶ የሆኑ የፖሊስ አባላት በፈረቃ የሚጠብቁ ነበሩና ከእነሱ ጋር እመገባለሁ፡፡ ማታ ወደ ቤቴ ተመልሼ ጧት አንድ ሰዓት ላይ ምድብ ስራዬ ላይ እገኛለሁ፡፡

ታዲያ

በዚህ

ያጋጠመኝ፡፡-

እየተከናወነ አዳራሽ

አጋጣሚ

የደመራው

ነው

አንድ

ዝግጅት

በመስቀል

ሳለ፣ ብፁዕ አቡነ ጳውሎስ ውስጥ

ትልቅ

ታሪካዊ

የተለየ

በግቢያቸው

ነገር

አደባባይ

በትልቁ

ኤግዚቢሽን...

«እሥራ

ምዕት» ተዘጋጅቶ ነበር፡፡ ይህንን ኤግዚቢሽን የሚከፍቱት እሳቸውና እሳቸውን መሰል የሆኑ የነበሩ ሲሆን ዝግጅቱ ሁሉ ተጀምሯል፡፡

መርቀው ጳጳሳትም

22

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

መኖሪያ

አባታችን

የብፁዕ

ለዝግጅቱ

ምሥጢሮች

ግቢ

በኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ አሸብርቋል፡፡ ኤግዚብሸኑ አካባቢ ብዙ የተለያዩ ድንኳኖች ተተክለው ጥሪ የተደረገላቸው ብዙ ሺህ ክርስቲያኖች ቦታ ቦታቸውን ይዘው ተቀምጠዋል፡፡ ብፁዕ አባታችን ከመኖሪያ ቤታቸው ሲወጡ ሙሉ ነጭ ልብሳቸውን የለበሱ ሲሆን በወርቅ የተሰራና የድንግል ማሪያምን

ምስል

የያዘ

መስቀል

በቀኝ

በደረታቸው

በኩል

ቁልቁል ወርዷል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ የመድሐኒያለምን የወርቅ ሰንሰለት መሰል ማተብ ምስል የያዘ ረጅም በደረታቸው ላይ በግልፅ ተንጠልጥሎ ይታያል፡፡ በቀኝ እጃቸው አናቱ ላይ ወርቅ ቅብ መሰል ያለበት መቋሚያ ላይ ደስታ በፊታቸው ሲራመዱ ፊት ወደ ይዘው ይታይባቸው ነበር፡፡ ብፁዕ ኦርቶዶክስ

ከወደ

ሳሊበላ

አባታችን ተዋህዶ

ወደ

ቤተ-ክርስቲያን

ሀንጻ ውስጥ

ከወጡት

ሲሄዱ

ፊት

በኢትዮጵያ

ዳዳሳት

ታጅበው

ነበር፡፡

ከተለያዩ

አገራት

በመጡ

በክብር ስፍራው ደረሱ፡፡ ጳጳሳት ግራና ቀኝ ታጅበው ተጋባዥ እንግዶች የሆኑ ሁሉ ከወንበራቸው ሳይ ብድግ ብለው ብፁዕ አባታችንን ተቀበሏቸው፡፡ በተዘጋጀው

ግራና

ዙፋን

ወንበራቸው

ቀኝ፣

እንደ

ደረሱ

ቆመው

ፊትና ኋላ ሆነው የቆሙትን እንግዶችን ሁሉ በቀኝ እጃቸው ቢየዙት በኋላ እንዲቀመጡ ከተመለከቱ መስቀል ምልክት ሰጡ፡፥ ሁሌም እንግዶች በየወንበራቸው 23

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ላይ

አረፍ

አሌ፡፡

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ብፁዕ

አባታችን

ተደላድለው

እንደ

ተቀመጡ አንድ ልጅ እግር የያዙትን መቋሚያ ተቀበላቸው፡፡ በግራና ቀኝ የተቀመጡት የውጭ አገር ዳዳሳት ሁሉ በተመደበላቸው ቦታ ሳይ ሁሉም በሥርዓት ተቀምጠዋል፡፡

የብፁዕ

አባታችን

አገራት

ዙፋን

በግራና

ቀኝ

ወደ

ኋላቸው

ሦስት

እንግዶች

ተቀምጠዋል፡፡ ተከትለው

እነሱም

የሚገባቸውን

ከነሱ

ኋላም

ቤተክርስቲያን

ቢሆኑ

ነው፡፡

ወንዶቹ

ብዙዎቹ

ያሳሰሩም

ነበሩ፡፡

የተለያዩ

እግር

ሃይማኖታዊ

ሥነ

ርቀው

ሥርዓት

ሁለ ይዘዋል፡፡ የኢትዮጵያ

ምዕመናን

የተለያየ

ያሉት

አንዳንድ ሙሉ

ኦርቶዶክስ

ተቀምጠዋል፡፡

ተዋህዶ

አለባበሳቸው

ሴቶች

የአበሻ

ልብስ

ልብስ

ለብሰው

ግን

ለብሰዋል፡፡

ከረባት

ያሰሩም

አለፍ አለፍ ብለውም የብፁዕ አባታችን የግቢ ውስጥ ሰዎች፤ ዳቆናትና ቀሳውስቱ ሁሱ ልብሰ ተክህኗቸውን ለብሰዋል፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ዘጋቢዎች

መቅረፀ

ድምፅና

የምስል

ማንሻቸውን

ይዘው

ከወዲያ ወዲህ እያሉ ታሪካዊ ክንውኖቹን ሁሉ ይሰበስባሉ፡፡ ምን እነሱ ብቻ ከውጪ አገር የመጡትም ልክ እንደነሱ በየቦታው እየተዘዋወሩ ታሪኩን ይዘግባሉ፡፡ በዚህ መሀል ላይ. አንዲት በሚያስገርምና በሚያስደንቅ ቀለማት ያማረች ሴት የኢትዮጵያን ሰንደቅ አላማ

በልዩ ጥበብ

እንደ

ሻሸ

ለብሳ

አሰፍታ ትታይ

ባዲራችንን ነበር፡፡

24

በሹርባ ካንገቷ

ፀጉሯ ሥር

ዙሪያ በጥቁር

የሌኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ማተብ የብር መስቀል አስራለች፡፡ ካንገቷ በታች ደግሞ መሳ ሰውነቷ ሁሉ የኢትዮጵያን ባንዲራ ለብሷል፡፡ መላው ለበዓሉ የተጋበዘ ህዝበ ክርስቲያን ከተቀመጠበት ወንበር ላይ

ብሎ

ብድግ

እሷ የተሰበረ ሁለት

ይመለከታታል፡፡

ግን ወደ ፊት በክርስቲያናዊ ተዋህዶ ልቧ ትመስል ነበርና ብፁዕ አባታችን ፊት ስትደርስ፣ ሰጠቻቸው፡፡

ሠላምታ

ላይ አጣምራ

ግራና ቀኝ በደረቷ

እጆቿን

እሳቸውም

ባማረው

በርክክ

ብላ

ነጭ

ቂም

የተከበበውን ፊታቸውን ፈገግ አድርገው በነዛ ትናንሽ ባማሩ እጃቸው በቀኝ እየተመለከቷት፣ በቀስታ አይኖቻቸው የተከበረውን መስቀል ብድግ አድርገው ጠበቋት፡፡ ያቺም ሴት ከእንብርክኳ ተነስታ አንድ ሁለት እርምጃ ተራምዳ ጉልበታቸውን ግራና ቀኙን ሳም ሳም አደረገችና ለተዘረጋው ቀኝ እጃቸው መላ ሰውነቷን ሰጠቻቸው፡፡ በዚያ በያዙት ሁኔታ

በዚህ

«ተባረኪ ልጄ!» አሏት፡፡

አሳለሟትና

አዚዙረው

መስቀል

እያለን

ውስጥ

ከአራቱ

ማዕዘናት

እልልታው አንዴ ቀለጠ፡፡ ወዲው ያቺ ሴት ከውስጧ የሆነ ነገር ደርሶላታል መሰለኝ እንባዋ በጉንጮቿ ላይ እንደ ድምፅ አልባ ዝናብ በሁለት አይኖቿ ይፈስ ጀመር፡፡ ወደ

መጣችበት

ስትመለስም

እልልታው

በፍጹም

አልቆመም

ነበር፡፡

ጥቂት ቆይቶ ሴትዬዋ ሁለት ነጫጭ የአበቫ ልብስ የለበሱ ሴቶችን አክላ ሦስት ሆነው የኢትጵያ ብሔራዊ ባንዲራ

የለበሱ

ሦስት

ትላልቅ

25

መሶቦች

ይዘው

ተመለሱ፡፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

በተለይ ሁለቱ ነጫጭ የለበሱት ከፊተኛዋ ሴት የተለዩ ነበሩ፡፡ እነሱም እንደ ሰላም እርግብ የሰላም ምልክት የሆኑ መስለዋል፡፡ ፀጉራቸውን በአምስት ጉንጉን ሹሩባ ተሰርቷዋል፡፡ የሹሩባቸው ጫፍ በትከሻቸው ላይ ግራ ቀኙን ተዘናፍሏል፡፡

በሹሩባቸው

ሳይም

አንገት ልብስ

ያማረ ሸማ ነው ወደ ኋላው ሸብ ያደርጉት፡፡ ጫፎችም ሳላይ

በትከሻቸው

በጥቁር

ላይ

ማተብ

ዘንጠፍ

ያጌጠው

ያንገት

ብሏል፡፡ የብር

የመሰለ

ነጭ

ልብሱ

በአንገታቸው

መስቀል

ቁልቁል

በደረታቸው ላይ ወርዶ በዚያ እንደ ተባዘተ ጥጥ ያማረው ነጭ ቀሚሳቸው ላይ አርፏል፡፡ እነዚያ ሦስት መሶቦች ብፁዕ አባታችን ፊት ተደረደሩ፡፡

ወዲያው

ብፁዕ

አባታችን

በፈገግታ

ቆጦመ፡፡

ሦስቱ መሶቦች አልተከፈቱም፤ ሦስቱ ሴቶችም አልሄዱም፡፡ የበዓሉ ተጋባዥ እንግዶች ሁሉ ብድግ ብለው ቆሙና ወደ ፊት

መመልከት

ያዙ፡፡

ብፁዕ አባታችን መሶቦች

ባረኩ፣።

መስቀላቸውን

ከፍ አድርገው ሦስቱን

ወዲያው

ሦስቱ ሴቶች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ሰንደቅ አላማ የለበሱትን የሦስቱን መሶቦች ክዳን ከነባንዲራው ብድግ አድርገው ገለጡላቸው፡፡ ሦስቱ መሶቦች በውስጣቸው ሁለት ሁለት ህብስት (ድፎ ዳቦ) ተነባብሮ ተቀምጧል፡፡

ወርቃማ

ይህ

ቀለም

ብቻ

ያለው

ሳይሆን

በመሃለኛው

የዳቦ መባረኪያ

መሶብ

ውስጥ

ቢላዋ ተቀምጧል፡፡

ሦስቱ ዳቦዎች በስላሴ የተመሰሉ ነበሩ፡፡ ብፁጽ አባታችን ድምጻቸውን ዝግ አድርገው በረከታቸውን ሰጡና ቢላውን ብድግ

አድርገው

ከመሃል

ላይ

26

ያለውን

ዳቦ

ሁለት

ቦታ

የሌ/ኮ መንግሥቱ ሲከፋፍሌት መሃላቸውን

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

«ተ» ሆነና ተገመሰ፡፡ የቀሩት ሁለቱን መሐል ወጋ ወጋ ሲያደርጉት፤ ለሁለተኛ ጊዜ ከወደ

መሀል አንድ ቀጠን ያለ የሴት ድምፅ እልልታውን በየአቅጣጫው ለሁለተኛ ጊዜ እልልታው ቀለጠ፡፡ ሦስት የተባረኩትን

ሴቶች ሦስት

ብፁዕ መሶቦች

ሲያሰማ፣

አባታችን ፊት ለፊት ግጣማቸውን ገጥመው

ይዘዋቸው ወደ አመጡበት ተመለሱ፡፡ ከትንሽ ቆይታ በኋላ እነዛ ዳቦዎች ላይን በሚያማምሩ ማቅረቢያዎች ተቆራርሰው

በየአቅጣጫው ለተጋባዥ እንግዶች መታደል ያዙ፡፡ ይህም ለትንሽ ሰዓታት ከተካሄደ በኋላ እዚህ አካባቢ የነበረው ሥነ ሥርዓት ተፈፀመ፡፡ | ብፁዕ አባታችን ጥቂት ሰዎች ቀረብ ብለው የሆነ ነገር ሲነግሩአቸው፣ ወዲያው አንገታቸውን መለስ አደረጉትና ከተቀመጡበት ብድግ ብለው የተዘጋጀውን ኤግዚቢሸን

አባታችን

መርቀው

ለመክፈት

ወደሚቀጥለው

ሄዱ፡፡

ወደ መሰቀል

ከዚህ

በኋላ

አደባዩ የደመራ

ብፁዕ

ቦታ

አፅሙሩ፡፡

ይሄኛው

መንግሥት ቤት

ምድር

ታሪክ

ደግሞ

ሌላ

ነው፡፡

ውስጥ ትላልቅ ባለስልጣናት ቤት

ውስጥ ወደዚህ

ያለውና

በታላቁ

ቤተ

የሚታሰሩበት

እስር

13ኛ

ቤት

ነው፡፤

መጠየቅና

ከእስረኛው

መገናኘት ይቻላል፡፡

አይቻልም፡፡ ስንቅ ወይም ምግብ ነገር ማቅረብ ከሚቀርቡት ምግቦች ውስጥ ፓስታ፣ መኮረኒ እና

መተያየት

27

ቤት

እሥር

የሚባለው

ጋር

እሥር

በር ወይም

ዘመድ

ገብቶ

ቃል

ለቃል

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

እንጀራ ሲሆኑ በፔርሙስ ትኩስ ነገር ይዞ ሊገባ ይቻላል፡፡ ይሁንና ፔርሙሱ ተከፍቶ ክዳኑ በእጅ ተፈትሾ ይገባል፡፡ ሙገ8 የሚገርመው - እስክሪፕቶ

ብርቱካንና ሙዝ ሙሉ ተጽፎበት

የመጀመሪውን

ዳቦ

ወረቀቱ

መግባት አይችሉም፡፡ ለሙሉ ተልጦና በአሪፍ

ወደዚህ

እሥር

ቤት

በር

ዘቦችን

ፍተሻ.

የሦስተኛ

ይመጣል

አልፎ

እሥር ቤቱ በራፍ ላይ ያለውን እያሳሳተ ሳለ፣ ፈታሹ ወታደር ሙዙን ሲፈትሽ ያ ሙዝ በአጋጣሚ ይሳጥና ውስጡ ያለው ነገር ይገለጣል፡፡ ወዲያው ምግቡን ያመጣችው ሴት በቁጥጥር ስር ትውላለች፡፡ ሌላው ደግሞ ወደ ውጪ እንዲታጠብለት

ከሚልከው

ለቤተሰብ ማስታወሻ አስራ

ሱሪ

ገበር

ኪስ

ላይ

ተጽፎ ይገኛል፡፡

ሦስተኛ

በር

እስር

አበባ ሒልተን ሆቴልን በረጅሙ እንደ መኪና አለ፡፤ ይህ ቤት

እስረኛ

በሁለት

ቤት

የሰጠው ማቆሚያ ተከፍሎ

ፊት

ለፊቱን

ለአዲስ

ሲሆን ወደ ውስጥ የመሰለ የቆርቆሮ

ሲገባ ቤት

ይገኛል፡፡

አንደኛው ምድብ ክርስቲያኖች የሚጠየቁበት ወይም ለእስረኛው ምግብ የሚቀርብበት ሲሆን ሁለተኛው ምድብ ደግሞ

ሙስሊም

የሚቀርብበት ዘዴ

ነው፡፡

እስረኛ

ይህም

የሚጠየቅበት

ምግቦቹ

ወይም

እንዳይነካኩ

ምግብ

የተደረገ

ነበረ፡፡

በነዚህ ሁለት ምድቦች ውስጥ ስምንት ወታደሮች... አራቱ በምድብ አንድ ውስጥ አራቱ በምድብ ሁለት ውስጥ በጥንቃቄ ተመድበዋል፡፡ በነዚህ ምድቦች ውስጥ ሁለቱ 28

የሌ/ኮ መንግሥቱ ምግቦቹን

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ይፈትሻሌሉ፡፡

ሁለቱ

ደግሞ

የጠያቂውን

ስምና

ንብረት ሁሉ ይመዘግቡና ወደ እስር ቤቱ ለሚያመላልሱት ወታደሮች ይሰጣሉ፡፡ እነዚህ ሁለት ወታደሮች እቃውን ያመላልሳሉ፡፡

ምግቡ ሁሉ በመጣበት ፅቃ ውስጥ እንጨት ወደ ውስጥ ወጋ ወጋ እየተደረገ አጠገቡ ባለው መንሸ በመሰለው ማንኪያ

ሆኖ በሹል ይፈተሻል፡፡ ወይም ሹካ

ምግቡን

ላመጣው

ሰው

ቀማሹ

ለትንሽ

ሰዓታት

ባግዳሚው

ማንኛውም

ሰው

የመቅመስ

ግዴታ

አንስተው

ያመጣውን

ይቀመስና

ወንበር ምግብም

ላይ

ሰው

ይቀመጣል፡፡

ሆነ ሌላ የሚበላ

ነገር

አለበት፡፡

አሁን ሥራ ተጀምሯል፡፡ ይህ ሁኔታ ለብዙ ቀናት አንዳንዴ በጥንቃቄ፣ አንዳንዴ በእንዝህላልነት እየተካሄደ በነበረበት

የታላቁ

ወቅት

አሮጌው

መስቀል

ስንቅ በሴቶች

ትንሸ

ነበር፡፡

ቤተ-መንግሥት

የሚያመላልሱት

ቀን

ላይ

ላይ

13ኛ

ወታደሮችና

ዘመን አልፎ ነበር፡፡

አቀባዮች እስር ቤቱ አቀበት

በር ፈታሾች

አመት ወቅት

ሦስተኛ

ቀኑ ከወትሮው

ወታደሮች

የሚያመላልሰው

በምድብ

በድካም

ቤት

ያለው

ምግቡን

ተቀብሎ ጠያቂ

በር

ይህ

በዓለ ወይም

በወንዶችና

ለየት ያለ ነበር፡፡

ደሞ ከግቢው መሐል ቢጤም. አለው፡-

የሚያመላልሱት

ላይ

ተሰሳችተዋል፡፡

አሰልቺ

ቆመው

ሁኔታ

እስር

አዲሱን

በዚህ

በሰልፍ

ተጨናንቋል፡፡

በዚህ

ውስጥ

ሳላይ ያለ ሲሆን እናም. ስንቁን ናቸው፡፡

ስንቁን

አንድ ያለ አንድ ወታደር 29

ስንቁን

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ለሚሰጠው እሰረኛ ስንቁን ሰጥቶ ተመሳሸ ዕቃ ተቀብሎ ሲመለስ ከእስር ቤቱ በራፍ ላይ ያለው የልዩ ኃይሌ ወታደር

ምግብ

በሚያመላልሰው

አይቶ

ስለነበር፤

ወታደር

ወታደሩ

ላይ ቅር ያሰኘው

ይጠራና

ያደርገዋል፡፡ አንዳች እንቅስቃሴ ግን በ“።ሣሪያው እንደሚመታው ስንቅ አመላላሹ ወታደርም ደንግጦ

አጠገቡ

ነገር

እንዲቆም

እንዳያደርግ፣ ቢያደርግ ነግሮ ያስጠነቅቀዋል፡፡ ይቆማል፡፡

ከዛም የልዩ ኃይል የዕለቱ. ተረኛ ዘብ ኃላፊውን (አለቃውን) ይጠራና ያየውን ጥርጣሬ ይነግረዋል፡፡ የዘብ ኃላፊው

ግን ለሁለተኛው

ጊዜ

በራፍ

ላይ

ያለው

ይፈትሸሻው

ብሎ ያንገራግርበታል፡፡ የአስራ ሦስተኛ እስር ቤት ዘብ ግን የዘብ ኃላፊውን ባለማመኑ የያዘው መሣሪያ አቀባብሎ ይይዝና ወታደሩን «ትንሽ እንቅስቃሴ ወይም ሌላ አክሽን ብታሳየኝ እርምጃ እወስድብሃለው» ይለውና ከዘብ ቤቱ በራፍ ላይ ያለውን የግቢው የውስጥ ስልክ አንስቶ ለዕለቱ ለግቢው ተረኛ መኮንን «አስራ ሦስተኛ በር እስር ቤት እክል ገጥሞታል፤ ባስቸኳይ ድረሱ» ሲል ጥሪውን ያሰማል፡፡ የዕለቱ

ፈጣኑ

አስከትለው

ተረኛ

አጃቢ

ወታደር

ፖሊሳቸውን

አስራ ሦስተኛ በር እስር ቤት ይደርሳሉ፡፡

አሁን

ተረኛ

ወታደር

ሦስቱም

መኮንኑ

ተረኛ

እንዲያወጣ

ተረኛ

መኮንን

ዘቡም

ዘቡ፣

የዘብ

ኃላፊውና

ተፋጠዋል፡፡

ገስግሰው

ዘቡን

ወይም

መሣሪያውን

እንዲፈናጥር

የመኮንኑን

ትእዛዝ 30

ስንቅ

አመላላሹ

የደረሱት

እንዲያቀናና

ትዕዛዝ

ተግባራዊ

ተረኛ ጥይቱን

ይሰጡታል፡፡

ያደርጋል፡፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ ወዲያው

ወደ

ተረኛው

ያልተነገሩ

ዘቡ

ምሥጢሮች

በመጠጋት

የሆነውንና

ያየውን

ሁሉ ይጠይቁታል፡፡ ተረኛ ዘቡም ለተረኛ መኮንኑ ስንቅ አመላላሹ ወታደር የሆነ ነገር ከእስረኛው ተቀብሎ በልብሱ ውስጥ የሸጉጠ መሆኑን ይነገራቸዋል፡፡ ወዲያው ተረኛ መኮንኑ

ስንቅ

አመላላሹ

እንዲቀበል

ኃላፊው አምስት

የያዘውን

ትዕዛዝ

በመሄድ ሽጉጥ

ዕቃ

ይሰጡና

ሁሉ

እሳቸው

ወታደር ወደ

ፖሊሱ

ተረኛው

ዘብ

በሽንጡ ላይ ያደረገውን ነጥብ አርባ ይፈቱበትናይወስዱታል፡፡ ሁለቱንም

በቁጥጥር ስር እንዲውሉ አደረጓቸው፡፡ መኮንኑ ተረኛው ዘብ የነገራችውን ነገር ችላ ብለው ቢያልፉት፣ እሳቸው ጋር ሌላ ነገር ይመጣባቸው ነበርና እሳቸው የወሰዱት እርምጃ

አድኗቸዋል፡፡ የእለቱ ተረኛ

መኮንኑ

ፈለጉ፡፡ ግቢ

ሁሉ

ተረኛ

ተረኛው

ወታደር

ዘብ

ውስጥ

እንድትቆይ፡፡

በጥንቃቄ መምሪያው

ተረኛ

እንዲጠብቁ" ወታደርና

በሥራው

በዚሁ

"ተተኪ የዘብ ኃላፊው

የሚያመላልሰውን

ዘመቻ

የዘቡን

ግቢ

ይሄዳሌ፡፡

እንዲቆይላቸው

እስኪመጣ

አንተ በዚሁ

ዘቦቹ ሁሉም

መሣሪቸውን

ብለው የዘብ

በመገረም

የእስረኞቹን

ኃላፊውን

የዕለቱ

የግቢው

ይዘው

ዕቃ ወደ

አጠቃላይ

ተረኛ የነበሩት መቶ አለቃ አለሙ የሺጥላ (የዘመቻው መምሪያ ምክትል ኃላፊ) የዘብ ኃላፊውን ውጪ በወታደር ፖሊሱ አስጠብቀው ሲያበቁ የእለቱ ስንቅ አመላላሹን

31

ወታደር "ምንድነው

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ይዘው

ወታደሩን

ሲገቡ

የተፈጠረው?"

“ተረኛ

ዘቡ

ሲሉ

አትኩረው

አዩትና

ጠየቁ፡፡

ነው ያመለከተው"

አሌ

ተረኛ

መኮንኑ፡፡

"ምን ብሎ? ምን ተሰራ ብሉ?" በማለት ጠየቁ፡፡ የዕለቱ ተረኛ መኮንኑ የያዙትን ልብሶችና ሳህን መቶ አለሙ የሺጥላ ፊት አድርገው መፈተሸ ጀመሩ፡፡

አለቃ

ተረኛ መኮንኑ ረጋ ብለው ነበርና የሚፈትሹት ተመላሽ ልብስ ውስጥ በእጅ የተጻፈ ትልቅ አወጡ፡፡ መቶ አለቃ አለሙ የሺጥላና ተረኛው

ከእስረኛ ወረቀት መኮንን

ተያዩ፡፡

መቶ

አለቃ

አለሙ

የቆመውን

ወታደር

ያሳይህና

ይዘኸውና»

አመላላሹን

ያመጣው

ይዞ

ሰው

ከግቢው

ፖሊሱን ስንቅ

ስንቁን

ወዲያው

«ባስቸኳይ

አሉሌት፡፡-

ወደ

ሰጥቶ

ሄዳችሁ

ወታደር

መቀበያው

ከቦታው

አጠገባቸው

ቦታ

ሰውዬውን -

ፖሊሱ

ስንቅ

ሲሄድ

ስንቁን

ተሰውሯል፣

በፍጥነት

የያዘውን

ደብተር

ወጥቷል፡፡

ወታደር እንደያዘ ከስም

የሺጥላ

ፖሊሱ

ምግቡን ዝርዝሮቹ

ያመጣውን

ፈትሾ መጨረሻ

ሰው ላይ

ልብም

አላየውም

ከሚያመላልሰው

ዝርዝር

ያሳለፈው ላይ

ወታደር

ያለውን

ይጠይቀዋል፡፡

በማስተናገድ

ብሎ

የስም

ያለው ወታደር

በዚህ

ፈታሽ

ነበር፡፡ ጋር

ደንግጧል፡፡ 32

ስም

ወታደር

አጠገቡ ወይም

ስንቁን

ብዙ

ሰዎች

አላወቀውም፤

የሚተዋወቁትም ነበርና

ደርሶ

በሁኔታው

ምግቡን ፈታሹም

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ቢያገኘው

ሰውዬውን

ኑሮ አንገቱን

ሊላ

ሳይዝ

ገር

ምንም

የሺጥላ

አለሙ

አለቃ

መቶ

ሰውዩ

የሰጠው

ወታደር

ይዞ ወደ

ወታደር

ፖሊሱ

ይደርሳል፡፡

ቢሮ

የሺጥላ

አለሙ

አለቃ

መሾምና

ስንቅ አመላሳሽ

ነገርም ሳያበዛ የተያዘውን መቶ

አንቆ አምጥቶ

ፖሊሱ

ወታደር

ግን አልተገኘም፡፡

ያሰበው

ለወታደሩ

ስንቁን

ይሁንና

ነበር፡፤

መሸለም

ፖሊሱ

ወታደር

አመለጠው፡፤

ፍጥነት

በዚያ

ግን

መልዕክት

የተላከበት

ፖሊሱ

ወታደር

ተያዩ፡፡

ወታደር

የነበረው

ሲያመላልስ

ስንቁን

ፖሊሱና

ወታደር

ነበርና ተናደው እጅግ በመመለሱ፥ ሳይዝ ያሰቡትን ባስቸኳይ “በምድብ አንድ ምግብ ፈታሹንና መዝጋቢውን በቁጥር ስር አድርጓቸው!» ብለው ሲያበቁ «ከደጅ የቆመውን የዘብ ኃላፊንም አብራችሁ ደምሩት» ሲሉ ትዕዛዝ ሠጡ፡፡ ወታደሮቹን

እስረኛ

ፖሊሱ

ወታደር

ይዞ

ሁሉ

ወደ

14ኛ

በር እስር ቤት ወሰዳቸው፡፡ ስንቁን

ያመጣው

ግን

ሰውዬ

ይሁን

በድንጋጤ

ወይም

ይሁን ሰው የተከፈለው ገንዘብ ተብሎ አድርስልን በእርግጠኝነት ለማወቅ ይቸግራል፡፡ ግን በገንዘብ የተገ] ሳይሆን አልቀረም፡፡ ብቻ ምግቡን አድርሶ ከእስር ቤቱ ውስጥ የሚቀበለውን መልዕክት መኖሩን አላወቀም መሰለኝ በፍጥነት ነው ከታላቁ ቤተ-መንግሥት የወጣው፡፡ ምግቡን አስይዘው

እንዲመጣ

የላኩት

ሰዎችም

አልነገሩትም

ቢሆኑ

ይሆናል፡፡ 33

መኖሩንና

መልዕክት

|

ይዞ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ከውጪ ያሌት ቤተሰቦች የተላከላቸው ወረቀት በዚሁ በታላቁ ቤተ-መንግሥት ውስጥ ተይዞ ይቀራል፡፡ እነሱም ሆኑ ወረቀቱን ሳኪው እስረኛው ሳይግባቡና ሳይገናኙ ወረቀቱ ለቤተ-መንግሥቱ አራት ወታደሮች ጦስ ሆኖ ለደርጉ

ምርመራ

ክፍል

በኤግዚቢትነት

ተይዞ

ቀርቧል፡፡

እስረኞቹ አንድ ለሊት አድረው ጧት ላይ የእለቱ ተረኛ መኮንን ሳይቀየር፣ እስረኛ ወታደሮቹን መቶ አለቃ አለሙ የሺጥላ ቢሮአቸው አስመጥተው ሁለቱ መኮንኖች ማዶ ለማዶ ተቀምጠዋል፡፡ እነዛ አራት ወታደሮችም አንድ ላይ በሁለት ወታደር ፖሊሶች ታጅበው መቶ አለቃ አለሙ የሺጥላ ቢሮ ውስጥ ቆመዋል፡፣ መቶ አለቃ አለሙ የሺጥላ የተገኘውን

ወረቀት

ነጠል

ነጠል

አድርገው

በቀጭኑ

አስተካከለው አቆሙትና ከፊት ለፊታቸው የቆሙትን ወታደሮች እየተመለከቱ እንዲህ እያሉ ወረቀቱን ማንበብ ያዙ፡፡

«ገበሬውን አግኝተነዋል» «ገበሬዎቹ እናንተ ናችሁ ወይስ ሌላ?" አለቃ አለሙ የሺጥላ በመናደድ፡፡ «ወታደሮቹን

አግኝተናቸዋል

አሉ

መቶ

ነው ሚስጢሩ»

«ማረሻውን ተበድረው እንደሚሰጡን ነግረውናል» “መሳሪያውን ደብቀው እንደሚሰጡን ነግረውናል" “ማረሻው ሲገኝ ዘሩ ያንሰናልና ዘሩን በሜዳው በኩል ላኩልን» (ጠመንጃውን ስናገኝ ጥይት ያንሰናልና በመሶቡ ውስጥ አርጋችሁ ላኩልን)፡፡

34

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

«ዘሩን ሰትልኩ አቅማዳውን አፉን በተመሳሳይ ክር ስፉት»(ጥይቱን ስትልኩልን በተመሳሳይ ክር ሥፉት) «እርሻውን

ስንጀምር

በጥንቃቄ ስፌቱን

ደግሞ

በገበሬው

በኩል

መልክቱን

በወታደሩ

በኩል

እንልካለን» "ውጊያፀን

ስንጀምር

ይደርሳችኋል"

«ስለዚህ እስከዛው ሁሉንም ነገር አፈር አልብሱት" (ሟስጥሩን ሁሉ ጠብቁት) ብለው ተራ በተራ ካነበቡ በኋላ፣ ለትንሸ

ደቂቃ

ተከዝ

አሉና

ከወዲያ

ማዶ

ያለውን

ተረኛ

መኮንኑንና ወታደሮቹን ካዩ በኋላ «ገበሬዎቹ እናንተ ናችሁ እንዴ? እኛ እኮ ወታደሮች አድርገናችሁ ነበር! ለካ ገበሬ ናችሁ?» አሉና ብሽቅ ብለው ፊታቸውን

በእጃቸው

ዳበሰ አደረጉ፡፡

«ጉዳዩ እስኪጣራ ወደ እስር ቤቱ መልሷቸው» አሉ ተረኛ መኮንኑን፡፡ “ይቅርታ ጓድ መቶ አለቃ መሄድ ትችላህ» አሉ፡፡ አራቱ ወታደሮች ሁለት በሁለት ተሰልፈው ወደ እስር ቤቱ ተመለሱ፡፡ ወታደር ፖሊሱ አራቱንም ወታደሮች ወደ እስር ቤቷ አስገባቸው፡፡አራቱ - የታላቁ ቤተመንግሥት የጥበቃ ወታደሮች በማግስቱ ጧት ላይ ተራ በተራ ወደ ደርጉ ልዩ ምርመራ

በምሳ የተገኙትን

መርማሪ

ሰዓት ልብስ፣

ላይ ሳህንና፣

የአሥር አለቃው

ክፍል መመላለስ

ከስንቅ ወረቀት

አቀባዩ

ጀመሩ፡፡

ወታደር

የምርመራው

ይዞ ወደ ምርመራው 35

ላይ ክፍል

ክፍል ሲገባ

የሌኮ

መንግሥቱ

ያልተነገሩ

አየሁት፣፡

መቶ

አለቃ

ምርመራ

ክፍል

እንዲያውቀው

አለሙ

ምሥጢሮች -

የሺጥላ

ጉዳዩን

የደርጉ

ከማድረጋቸው

በፊት

ልዩ አንድ

ፈጣን ሥራ ሠርተዋል፡፡ ይህም እሰረኞቹን ጠያቂዎች እንዳይጉላሉና ነገሮች ሁሉ ከግቢው ወጥተው ለውጪው ሀዝብ እንዳይደርሱና እንዳይዛቡ በምድብ አንድ ስንቅ አመላላሹ

ምትክ

ተክተዋል፡፡

ጉዳዩን ወደ ከተሰለፉት ጠያቂዎች አልነበረም፤ የደርጉ

ሥራውም

ምርመራ

አባላት

ስላልሆነ

ክፍሉ መጠየቅ

የተጀመረው፡፡

የተያዙትን

አራት

ተያይዘውታል፡፡

ጉዱን

ክፍሌ

የምርመራ

በፊት

ሦስት ወታደሮች ከሳህኑ ላይ በምድብ አንድ ውስጥ የክትትል

ጀምረዋል፡፡

የታላቁ ዙሪያ

ነው

አሁን

ጉድ

ለማየት

የራሱ አባላት የሆኑትን የተሰጣቸውን ስም ይዘው

ጉዳዩን

ወዲያው

ከመጀመራቸው

ጉዳይ

ስራቸውን

ቤተ-መንግሥት ገብተው አንድም የነቃም ሆነ ያወቀ

ቢሆን

ክፍል

ጉዳይ

ወታደሮች ይህንን

ታላቁ መካከል

ቤተ-መንግሥት

ወዲያው

ምንም እርስ

አሁን

ነው

አይነት

የሚሰሙት፡፡

ሀሳብ

በርሳቸው

በተያዙት

ጀምሯአል፡፡

የግቢው

ይሳለላሉ፡፡ አሥራ

ላይ

ወታደሮች በጉዳዩ

የመጠየቅና

መሰንዘር

ወታደሮች ወደ

ግን

ጠባቂ ለእነሱ

የተፈቀደ

የደርጉ

ምርመራ

ምርመራውን

ሦስተኛ

በር

እስር

በቃለ ቤት

ግን አሁን አልሄደም፡፡ በተያዙት ወታደሮች ላይ ጠበቅ ያለ ምርመራ ሲያደርግ መነሻ የሆነው የዕለቱ የጥበቃ ተረኛ ዘብ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የሌ/ኮ መንግሥቱ

መጠየቅና አያሌውን ብዙነህ ወታደር የነበረውን የእንቅስቃሴውን ሁኔታ ነበር ለጉዳዩ መነሻ የያዘው፡፡ በዚህ ሁኔታ ውስጥ አሥራ ሦስተኛ በር እስር ቤት ውስጥ የታሰሩትና ወረቀቱን የፃፉት እስረኛ ግን ለጥያቄ ምንም ጉዳይ የእሳቸው በእርግጥ አልቀረቡም፡፡ አይቸግርም፡፡ ለምን ብትሉ በሳህኑ ሳይና በደብተሩ ላይ የእስረኛው ሙሉ ስም ስላለ ምንም አላሰጋቸውም፡፡

ነገር

ላይ

አራቱ

የታላቁ

የሺጥላ

የተሳሳቱት

ቤተ-መንግሥት

የጥበቃ

ወታደሮች

መታሰር

ሲገባቸው

ሥርዓት

ሥነ

በወታደራዊ

አለሙ

አለቃ

መቶ

እዚህ

ማረፊያ

ቤት

ሙሉ በሙሉ ፀረ አብዮተኞች ተብለው ከታሰሩት ጋር ይህም ጉዳይ የግቢውን ማሰሩ አግባብ አልነበረም፡፡ የጥበቃ ወታደሮች ሁሉ ያነጋገረ ጉዳይ ነበር፡፡ ማንም ‹ሠላም» እንኳን አባል ሠራዊት ውስጥ የግቢው አይላቸውም፡፡

ዕለታዊ

መዝገቡ

መምሪያውን

ላይ

የዕለቱን

መምሪያ

የዘመቻው

ታዲያ

ቀን

አንድ

ተመዝግቦ ዕቅድ

ጧት

የሚጎበኙት

ጧት ሌ/ኮ

በጽሑፍ

የዘመቻ መንግሥቱ

ላይ ዕለታዊ ሁኔታ በግቢው ወረቀት ይህንን ትንሽ ተመዝግቦ ያገኙታል፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱም ስለ ተገኘው ወረቀት የዘመቻውን ምክትል ኃላፊ የነበሩትንና የዕለቱ ከፍተኛ ተረኛ መኮንን የሆኑትን መቶ አለቃ አለሙ ሲሉ ጉዳይ?» ወረቀት የዚህ «ምንድነው የሺጥላን ይጠይቋቸዋል፡፡ 37

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

«ከእስር ቤቱ ውስጥ ተደብቆ ሊወጣ ሲል የተገኘ ነው »ይሏቸዋል፡፡

«ወረቀቱን ተቀባዩን ይዛችሁታል?» «አልተያዘም፤

በፍጥነት

እንዲያዝ

ብልክም

ተሰውሮብናል» “ደካሞች

መያዝ

ናችሁ፡፡

ከወረቀቱ

የነበረባችሁ፡፡

ጉዳዩና

ወረቀቱን

በሚወስደው

ሠው

በፊት

ሚስጢሩ

ሳይ

የተያዘው

«ወደ

ወረቀቱ

ሰው

ነበር

ሁሉ

ያለው

ልኬው

ነበር፡፡

ከወታደሮቹ

ጋር

ነው»

«ለመያዝ ባስቸኳይ ወታደር ግን በፍጥነት ተሰውሯል» «እሺ

ያለውን

ፖሊሱን

የታል?»

ምርመራው

ክፍል

ልኬዋለሁ፡፡»

«ጠላቶቻችን እንደአሸን

ይፈላሉ?

እዲገለፅልኝ አድርገው

አሁንም

በል ሚስጢሩ

ይሁን» ከዘመቻው

መቶ

አለቃ

አልተኙልንም

ሲሉ

እንደ ታወቀ

በዕለት

መምሪያው

አለሙ

ማለት

ሁኔታው

በዝምታ

የሺጥላ

ነው?!

በአስቸኳይ

ሳላይ ምልክት

ወጡ፡፡

እስከ ደርጉ

ጽ/ቤት

ድረስ ሲከተሉአቸው ሌ/ኮ መንግሥቱኖ መኮንኑ አልተነጋገሩም፡፡ ሁለት የልዩ ኃይል አጃቢ ወታደሮች አንድ ከፊት አንድ ከኋላ ሆነው ይከተሉአቸው ነበር፡፡ መቶ

አለቃ

አውቀዋል

አለሙም

መሰለኝ

ሌ/ኮ

መንግሥቱ

ሳይሰናበቷቸው

የተመለሱት፡፡ 38

ነበር

መናደዳቸውን

ወደ

ቢሯቸው

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የደርጉ ልዩ ምርመራ ክፍልም ሦስት የሚስጢር ላይ አንድ በምድብ መቀበያ በስንቅ ሠራተኞቹን ቀን፣ ሦስት ቀን... አንድ ቀን፣ ሁለት ቢያሰማራም ቢቆጠርም ምንም አይነት አዲስ ነገር አልተከሰተም፡፡ የምርመራው ክፍልም ቢሆን ወረቀቱን የተቀበለውን ሰው ቢያዝ ኑሮ አንድ ውጤት ላይ ይደርስ ነበር፡፡ ግን መቶ ወረቀቱ አላገኙትም፡፡ ነገሩን የሺጥላ አለሙ አለቃ የተፃፈለት ሰው ማንነቱ ያልተወቀው ወይም ያልታወቁት ከግቢው ውጪ ያሴሌት ሰዎች ከእስር ቤቱ ውስጥ የተላከውን ሚስጢሩ ስሳልደረሰው ወይም ስሳልደረሳቸው የተባሉትን ነገሮች ሁሉ ለመላክ ተቸግሯል ይመስለኛል፡፡ ቤተበታላቁ ግን በቀጥታ ክፍሉ የምርመራ ያለውን በር እስር ቤት ሦስተኛ በአስራ መንግሥት መልዕክቱን የላከውን እስረኛ አስጠርቶ መጠየቁን ይተውና የተደራጀውን የመቺ ኃይሉን አዘጋጅቶ የፍርድ ቤት ትዕዛዝ የማይፈልጉትን የሌ/ኮ መንግሥቱን ቀኝ እጆች ይዞ በቀጥታ ወደ ታሳሪው ቤት በመሄድ ብርበራውን ይጀምራል፡፡ በዚህ ሴት የሆነችውን ሠራተኛ የቤት መሃልም ብርበራ

ለማስደንገጥ ብሎ አንድ የመቺ ኃይሉ አባል በመሣሪያው አፈሙዝ ወገቧን ወግቶ ወለሉ ሳይ ይዘርራታል፡፡ ቤቱም ከሥሩ ጀምሮ ይበረበራል፡፡ መሶቦች ትላልቅ ሁለት ውስጥ በዚህ ብርበራ ይገኛሉ፡፡

ሁለቱ

መሶቦች

ምንም አይነት ልዩነት መሪ የሆኑት መኮንንና

ቅርጻቸው

የላቸውም፡፡ የምርመራው 39

ሁሉ

የመቺ ክፍል

ተመሳሳይ

ነው፤

ኃይሉ ቡድን አሳሽ መኮንን

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

እየተያዩ በጥርጣሬ ያሸበረቀውን አንዱ መሶብ ወደ መኪናው እንዲወስድ ትዕዛዝ ሰጡ፡፡ ሁለት ወታደሮች መሣሪያቸውን በጀርባቸው

አድርገው

ወደ መኪናው

ውስጥ አስገቡት፡፡

በዚህ ትልቅ ግቢ ውስጥ ከቆሙ

የተለያዩ ትላልቅ መኪኖች በጣም

አጓጊ

ኃይሉ

አባል

ነገሮች

አመታትን

ያስቆጠሩ

ነበሩ፡፣ በቤቱ ውስጥም

አሌበት፡፣

ወታደሮች

ቢኖሩም

ለማንሳት

እጅግ

ማንም

ወይም

የመቺ

ለመውስድ

አልጓጉም፡፤ መሶቡን ከጫኑ በኋላ ዙሪያውን ይጠብቁ የነበሩት ወታደሮች ሁሉ ወደ መኪኖቹ ላይ እንዲሳፈሩ ትዕዛዝ ተሳጣቸው፡፡ ቀልጣፋዎቹ የመቺ ኃይሉ የደርጉ ሀይል በቀልጣፋ ወታደራዊ እንቅስቃሴ

ወታደሮችና በየመኪኖቹ

ውስጥ

ጉዚአቸውን

ተሳፈሩ፡፡

መኪኖቹ

ሁሉ

ተነስተው

ጀምረዋል፡፡ ታላቁ ቤተ መንግሥት ቢርቅም መድረስ አይቀርምና ተደረሰ፡፡

መሶብ ከምርመራው ፖሊሶች

ክፍል

ውስጥ

ተይዞ ወደ ልዩ ምርምራ ከታላቁ

ቤተ-መንግሥት

አጃቢ

እሳቸውም

ወታደር

የወጡት

ፖሊሳቸውን

ክፍል

ክፍል

ላይ

ፖሊሱን

ምርመራው

ክፍል

ውስጥ

ገቡ፡፡

40

ገባ፡፡ ሲመለሱ

የወታደር የሺጥላ ስልክ

ፖሊሶች ደውለው

ረጅም

አስከትለው

ምርመራው ወታደር

ውስጥ

መርማሪ

መኪኖች

በዚያ ቀጭን

እየተወረወሩ በራፍ

በመጡት

ክፍል

ሁለተኛ በር ላይ የቆሙት መመለሳቸውን ለመቶ አለቃ አለሙ

ይነግሯቸዋል፡፡

ከተፈተሸው ቤት በክብር የመጣው

እንደ

ይመጣሊ፡፡ አቁመው

የምርመራው

ቁመታቸው አቦሸማኔ ምርመራው እሳቸው ክፍሉ

ወደ አባላት

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

በመጣው መሶብ ላይ ለመወሰን ሰብሰብ ብለው ሀሳቦችን ያንሸራሽራሉ፡፡ መቶ አለቃ አለሙ «ውጤቱ ምን ሆኖ ቢሌም

መልስ

የሰጣቸው

አንድም

ሰው

የተለያዩ ተገኘ?»

አልነበረምና

የመሶቡን ክዳን አንስተው እጀታውን መፈተሽ ጀመሩ፡፡ ሁለመናውን ተመልባተው ሲያበቁ «የወረቀቱ ሚስጤር ምን ዘሩ እንደ ነው ጥሬው እራሱ ይሄው ይሆን? የተበተነው?»አሉ፡፡

41

የሌ/ኮ

መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢርሮች -

ኢፌይ.ክ.ዜ.ክ..3..6.............6..6..)3..)..))......እ.....ክ..................ክ.ዜክአ..ዜ.ክ.ሕ.....«ዜ..ኬ.....ቄቓሕ..«...ኬ.ቄ.....ኤ.ዜ. ርይ .ክፌ.ዜኬክኬ ርኤ. ክርዜፌቨ.ጢ.......ክ.)]

መጀመሪያ

የገባው

42

መሶብ

ይህ ነበር

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ገና እኮ

ጉዳዩ

አለሙ

አለቃ

«መቶ

ተመለከቱና

አለሙ

አለቃ

መቶ

ግን

ሹም

ክፍል

የምርመራው የሺጥላን

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ነው፤ አሁን መናገሩ ትንሽ ይቸግራል» አሏቸው፡፡ መቶ ከምርመራ

አለቃ

አለሙ

መምሪያና

ዘመቻ

የደርጉ

ድጋሜ

ሳይጠይቁ ተመለሱ፡፡

ወደ ቢሮአቸው

ወጥተው

ቢሮ

ክፍሉ

የሺጥላ

ምርመራ

ልዩ

የደርጉ

መሶቡ ክፍል በየበኩላቸው ሥራቸውን ተያይዘውታል፡፡ ቢከፈትም ምንም አይነት አጠራጣሪ ነገር አላዩበትም፡፡ በኋላ ላይ ግን የደርጉ ስልጡን የሆኑት ፖሊሶች በረቀቀ ዘዴ የተሰፋውን

የመዕብ

ጥንቃቄም በተቻለ በአስደናቂና አስገራሚ ሁኔታ የተደነቁት

ስልክ

የሺጥላ «በወረቀቱ

ላይ

የተገኘውን

የተጠቀሰው

ለመቶ

በፍጥነት

ዘሩ

ነገር

እንዲያሳዩያቸው

ነግረዋቸው

ተመለሱ፡፡

43

ሲያዩት

የተባለው

ኖራል» በማለት ወደ ዋናው ለሌ/ኮ መሶቡን በመሄድ

አለሙ

አለቃ

አለሙም

አለቃ

መቶ

ግኝት

አዲስ

በዚህ

ተገኙ፡፡

ይደውሌሳላቸዋል፡።፤

መጥተው

በፍጥነት ጥይት ሹም

መርማሪዎች

ሲፈቱት፣ ጥይቶች

መሃል የመሶቡንየክላሽንኮቭ ጠመንጃ

ተጋድመው

መሃል

በመሶቡ

ጀመሩ፡፡

ስፌቱን ማላቀቅ

መሃል

በመገረም፣

ነበር

የምርመራው መንግሥቱ

ለካ

ይህ

ክፍል ጠዋት

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ኢደሬስኬ.ለ../እ..ለ.)ለ.ሰ.....ሰ...6.1.1.....3፡....ክ..ብ....፡...6..ክ.ክኤ.ክ..ስ..፡..ቓ...፡ኤ....ኬፌቢፌክ..ቪ.ይ..ዉ..ክ..ኢ..ጢ...ፒ. ንው ይ)

የገባው

መሶብ

ይህ ነበር

44 -

ሁለተኛ

ዝነ

'ከ"'፡” ዝር ዝጽ ዝዛ ነህ ፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ክፍል ውስጥ ፖሊሶች

በምርመራው

መሶቡን

በአንድ

አስይዘው ለመቶ አለቃ አለሙ የሺጥሳ ክፍል አባላት አሁን የደርጉ ምርመራ ጋር እስረኛ ካለው ቤት በር እስር

መርማሪ ፖሊስ ይልኩላቸዋል፡፡ ሦስተኛ አስራ ጀመሩ፡፡

መገናኘት

መቶ

መሶብ

ለሌ/ኮ

በኋላ

ወደ

አለቃ አለሙ

የሺጥላ

የመጣውን

መንግሥቱ

በጧት

የዘመቻ

ወስደዋቸው

ቢሮአቸው

ጥይት

ያረገዘ

ዕቅዱን

ከጎበኙ

አሳዩዋቸው፡፡

ሌ/ኮ

መንግሥቱ በመሶቡ ውስጥ የተገኙትን ጥይቶች ካዩ በኋላ «የት ሊሄድ የነበረ ነው?» «እዚሁ ግቢያችን ውስጥ ሊገባ የታቀደና የታሰበ ነበር

» አሏቸው፡፡

«መሣሪያውንስ ኖሮ?» አሉ፡፡ «ወረቀቱን

ግንኙነት ሊኖረው

ሌኮ

ከየት ሊያገኙት ይችላሉ ጥይቱ ቢገባ

ይችል

መንግሥቱ

ባስቸኳይ እንድታሳውቁኝ

ወታደር

ከተያዘው

ሲያቀብል

ይሆናል»

ነደድ

ጋር

ኣሏቸው፡፡

ብለው

«በሉ

ወጤቱን

ይሁን ከዚያ በኋላ ግን የተያዙት

ወታደሮች ላይ አስቸኳይ

45



የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ኢስ.

ፖንታኛው

ምሥጢሮች

ለ. እ.እ..፡..ሴ..8..)..ክ...ክ...ክ...ክ.......ጀ......ዌ...ክ..ኬ....ሕጢርኬኢር.ክ..]

መቃኃያ ይሀ ዕ/ያሮ

46

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ለሐራ”ታኛው

(በመሶቡ

መሐል

ያልተነገሩ

መቃ/ገ ደፇግም ይሀ

ዕንብርት

ውስጥ

ያረ

ጥይቶቹ

47

ምሥጢሮች

እንዲህ

ተነባብረው

ይገኛሉ)

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

እርምጃ[እንዲገደሉ)

እንድትወስዱባቸው

ብለው

ከዘመቻው

መምሪያ

የሺጥላ

መሶቡን

ከነጥይቶቹ

ወደ

ቢሮ

ወጡ፡፡

ክፍል

አስመለሱት፡፡

መሶቡ

ከተመለሰ

ከአንድና

በዕለት

ሁኔታው

አፈጻፀሟን

የሚገልፅ

በአራተኛው

ቀን

አለሙ ተፈፀመ

የሺጥሳን እንዴ?»

ይሁን»

አለቃ

ፖሊሳቸው

ሁለት

ቀኖች

አለሙ

አስይዘው

በኋሳ ሌ/ኮ

መምሪያ ለጠዋት ጉብኝት በመጡ ላይ

የተመዘገበችውን

አንድም

ጉብኝታቸው

«ጥይቶች ሲሉ

መቶ

በወታደር

ምርመራው

መንግሥቱ ወደ ዘመቻው ጊዜ

ምሥጢሮች

ምልክት ላይ

የመሶብ

ጉዳይ

አሳገኙባትም፡፡

ታዲያ

መቶ

አለቃ

ያስወለዳችኋትን

መሶብ

ጉዳይ

ጠየቋቸው፡፡

መቶ አለቃ አለሙ የሺጥሳ ግን ትዕዛዙን በተሰጣቸው ቀን ባለማስፈፀማቸውና ትዕዛቸውን ተግባራዊ ባለማድረጋቸው ለመሸፋፈን ብለው «ከእርሶ የውሳኔ ቃል አልደረሰምና

ዘገየን»

አሏቸው፡፡

ሌ/ኮ

መንግሥቱ ግን መቶ አለቃ አለሙ የሺጥሳላን በዝምታ አየት አድርገው ከፊት ለፊት ጠረጴዛው ላይ የነበረውን የዕለት ሁኔታ መዝገብ ወደ ኋሳ ወረቀቱን መለስ መለስ አድርገው በእጃቸው እየነካኩ «ትዕዛዙ እኮ እዚህ ተመዝግቧል»

በማለት

አሳዩዋቸው፡፡

መቶ አለቃ አለሙ ሁለተኛ መመላለሱን አልፈለጉም መሰለኝ ዝም አሉ፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ ነገሩ ገብቷቸዋል መሰለኝ በዝምታ ነበር የዕለቱን ጉብኝታቸውን የፈፀሙት፡፡ 48

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ሂደቱ

ግን እየተካሄደ ወታደሮች

በአራቱ

ስለነበረ

ሳይታወቅ

እንደሄዱ

ልዩ ምርመራ

የደርጉ

የምርመራ

ያካሄደው

ላይ

ቆይታ

ከሳምንት

ወታደሮቹ

ሳይታወቅ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የውሃ ሽታ ሆነው

ቀሩ፡፡

ክፍል ውጤት

በኋላ

ወዴት

አስራ

ሦስተኛ

የሰጡት ለወታደሩ ፅፈው በር እስር ቤት ወረቀቱን እስረኛም ከብዙ ምርመራ በኋላ ከአንድ ሰው ጋር በመቺ ኃይሌ ሳንድሮቨር በምሽት ተወስደው ቀርተዋል፡፡ ታድያ መሶብ የገባው ጥይት

ዳቦ መሶብ ነበረ

በአቡኑ

የመጀመሪያው ሲያበሳ፣

ታላቁ

ቤተ

መንግሥት ወረቀቱን

ወታደሮቹንና ያበለቸው፡፡

49

መኖሪያ ጥይት

የጻፈውን

ያየነው አርግዞ እስረኛ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

«የተደራጀው

ምሥጢሮች

ኃይሳቸው»

እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን ፊት ለፊት አንድ ሠፊ መስክ አለ፡፡ ይህ መስክ ድሮ በ1959 ዓ.ም እና 1960 ዓ.ም ዝም ብሎ ሠፊ ሜዳ ነበር፡፡ ታድያ እስጢፋኖስ ቤተክርስቲያን በዚያን ጊዜ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥሳሴ

ከብሔራዊ ጊዜ እዚህ

ቤተ-መንግሥታቸው ቅርበት ስላለው፣ ብዙውን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ፀሎታቸውን ያደርሳሉ፡፡፡

ቤተ-ክርስቲያኗ

በክቡር

የሚያዘወትሩበት

ቤተክርስቲያን

ያለው

እናም

ይህ

ከቤተ-

መስክ

ያኔ

ወደ

ዘበኞቻቸው

እየተጠበቁ

ነበረች፡፡፥

ክርስቲያኑ አራተኛ

ፊት

ክፍለ

ጦር፣

ለፊት ወደ

ዝቅ

ብሉ

ጨርቆስ፣

ወደ መሺለኪያእንደ ልብ የሚያስኬድ አቋራጭ መንገዶችም የነበሩት ሲሆን ከመስኩ ከፍ ብሎ አንድ የድሮ

ቤት አለ፡፡

ይህ የድሮ

ትልቅ

ቤት

(አሁን ሙዝየም)

የሆነው

ትልቅ ግቢ የራስ ብሩ ቤት ነበር፣፡ ታድያ ያ ሠፊ ሜዳ ‹‹ራስ ብሩ ሜዳ›› ተብሎ ይጠራ የነበረ ሲሆን የጨርቆስና የእስጢፋኖስ ልጆች እየተሰባሰቡ የጨርቅና የላስቲክ ኳስ የሚጫቱት በዚሁ በራስ ብሩ ሜዳ ነበር፡፡- ለኳስ ግጥሚ ያ ስንቀጣጠር እንኳን ራስ ብሩ ሜዳ እያልን ስንነጋዢ

እናስታውሰዋለን፡፡

ይህ

ብቻ

እዚሁ ሜዳ ላይ እንጫዐት ታድያ በንጉሠ የተለያዩ የኢትዮጵያ

ሳይሆን

የገና:

ጨዋታ

ሁሉ

እንደ ነበረ አስታውሳለሁ፡፡

ጊዜ የመስቀል ደመራ ሲደመርበት፣ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን 50

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ምዕመናን በመልበስ በዚሁ

ያልተነገሩ ምሥጢርች

የተለያዩ የባህል ልብስና የቤተ-ክህነት አልባሳትን ከቦሌ መንገድ በመነሳት ንጉሠ በተቀመጡበት ሜዳ

አቋርጠው

ወደዚህ

ሜዳ

ይሄዳሉ፡፡

'እዮሀ

አበባዬ መስከረም ጠባዬ" ብለው፡፡ ታድያ ይህንን በዓል በየ ዓመቱ ንጉሠ በዚሁ መስክ ላይ በመገኘት ያከብሩታል፡፡ ይህ ሰፊ =ስክ (ሜዳ) እነዚህንና የመሳሰሉትን በአላት እያስተናገደ ሳለ፣ አንድ ጊዜ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ላይ አመፅ ሊነሳ ነው የሚል ወሬ ተናፈሰ፡፡ አመዕ ሊነሳ ነው ሲባል የክቡር ሀበኛ፣ የጦር ሠራዊት፣ የፈጥኖ፡፣ ደራሽ ፖሊሶች ታንክና መትረየስ የጠመዱ ጆፖች በዚሁ ቦታ ላይ ሲታዩ ያሰፈሩ ነበር፡፡ ይህ ሰፊ ሜዳ በኋላ ላይ የራስ ብሩ ሜዳነትን ቀስ በቀስ በመተው አንዳንዱ ራስ ብሩ ሜዳ ሲል ሌላው ደግሞ መስቀል አደባባይን አልረሳ ብሎ በሁለቱም እየተጠራ ዘለቀ፡፡ የራስ ብሩ ቤት ከኋላው እንዳሁኑ መንደሮች የሌሌበት

ብሩም

ሲሆን

በዚን

ቦታው

ጊዜ አንድ

ያኔ ጥቅጥቅ

ትልቅ

ያለ ጫካ

ነበር፡፡ ራስ

ደግሰው

የመንደሩን

ድግስ

ሰዎች በሙሉ ጠርተው ጠጅ እንደ ልቡ አጠጡት፡፡ በዚያ ድግስ ላይ ብዙ ሰዎች ጠጅን አብዝተው ነበርና በዚያ ጫካ ውስጥ ወድቀው ጅቦች ስምንት

በወቅቱ ሰክረው ሰዎችን

እንደ በሉ ይወራል፡፡ ይህ

ሜዳ

ሲኖር

በ1966

ሜዳ

ታርሶና፣

የራስ ዓ.ም

ላይ

አምሮ

ብሩንና

መስቀል

አብዮት የነ

ፈነዳ፡፡ ሌኒን፥

5)

አደባባይን ያ ጎርጓዳ ማርክስና

ስም

ይዞ

የነበረው ኤንግልስ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ፎቶግራፍች በግርግዳው በትልቁ ተለጥፎበት መስቀል አደባባይነቱ ቀርቶ በ1967ዓ.ም አብዮት አደባባይ ተባለ፡፡ በዚያን ጊዜ ብዙ ሰው መስቀል አደባባይን አልረሣ ብሎ ሳያውቅ "መስቀል አደባባይ" ሲል" "የማነው ይሄ"? እየተባለ ሲሾፍበት በግድ አብዮት አደባባዩን መጥራት ለመደ፡፡ በዚህ ሂደት "ራስ ብሩ ትምህርት ቤት" ተብሎ በስማቸው ትምህርት

ቤትም

በዚሁ

ሂደት

በወታደራዊ በምድር

ተከፍቶላቸው ይህ

ትጥቆች ጦር፣

ይውሳል፡፡-

አደባባይ

በታጀቡ

በአየር

በተለይ

ነበር፡፡ መስከረም

ወታደራዊ

ኃይልና

ደግሞ

ሁለትን

እንቅስቃሴዎች...

በባህር

ኃይል፣

ደምቆ

ልዩ

ክፍሎች

ውስጥ

ከልዩ

አስደናቂ የነበረው አየር ወለድ ሲሆን በተለይ ከአንድ ኤሊኮፕተር ላይ ሁለት የአየር ወለድ አባሎች ከሰማይ ላይ ተወንጭፈው በአብዮት አደባባይ መሬት ላይ ያለ ክብ መስመር ውስጥ አርፈው የፓራሹት ገመዳቸውን ሲሰበስቡ የነበረው

ትርዒት

እጅግ

አስደሳች

ነበር፡፡

ሌ/ኮ መንግሥቱ

ሳይቀሩ ከወንበራቸው ተነስተው በርቀት የነበረውን ትርዒት አይተው የተደነቁበትና የተኩራሩበት ዕለት ነበር፡፡ ምን እሳቸው

ብቻ

በበዓሉ

የተገረመበት ፅለት በወቅቱ እጅግ በጣም ውስጥ

በሌ/ኮ

የተገኘው

ህዝብም

በአድናቆት

ሆኖ በየዓመቱ መከበሩን ቀሰጠለ፡፡ አስደናቂ የነበረው ግን በሦስት ወሮች

ሞሐመድ

ሰልጥኖ የወጣው ሦስት ወታደራዊ ኃይል ነበር፡፡

ጋዳፊ

መቶ 52

ሁሉንም

ወጪ

ተችሎለት



የሚሊሻ '

ሠራዌት

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ወይም

ዘመናቸው

ወታደራዊ' ኃይሌ

ገዝፎ

ሀገራችን

ግን

ኃይል

ባካሄዱት

ከአቅም

አብዮት

የተገኘበት

በአገዛዝ

ወልዴ

ኃይለማርያም

መንግሥቱ

.......

ነበር፣፡፡

በላይ

ይህ

ወታደራዊ

ያመረተችውን

ኢትዮጵያ

በሆነ ወይም

የሰራችውን የጦር መሣሪያ የታጠቀ ሳይሆን... መንግሥቱ ኃይለማርያም ለጉብኝት ከሄዱባቸው ፀ 1ጅ የሆነ የሶሻሲስት ነበር እንደ ያገጀቸው በብድር በአርዳታናአገራት ይታወቃል፡፡

ታዲያ እያንዳንዱን

ወቅቱ በእርዳታ የታጠቁትን የጦር መሣሪያ ዜጋ በነፍስ ወከፍ ለማስታጠቅ እያሰቡና

የነበረበት ወቅት ነበር፡፡ የጦር ኃይላቸውንም እያለሙ አደራጅተው መላ የጦር ክፍሎቻቸውን እስከ አፍንጫቸው መሳሪያ አስታጠቁ፡፡ ታዲያ ለጎረቤት ሀገሮች ሁሉ አስፈሪ

መሪ

ሆነው

መሳሪያና

ከ1969 ኃይላቸውን

ዓ.ም በ1976

ጀምረው ዓ.ም

ያከማቹትን በአስረኛው

የጦር የአብዮት

"ኢምፔሪያሊዝም ኣደባባይ በአብዮት ላይ በአላቸው ይውደም” በሚለው መፈክራቸው ስድስት ሰዓት የፈጀ ወታደራዊ ትእይንት በምድርና በሰማይ ላይ አሳዩን፡፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ቋሪፀ ሆጌስሪ #ያቅሁ ቋያ ታያዖፉ ፈደያ፲ያ

54

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ይህ | ወታደራዊ

ትርኢት

ሱማሊያን

ምን

ያስደነገጠና የኢትዮጵያ

ያስበረገገ ነበር፡፡፤ በዚሁ ትእይንት ላይ መላው ሰራዊት አዛፐችና ወታደሩ ሁሉ ተኩራርቶ ምን

ሰራተኞች

ወታደሮቹ

(4ድሬዎች)

የፖለቲካ

ነበር

ባለጋራዎቻቸውንም

በተለይ

ወታደራዊ

ሳይቀር

ፖለቲካ

እና የሌ/ኮ ገብረየስ ወ/ሀና ወታደራዊ

ክፍሉ

የተኩራሩበት

ብቻ

ሱዳንንና

አስደነገጠ፡፡

ነበር፡፡

እነሱን

ምሥጢሮች

ሁሉ

እንደ

ማለት

አንበሳ

ይቻላል፡፡

ያበጡበትና

አሥረኛው

አብዮት

በዓልን ለማክበር ከተጋበዙት አገሮችም የኢትዮጵያ አብዮት ደጋፊና የሌኮ መንግሥቱ ኃይለማርያም አድናቂ የነበሩት የጀርመን ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ፕሬዝዳት የሆኑት ኤሪ ሆኒከር ይገኙበታል፡፡ ታዲያ በ1963 ዓ.ም የደርግ ዘመነ መንግሥት ሲያከትም በሃያ አንደኛ ዓመቱ ላይ ከየካቲት አንድ እስከ አሥር 2005 ዓ.ም የመከላከያ ሠራዊት ቀን ተብሎ በተከበረበት

በአል

ላይ

በዚሁ

መሰቀል

አደባባይ

ብዙ



የጦር መሳሪያ ለአስር ታሪክ ራሱን ይደግማል

ቀናት በዚህ አደባባይ ታይቷል፡፡ የሚባለው ለካ እውነት ነው፡፡ በዚህ

ወቅት

ሰው

ላይ

ግን

የጦር

ነበረው፡፡፡፡

ከሚፈልገው የመነሳት

ማንኛውም

መሣሪያ

መሣሪያውን

የመነካካትና

መልሱንም

በተው

ከባድ ባለ ሙሉ

መሣሪያ መብት

ነበር፡፡

55

ጋር

በጫኑት

የመጠየቅ

መኪናዎች

መብት

መንገድ

አግኝቶና

ለታሪክ

ፎቶግራፍ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

«አንዳንዴ

ሳስበው

ያልተነገሩ

ልጄ

ባሻ ኃይለማርያም በሐምሌና

ነሐሴ

ምሥጢሮች

ድንጋይ

እራስ

ነው!»

ወልዴ(የሌ/ኮ መንግስቱ አባት) የመጨረሻዎቹ

ሁለቱ

ወራቶች

እየተንቀራፈፉና ሄዱ ሄዱ እየተባሉ በመንገዳገድ ላይ ናቸው፡፡ ምን ሁለቱ ወሮች ብቻ ገና አስራ ሦስተኛዋ ወር ትንጂ ጳጉሜም ከፊት ለፊታችን ተገትራለች፡፡ ሁለቱ የዝናብ ወራቶች ሰላሳ ሰላሳ ቀናትን አስቆጥረውን ሄዱ፡፡ የጠበቅናት ትንጂ አምስተኛ ቀን ብቅ ብላ አንድ ሁለት ቀኖችን በደመና

አስቆጥራ ሦስተኛ ቀኗ ተሸፍና በዝናብ እኝኝ

ላይ ነች፡፡ የምትልበት

አሁን ጳግሜ

ፀሐይ ውስጥ

ነን፡፡

መላው

የኢትዮጵያ

ህዝብም

በዓሉን ለማክበር እና አዲሱን አመትን እያለ

ነው፡፡

ይህ

የዘመን

ህዝብ

ልዩ ቀኑ ነው፡፡

መለወጫ

ምን

የሚያምሩበትና የሚፀዱበት ዓለም የማይታየው ቢጫው

ሰዎቹ

የዘመን

መለወጫ

ለመቀበል

ተፍ ተፍ

ለመላው

ብቻ

የኢትዮጵያ

መሬትም

ወንዞችም

ጊዜ ነው፡፡ እንኳን ሰው በሌላው እደይ አበባ እንኳን ለምልሞና

አብቦ ይታያል፡፡ ይህ ብርቅዬ በቅድስቲቱ አገር በኢትዮጵያ ምድር ብቻ የሚበቅል አደይ አበባ የፈጣሪ ስጦታ ነው፡፡ በተጨማሪም መላው የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮት በዓል መስከረም ሁለትን ለማክበር ቀበሌዎች ሁሉ እንደ ፈንድሻ

ተበትነው ስራቸውን ባሻ

በዓላቸውን

ይዘዋል፡፡

| ኃይለማርያም

ወልዴ

ከበኩር

ጋር

ልጃቸው

56

የዘመን

ለማክበር

መለወጫ

ባለመቻላቸው

የሌ/ኮ መንግሥቱ

እና

አስቸጋሪ

በሆነ ግቢ

የሚራሩላቸውንና

ለእሳቸው

በመሆኑ፣

ውስጥ

እጅግ

አስፈሪና

ያሌት

ልጃቸው

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ወይዘሮ የሆኑትን ሚሜስት የልጃቸው የሚያስቡሳቸውን ውባንቺ ቢሻውን "እንኳን አደረሳችሁ” ብለው ለበዓሉ ማክበሪያ የሚሆን ገንዘብ ለማግኘት አስበው በቀጥታ ሳይሆን ጓደኛቸው በሆኑት በሥክትል መቶ አለቃ ተሰማ አማካኝት ነበር ወደ እሳቸው የሄዱት፥፡፥ የመንግሥቱ አባት የግቢው የጥበቃ ወታደር ፖሊስ አዛዥ የሆኑትን ሰው ተንተርሰው ወደ ታላቁ ቤተ- መንግሥት በሁለተኛው በር በኩል ጎራ አሉ፡፡ በር

ከሁለተኛ

ምክትል

የማይጠፉት

ላይ

መቶ

አለቃ ተሰማ የባሻ ኃይለማርያም ወልዴን መምጣት ሲያዩ ተሰጣጥተው ሰላምታ ወታደራዊ በመደሰት በጣም ተቃቅፈው ተሳሳሙ፡፡ ከዛም ባሻ ኃይለማርያምን ይዘው በታላቁ

ቤተ-መንግሥት

ለፊት ባለው የትሪያንግል

አጥር ጥግ በሁለተኛ በር ፊት ቅርፅ መናፈሻ ውስጥ ትንሽ ሰዓት

ካወሩ በኋሳ ምክትል መቶ አለቃ ተሰማ ባሻ ኃይለ ማርያም ወደ አንደኛ በር (ማለትም የቀድሞ ጠ/ሚ መለስ ባረፉ ጊዜ ለሀዘን

ሰዎች

የገቡበት

አለቃ

ተሰማ

ሌ/ኮ

ነው)

ሄዱ፡፡

ምክትል

መቶ

መንግሥቱ

መኖሪያ

ቤት

ሄደው

በር

ለወ/ሮ ውባንቺ ለሚስታቸው መምጣታቸውን ይነግሯቸዋል፡፡

ቢሻው

በሻ

የባሻ ኃይለማርያምን መምጣት ሲሰሙ በግልፅ መታየቱን የሚፈሩትና ሁልጊዜ ከቤት ፀ/ሮ

ውባንቺ

ቢሻው

በድብቁ

57

መግቢያና

ኃይለማርያም

በህዝብ ፊት የማይወጡት መውጫቸው

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

በዳግማዊ ሚኒልክ መታሰቢያ በኩል ባለው በር ወታደር ፀጋዬን ይልኩታል፡፡ ወደ በኩር ልጃቸው ቤት በዕለተ ሰንበቱ ባሻ

ኃይለማርያም

ይዚቸው

ከሚሄደው

ወታደር

እንዲገቡ የመጡት ዐጋዬ

ጋር

አያወሩም፤ ሁለቱም ተፈራርተዋል፡፡ ወታደሩ በእርግጥ ልክ ነው፤ ያንድ ገናና መሪ አባትን ቀድሞ ማናገሩ ያስፈራል፡፡ ምክትል መቶ አለቃ ተሰማ ባሻ ኃይለማርያም ወልዴን ወታደር

አስገብተው ወደ ሁለትኛው ፖሊሲሶቻቸውን ይቆጣጠራሉ፡፡

በራቸው በመሄድ ባሻ ኃይለማርያም

ወልዴ በድብቁ በር ከገቡ በኋላ ወደ ልጃቸው መኖሪያ ቤት አልገቡም፡፡ ደግሞም መግባት አይፈቀድላቸውም ነበር፡፡ ወታደር ፀጋዬ ወደ ቤት ሲገባ ሌ/ኮ መንግሥቱ ከስፖርት መልስ

ገላቸውን

ሳሎን ሳሎን

መጽሐፍ ያነባሉ፡፡ ትንጂ ወለል ላይ ትጫወታለች፡፡

ረጅሙን ሲሉ

ታጥበውና

ቀሟሳቸውን

ሌ/ኮ

ንፁህ

ለብሰው

መንግሥቱ

የስፖርት

ለብሰው

ሴት ልጃቸውም በሰፊው ወዴዘሮ ውባንቺ ቢሻው ከወታደር

በሳሎን

ቱታ

መስኮት

ፀጋዬ

ጋር

ተመልክተዋቸው

ነበርና እሳቸውም የሳሎኑን በር ከፍተው ወጡ፡፡ ወይዘሮ ውባንቺ ከመኖሪያ ቤታቸው ሲወጡ

ኃይለማሪያም

ከግቢው

በራፍ

ጋር

ወጣ

ከውስጥ

ባሻ

ቆመዋል፡፡

ወይዘሮ ውባንቺ ቢሻውና ባሻ ኃይለማርያም ተጨባበጡና ተቃቅፈው ተሳሳሙ፡፡ መንግሥቱ በዚህ ጊዜ በፈጣን እርምጃ ሦስቱ ሰዎች ላይ ደርሰው ነበር፡፡

አባታቸው ለልጃቸው

እየለገሱ

ባሻ

ኃይለማርያም

የበኩር

ልጃቸውን

58

አባታዊ

ፈገግታ

በወይዘሮ

ውባንቺ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ኋላ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ኋላቸው

ወደ

ውባንቺም

ወይዘሮ

ተመለከቱ፡፡

መለስ

ብለው ሲመለከቱና ሁለቱም ሲተያዩ፣ ሩህሩሁ አባት ባሻ ኃይለማርያም ሁለት እጃቸውን ወደ ፊት ዘርግተው "እንኳን አደረሳችሁ ልጄ መንግሥቱ" አሉ፡፡ መንግሥቱ

ብዬ

ክፉኛ ብዙ

አልሰጡም፡፡

ልዩ

የሚስታቸውን

ሚስታቸውንና በቁጣ

መልስ

ወታደር

አጃቢ

ብቻ

ፀጋዬን

ተመለከቱና 'አባባ ለምን መጣሀ? አትምጣ ጊዜ ነግሬህ አልነበረም እንዴገ”" አሏቸው፡፡

የልጃቸውን ክፉ ባህሪ የሚያውቁት አባት ባሻ ኃይለማርያም ግን አዝን ትክዝ ብለው 'ልጄ እንኳን አደረሳችሁ ልሳችሁ ነው የመጣሁት"

በዚህ መፍራትም

አሏቸው፡፡

ጊዜ ወይዘሮ አደረጋቸውና

ውባንቺ እንደ መናዳድ፣ እንደ 'ምናለ መንግሥቱ ቢመጡ

ለአንተም አባትህ ለእኔም አባቴ እኮ ናቸው፡፡ ለልጆቻችንም አያት

ናቸው፡፡

ደግሞ

መንግሥቱ

ያሳደጉህ

ወሳጅ

አባትህ

እኪናቸው፡፡ ሲሆን ሲሆን ወርሃዊ ገንዘብ ብንሰጣቸው እንኳን የሚጎዳን አይደለም፡፦ደግሞም አንተ- ጋር እኔን

አልመጡም፤

መጥተዋልና

ሊጠይቁኝ

አትቆጣቸው"

አሉ፡፡

"በይ በቶሎ

"እንዴት የመጡት እኔ የመጣኸው?

መንግሥቱ"

ከዚሀ ግቢ አስወጪልኝ"'

መንግሥቱ? ጋር ነው

ስለዚህ

ከኔ ጋር

አሉ መንግስቱ፡፡

አባትህ እኮ ናቸው ቀስ በል! አንተ ምን አግብቶህ ነው ተነጋግረው

አሉ፡፡ 59

ይሄዳሉ፡፡

ቀስ በል

የሌ/ኮ መንግሥቱ መንግሥቱና

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ወይዘሮ

ውባንቺ

ሲጨቃጨቁ

ወታደር

ፀጋዬ ፈንጠር ብሎ ንግግሩን ሁሉ እያዳመጠ ነበርና መንግሥቱ "አንተ ነህ ጎትተህ ይዘህ ያመጣኸው አይደል?" ብለው

ተቆጡት፡፡

ወዲያው

ወይዘሮ

ውባንቺ

ቢሻው

"መንግሥቱ

እኔ

ነኝ ዖዘዝኩትና እንዲገቡ ያደረኩት ወታደሩን አትናገረው፡፡እሱ ምንም አሳደረገምፃግ" አሉ፡፡ በሆነ ባልሆነው ነገር ቶሎ የመናደድና የመበሳጨት ባህሪ የነበራቸው መንግሥቱ ራቅ ብሎ የቆመውን ወታደር ተንደርድረው በመሄድ በጠንካራው መዳፋቸው አንዴ በጥፊ

አላሱት፡፡የመከላከል

ወታደር ፀጋይ መልሰም ሁኔታ አላሳየም ነበር፡፡

ወይዘሮ

“መንግሥቱ

ውባንቺ

ምነው?

ትመታዋለህ?"

በዚህን

ምነው

ብለው

ምን

የባላቸውን

ሆነ ጊዜ

ነካህ

የመከፋትና ፈጠን

ብለው

መንግሥቱ?

ደረት

በሁለት

ለምን እጃቸው

ይዘው ገፈተሯቸው፡፡ "እንቺ በኩል

ነው

ጠላትህ

"ይሄ እንዴት

እኮ

ሰው

አንቺ

እዚህ

እያወቅሸ

ያስነውራል ወዲያው

"ውብ አለም ባይህ

እንደዚህ

ጠላቴ?"

ሲሏቸው

መንግሥቱ?"

ግቢ

እንዳይደርስ

ሰሜን

እሳቸው

ልታስጠፊ

ምን

አሌ

"በምን

ውባንቺ፡፡

አላልኩሽም

ነበር!

ታስቢያለሽ?"

ያደርጉሃል?

ቢመጡስ

ብለህ ነው መንግሥቱ?" አሉ፡፡

በዝምታ

በቃሽ

ዋናዋ

የሆንኩት

“መንግሥቱ

ምናቸው

ነሽ

የቆሙት

ተይው!

አስጠላሁህ

ባሻ ኃይለማርያም

መንግሥቱ እንዴ?"

60

አሱ

ወልዴ

በስንት ቀኔ መጥቼ አዝነው፡፡

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

"አባባ እንደሱ ማለቴ አይደለም ስንት ሰው ያየኛል መሰለህ? አሁን አንተ ከዚህ ግቢ ስትወጣና ስትገባ የሚያይ ሰው ሁሉ መንግሥቱ አባቱን በቤተ-መንግሠቱ አስገብቶ ይረዳል ይለኛል፡፡ ስንት ደሃ በረንዳ ላይ አድሮ እነሱን ሰብስቦ አይረዳም ብሎም ከህዝቡ ጋር ያጋጩኛል'" አሉ፡፡ ባሻ ኃይለማርያም እጅግ አዝነው መላ ፊታቸው ሁሉ እንባ አቋተ፡፡ መንግሥቱ

ወዲያው

ኋላቸው

ወደ

ብለው

ዞር

ወደ

ባሻ ቢሻው፣ ውባንቺ ወይዘሮ ተመለሱ፡፥፣ ኃይለማርያምና ወታደር ፀጋዬ ብቻ መንግሥቱ መኖሪያ

ቤታቸው

ቤት አለፍ ብለው እንደ ቆሙ ወይዘሮ ውባን ቺቢሻው ብዙ የተጠቀለሉ የብሮች ኖቶች ለባሻ ሰጡአቸው፡፡ ባሻ ኃይለማርያም ለስላሳውን የልጃቸው ሚስት እጅ ስመው በድጋሜ አቀፏቸውና 'ውብ አለም አይዞሽ እኔ ጀምሮ ፀባዩንና ባህሪውን አልከፋበትም፤ ልጄን ከድሮ እቤት

አውቀዋለሁ፡፡

ስትገቢ

ቢቆጣሽም

አድርጊው፡፡

ቻል

ልጄ በይ ደህና ሁ መልካም አዲስ አመት ይሁንላችሁ" ብለው ከታላቁ ቤተ- መንግሥት በገቡበት በር ተመልሰው ወጡ፡፡

ውባንቺ

ወይዘሮ ከግቢያቸው በግቢ

ሆነው

ገብርኤል

ነዳያኖችና-

የሚመላለሱት

በዚያ

ያሰናበቱት አካባቢ

ቢሻው

የባለቤታቸውን

ወደ ውጭ አጥር

ጥጋ

ባለው

አካባቢ

ሰዎች እንዳይመለከቷቸው 61

ወጣ

ካሉ በባህታና

ጥግ

አቋራጭ

ነበር፡፡

አባት የማይጠፋ

መንገድ

የሌ/ኮ መንግሥቱ ባሻ

ኃይለማርያምና

እንዳለ ባሻ ኃይለማርያም አድርገው

ሰይጣን ወታደር

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

"ልጄ

ወታደር

ፀጋዬ

አንገታቸውን

እንዳይከፋሀ

ከጊቢው

እየወጡ

ወደ ወታደሩ መለስ

መንግሥቱ

ከልጅነቱ

ጀምር

ነው! አንዳንዴ የሰይጣን ቁራጭ ይመስለኛል! ደግ ሁሉንም ነገር በትግስትና በቆራጥነት ነው

የሚወጣው፡፡ እኔን አባቱን እገኳን አልፈራኝም፤ አላከበረኝም፡፡ እኔ መንግሥቱን ያሳደኩት የአስራ ሁለት ብር ደሞዝተኛ 'ሆፔ ነው፡፡ አንተን ሲመታህ አይቻለሁ፤

ውብ አለምም እይታለች፡፡ እኔን አባቱን እንኳን ያልፈራ አንተን ቢመታህ አይገርምም! እስከዚሀ ድረስ ነው የእኔ ልጅ ሰይጣንነቱ! የሰይጣን ልብ ነው ያለው! አንዳንድ ጊዜ ሳስበው ልጄ ድንጋይ ራስ ነው! ስለዚህ አትቀየመው፡፡ አይዞህ አንተም አንድ ቀን እንደ እሱ ስልጣን ታገኝ ይሆናል" ብለው ተሰናበቱት፡፡ ባሻ የአራት ኪሎና የግቢ ገብርኤል ሰፈር ልጆች የእግር ኳስ የሚጫወቱበትን ሜዳ አቋርጠው አንደኛ በር አጠገብ ሲደርሱ፥ ከግቢው ውጪ የክቡር ዘበኛ ወታደሮች የዘብ ሴንተር ውስጥ ግራና ቀኝ ቆመው የመንግሥቱን ግቢ በንቃት ይጠብቃሉ፡፡ የባሻ ኃይለ ማርያም ዓደኛ የሆኑት

ም/መ/አ ተሰማም በዚያ በር አካባቢ የሌም፡፡ ባሻ ኃይለማርያም ከውጭ ያለውን መናፈሻ አልፈው ሁለተኛ በር ጋር ሲደረሱ አስራ አራት(ጠ14) ጠመንጃ ሳንጃ አፈሙዙ ላይ ሰክተው የቆሙ ተረኛ ዘቦች በመሳሪያው

ሰደፍ ተለጣፊ ብረት የቆሙበትን መሬት በአንድ ድምፅ "ኳ' አድርገው በተጠንቀቅ ቆሙሳቸው፡፡ ባሻ ኃይለማርያም 62

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ሲያዩ፣

ከዛም ተያይዘው

ወደ መናፈሻው

ጓደኛሞች ሁለቱ ላይ የደስታ በፊታቸው ም/መ/አ

ባሻ

ተሰማ

ብድግ

በፍጥነት

ኃይለማርያምን

አሌ፡፡

ወዲያ

ለፊት

ባለው

ተሰማ

ም/መ/አ

የማይጠፉት

ላይ

ወንራቸው

ከፊት

ውስጥ

መግቢያ

በር

ከሁለተኛ

'ዝብ አሳርፍ!

በመቆም

አቋቋም

የመጠንቀቅ

ብለው

ባሻ

መጡ፡፡

ውስጥ ገቡ፡፡

ሲያወሩ ፈገግታ

ሲያወሩላቸው

ኃይለማርያም ባሻ ነበር፡፡ ይታይባቸው አንዴ

እንደ

መናደድ

ፊታቸው ሸብሸብ ይሳል፣ ሌላ ጊዜ ደግሞ ሳቅ ይላሌ! የሁለቱ ጨዋታና ንግግር ብዙም አላቆያቸወም፡፡ ምናልባት ባሻ ኃይለማርያ ም/መ/አ ተሰማን ለማታ እየቀጠሯቸው

ሁለቱም ከመናፈሻው ወጥተው በመጨረሻ ይሆናል፡»፡ቄ፡. ም/መ/አ ተሰማም ወደ ግቢው ባሻም ቁልቁል ወደ አብዮት

አደባባይ ወረዱ፡፡ ባሻ

ኃይለማርያም

ወዴት

ሳይታወቅ

እንደዋሉ

ከምሽቱ አንድ ሰዓት ላይ አራተኛ ክፍለ ጦር፡ መሸለኪያ አንበሳ "አንበሳ አጠገብ ባለው ውቅያኖስ ጠጅ ቤት ይወልዳል!?" እያሉ ይፎክራሉ፡፥ ጠጪው ሁሉ እየተናደደ "የዛ ሰውዬ አባት ደግሞ መጣ! አላስጠጣም አለን እኮ" እያሌ ያውካካሌ፡፡ የሰፈሩ ደሀንነት ሰራተኞች የዕለት ተዕለት ወሬውን ሁሉ እየሰበሰቡ ያደርሱ ነበርና ይህም ወሬ የሚገርመው ይደርሳቸዋል፡፡ ለልጃቸው በጠዋት. ከሚስታቸው

ጋር በአባታቸው

ዙሪያ

ነበር፡፡

63

ያወሩት

ሁሉ

ይታወቁ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

"የመንግሥቱን

ምሥጢሮች

ልጅ ሹፌራቸው

በመኪና ገሎባቸው" በዚያ ቢሄዱ በዚህ ቢመለሱ ሁሌም የሀገሪቱ ሰው በመንግሥቱ አካባቢ ምን ተሰማን? ምን ይነገራል?

ሁሉ

እየተባለ

ወሬው

ሁሉ

እየሰፋና

እየተስፋፋ

መሄድ

ከጀመረ

ዋል አደር ብሏል፡፡፣ እንደውም ሰንበትበት ብሎ ሁሉም ሰው አንድ ወሬ በእውነተኝነት ይህ

ወሬ

ሹፌራቸው ሰው

ያናፍሱታል፡፡

የመንግሥቱን

ትንሽ

የመጨረሻ

ልጅ

በመኪና ገጭቶ ገደለባቸው የሚለው ነበር፡፡ ብዙ

ግን

ነው፡፡፤

ይዘው

ጥቂቱን

ትንሹ

ክፍል

ልጅ

ይጫወታል፡፤ ስለሚዋደዱ

ነበር

በመኪናው

የሰማው፡፡፥ ጎን

ነገሩ

ከሹፌሩ

እንደዚህ

ተሾመ

ጋር

ሹፌሩ

ተሾመ

ልጁ

በተመላለሰ

ቁጥር

ሁልጊዜ

የጠበቀ

ፍቅር

ነበራቸው፡፡

ታዲያ

ይሀ ትንሸ ልጅ ብዙው ጊዜ ከመኪናው ስር አይጠፋም ነበርና ሹፌሩ ተሾመ አጫውቶት ከሸኝው በኋላ ልጁ ትመልሶ

ይመጣና

ግን ተሾመ

አሳየው

ከመኪናው

የሚገርመው

ወዴትም

ሳይሄድ

ይደረጋል፡፡

ተግባር

ሹፌሩ ሹፌሩ

ታዲያ

የፈፀመ

ይቀመጣል፡፡

ነበርና መኪናውን

መኪናው ስር ሰለነበር፣ ህይወት ያልፋል፡፡ ወዲያው

ስር

ሳያውቅ

ቀኑን

በማግስቱ

ይገኛል

ሰው

ብላችሁ 64

ሲሄድ

ይደፈጥጠውና

በቁጥጥር

ተሾመ ማንም

አስነስቶ

ሲመለስ

ስር ሙሉ

ወደ

የልጁ

ይውላል፡፡ ሲጠበቅ

ሰራው

ይህንን

ልጁ

ውሎ

እንዲገባ

አይነት

የደግነት

ታስበላችሁ?

ይህንን

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ኃይለማርያም መንግሥቱ ደግነት የፈፀሙት አይነቱን ይመስሏችሁ ይሆናል፡፡ መንግሥቱ ኃይለማርያም እንኳን ልጃቸው ወንድ ይቅርና ገሎባቸው ሹፌር ልጃቸውን ትምሀርት

ሴንጆሴፍ

ሲማር

ቤት

አስተማሪዎቹ

እየሰጉና

እየፈሩ ያስተምሩት እንደ ነበር ይታወቃል፡፡ እናም ሻምበል

ይህን

መንግሥቱ

የደግነት

አይነቱን ገመቹ

ነበሩ፡፡

ተግባር

ሹፌሩም

አሁን

የፈፀሙት በዚያው

ግቢ ውስጥ እየሰራ ያለ እጅግ እድለኛ ሰው ነው፡፡ የመንግሥቱ ኃ/ማርያም ልጅ ቢሆን ኖሮ ግን ዛሬ የለም!

65

የሌኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች "ወያኔና

ሻዕቢያ

ጉንዳንና

አሸዋ

ናቸው"

"...... መንግሥቱ - ኃይለማርያም ተኩራርተው የተቀመጡት - በጠንካራና በታማኙ ሰራዊታቸው ተከበው እየተጠበቁ ነበር፡፡ የደሀው

ሆነው የተለያዩ ወያኔና ኃይሉን ባፀደቀው የሀገርን ወታደሩና

ልጅ ወታደሮች

በግቢያቸው በማይበገረው በመኖራቸው

ግን ቀን በቀን የሞት

ሰለባ

የተቀሩትም በየሆስፒታሉ እና መላው አስመራ ክልሎች የመከራና የስቃይ ዘመን ይገፋሌ፡፡ ደርግ ሻዕቢያን ከምድረ ኢትዮጵያ ለማጥፋት ያለ የሌለ ሁሉ አደራጅቶ " የቀይ ኮከብ ዘመቻ ጥሪ” ብሎ ጥሪ በ1974 ዓ.ም ግዙፍና ወደር የማይገኝለት ሀብት ሁሉ ለወታደራዊ ወጪ አዋለ፡፡ መንግሥት ህዝቡ ወደ ልማት የሚያዩበትን ሁኔታ

አመቻቻለሁ

ብሎ

ጦርነቱን ጀመረ፡፡፣

የወታደራዊ ክፍሎቹ አዛችና ካድሬዎች መሆን የሚገባውን ሳያደርጉና መሆን በማይገባው አካሄድ እየሄዱ፣ ብዙ



ሰራዊት

ይዘው

ሽንፈትን

ማስተናገድ

ወታደራዊ

መሪው

ሳይዋጉ

ስራቸው

ሆነ፡፣ ይህ ሽንፈት ጦርሜዳ

ቀን

የበዛበት ሰራዊት

ወደሟፋለመው

ሰራዊት

በመሄድ የሚበልጧቸውን ትሳልቅ አዛዝች ተናገሩ፡፥ ሴላው አሻጥርና ተንኮል ተደማምሮ የቀይ ኮከብ

ባመጨረሻ

ይህና ዘመቻ

ከናካቴው "የሽንፈትን ፅዋ" እስጎነጫቸው፡፡

ይህ በእንዲህ እንዳለ በኢ.ሕ.አፓ እና ውስጥ የደርግ ተቃዋሚ የነበሩኖ- ሳይያዙና የቀሩት

በቀን

ወጣቶች፣

በ1976

ዓ.ም

66

በምክትል

መቶ

በመ.ኢ.ሶን ሳይታወቁ አለቅነት

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ማዕረግ

በመቀጠር

ወደ መኮንኖች

ወታደራዊ

ትምህርቱንም

መምራት

ያዙ፡፡

ሆነ

ትጥቅ

ብዛት

እንዲኖራት

ተምረው

ይህ

ጋማርያምም በወጪ

ያልተነገሩ

አካሄድ

ለሀገሪቱ

ምሥጢሮች

ማሰልጠኛ

ማዕከል

መኮንን እየሆኑ ሰራዊቱን ታዲያ

ለሌ/ኮ

የጠቀመ

ሳይሆን

ግዙፍ

ሰራዊትና

የጉዳት

ገቡ፡፡

መንግሥቱ

ለወታደራዊ . ሀይል

ብቻ

አደረገ እንጂ ፋይዳ አልነበረውም፡፡

ሌ/ኮ መንግሥቱ ይህ አካሄዳቸው እንዳለ ሆኖ በ1976 ዓ.ም 12 ምርጥ የሻዕቢያና የወያኔ ሰላዮች አዲስ አበባ ይገባሉ፡፡ ይህ የአገባባቸው ሚስጢር ውሎ አድሮ ለደህንነቱ ቢሮ

ለሌ/ኮ

ተስፋዬ

ወ/ስላሴ

ይደርሳቸዋል፡፡

ይህ

ችግር

የማይበግረው ትልቁ የደህንነት ክፍልም ትልቅ ስጋት ላይ ወደቀ፡፡ ይህ ጉዳይ የደህንነቱ ቢሮ ገቡ በተባሉት ሰዎች ላይ አያሌ ውዥንብር ፈጥሮ የሌ/ኮ መንግሥቱ ኃይል ቃል ለሌ/ኮ ተስፋዬ

ወ/ስላሴ ይደርሳቸዋል፡፡

የእነዚህ መንግስቱ

በሰዓት ትልቁ

ትልቅ

አዲስ

አበባ

የራስ ምታት

ሆነባቸው፡፡

መግባት

ለሌ/ኮ

ቀን በቀን ሰዓት

ውስጥ ክትትላቸውን ከሌላው ስራቸው ጎን ለጎን ስራ አደረጉት፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ እነዚህ ሰዎች

ቢያዙና

በቁጥጥር

የወያኔ ክፍል

ሰዎች

ምሽግ

ስር

ቢውሉ፣

እንደሚደረምሱ

ወጪያቸው

ሁሉ

ልክ

በቁጥጥር

ትልቅ

አውቀውታል፡፡ የሌለው

አዲስ አበባ በገቡ በስድስተኛው ተለቅመው

አንድ

ሰር ዋሉ፡፡ 67

ሆነና

እነዚህ

ወር ላይ ከተለያዩ

የቫቢያና

የደህንነቱ ሰላዮች

ቦታዎች

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ይህ ታላቅ ዜና ሆኖ ሁሉም ሰዎች ወደ ታላቁ ቤተ መንግሥት 14ኛ በር እስር ቤት ገብተው ታጎሩ፡፡ የሰላዮቹ መያዝ

ደርግ ትልቅ

መያዝና

እረፍት

በግቢያቸው

ወ/ስላሴም

ትልቅ

ያመጣለት

ውስጥ

መሰለው፡፡

የሰላዮቹ

ለሌ/ኮ

ተስፋዬ

መታሰር

ክብር ሰጣቸው፡፡

ከንጋቱ

አስራ አንድ

ሰዓት ወደ ዘመቻ እቅድ ጉብኝት ሄደው ሲመለሱ፣ እስረኞቹ ሁሉ በመቺ ኃይሉ አጃቢነት ወደ ታጠቅ አደራሽ ተይዘው ሄዱ፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ ኃ/ማሪያም ጥቂት የልዩ ኃይል ወታደሮቻቸውና ቅርብ የሆኑት የመቺ ኃይሉ አዛዞች እስረኞቹን

ይዘው ወደ አዳራሹ

ሌ/ኮ

መንግሥቱ

ገቡ፡፡

ወደ

አዳራሹ

ሲገቡ

ፊታቸው

በእጅኑ ተከፍቶ የነበረ ሲሆን እንደ ገቡ የአዳራሹን ሁለመና በአይናቸው ቃኙ፡፡፣ የፈለጉት ነገር ይኖር አይኑር አይታወቅም፡፡ ሌ/ኮ ተስፋዬ ወ/ስላሴ ድብቅና ስውር ሰው ስለነበሩ

በአዳራሹ

ውስጥ

የሌም፡፡

በተጨማሪ

አንድም

የምርመራው ክፍል ሹማምት አልነበሩም፡፡ ትዕዛዙ ሁሉ የመቺ ኃይሉ አዛገናች ብቻ ነበር የሚመስለው፡፡ መንግሥቱ አስራ ሁለቱን ሰላዮች በትኩረት አዩ፤ ፈገግታቸው ጨርሶ በውስጣቸው የለም፡፡ "እናንተ አላሳድግ

አላችሁን!-

ሁልጊዜ

ጨረሳችሁን፤|

እናንተ ወያኔና ሻዕቢያ ጉንዳንና አሸዋ ናችሁ!

አቀጨጫችሁን!

ስለዚህ

እየጎተታችሁንና - እየነከሳችሁን አሁን

ሁሉንም

ተናገሩ፡፡የምትፈልጉም ካላችሁ ትችላላችሁ! እንቢተኛ ከሆናችሁ ግን 68

ነገር

በግልፅ

ከጎናችን መሰለፍ እኛም እንቢተኞች

የሌኮ

አያቅተንምና

ሁሉ

ሰጧቸው!' አሉና ፊታቸው

ላይ

ከአዳራሹ

አድርገው

ጠረግ

ጠረግ

ሄዱ፡፡

ኃይሌ አዛዝገች ወታደሮቹን እንዲያወጧቸው ከአዳራሹ በጅምሳ እስረኞቹን ሰጧቸውና ወደ እስር ቤቱ መለሷቸው፡፡ በቃ የእነዚህ

የመቺ ምልክት አስወጥተው

ሰዎች

ነገር

ያላችሁን

እና

የምታስቡትን

ላባቸውን

የሚታየውን

ምንም

ስር ሆናችሁ

ከእግራችን

ሁሉ መልስ

ለሚጠይቋችሁ ወጥተው

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ላይ

በእጃችን

ነን! አሁን ነገር

መንግሥቱ

ዕጣ ፈንታ

ሁሉ

በምርመራ

ክፍሉ

እጅ

ላይ ሆነ፡፡

ቀን በቀን እየተወሰዱ ወራቶችን እያከታተሉ ተመረመሩ፡፡ አንድ ቀን ማታ ላይ ግን የመቺ ኃይሉ ወታደሮችና የቃፔ ወታደሮች ተሰባጥረው እስረኞቹን በአንድ ዋዝ ላይ ፣ወታደሮቹ ደግሞ በሁለት ሳንድሮቨሮችና ሁለት መትረየስ የደገኑ ቃሂ ጂኘ አጃቢነት በሌ/ኮ መሪነት ሰሜን ሸዋ እርምጃ ተወሰደባቸው፡፡

ተወስደው

በ1983

የተካፈሉት

"እዚህ

ላይ

በጉዳዩ

ዓ.ም

እና

1984 ዓ.ም

አምነውና ነገር በየፊናቸው ያሳዩና በወቅቱ የህግ ውሳኔ

በጦላይ

ወታደሮችና

ሲገሳለጡ፣

ሌ/ኮ

ሁሉም

ሳይቀር መርተው ቦታውን ስላገኙ ስማቸውን ማውጣቱን

አልፌዋለሁ፡፡

ታዲያ ይህ 14ኛ በር እስር ቤት እነዚህን ሰላዮች ካስተናገደ በኋላ አንድም ሌላ እስረኛ አላስተናገደም፡፡ አሁን 14ኛ በር እስር ቤት መሆኑም ቀርቶ የመቺ ኃይሉ የበታች 69

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ሹማምንት

መኝታ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ቤት ሆኖ በማገልገል

ፅ/ቤት

ከነበሩት

እስር

ይሄው

14ው በር እስር

ቤቶች

13ኛ በር እስር ቤትም

ሁሉ

ቤት

ትልቁ

እስር

ቤት

እሱ

እንደ

ቀረ ሌላው

ሲሆን

በአስራ

ሦስተኛ በር እስርቤት አካባቢ ይጠብቁ ለነበሩት ተነጣይ ሻምበልም. ስራ--ቀነሰላቸው፡፡ በኋላም ጽ/ቤት የእስርና የምርመራ ነገር ሁሉ ጨርሶ የምርመራ ክፍሉም በ1977 ዓ.ም ሁሉም መርማሪ ሁሉ ወደ ተለያዩ እስር ቤቶች ተወሠዱ፡፡ በዚህ

የሞተር በደርጉ ቀረና ፖሊሶች ጽ/ቤት

የደርጉ

ሰራተኛ

ብቻ

የሬዲዮ

ቀረ፡፡

መገናኛና

ነበሩ፡፡

70

ይህም

የነበረ

ሁኔታ

የቀሩት

አብሮት

ላይ ነው፡፡ በደርጉ

አንዲት

ሴት

የጥገና

ያልተነገሩ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

መሪ

እንኳን ባብዛኛው በባሻ ነበር - የሚገናኙት፡፡ ከወይዘሮ ከእናታቸው

ያልሆኑ

ለቤተሰቦቻቸው

"ሌ/ኮ መንግሥቱ ሌ/ኮ መንግሥቱ

ምሥጢሮች

ነበሩ"

ወንድሞችና

እህቶች

ቢኖራቸውም

ኃይለማርያም ወልዴ በኩል ብቻ መንግሥቱ ሌ/ኮ በእርግጥ የሚወለዱ ወ/አማኑኤል ብዙነሽ

እህትም ሆነ ወንድም የላቸውም፡፡ ይሁንና የምታገኛቸው ጋር ኃይለማርያም

ካባታቸው አንዲት.

ከባሻ እህት

ነበረቻቸው፡፡ እንደ ያዙ የእሷ ኑሮና ሁኔታ ሁሉ ዝቅ ያለ ስለያዙ ሥልጣን የአባቷን ልጅ ወንድሟ ስለነበር" በእሳቸው ሥልጣን አማካኝት ሀብታም የመሆን ህልሟን ለማሳካት እሳቸው ጋር ተጠግታ የአንድ ገናና መሪ የሌ/ኮ መንግሥቱ እህት ተብሳ በመጠራት ከሰዎች የመብለጥ ጉጉት ነበራት፡፡ እናም በሰዎች ገፋፊነት ይህን ፍላጎቷን ለማሳካት እንደ ምንም ብሳ ወደ ታላቁ ቤተ-መንግሥት በመግባት ወንድሟን በማግኘት "ትንሽ መሬት ወይም ቦታ ስጠኝ፣፡፤ ቆርቆሮ ቢጤ ቀልሼ ልኑር፤ ደግሞ ጥሩ ሥራና ደሞዝ እንዳገኝ እርዳኝ" ብሳ ያባቷን ልጅ ትማፀናለች፡፡ ይህን ካዳመጡ በኋሳ ክፉም ሆነ ሌ/ኮ መንግሥቱም ሥልጣን

ደግ

ሳይናገሩ

ከፊት

ለፊታቸው

የቆመውን

ይጠሩትና "ቤት አለህ?" ሲሱ ይጠይቁታል፡፡ “የለኝም ጓድ መንግሥቱ" ይላቸዋል፡፡ “ ቦታ ወይም መሬት ይሌታል? 71

ወታደር

የሌኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች "የለኝም ጓድ መንግሥቱ" ይላቸዋል "ጥሩና በቂ ደሞዝ ታገኛለህ?" ይሉታል፡፡

"በፍጹም አላገኝም" ይላቸዋል፡፡ ሴ/ኮ

መንግሥቱ

ያደርጉና

አዘን

ብለው

አንድነት

ደሙንና

ወደ

እህታቸው

"አየሽ

እህቴ

አጥንቱን

ፊታቸውን

መለስ

ወታደር

ለሀገሩ

ይህ

እየከሰከሰ አንቺ የጠየቅሽኝ

ነገሮች ሁሉ የሌትም፡፡ እሱ ያላገኘውን ሁሉ አንቺ እየተመኘሽ ነው፡፡ ቢቻለኝ ኖሮ እንዳውም ለወታደሩ ባደርግለት ይሻለኝ ነበርና እህቴ ከእንግዲህ ወዲያ ወደ እኔ ዘንድ

እንዳትመጪ፡፡

ሁሉ ለማግኘት ይህ

ጥረሸሽ፣

ግረሸ

ተጣጥረሽ

ያሰብሽውን

ሞክሪ" ብለው አሰናበቷት፡፡፥

ሀሳብ

የእሷ

ብቻ

ሳይሆን

ማንኛውም

ሰው

ወንድሙ፤፣ አባቱ ወይም ሥጋ ዘመዱ ሥልጣን ሲይዝ የሚያደርገው ነው፡፡ አንድ ከ1983 ዓ.ም (ኢህ.አ.ዴ) አዲስ አበባ ከመግባቱ በፊት ካዛንችስ አካባቢ ባለ አንድ ቡና ቤት (አድዋ ሆቴል) ውስጥ የምትሰራ ሴተኛ አዳሪ ነበረች፡፡ እኔም በደንብ አውቃታለሁ፡፡ ታዲያ በ1983 ዓ.ም ኢ.ህ..አ.ዴግ አዲስ አበባን ሙሉ በሙሉ ከተቆጣጠረ በኋላ፣ ይህቺ

ሴት

ወንድሟ

ደርግን

ካሸነፈው

ወገን

በመምጣቱና ሥልጣን ሲይዝ ይህቺ ሴተኛ ሴት ከመቅፅበት ወደ ተለያዩ አገሮች በመለወዉጧ

ሰውን

ግን ይህቺ ሴት ሙስና

በመስራቱ

ሁሉ

ጉድ

አሰኝታ

ያ እሷን ከአልባሌ ወደ

ወህኒ

ነበር፡፤

ሥራ

ይወርዳል፡፡

72

ጋር

ሆኖ

አዳሪ የነበረች በመዘዋወርና ውሎ

ያወጣት

አድሮ

ወንድሟ

የሌ/ኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች በ1983

ዓ.ም”

አሸናፊው

ወርደው

ላይ

ሌኮ

መንግሥቱ

ከሥልጣን

አገሪቱን

መቆጣጠር

መላው

ክፍል

ጀመረ፡፡፤

ከወራቶች በኋላ ታዲያ ይህቺ የሌ/ኮ መንግሥቱ ኃይለማርያም እሀት በቀበሌ እንድትታቀፍ ጥሪ ቀረበላት፡፡ እሷ ግን ፍቃደኛ አልሆነችም ነበር፥፡፤ የሌ/ኮ መንግሥቱ ኃይለማርያም አባት ባሻ ኃይለማርያም ወልዴ በወታደር ቤት ሳሌ ምንም አይነት ንብረት አልነበራቸውም ነበር፡፡ የበኩር ልጃቸው የነበሩት ሌ/ኮ መንግሥቱ ኃይለማርያምም አልሰጧቸው

መሬት

ነበር፡፡

አልሰሩላቸውም.

ቤትም.

ታዲያ የኢ.ሠ.ፓ ሥራ አስፈፃሚዎች ለባሻ ኃይለማርያም ወልዴ ቤት አሰርተውላቸው ባሻ ኃይለማርያም አንዲት ሴት አግብተው

ስለነበር

በዚሁ

ቤት

ውስጥ

እየኖሩ

ከዚች

ሴት

ሦስት ልጆች አፍርተው ነበር፡፤ እዚሁ ቤት እየኖሩ ሳለ ድንገት ባሻ ኃይለማርያም ያርፋሌ፡፡ ቤቱን የሌ/ኮ መንግሥቱ እንጀራ እናት የሆኑት ወይዘሮ አበራሸ ይወርሱና

እሳቸው እየኖሩበት ሳለ እሳቸውም ቤት ሦስቱ ይወርሳሉ፡፡ ብለው

በዚሁ

ከአንድ እናትና በዚህ ውርስ ውስጥ

ያርፋሉ፡፡ አሁን ይሀ

አባት የሚወለዱት ልጆች ሌ/ኮ መንግሥቱ አልገባም

ነበር፡፡

ታዲያ

ይህቺ

የሌ/ኮ መንግስቱ

ሁኔታ

ላይ

እንዳለች

ኃይለማርያም

እህት

ገንዘብ

እንደ

በተካፈለችው

ወለድ አንድ አይነት የያዘችው ቤት ነበራትና የቤቷን አካባቢ ቆሻሻ አፀዳድታ አንድ ሰማኒያ የሚሆን ቆርቆሮ ገዝታ አጥሯን ታጥራለች፡፡ ወዲያው የሠፈሩ ታጋይ ነን 73

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ባዮች ይሄዱና ያመለክታሌ፡፡ የሚገርመው ሳይውል ሳያድር አፍራሽ ግብረ ኃይል ይመጣና አፈራርሶ አንድ ሀያውን ቆርቆሮ ይወስዱባታል፡፡ በዚያ አካባቢ የሚያልፉ የሌ/ኮ መንግሥቱ እህት .መሆኗን የሚያውቁ ሰዎች ሁሉ "ዛሬ ወንድሟ ስለሌለ ይህ ሁሌ ግፍና በደል - እንዴት ይደርስባታል? ወንድሟ ቢኖር ኖሮ

ማንም

ልቡ

ያልተነካ

ሊ/ኮ

መንግሥቱ

ሰው

አይነካትም"

አንድም

ሰው

ነበር

የለም

ለወንድሞቻቸው፣

በተለይ ለወላጅ አባታቸው

ያሴት፡፡

ነበር፡፣

ለዚህች

እናም

በአጭሩ

ለእህቶቻቸው

በተለይ

ያልሆኑ መሪ ነበሩ፡፡

ገ4

ሴት

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የሌ/ኮ መንግሥቱ

"ጥቂት ጄኔራሎች" "እናንተ ያለ ፍርድ

ነበረ፤

ልትገሉኝ

እኔ ግን በፍርድ እገላችኋለሁ”

(ሌ/ኮ መንግሥቱ ኃ/ግርያም) ያለው

ውስጥ

እሳት

ወቅቱ

አባላቶቹ

ደርግ

"እሳቴ"

የነበሩትን ወታደራዊ መኮንኖችና ወታደራዊ አዛዝችን ሁሉ የሌ/ኮ "አብዮት ልጄን ትበላለች" ተብሎ እንደ ተተረተው ነው፡፡ የነበረበት እየበላ ሰውን አብዮት መንግሥቱ አስቀድሞ

ደርግን

ብቻ

በብስለታቸው

በብቃታቸውና

የለመናቸውን የደርግ እንዲመሩ እራሱ የመረጣቸውንና አባላት ያልሆኑትን ጄኔራል አማን አምዶምን እና ብጄ ተፊሪ ባንቲንም በምክንያት አድርጎ የመንግሥቱ አብዮት በልቷል፡፡ ይህ ሁሉ ሲሆን በወታደራዊ ክፍል ውስጥ አንዳችም

የግድያ

ወይም

የአብዮት

ለማድረግ

ያሰበ

የተደራጀ

ክፍለ

ቢሆን

ደርግም

የሌ/ኮ መንግሥቱ ጄኔራሎቹ

የበታች መራመድ፣

በአሥር

አለቃና

ቅልበሳ

ያደረገም

ጦር.

የለም አለቃ

በሃምሳ

ሆነ

ነበር፡፡ ካድሬዎች

አብዮት ተጠብቋል፡፡ ሳይቀር

ሹማምንት መስራትና

በአስር

እየታዘዙ መምራት

አለቃና

በሃምሳ

እንዳሻቸው ሁሉ

ተገድበው

አለቃ

መሄድ፣ ባሉበት

ዘመን ውስጥ ሆነው 1961 ዓ.ም ብቅ አለ፡፡ ይህ ዘመን እንደ አባባሉ እንተርጉመውና ‹‹ጎደለ።›› ዓመተ ምህረት ነው ተብሎ ይታወሳል፡፡ በዚህ ወር ውስጥ በሌ/ኮ መንግሥቱ 75

የሌኮ መንግሥቱ አብዮት

ውስጥ

ሁሉ

ከውጪም የለም የቤተ-መንግሥቱ ድንገተኛ

ምንም

ነገር

በገሀድ

ብዙዎቹን

ጉዳዮች

የመደበኛ

የግቢው

ኮርስ

ጠንካራ

ማሰልጠኛ

ገብተዋል

እየተባለ

ወታደሮቹ

እየተወሰዱ

ማዕከል

አቅም እየተዳከመ

ግንቦት ምስራቅ

ከቤተ-መንግሥቱ

የሌ/ኮ

ሁሉ

የገቡበት

ወደ መሀል ልዩ

መንግሥቱ

የመጣበት

ሠራዊት

ኃይል

ሌላው ደግሞ የወያኔና የቫጂዕቢያ ሰራዊት

ተሰማ፡፡

ከውስጥም

ነበር፡፡ ግንቦት 1 ቀን 1981 ዓ.ም ላይ አዛች በዘመቻ መምሪያው ቢሮ ውስጥ

አመት

መኮንንነት

ወደ

የወጣ

ስብሰባ አደረጉ፡፡

ይህ

በተለያዩ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ግቢ

አባላት

ወደ ነበር፡፡

አገር

ልዩ ክፍሎች

የወታደራዊ

ጊዜ ነበር፡፡

አንድና ሁለት ሌ/ኮ መንግሥቱ ኃ/ማርያም ጀርመን ሊሄዱ ነው የሚል ጭምጭምታ

የግቢው

የጥበቃ ኃላፊ

ሻለቃ ስለሺ መኩሪያ ጥብቅ ሚስጢር ለግቢው አዛች ሁሉ አደረሳቸው፡፡ ይህ ጥብቅ ሚስጢርም "ለማንኛውም የግቢው ጥበቃ ሠራዊት አባላት

የዕለት ፍቃድ እንዳይሰጥ፤ ከግቢው ውጪ የሚማሩ የማታ ተማሪዎችም ሁሉ ተምረው በጊዜ እንዲገቡና የግቢውን ጥበቃ ሁኔታ ሁሉ በንቃት እንዲጠብቁ" የሜል ነበር፡፡ የግቢው ውስጥ ሠራዊት አዛዥችና የበታች ሹማምንቱም የውዴታ ግዴታ ተግባራዊ አድርገውታል፡፡ ግንቦት ሦስትና አራት የቃሂው አዛዝችና የታንከኛ ተደራቢ የመቶ የነበረው የቃሂ መቶ ሁለት ጅፖቻቸውን ከታንከኛ

ሻምበል

ጋር

እየተነጋገሩ

76

በታንከኛ

ጦር

ሠፈር

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

አካባቢ ያለውን ሦስተኛ በር በንቃት ይጠብቃለ፡፡ በሌ/ኮ መንግሥቱ መኖሪያ ቤት አካባቢ ያለው የቃ ሻምበልም እንዲሁ የሚሰጢር ሥራውን እያከናወነ ነው፡፡ የልዩ ኃይሉ አባላትና የልኡካኑ ቡድን ወደ ካዛንችስ ሱፐር ማርኬት አጠገብ ባለው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አካባቢ ይመሳለሳሉ፡፡ ይህም

በእንዲህ

እንዳለ

ቀናቶች

ግንቦት ስምንት 1981 ዓ.ም መንግሥቱ ልኡካን ቡድን ሁሉ የኢትዮጵያ

የክብር

አየር

ዘብም

መንገድ

ቦሌ

መንግሥቱ

ይጠባበቃል፡፡

ምን

ይሄ

የሀገሪቱ

ሚኒስተሮች

ቀዳሚነት

ቦታ ቦታቸውን

ሌ/ኮ መንግሥቱ በሻምበል ፍቅረስላሴ ገመቹ ላይ

ታጅበው ከቆሙት

ላይ ደረስን፡፡ የሌ/ኮ ቀድሞ በተዘጋጀላቸው

ተገኝተዋል፡፡

አለምአቀፍ

የፕሬዝዳት

እቦታው ከሌ/ኮ

የቤተ-መንግሥቱ

አየር

ማረፊያ

ኃይለማርያምን

ብቻ፣ በክቡር

የሥራ

ደርሶ መምጣት

አስፈጻሚ

አማኑኤል

ኮሚቴና

አምደሚካኤል

ይዘው ቆመዋል፡፡ ሙሉ የሲቪል ልብሳቸውን ለብሰው ወግደረስና በሻምበል መንግሥቱ ሳይ

ደረሱ፡፡

ተስፋዬ

ወዲያው

ወ/ስላሴ

ተያዩ፡፡

ጋር

ከወደ

ጥግ

በሚስጢር

] ሌ/ኮ

መንግሥቱ

ሊያደርግላቸው ለፊት የምድር የቆመው

ተደማምረው

ሻምበል

ለክብራቸው

አሸኛኘት

ቆሞ ይጠብቃቸዋል፡፡ የክብር ጦር ወታደራዊ ልብስ የለበሰውና

ዘቡ ፊት ሻሞላ ይዞ

ሲሳይ

የክብር

በቀለ

ዘቡ

ለሌ/ኮ 77

መንግሥቱ

አሸኛኘት

በብረት

የሌኮ

መንግሥቱ

ሰላምታ

የክብር

መንግሥቱን

ጋበዛቸው፡፡

የተሰለፈውን የክብር ኮሚቴው በመሄድ ሰላምታ

በመሰናበት

ዘቡን

አሰጠና፡፡

ሌ/ኮ

ለጉብኝት

መንግሥቱ

ሌ/ኮ

ለክብራቸው

ዘብ ጎብኝተው ወደ ሥራ አስፈጻሚ ሚኒስትሮችን ሁሉ ጨብጠው በእጅ የተዘጋጀላቸው

ልዩ

አውሮፕላን

ውስጥ

ገቡ፡፡

ሌ/ኮ መንግሥቱንና ልኡካኑን የያዘው አውሮፕላን ተንደርድሮ ኢትዮጵያን ምድር ለቆ አየር ላይ መንሳፈፍ እንደ ጀመረ አንድ ነገር ተፈጠረ፡፡ ሰዓት ባልሞሳ ጊዜ ውስጥ ጥቂት ጄኔራሎች በመሆን በመከላከያ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ውስጥ ስብሰባ ጀምረዋል፡፡ የኢትዮጵያ አብዮት

በኬ.፡ጂቢ

እንደሚጠበቅ

ያልተረዱት

ጄኔራሎቹ

እንደ ተሰበሰቡ በሀሳብ ያለ መስማማትና ያለ መጣጣም ተፈጥሮ ስብሰባቸው የልጆች ጨዋታ አይነት ሆነ ወዲያው ወሬው ታላቁ ቤተ-መንግሥት ደረሰ፡፡ ፈጣኑ የልዩ ጥበቃ ብርጌድ አዛችና የደርጉ ቀኝ እጅ የሆነው የቃኘው ሻምበልና የመቺ ኃይሉ ወታደሮች ለጉዳዩ ጊዜ ሳይሰጡ በብረት ለበስና በነፍስ ወከፍ መሣሪያ በመደራጀት የመከላከያ መስሪያ ቤቱን ግቢና ውጪውን ከበቡት፡፡ ባለመስማማታቸው የሚያልፈው አልፎ፣ የሚወጣው

ወጥቶ

የቀሩት

የታጠቁትን

ሸጉጣቸውን

ጄኔራሎች እንደ

ታጠቁ

ከሻንጣቸው እጃቸውን

ላይ ሠጡ፡፡

ከዛም ሸጉጣቸው ከሻቫንጣቸው ላይ እየተፈታ በመቺ ኃይሉ ዋዝ ላይ ተሰብስበው ተጫኑና በታንክና በመትረየስ ታጅበው ታላቁ ቤተ- መንግሥት ገቡ፡፡ 78

የሌኮ

ለአራትና

መንግሥቱ

አምስት

ያልተነገሩ

አመታት

ምሥጢሮች

የነበረው

ተዘግቶ

13ኛ

በር እስር ቤት በግቢው ጥበቃ ኃላፊ በቫለቃ ስለሺ መኩሪያ ተከፍቶ

ትዕዛዝ

አፋታም

ታጎሩ፡፡

አስራ ሁለት

ሁሉም

በዚህ

ጄኔራሎች

ወዲያው

ሳይሰጣቸው

ቤት

ውስጥ

ከሞርተር

ክፍል

እስር

(አንድ ጓድ) በአንድ የበታች ሹም እንዲጠበቁ

ተደረገ፡፡

ከለሊቱ ስድስት የጠመዱ

ጄፖችና

አንድ

ሰዓት ሲሆን

የቃ

ባለ ጎማ ብረት

ሁለት

መትረየስ

ለበስ ታንክ

ከቃ

ሻምበል ተዘጋጅቷል፡፡ ከመቺ ኃይሉ ሁለት ላንድሮቨሮች ስድስት ሰድስት ወታደሮችን ይዞ ከመቺ ኃይሌ አዛዥ ጋር በመሆን ቦሌ አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ግቢ ውስጥ ቆመዋል፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱን ይዞ የሄደው አውሮፕላን በዚያኑ ምሽት ላይ የሀገራችን ምድር ላይ አረፈ፡፡ ሌ/ኮ የቃሂዢው ሻምበል አዛዥ ሻምበል ገብሩ ተሰማ መንግሥቱ ባሌበት ታንክ ውስጥ እንዲገቡ ተደጻረገ፡፥ ሌላው የልኡካኑ ቡድን አባላት በተለያዩ መኪኖች ወደየ ቤታቸው ሄዱ፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱን የያዘውን ታንክ ከፊት ለፊቱ አንድ የትራፊክ ፖሊስ ሞተር ብስክሌት እንዲሁም ከእሱ ኋላ ደግሞ ባለ ሦስት ቀለማት የደህንነት መኪና ይከተላል፡፡ በግራና ቀኝ በኩል ሁለት መትረየስ የተጠመደባቸው የቃሂ ሻምበል

ጂፖች

ነበሩ፡፡

መንግሥቱ

ሌ/ኮ

ያሌበትን

ከኋላ የመቺ ኃይሌና የልዩ ኃይሉ ስብጥር በላንድሮቨር ይከተላሌ፡፡ እነዚህ ወታደሮች 79

ታንክ

ወታደሮች የሁለቱንም

የሌኮ መንግሥቱ ሳንድሮቨሮች

አውጥተው

መስኮት

ግራና

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ከፍተውና

ቀኙን

የመሣሪያቸውን

እንደ ተቆጣች

አራስ

አፈሙዝ

ነብር በቁጣ

ይገለማምጣለ፡፡፡

አንደኛው ላንድሮቨር ሻምበል ገብረሚካኤልን የያዘው ከሞተር ብስክሌቱና ከደህንነቱ መኪና በቀኝ በኩል

ሆኖ ባጠቃሳይ የታንኩን ዙሪያ ምንም ነገር እንዳይነካው በመስቀል ቅርፅ ሌ/ኮ መንግሥቱን ይጠብቃል፡፤ ሌኮ

መንግሰቱ ቢሆንም

መጀመሪያ አሁን

የሄዱት

ወደ

ቤተ

በዋናው

አብዮት

መንግሥታቸው

አደባባይ

ሲመለሱ

ግን

በሦስተኛ

በር

“ታቦት - በሄደበት. አይመለሰም» - ይባላልና በቦሌ መድሐኒያለም ቤተ-ክርስቲያን፣ በአትላስ ሆቴል፣ በኡራኤል

ቤተ-ክርሰቲያን፣ በኩል

ወደ

በካዛንችስ

ግቢያቸው

ግቢያቸው

ቶታል

ታላቁ

ውስጥ

አድርገው

ቤተ-መንግሥት

የገቡት

ሌ/ኮ

ገቡ፥፡፡

መንግሥቱ

ከታንኩ

አልወረዱም፡፣ የቃሂው ሻምበል፥ የልዩ ኃይሌና የመቺ ኃይሉ ዶዛዝች ሌሎቹም የግቢው ውስጥ ጥበቃ አዛኙች እርስ በርስ ይነጋገራሌ፡፡የልፀ ኃይሉ እባላትም

መሣሪያቸውን

ደግነው

ቢቆሙም፥

የታንኩ

አልተከፈተም፡፡በወቅቱ ሲከታተሉ የነበሩት ሌ/ኮ

በሰውር ቦታ ተስፋዬ ወ/ስሳሴ

ሆነው ጥቁር

ለብሰውና

የመገናኛ

ይዘው

በግራ

እጃቸው

ሬድዮ

በር - ግን

ጽ/ቤት አካባቢ ከአንበሳው ግርግም በኩል ብቅ አሌ፡፡ ስለሺ

መኩሪያና

ይታይባቸው

ሌሎች

አዛገች

ነበር፡፡ 80

ሁሉ

የመቻኮል

ጉዳዩን ካፖርት ከደርጉ

ሻለቃ ሁኔታ

የሌ/ኮ መንግሥቱ ሌ/ኮ

ገብሩ

ተስፋዬ

ምልክት

ተስፋዬ

አበራ

አበበ

ትሰራለህ?

ይህ ኖሯል?

እንድትጠብቅልኝ

የአለቃቸውን ሊቀመንበር

ቁጣ ሁሉም

አሁን

ወደ

ቤት

ሌ/ኮ ተስፋዬ?!

ግራና

እየተሰራ

ነው?

ኩዴታ እኮ

ለሊት

የቀሩት

ሌ/ኮ

ገባ አደረጉና

ሌ/ኮ

ሌ/ኮ

መንግሥቱም

ቀኙን

ተመልክተው

እነ

መርድ

ለመሆኑ

ንጉሴና

አንተ

ዶሮ

እንድታረባና

አደራ

ሲነጋ

ተከፈተ፡፡

ላይ

እንደምንም ነገር በቁጥጥር

ይግቡና

ለሻምበል

በእኔ

ዐ/ስላሳሴ

መንግሥቱ

ቢጨርሱኝስ?»

ነበር?

አልነበረም

ተስፋዬ

በር

ወጡና

እኔ

አሏቸው፡፡ ሌ/ኮ

ተጠጉና

ወጡ፡፡

ሊገሉኝ ሁሉ

ታንኩ

የታንኩ

ብለው

ምን

ምሥጢሮች

አንገታቸውን

ውስጥ

«ተስፋዬ

ትጠብቅ

ውስጥ

ሠላም

ከታንኩ

ሲያበቁ

ወደ

ሲሰጧቸው፣

መንግሥቱን

ሜ/ጀ

ወ/ስላሴ

ወደ ታንኩ

በፍጥነት

ያልተነገሩ

ሲፈፀም

ውሻ

የሄድኩት"

የምሽቱን

ቅዝቃዜና

ተቋቁመው ስር ውሷል፡፡

በንዴት

ሰዎች

ምን

ብዩህ

እንወያይበታለን»

ግን

ምን

አሏቸው፡፡

«ምኑን

ከነልጆቼ

«ጓድ ስለዚህ ገባሁት

እንደተኛሁ

አሉ፡፡

ሌ/ኮ ተስፋዬ ግን ፕሬዝዳንቱን ለማረጋጋት እየሞከሩ «አሁን ምንም ነዢ የለም፡፡ እባክዎን ጓድ ሊቀመንበር ባለቤትዎን

ልጆችዎ

ብርድ

ላይ

ቆመው

ይጠብቆታል፡፡

አሁን ይግቡ» አሏቸው፡፡ ሌ/ኮ ተስፋዬ ከሌ/ኮ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ጋር ተከታትለው ሄዱ፡፡ ሁለቱም በልዩ ኃይሉና በቃሂፒ ሻምበሉ 81

የሌኮ መንግሥቱ

አዛፐች

ታጅበው

ወደ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

መኖሪያ

ቤታቸው

አካባቢ

ሲደረሱ፣

ባለቤታቸው ወይዘሮ ውባንቺ ቢሻው ፀዐጉራሙን ረጅም ካፖርታቸውን ለብሰው ከልጆቻቸው ጋር ቆመው ነበር፡፡፣ ልጆቹ የአባታቸውን ስም እየጠሩ ሲያለቅሱ፣ ወይዘሮ ውባንቺ ግን እንባቸው እየፈሰሰና ሳግ እያነቃቸው ሌኮ

መንግሥቱን - ለማየት.

ከልክሏቸው

መንግሥቱም ሁለት እጆቻቸውን ወደ ተቃቅፈው ከንፈር ለከንፈር ተሳሳሙ፣›

ነበር፡።፡

ሌ/ኮ

ፊት

ዘረጉላቸውና ልጆቹም ግራና

ቀኝ ሆነው እናትና አባታቸውን ከበው ሳለ «ጓድ መንግሥቱ በሉ ደህና እደሩ›› አሉ፡፡

ሌ/ኮ

ተስፋዬ

መንግስቱም «ተሰፋዬ! ተስፋዬ... ሁሉም ነገር በጧት እንዲጀመር» ብለው በልጆቻቸውና በሚስታቸው ታጅበው ወደ

ቤት

ገቡ፡፡

አሁን

በግራና

በቀኝ

አለፍ

አለፍ

ብለው

የነበሩት

የቃሂ ሻምበል አዛዥና የግቢው ውስጥ የጥበቃ አዛዝዥች ሁሉ ወደ መንደራቸው ተመለሱ፡፡ ሌ/ኮ ተስፋዬ ወ/ሰላሴም በነጩ 504 ፔጆ መኪናቸው ከታላቁ ቤተ-መንግሥት ወጥተው

ሄዱ፡፡

አሁን በታላቁ ቤተ-መንግሥት ጥበቃውና ኃይሌ ሁሉ እጅግ ጠንካራ ሆነ፡፡ በተለይ ሌ/ኮ መንግሥቱ መኖሪያ ቤት አካባቢ የሚገኙት የቃሂ ሻምበል ወታደሮችና የመቺ ኃይሉ አዛዥች | ከምንጊዜውም የበለጠ የተነቃቂበት ጊዜ ነበር ማለት ይቻላል፡፡ እነሱ ብቻ ሳይሆኑ ባጠቃላይ 82

መንግሥቱ

የነበሩት

ወይዘሮ

አድርሰው

ትንሽ

ሁሉ

አስበው

ላይ

እያገላበጡ

መብራቶች መንግሥቱ

በቀዝቃዛ

ውስጥ

ያሉትን

አስቀምጠው

ትልቁን

ሲደውሉ

ስልክ

ቤት

መኝታ ሌ/ኮ

ላይ

ነው መሰለኝ

በቤታቸው

ከጠረዔዛው

ስልኮች

አጀንዳ-

ተመሟለሱ፡፡

ታጥበው

ብርድ

ቤታቸውን

የመኝታ

ለማስታገስ

ሰውነታቸውን

ሲገቡ

ልጆቻቸውን

ሳሎኑ

ሠወደ

አጠፋፍተው

ሁለት

ቤታቸው

ውባንቺ

ቆይተው

ግን ድካማቸውን ውሃ

ወደ

ያደረበት

አፍጥጦ

አንበሳ

እንደ

ሁሉ

የግቢው ሠራዊት ለሊት ነበር፡፡ ሌኮ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

መንግሥቱ

የሌኮ

በሳሎኑ

መብራት -

ይታያሉ፡፡

-

በዚያ አስፈሪ ምሽት ታላቁ ቤተ-መንግሥት ከውጪም ቢሆን በድሪቶ ለባሾች፣ በባና ለባሾች እና በባለ ጎማ ታንክ ዙሪያውን ይጠበቃል፡፡ አራት ኪሎ ግንብ ሠፈር ደህንነቶች ለባሾችና ልብስ በሲቪል ከወትሮው ሁሉ ደግሞ በጣም - አስፈሪ ነበር፡፡ ተከቧል፡፡- ጭርታው ሁሉ የለም፡፥ የአራት በጣም ቀዝቅዝዋል፡፡

የወትሮው ጭፈራና ሁካታው ቡና ቤቶችና ግሮሰሪዎች ሁሉ

ኪሎ

ለሊቱን ሙሉ የሌ/ኮ መንግሥቱ ሳሎን መብራት ሳይጠፋ ነው ያደረው፡፡ ሴ/ኮ መንግሥቱና ሌ/ኮ ተስፋዬ ሁለቱም ለሊቱን ሁሉ የሚተኙ አይመስልም፡፡ ወይዘሮ ውባንቺ መምጣት

ግን

ደክሟቸው ተደስተው፣

ይሁን

ወይም መኝታ

ወደ

83

በባሳቸው ክፍላቸው

በሰላም እንደገቡ

የሌ/ኮ መንግሥቱ የመኝታ

.

ቤታቸው

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

አካባቢ

መብራቶችን

ሁሉ

አጠፋፍተዋል፡፡

ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ የታላቁ ቤተመንግሥት የውስጥና የውጭ ጥበቃ የህዝቡን አይን እንዳይስብ ተብሎ ታንኮችና በአጥሩ ዳር ላይ ከውስጥ ወደ ውጭ የተጠመዱት መትረየሶች ሁሉ ወደ ውስጥ እንዲገቡ ተደረገ፡፣ አልፎ አልፎ ባለጎማ ታንኮች ብቻ ይመላለሳሉ፡ በዚያን ዕለት ሌ/ኮ መንግሥቱ ወደ ግቢያቸው ሲገቡ ወይም. ክገቡ በኋላ አንዲት የጥይት ድምፅ ቢሰማ ኖሮ፣ የከፋ ነገር ይፈጠር ነበር፡፡

በማግስቱ ጧት ላይ አዲስ ዘመን ጋዜጣና የኢትዮጵያ ሬዲዮ ዋጥቂት ጄኔራሎችን መፈንቅለ መንግስት" በሠፊው ሲያወሩት ዋሉ፡፡ በተለይ አዲስ ዘመን ርዕስ አንቀጹንና የፊት ለፊት ገጹን ሙሉ በትላልቅ ፅሑፍ ጄኔራሎቹን

አሁን የብቀላ

ስሜት

እያወገዘ

አውጥቷል፡፡

በሌ/ኮ

መንግሥቱ

አቆጥቁጧል፡፡

አስራ

ልብ ሦስተኛ

ውስጥ በር

የንዴትና እስር

ቤት

ከነ ወታደራዊ ልብሳቸው የገቡት ጄኔራሎች ሁሌም ምንም አይነት ተደራቢ የለሊት ልብስ አላገኙም ነበር፡፡ በዚያ ጭንቅና ውጥረት ውስጥ የቤተ- መንግሥቱ ባለሥልጣናት አንዲትም እራፊ ጨርቅ አልሰጧቸውም፡፡ ደግሞስ በማን ትዕዛዝ? ማንስ አዚቸው? «ማን አዚችሁ ነው?» ተብለው ከእነሱ

ጋር

ቢደመሩስ?

84

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ከጠዋቱ ሁለት ሰዓት ላይ የግቢው ሠራዊት ሁሉ ቁርሱን በልቶ ወደየሥራው እየተሰማራ ሲሆን፡፡ ለጄኔራሉሎቹ ግን ቁርስ አልተሰጣቸውም ነበር፡፡ እንኳን ቁርስ እራትም ሳይሰጣቸው

ነበር ያደሩት፡፡

በቀመሱት

አሁን ሌ/ኮ መንግሥቱ በለ/ኮ ተስፋዬ ወ/ስላሴ በኩል አንድ ምርጥ የምርመራ ቡድን አቋቁመው ቡድኑ ወደ ታላቁ ቤተ-መንግሥት በድሮው ልዩ ምርመራ ክፍል ውስጥ ተደሬጅቶ እንዲገባ አዘዋል፡፡ ሌኮ መንግሥቱ በበኩላቸው

በቴሌቪዥን ስለ መፈንቅለ መንግሥቱ ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ

በመግለጫቸው

ሌኮ

ሰጥተዋል፡፡

መግለጫ

አንድ

ለህዝብ

በሬድዮና

ቤት

ውሳኔ እንደሚሰጥ ሂደትና የዳኞቹን

እየተቋቋመ እንዳለና ጉዳዩን መርምሮ በሰጡት ቃል መሰረት የምርመራውን ማንነት

ፍርድ

ወታደራዊ

ልዩ

መንግሥቱ

ቴሌቪዥን

ገለፁ፡፡፤

በዚሁ

መሰረት ሌ/ኮ ተስፋዬ ዝኪዳን፣ ሜ/ጄ አበራ ብሩ፤ ብጄ አለማየሁ ስዩም የግራና የቀኝ ዳኞች ሲሆኑ፣ ብ/ጄ ታጠቅ ታደሰ አቃቢ ህግ መሆናቸው ታወቀ፡፡ ይህ የምርመራ ቡድን እስከ ግንቦት 1981 ዓ.ም ድረስ ብዙ የረቀቁ ሚስጢሮችን ያወጣና የአብዮቱ አለኝታ ወ/ስላሴ ተስፋይ ሌ/ኮ መንግሥቱኖ ሌ/ኮ በመሆኑ ተጀምሮ ሁሉ ሂደቱ መጥተዋል፡፡እየተማመኑባቸው የጥቂት

ጄኔራሎች

ጉዳይ

ሙሉ

የግንቦት

ወሩን

ጨርሶ

እየተጓዘ ነበር፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱም አንድ ቀን መልካም አሳቢዎቹን ማየት ፈልገው ጄኔራሎቹን- በሙሉ በደርጉ ጽ/ቤት

ሰብስበዋቸዋል፡፡

መንግስቱም 85

በሚያማምሩ

ትናንሽ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

አይኖቻቸው አየት አድርገዋቸው ሲያበቁ፣ «ለመሆኑ ምን አጎደልኩባችሁ? በዚሀች ደሃ ሀገር ገንዘብና በደሃው ልጆች ላይ እንዳሻችሁ ትፈነጫሳችሁ! ተዋጉ ስንላችሁ በመሀል ሆናችሁ ሠራዊቱን ሁልጊዜ ታስጠቁታሳችሁ! የእነሱ ሞት ሳያሳዝናችሁ እኔን በሰማይ ላይ ልታጋዩኝ አሰባችሁ! ምን አ።ረኳችሁ? ምንስ በደልኳችሁ? እንዳሻችሁ ስትኖሩ፣ እንዳሻችሁ ስታደርጉ ቻልኳችሁ! በእኔ ላይ ይህንን ያህል ክፋት ማሰባችሁ እጅግ አሳዝኖኛል፡፡ የሆነ ሆኖ በተናጠል የማናግራችሁ ቀን እሩቅ አይሆንም፡፡ እስከዛው ግን እስቲ ሀሳባችሁ ምን እንደ ነበር ንገሩኝ? ደግሞ ሁሉም ሠራዊት

ያልደገፈው በአንዲት ሰዓት ያህል አመፅ ማድረጋችሁ

በአንዲት ግቢ ውስጥ ከማን ጋር ወግናችሁ

ከሲ.አይ.ኤ፣ ከወያኔና ሻዕቢያ ጋር ወይስ ከደምሴ ጋር ነው? እስቲ ንገሩኝ?" አሉ፡፡ ከጄኔራሎቹ ውስጥ አንዳቸውም አልተናገሩም

ሌ/ኮ መንግሥቱ

ልትገሉኝ

በዝምታቸው

ነበር፤

እኔ

ይህን. ነው? ቡልቶ ነበር፡፡

ተናደው

«እናንተ ያለ ፍርድ

በፍርድ

እገላችኋለሁሠአሌና

ግን

ላመጧቸው አጃቢ ወታደሮች «ውሰዱዋቸወ› የሚል ምልክት በእጃቸው ሰጡ፡፡ አጃቢ ወታደሮቹ ሁሌም በእርጋታ እንዲሄዱ ነግረው ጄኔራሎቹ ሁሉ በተዝናና አረማመድ ወደ አስራ ሦስተኛው በር - እስር ቤት ተመለሱ፡፡

አሁን በመሳ ሀገሪቱ ውስጥ ያሉ ከፍተኛ መኮንን የሆኑት

ሁሉ

ነገርዬው

ነገ

ከነገ 86

ወዲያ

ወደ

እኔ

ይመጣል

'

ያልተነገሩ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ምሥጢሮች

በሚል በስጋት ተውጠዋል፡፡ በጦርነት ቀጠና ውስጥ ያሉ ተዋጊ የሰራዊት አባላትም አሁን ከምንጊዜው በላይ በሁለት ሀሳብ ውስጥ ነበር ያሌት፡፡ አንድ ከፊቱ ያለውን የወያኔና ሁለቱ

ሁለ

ሠራዊቱ

አውርደው

ሰላም

እርቀ

ወገኖች

ደግሞ

ሁለተኛው

ሲሆን፣

እንደሚደመሰስ

ጀሌዎች

የሻቢያን

ሁሉም የሚናፍቁቱ፡፡ነበር እንደሚመለስ ወደቀየው በሠራዊት ውስጥ የታሰበው ሁሉ ሲሆንም ላይሆን ቢችልም፣ ሌ/ኮ መንግሥቱ ግን በአፋጣኝ እንዲሆንላቸው ከጉጉታቸው የተነሳ ሁሉንም ነገር ባስቸኳይ ይወስኑ ነበር፡፡ ዝርዝር

የጉዳዩ መንግሥታቸው

በአዋጅ

ቤታቸው

በቤተ-

1981

ሃምሌ

ወር

ላይ

በለዚህ ጉዳይም ለመነመጋገር አንድ ቀን ሌ/ኮ ዝኪዳንም ወደ ታሳቁ ቤተ-መንግሥት ይመጣሉ፡፡

ነበር፡፡ ተስፋዬ ሌኮ

የነበረው

እየተካሄደ

መንግሥቱ

ፍርድ

ወታደራዊ

ልዩ

ባቋቋሙት

ሌ/ኮ

ሁሉ

መንግሥቱም

በደርጉ

ክበብ

ውስጥ

ባለው

ብቸኛ

ሌተና ኮሎኔሉን ይጠብቃሉ፡፡ በረንዳ ላይ ተቀምጠው ሁለቱም ተገናኝተው ከተጨባበጡ በኋላ ሻይ ቡና ተባባሉ፡፡ በዚያ በረንዳ አካባቢ ሦስት የልዩ ኃይሉ አጃቢዎች ሁለቱ ሰዎች ብቻ ሲቪል ልብስ ለብሰው ቆመዋል፡፡ በግልፅ ይሰማል፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ ግን የሚያወሩት ከወትሮው

የተለየ

ነገር

ፊታቸው

ነበር

ላይ

የሚነበበው፡፡

«ተስፋዬ የእነዚህን ሰዎች ዙኔታ ምን ላይ አደረሳችሁት? የግንባሩ ሠራዊት... ደምሴ ቡልቱ ሳይ ወስነዋል፡፡"

87

የሌኮ

መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ሌ/ኮ ተስፋዬ ዝህኪዳንም *ብጄ መርድ ንጉሴን ሜጄ አበራ አበበ አሳስተውት ይሆናል፡፡ ወይም ሜ/ጄ አበራ አበበን ብ/ጄ መርድ ንጉሴ አሳስተውት ይሆናል፡፡ ስለዚህ ለዚች አገር ደግሞ

ሰዎች

ሲሆኑና

ቀደም

ባሉት

ምትክ

ጊዜያት

ልናገኝላቸው

ብዙ

ነገሮች

ስለማንችል

የሠሩ

አንተም

ነገሩን በእርጋታ ብታሰበው መልካም ይመስለኛል፡፡ እነዚህ ሰዎች በእርግጥ ምክንያታቸው ሁሉ በአንተ አመራር ላይ ጠጠር ያለ ጥሳቻ ነበር ያላቸው" አሉ በድፍረት፡፡ “ተስፋዬ | ከጡረታ

ወደ

ሥራ

እየመለስናቸው!

ከጠሉኝ ደግሞ ፊት ለፊት መናገር ሲገባቸው ስንሾማቸው እኮ እየተደሰቱ ነው ያንን ሁሉ ደሞዛቸውን ሲቀበሉ የኖሩት! ለምን ሥራውን አንፈልግም አይሉም ነበርኮ አሉ ሌ/ኮ መንግስቱ፡፡ “መንግሥቱ አንተ ያሰብከውና እነሱ ያሰቡት ተመሳሳይ ያልነበረ ስለሆነ አሁን ነገሩን ሁሉ ቀለል አርገህ ብታየው ጥሩ ይመስለኛል” አሉ ሌ/ኮ ተስፋዬ፡፡ በዚህን ጊዜ ሌ/ኮ መንግሥቱ

ወፍ እንዳረፈችበት

ከብት

እንዴት

ነው

ለሀዝብ

ይደርሳቸዋል

ቅጥቅጥ

የምታስበውና

ብዬ

ሰውነታቸውን

ልክ ጭሪ

አለና «ተስፋዬ

እንዴት

የምትናረው!

መግለጫ

እኔ

እኮ

ሰጥቻለሁ፡፡

ውሳኔውን

ስለዚህ

በቶሎ ወስነህ እንዲገለጽ እፈልጋለሁ!» አሉ ቆጣ ብለው፡፡ “መንግሥቱ

ምን

ብዬ

ነው

የምወስነው?

ብወስንስ

እኔ

ሞት ልወስንባቸው?ገ] ይልቁንስ አንተ በህዝቡ ዘንድ ፍቅር እንዲኖርህ ምህረት አድርግላቸው" አሉ ሌ/ኮ ተስፋዬ፡፡ 88

የሌ/ኮ መንግሥቱ

“ተስፋዬ

ለእነሱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ምህረት

አላደርግላቸውም!

ስለዚህ

ያሁኑን ቃልሀን በሞት ላይ ተግባራዊ እንድታደርግ ይሁን” “መንግሥቱ እኔ ይሀንን ነገር በይቅርታ ብታልፈው መልካም ይመስለኛል፡፡ ሰዎቹ ለዚች አገር ብዙ የሰሩ ናቸው፡፡ ትልቅ

ለምሳሌ ኢትዮጵያዊ

ብ'ጄ

ተስፋዬ

ትርፌ

በአፍሪካ

ውስጥ

ናቸው፡።"

"ተስፋዬ አንተም ከነሱ ጋር ነበርክ እንዴ ለነሱ ግትር ብለህ የምትከራከረውፃ!| ተስፋዬ በእርግጥ ተምሯል፤ እኔም ተምሬያለሁ፡፡ ታድያ አሁን ያንተ መሆን ምድነው?" አሉ መንግስቱ፡፡ “መንግሥቱ ተስፋዬ ትርፌ ማለት እኮ የሰባት አእምሮ ያለው ኢትዮጵያዊ አድርግላቸው፡፡ የሞቱን ውሳኔ

ነውወ፡፡ ይቅር

እናም በል፡፡

እንዲህሀ ውጪ እንዲህ ሰዎች ይቅርታ እንደዚህ

ከሆንክማ እኔም ከነሱ ጋር ብወግንና ባብር ኖሮ እስከዛሬ በተልከሰከሰ ነገር ውስጥ አትኖርም ነበር መንግሥቱ” ብለው የቀረበላቸውን ሻይ እንኳን ሳይጨርሱት መኪናቸውን ሌ/ኮ

አስነስተው መንግሥቱ

ከቤተ-መንግሥቱ በዝምታ

ወጥተው

ውስጥ

ሆነው

ሄዱ፡፡ የሌ/ኮ

ተስፋዬን ሁኔታ በአድናቆት ይሁን በንዴት እያሰበ ሳይሰናበታቸው በመሄዳቸው ክፉኛ አስደንግጧቸው ነበር፡፡ ምናልባት «ሌ/ኮ ተስፋዬ ገ/ኪዳን ከነዚህ ሰዎች ጋር ቤተሰባዊ ስብሰባ ተቀምጦ መፈንቅለ-መንግሥቱን አድርጎብኝ

ይሆን

እንዴ?

ይሄ

89

ሰውዩ

ከእነሱ

ጋር

ያለው

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ግንኙነት ድብቅና ሥውር ይመስለኛል" በማለት በውስጣቸው ከራሳቸው ጋር መነጋገር ጀመሩ፡፡

ፕሬዝዳንቱ

“አሁን ይህንን ሰውዬ የመሀል ዳኛ አድርጌ መሾሜም ላያስከስሳቸው፣ ብሎ. በነጻ ሊለቃቸው ይችላል፡፡ በነጻ ከለቀቃቸው

ደግሞ

እሆናለሁ፡፡

የጦር

እናም

አዛገች

የግድ ተስፋዬን

ሁሉ

ማንሳት

መፈንጫ

ይኖርብኛል፡፡

ካሁኑ ንግግሩ አንድ ትልቅ ሥውር ነገር ያለው ይመስለኛል፡፡ ስለዚህ እሱን ከዳኝነቱ ወንበር ላይ ማንሳት አለብኝ» ብለው ጠረሴዛው ላይ የነበረችውን ትንጂን የሬድዮ መገናኛ አንስተው ወደ አፋቸው አስጠጉ፡፡

«መስመር መስመር

ሁለት

ብስጭት

እንደ

መጫወቻው

ብድግ

ማለት

«ይሰማኛል፣

መስመር

መልስ

አሉና

አየት

አሉ መንግስቱ፡፡

አልሰጣቸውም

ወደ

ነበር፡፡

ግራውንድ

አድርገው

አድርገው ካፋቸው

ቴኒስ

ሲያበቄቁ፣

አሁንም

ሁለት

መስመር

«መስመር

መስመር

ሁለት

መንግሥቱ

መለስ

አንድ

ለጊዜው

አድርገው

ቀጥል»

ከወንበራቸው

እየተመለከቱ

የሚል

አሳወቅሁትም

ኃይለማርያም

አስጠጉትና «እፈልግሃለሁ አሉት፡፡ ያላየሁት መስመር መለሰ፡፡

ሁለት»

አሉ፡፡

- ወዲያው

ሌ/ኮ

መስመር

ግን ወዲያው አንዴ

ሬዲዮኑን ሁለት»

ሁለት

ሬዲዮኑን

በአስቸኳይ ሁለት «እሺ

ሳይነሱ

90

ሲጠበቁ

ድምፅ

ሳለ

መጣ፡፡

ነበርና

ወዲያው

ወደ

አፋቸው

አሁኑኑ መጣሁ» የነበሩት

ናልኝ» በማለት መስመር

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የሌ/ኮ መንግሥቱ ሌ/ኮ

ተያይዘው

ወደ ደርጉ ጽ/ቤታቸው ወ/ስሳሴ

ሌ/ኮ ተስፋዬ

ብሩ

አስራት

ሜጄ

በምትካቸው

ሌ/ኮ

በኋላ

ወር

ከዎስት

ከተሾሙ

ብዙ

ከተካሄደና

መንግሥቱ

መፈንቅለ

ተገናኙም

እንደ

አመሩ፡፡ በመጨረሻ

ቆይተው

ላይ

እየበገነ

በነገር

ውስጣቸው

መንግሥቱ

ሌ/ኮ

ወጡ፡፡

መጡ፡፡

ወ/ስሳሴ

ተስፋዬ

ሁለት...

ሌ/ኮ

ተስፋዬ

ገ'ኪዳን

ተስፋዬ

ዝኪዳን

ተሽረው

ዳኛ

የመሀል

ሆኑ፡፡

በተጨማሪ ሦስተኛ ዳኛ ኮሎኔል ሊቁ አለሙን በመሾም በነዚህ ሰዎች የዳኝነት ብይን የጄነራሎቹ የሞት ውሳኔ የሌ/ኮ መንግሥቱን ልብ ቅቤ አጠጥጦታል፡፡ ልዩ ፍርድ ቤቱ ውሳኔ «በፍየል ወጠጤ»

የወታደራዊ ታጅቦ

አዘነላቸው፡-፡ ጄኔራሎች» መንግሥት

ህዝብ

በእጅጉ

«የጥቂት የነበረው መነጋገሪያ ቤተየታላቁ ነበር፡፡ አዋጅ

የዋለው የአሟሟት ልዩ

የኢትዮጵያ

መላው

ሲሰማ፥-

የሞት

ቅጣት

አይምሬ

ቅጣት

ቤት

ፍርድ

ያስከፋ የሌ/ኮ መንግሥቱ

ህዝቡን

በእጅጉ

ነበር፡፡

ሌ/ኮ መንግሥቱ በእነዚህ ምርጥ የሃገር ሰዎች ሳይ የወሰዱት እርምጃ አብዛኛው የኢትዮጵያ ሀዝብ ከዕብደት፣ ከልክፍት-

ወይም

ካለመማር

ጋር

ነው

ያያዘው፡፡

ለእናታቸው መንግሥቱ ይህ ነገር ሌ/ኮ ምናልባትም ለወይዘሮ ብዙነሽ ወ/አማኑኤል አንድ ወንድ ልጅ ስለነበሩና እናታቸው ሌላ ወንድ ልጅ ስላልወለዱ እርግማን ይሆን እንዴ? ወይስ «ኢትዮጵያ ወንድ አይብቀልብሽ! ከተወለደም 91

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ጀግና ሆኖ አይደግብሽ መፈክር

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የሚለውን

ተጠቅመውበት

አባባል

እርሳቸው

እንደ

ይሆን?

ሊ/ኮ መንግሥቱ በተለይም ከነዚህ ዓመታት በኋላ በሁሉም ዘንድ የተጠሉ ሆኑ፡፡ የወያኔና የሻዕቢያ ሀይሎችም የነዚህ ምርጥ ጄኔራሎች ሞት ለትግላቸው የአሸናፊነትን መንገድ

ጠረገሳቸው፡፡

ከ/ኢጺ: ጄኔራሎችን

ታምራት ምርመራ

ምርመራውን

ሳያጣሩ

ሳያጠናቅቁ፥፡-

እና

የምርመራውን

ጄኔራሎቹ

ያለዳኝነትና

ያለ

ይመስለኛል፡፡፦

የሚያውቁ

የፖሊስ አባል የያዙት አሳቸው

ህግ ይህንን

ሰዎች ይፅፉታል

በሌ/ኮ

የሞት ታሪክ

ግን

ሲሆኑ ነበሩ፡፥ ውጤት

ጨርሰው

መንግሥቱ

ግፊት

ውሳኔን አንድ

የተወሰነባቸው ቀን

ብዬ እተማመናለሁ፡፡

92

የነዚህ ይሁንና

ሚስጢሩን

የሌ/ኮ መንግሥቱ

"ሌ/ኮ መንግሥቱ ብዕር መሰል

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

በትረ መኮንን ዱሳቸው

ሸጉጥ እንዲገጠምላቸው

ላይ

አዘው

ነበር" የኢትዮጵያ ወገን

አብዮት

አገዛዝ

ነው

አብዮታዊው

አብዮት

እየተካሄደ

አያስፈልገንም

እኛ

የምንከተለው

«ሠደድ»

ቅይጥ

ሲል

የተባለውን

ባለበት ሌሳኛው

የወታደራዊ

ወቅት

አንዱ

አብዮት

ወይም

ወገን

ደግሞ

ጁንታ

አገዛዝ

አንፈልግም አያስፈልገንም ማለት ያዘ፡፡በዚህም በየጎዳንው እሬሳው ለፀሐይ፤ ለንፋስና አቧራ ተጋልጦ ጊዜያዊ ወታደራዊ መንግስት ፊት ለፊት ተፋለመ፡፡ ወታደራዊ አገዛዙም የአሸናፊነት ቦታውን እየተረከበ አብዮት በሁለት እግሩ

መቆም

ጀምሯል፡፡

ቢሆንም

ተደላድሎ የሚሄድ አልነበረም፡፡ በዚሀ ሂደት ላይ ታዲያ የበላይነቱን

ትልቅ

ጋራ

እየተንገዳገደ

ሌኮ

አሳክለውት

የኢትዮጵያ አብዮት ሂደቱ ሁሉ የወታደራዊ እንጂ የሌላ ነገር ሂደት አልነበረም፡፡

እንጂ

መንግሥቱ

በነበረበት

ወቅት

ኃይል

ግንባታ

ታድያ ይሀንን ሂደት ሌ/ኮ መንግሥቱ በአብዮቱ ስም አብዮተኛ ኢትዮጵያን - ገንብተዋል እየተባለላቸው ያከማቹትን - የጦር መሣሪያና የታጠቀውን ግዙፍ ሠራዊታቸውን ተመክተው ነበር፡፡ በተለይ ከማንም በላይ የሚረዷቸው የሊቢያውን መሪ ሊሌ/ኮ መሐመድ ጋዳፊን ተመክተው

ነበር፡፡

ይህ

ትምክህታቸው 93

ግን

ብዙም

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

አሳዋጣቸውም፡፡ ምክንያቱም ላከማቹት የጦር መሣሪያ ሁሉ ጥይትም ያስፈልጋቸው ነበር፡፡ በመሆኑና ይህ ነበር ሁልጊዜ

እያሳሰባቸው ያመነጩትን

ስለሆነ ሃሳብም

አንድ ይዘው

ከነሱ ጋር በጋራ አንድ

ሀሳብ ያመነጫሌ፡፡ ይህን ወደ ሰሜን ኮሪያ ተጉዘው፣

ወታደራዊ

መሣሪያ

ማምረቻ

ፋብሪካ

ለመገንባት ያስባሌ፡፡ በዚህም ግዙፍ ሠራዊታቸወ ንና ወታደራዊ ኃይላቸውን ከጦር መሣሪያ ልመና ለመውጣትና እራስን ለመቻል ወኔያቸው ተነሳሳ፡፡ እናም በ1976 ዓ.ም የተጀመረው 'ቦታ ፍለጋው ረጅም ነበርና የተለያዩ ብዙ ቦታዎች ቢገኙም፣ የሌ/ኮ መንግሥቱ ልብ ውስጥ ያልገቡና ያላስደሰታቸው ነበር፡፡ በመጨረሻ ግን የሌ/ኮ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም የልብ ማረፊያ ተገኝቶ ከተጎበኘ በኋላ እንደ አፄ ቴዎድሮስ በውሳጣቸው

ቴዎድሮስ

አምቀውት

የነበረው

ማርከዋቸው

አስረው

የጦር

አሁን

ሌ/ኮ

መሣሪያ

የነበሩትን መድፍ

መንግሥቱ

ወኔ

እንግሊዛዊ

አሰርተው

ደግሞ

ተቀጣጥሎ እንደ

አፄ

ምርኮኞች ነበር

እንደሳቸው

ሁሉ

ለመሆን

ይዳዳቸው ጀመር፡፡ በዚህ መሰረት ቀደም ብለው ውስጥና በውጪ አገር አዋቂዎች ባስጠኑት መሰረት በተገኙት ሁለት ቦታዎች ላይ ማለትም ደብረ

በሀገር አሁን ዘይት

(ጋፋት) እና አምቦ (ጉደር) ላይ የጦር መሳሪያ ፋብሪካቸውን አቋቋሙ፡፡ ፋብሪካዎቹ በ1978 ዓ.ም በሰሜን ኮሪያኖች ነበር የተቋቋሙት፡፡ የደብረ ዘይቱ (ጋፋት) የጦር - መሣሪያ ፋብሪካ ከደብረ

ዘይት

ዋናው

አውራ

ጎዳና ወደ ቀኝ ይታጠፍና

94

ወደ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ማለት ነው ለመድረስ 45 ውስጥ ወደ መሣሪያው ፋብሪካ ኪሎ ሜትር ይርቃል፡፡ የመሣሪያው ፋብሪካ ዋና በር አጠገብ ሲደርሱ በስተቀኝ በኩል የጦር መሣሪያ ፋብሪካው እስከ

በር

ከዋናው

አሌ፡፡

ቤቶች

መኖሪያ

ሰራተኞች

ፋብሪካው ድረስ እንኳን አምስት ኪሎ ሜትር ይርቃል፡፡ በዚህ የጦር መሳሪያ ፋብሪካ በስተሰሜን ጫፍ ጋራ መሣሪያ

የጦር

ይህ

ይገኛል፡፡

ላይ ቤተ-ክርስቲያን

ፋብሪካ

የነፍስ ወከፍ አይነት የመሣሪያዎች የሚያመርታቸው መትረየስ ፒሕ.ኤም ጠመንጃ፤ ክላሽንኮቭ መሣሪያ የየቡድን) መትረየሰ አርፒ.ዲ መሣሪያ፤ (የቡድን) ሲሆን ለኤስ.ኬ.ስ ነፍስ ወከፍ መሣሪያዎች መሣሪያዎች ነው የሚያመርተው፡፡

ጥይቶቹን

መድፍ የተለያዩ

ቢኤም

እና

እንደ

ሮኬት

ይመረትበት

ሚሊ

የአርባ

የከባድ

ደግም

ፋብሪካ

(ጉደር)

የአምቦው

ሜትር

መሣሪያዎች

አይነት

መሣሪያ

ሞርተር

እና

ከነጥይታቸው

ነበር፡፡

የጦር መሣሪያ

እነዚህ ሁለት

ፋብሪካዎች

ጣጣቸውን

ሁሉ ጨርሰው በሦስተኛው አመታቸው ላይ በ1981 ዓ.ም በሌ/ኮ መንግሥቱ ተመርቀው ይፋዊ ሥራቸውን ጀመሩ፡፡

የፋብሪካዎቹ ያስከፋ

መገንባት

ቢሆንም፣

ሁሉም

ተቆጣጣሪነት በመሆኑ ድመትና እይጥ ሆነው ሁሉ

ተግባራዊ

እነ አሜሪካንንና ነገራቸው

ኬ.ጂቢ እየተያዩ

ሆነ፡፡

95

ሱዳንን

ያስቆጣና

በራሺያ

የበላይት

እና ሲ.አይ.ኤ ተፋጠው፥፣ የሌ/ኮ መንግሥቱን እቅድ

የሌኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የደብረ ዘይቱ የመሣሪያ ፋብሪካ የነፍስ ወከፍ ጠመንጃና የቡድን መሣሪያ መትረየስ ማምረት በጀመረበት ወቅት

ሌላ

ጊዜ

እንደሚደረገው

ሁሉ

በሬዎች

ታርደው፣

ጠጅ ተጥሎና፣ ቢራና ውስኪ ተከፍቶ... በየትኛውም ቦታ ይደረግ የነበረውን ዓይነት በዓል በዚህ በጋፋት ጦር መሣሪያ ፋብሪካ ውስጥ ለሌኮ መንግሥቱ ግብዣ አልተደረገሳቸውም

ነበር፣፡፡

እሳቸው

አላዘዙም

ወይም አይሆንም ብለው ይሁን አልነበረም፡፡ መሣሪያዎቹ ተመርተው ሲነገራቸው፥

ሌ/ኮ መንግሥቱ

ምርቱን

ይሆናል

ብቻ ይህ ነገር የወጡ መሆኑን ለማየት

ምሽት

አሳቻ

ሰዓት ላይ ደብረ ዘይት ጦር መሣሪያው ፋብሪካ ቅጥር ጊቢ ይደርሳሉ፡፡ ጉዳዩ - በሚስጢር - የተነገራቸው - የፋብሪካው ባለሥልጣናት በኢትዮጵያውያንና የሰሜን ኮሪያ የመሣሪያ ባለሙያዎች አማካኝነት ሌ/ኮ መንግሥቱን በጋራ በመቀበል ወደ

ፋብሪካው

የኢላማ

መሣሪያ

ማረጋገጫ

መንግሥቱ

ቤት

የተመረቱትን

በመደሰትና በመደነቅ የመሳሪያ መሞከሪያ

ከነሄልሜቱ በራሳቸው በመጀመሪያ

መሞከሪያ

ምድር

ተያይዘው

የጦር

ቤት

ባለው

ይገባሌ፡፡

ሌ/ኮ

መሳሪያዎች

በዚያው ምድር ቤት በመሄድ የድምፅ

ላይ አጥልቀው

አይተው

ውስጥ ወዳለው መመጠኛውን

ሞከሩ፡፡

የማይንቀሳቀሰውን

ታርጌቱን

በክላሽንኮቨ ጠመንጃ ተኩሰው ሲያበቁ፣ ደረታቸው ላይ በነበረው የጦርሜዳ መነፅር ተመለከቱ፡፥ የመጀመሪያው ግማሽ ግብረ ርዕስ ተኩሳቸው ከልባቸው አልደረሰም 96

የሌ/ኮ መንግሥቱ

አስተካክለው

አለሙና

በማከታተል ተመለከቱ፡፡

ተኩሰው ወዲያው

ጥርሶቻቸውን

ፍልቅቅ

የጦር

ሜዳ

ጥይቶች

ሦስት

መነፅሩ የመሰሉ

ሜዳ በጦር በድጋሜ እነዛ የተባዘተ ነጭ ጥጥ

አጠገባቸው

አድርገው

ከልብ

ሳቁ፡፤

ዜጎችም

እጅግ

ተደስተው

ኮሪያ

የሰሜን

መሣሪያውን

ሲያበቁ

ሁለት...

እንድ

የኋላውን

ለፊቱንና

የፊት

ተመልክተው

ማነጣጠሪያውን

የነበሩት

እንደገና

ብለው

ነደድ

መሰለኝ፣

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

መነፅራቸውን

አንስተው

ወደ

ኢላማው

እነሱም ቦታ

]

ተመለከቱ፡፡ በጣም እየሳቁም አጨበጨቡሳቸው፡፡ በድጋሜ መንግሥቱ ሌ/ኮ: ተንቀሳቃሽ ታርጌት በመሄድ ከወገቡ ምስል

ተመለከቱ፡፡ኑ

ጥይት

ሁሉም

ሁለተኛው ወደ በላይ ያለውን የሰው ከእንብርት

ወይም

ከቀበቶ መታጠቂያ በላይ በደረቱ አካባቢ በመሆኑ ተደሰቱ፡፡ ተኳሽ ጥሩ መንግሥቱ ሌ/ኮ ኮሪያውያኑም ሰሜን መሆናቸውን ተመለከቱ፡፡ ከዛም ሌ/ኮ መንግሥቱ ወደ መተኮሻው በመሄድ መሳሪያውን አንስተው መጠበቂያውን ወደ ሙሉ የሞሃይት-

ግበረ ርዕስ (ሙሉ አውቶማቲክ) የድምፅ ቆመውና አቋቋም

ከራሳቸው

እስከ

አንጣጡት፡፡አጠገባቸው

ድረስ

ጆሮሯቸው

ታርጌቱ ጊዜ በዚህ ኢትዮጵያንና የነበሩት

ላይ አድርገው መመጠኛውን

አጥልቀው

ብትንትኑ ሰሜን

ተኩሱን

ወጣ፡፡ ኮሪያኖቹ

አጨበጨቡላቸው፡፡

ጥሩ ተኳሽ - በመሆናቸው ሊ/ኮ መንግሥቱ ተኩራርተው ሳሊ ሌሳው መትረየስ ማለትም ባለአገልግሉ 97

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ወይም

የቡድን

መሳሪያ

ባለው

ጠረጴዛ

ላይ

ተቀመጠላቸው፡፡

በሁለት

እጃቸው

መትረየሱን

በመተኮሻው

-

ጠረሴዛ

መጠበቂያውን እንደ

ወደ

ቁጭ

ወደአይናቸው በመመልከት

ላይ

አይነት

አንድ

ተኮሱ፣፡

ባንድ

በመቀጠልም

ውጤት

አለ፡፡

በቃ

ውጤታቸው

ወደ

ሙሱ

ድረስ

አሁን

ጥሩ

ደስተኛ

ነበር፡፡

በዚሁ

ተኩስ

ድምጻቸው

ተኩስ

በምንም

እጅግ

ቤት

ባለው

ሙሉ

ከቦታው

ሳይ

ላይ

በመምታት ተደስተው ከምድር

አልተሰማም

ግብረ

ተዘጋጅተው

አውቶማቲክ

ውስጥ

በጭራሽ

የሞሃይት

ጋር በመሆን

ጥይት

አተኳኮሳቸው

ምድር

ሁለተኛው

በእጅጉ

ሆነዋል፡፡

ጨረሠ፡፡

በዚህ

ላይ እንዳሉ፣

ታርጌቱ

ባለሥልጣናት

ወይም

የኢሳማውን

ተመልክተው፣

አጋድመውት

ርዕስ

አስረግጠው፣

ሲያበቁ

አውቶማቲክ

እስኪደንስላቸው

- አድርገውና

አስጠግተው

ሙሉ

ጀመሩ፡፡

ብድግ

መነዕር

ቀጥለው

መጠበቂያውን

መንግሥቱም

በሚያሳየውን

ነበር፡ኮ፤ ታርጌት

ሌ/ኮ

አቅርቦ

መንግሥቱ

ቦታ

ለፊታቸው

አድርገው

የነጠሳውን

ሌ/ኮ

መተኮሻ

ግብረ

አልባከነባቸውም፡፥፡

ተዝናንተው

ከፊት

ሰደፉን

ደጋግመው

ሳቅ

በኢላማው

ላይ

ግማሽ

ክካላሽንኮሻ-

መሳሪውን

አር.ፒ.ዲጳ መጥቶ

ርዕስ

ወይም

የተቀየረላቸውን አቋቋም

በመቆም

አውርደው

መተኮስ

እስኪነቃነቅ

ወይም

መሳሪውን

ጠረጴዛው

ወዲያው ቤቱ

ላይ

ከፋብሪካው

ወጡ፡፡

በዚያ ምሽትና ድብቅ ሚስጢራዊ ጉብኝት አንድም የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአጠገባቸው አልነበረም ነበር፡፡ አብረዋቸው

የነበሩት

እሳቸውን 98

መሰሉ

ሌ/ኮ

ተስፋዬ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ወ/ስላሴ

ነበሩ፡፡

የመመለሻው

መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ለሁለቱ

የምሽቱ

በዕለቱ

ምሥጢሮች

ባለሥልጣናት

ጥበቃ

ያስቡ

ሲባል

ሁሉ

የተጠናከረ

የነበረው

አንደኛው

የጉዞውና

ነበር፡፡

ሌ/ኮ

ጉጉታቸውና

ፍላጎታቸው ሁሉ ይህ ነበርና በፋብሪካው ምርትና ባዩዋቸው መሣሪያዎች ደስተኛ ነበሩ፡፡ የሌ/ኮ ተስፋዬ ወ/ስላሴ ፊትና ልባቸው

ግን

አይታወቅም፡፡

ከፋብሪካው

ዜጎችና

ኮሪያ

ከሰሜን

መንግሥቱ

ሌ/ኮ

ባለሥልጣናት ወይም በኃላፊነት ከሚሰሩት ኢትዮጵያን ጋር በመሆን ወደ አንድ ሠፋ ወዳለ ቤት እንደ ገቡ፣ አጃቢዎች የሆነውን አለቆቻችን ከውጪ አስቀሩን፡፡ ሌ/ኮ ተስፋዬ ሲሰጡ

በዚህ ትንሽ

ቤት

ውስጥ

ቆይተው

የሚስጢር

ትዕዛዝና

መመሪያ

ነው የወጡት፡፡

ሌ/ኮ መንግሥቱ ይህንን የጦር መሣሪያ ፋብሪካ ካዩበት ጊዜ ጀምሮ ደስተኛ ሆነው ትኩረታቸውና እንዲሁም ሞራላቸው ሁሉ እያየለና እየጨመረ ሄደ፡፡ በወቅቱ በአፍሪካ የተለያዩ አገራት አብዮት ወይም ለውጥ ማድረግ የሚፈልጉበት

ጊዜ

ወታደሮችን

የማሰልጠን

በመጀመሪያ

ነበርና

የዚንባቡዌ

የጦር

መሣሪያ

እርዳታና

ማድረግ

ጀመሩ፡፡

አሰልጥነውና

አስታጥቀው

እገዛ

ታጋዮችን

ዚንባቡዌ ነፃ እንድትወጣ ረዱ፡፡ የጆንጋራን ግን ታጋይ ሠራዊት የሻዕቢያንና

ሀሳብ

የወያኔን

ቢኖራቸውም፣

ባለ ማግኘታቸው ጋር

ሲታኮሱ

ተቀዋሚ

ነን ባዮች

የተደራጀና በራሳቸው

በኋላም በደቡብ ሱዳን በማስታጠቅ ገፉበት፡፡ ፊት

ሠራዊት

ኖሩ፡፡

99

እንዲሁ

ለፊት

ለመርዳት

የመጣ

ብቻ ከሻዕቢያና

ኃይል ወያኔ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ድንገት ይህን ጦር መሣሪያ ፋብሪካቸውን ማለትም የደብረ ዘይቱ (ጋፋት) ከተመለከቱ በኋላ አንድ ሀሳብ በልባቸው ተፀነሰ፡ራ፡- ይህም ሃሳብ የበለጠ እየተጠናከረ የመጣው

ሳቲን

የኩባው

መሪ

በሰጧቸው

ወይም መሪ

አሜሪካ

ፊደል

ኩባ

ለጉብኝት

ካስትሮ

ሩዝ ለሌ/ኮ

በሄዱበት

ለየት

ያለ

ጊዜ

ስጦታ

ጊዜ ነበር፡፡

ይህ ፊደል

ካስትሮ

ሩዝ

የሸለሙት

ስጦታ

በዓለም

ያልያዘው

መንግሥቱ

የሰጡት

ላይ የማንኛውም ሀገር አስራ ሶስት ሸጉጥ ነበር፡፡

የማካሮቭ

መሣሪያው ስሪቱ ሩሲያ ሲሆን በአለም ሳይ ሁለቱ መሪዎች ብቻ ናቸው ያላቸው፡፡ ሽጉጡን በሙሉ አውቶማቲክና በግማሽ ግብረ ርዕስ በነጠላ አንድ በአንድ እንደ ሌላኛው ማካሮቭ

በካርታ መጠቀም

ሌ/ኮ መንግሥቱ ሽጉጡን በጦር ሜዳም የተጠቀሙበት

ጊዜ

ይቻላል፡፡ ይህንን ስጦታ ካገኙ ጊዜ ጀምሮ ሆነ ግቢያቸው ውስጥ ተኩሰው

ባይኖርም፥

በልዩነቱ

ግን

ሁልጊዜ

ይደነቁ ነበር፡፡ እናም ከእሱ የተሻለ ልዩ የሆነ መሣሪያ እንዲመረትላቸው እያሰቡ ብዙ ባለሙያዎችን ቢጠይቁም፣ እሳቸው

ልብ ውስጥ ያለውን ሊደርስበት አልቻለም፡፡

የጦር

መሳሪያ

ማንም

ባለሙያ

ሌ/ኮ መንግሥቱ ያሰቡት ልዩ የጦር መሣሪያ በድንቃ ድንቅ መዛግብት ላይ “ሜድ ኢን ኢትዮጵያ" የሚል ምልክት ሰፍሮ ኢትዮጵያን ለማስጠራት ነበር፡፡

100

የሌኮ መንግሥቱ በአይበገሬ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ልባቸው

ይህ

ሥውር

መሳሪያ

ያሰቡት

ሊያደርጉ

ስጦታ

የመጀመሪያ

ሲመረትም

ያሰቡት

ለሊቢያው መሪ ለሌ/ኮ ሞሐመድ ጋዳፊና ለኩባው መሪ ለፊደል ካስትሮ ሩዝ ነበር፡፡ ለዚሁ ሲባልም ሌ/ኮ መንግሥቱ በዚሁ ሥራ ሙያተኛ ናቸው የተባሉትን ሰዎች ዛሄጋፋት

ጦር

መሳሪያ

አነጋግዋቸዋል፡፡

እንዲያቀርቡላቸው ጊዜ

ፋብሪካ

የደረሱበትንም

ነግረዋቸዋል፡፡

አስጠርተው የፈጠራ

ግኝት

በተሰጣቸው

በየግላቸው

አንድ

ወር

ሸልማትም

ልዩ

እንዲያቀርቡላቸውና

ውስጥ

በጽ/ቤታቸራ

እንደሚያደርጉላቸው አባብለው ነግረዋቸዋል፡፡ ሰዎቹ በተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ውስጥ የየራሳቸውን የፈጠራ ስራ በቀጠሮው ቀን ይዘው ቀረቡ፡፡ ይሁንና ሌ/ኮ መንግሥቱ የአራቱንም ሰዎች የተለያዩ ዲዛይን ካዩ በኋሳ፣ የሁሉንም ሀሳብ

የራሳቸው ጠመንጃና

ሀሳብ

የሆነውንና

ብዕር መሰል

የፈጠራ ውድቅ

የተለየውን

ሽጉጥ ለሰዎቹ

10]

ከዘራ

ያሳያሉ፡፡

ስራቸውን አድርገው

መሰል

የሌ/ኮ መንግሥቱ ስ. 6. 16. በለ.

/ለ 16 ለ ለ

ለ ለ ለ እ ለለ ነ

የመጀመሪያው የኢ.ድ.ኃ. ቢሯቸው

ከቆዩ በኋላ

ለ ለ ለ ሰል በለ ሰለ

ቅርጽ፡-

አባል ወስደው

ለሌላው

ያልተነገሩ

ል ል ል ስል ለ ል



ለል

ይህ በከዘራ

ቤት

የተያዘ

ከብዙ

ጊዜ

ሀሳባቸው

ነው፡፡ በኋላ

ለከል

ቅርጽ እናም

እሳቸውን

አስቀምጠውት

102

ምሥጢሮች እል



የተሰራ ሌ/ኮ

ሰከ

ከከ

ኢል

ርክርቨ ርስ ርኤ ርኤ ኬክ.)

ጠመንጃ መንግሥቱ

በማጥቃት

የነበረ ነው፡፡

ከአንድ ወደ

ሲጠቀሙበት

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ሁለተኛው

ቅርፅ.-

ወጥቶለትና

ከቆልማማ

ተከፍቶ

(ተመቻችቶ)

ያልተነገሩ

ከዘራው

ከሥሩ ሥር

መያዣው

ነው የሚታየው፡፡

103

ምሥጢሮች

መርገጫው ቃታው

ፕላስቲክ ተስቦ

ቡሹ

ለማቀባበል

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ኢይ.ይክ.....8.ለ..0..6..ክ.ለ.....)..,3.......6..6...)./...))...፡......ስ..፡..ኹ..ቓ.......ኤ.......ቄ...ኬ.ዜኬ....ሕጢ.ስርቤርፌቬቨኢቬፌኢፒጹቨጤኽኢጮሯ.ክ. ርቪ.ክ.ጢርድፒ.ር ክተ ንል ቪ.ጢኢጢ እ 1

ሦስተኛው ወይም 12

ቅርፅ፡-

ተተኩሶ

ጥይት

አሁን

ሲታይ

ቁልቁል

ይህ

ከዘራ

ነው፡፡

መሰሉ

ጠመንጃው

ይገባበታል፡፡

104

ጠመንጃ ጥይቱ

አንድ የአተር

ጥይቱ

ወጥቶ

አይነት

ሲሆን

የሌ/ኮ መንግሥቱ ስርው



አንደኛ



ብዕር

ርር

መሰል

ከአንድ ፀረ-አብዮተኛ መንግሥቱ እራሳቸው እንዲሰራላቸው

ያዘዙት

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ኬጊ ስ ዉርስ)... ....ዜ.ኤ.ዜ..ዜፌዜኬ.ዜቤ..ዜ....ክ.ኬ.ስ.ዜ.ሴ.ክ..8..ክ....ይ.ስ..ሕ......ይ.....ዜ.ዜኤ.ክኔ.ቄ.ጄ፡.አዜ..

ሽጉጥ፣፡ይህም

የብፅር

ቅርፅ

ያለው

ቤት የተገኘ ሲሆን ይህንንም ሽጉጥ በሚይዙት በትረ መኮንን ዱላቸውን ነበር፡፡

105

ሽጉጥም

ሌ/ኮ ላይ

የሌኮ መንግሥቱ ሌ/ኮ

መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች ኃይለማርያም

ከሀሳባቸው

ውስጥ

ያለው ከዘራ መሰል ጠመንጃ እና ብዕር መሰሉ ተመርተው ካዩ በኋላ፣ እሳቸው በሚይዙት በትረ ዱላቸው

ላይ

አስበው

ነበር፡፡

በሚስጢር

እንዲሁ

በሥውር

ታዲያ

ተይዞ ባጋፋት

መሣሪያው

ሁሌም

ነገር

መሣሪያ

ፋብሪካ

ሸጉጥ መኮንን

እንዲሰራላቸው

ሥራው

በስውርና

ተጀምሮ

ነበር፡፡

ምን ያደርጋል እንደ አፄ ቴዎድሮስ «አንድ ለእናቱ» ሆነው «አንድ ሰውና አንድ ጥይት እስኪቀረን ድረስ እንዋጋለን›› ብለው ያን እንደ ኪሊማንጃሮ የተቆለለውን ሠራዊታቸውን ሳይቋዕጩጩ

ቀስቅሰው

ሩጫዬን

ሲያበቁ፣

ጨርሻለሁ

መጨረሻ

አሉ፡፡

ላይ ሀሳባቸውን

«የኢትዮጵያ

ህዝብ

ወርቅ ቢያነጥፉለት ፋንድያ ይመኛል» ብለውት ግንቦት 13-1983 ዓ.ም አንድ ጥይት አንኳን ሳይተኩሱ የታጠቁትን ማካሮቭ

ሸጉጥ ጥለው

ጠፉ፡፡፥

ያለሙት ስውር መሳሪያ በበትረ መኮንን ዱላቸው ላይ ሳይገጠምላቸው ሁሉም ነገር የፈሰሰ ውሃ ሆነ፡፡ እናም በሻለቃ ደመቀ ባንጃው፣ በመ/አ በቀለ ኃይሌ፥ በወታደር ተሰፋዬ አሰግድ፣ 1976 ዓ.ም አየር ወለድ በወታደር ኑሪ አባ መጋል 1978 ዓ.ም አየር ወለድ በወታደር ሙክታር አባ ሜጫ 1978 ዓ.ም ኣየር ወለድ አባላት ታጅበው ዚንባቡዌ ኮበለሉ፡፡ በኋላ ላይ ሻለቃ ደመቀ ባንጃውን አግኝቻቸው ለምን እንደተመለሱ ስጠይቃቸው።« ልጆቼን አልክድም» ብለውኝ ነበር፡፡

106

አገሬንና

የሌ/ኮ መንግሥቱ የ



ኢከር

ክክዜኬ..ይርዴርኬርኬቢርኬርይ

ኬይ ርቤርኬ

የዚህ መሳሪያ ፈሳሽም

ይሆናሉሌ፡፡

መያዢያው ውስጥ ነው ሲጫኑት

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ኬር ኬርቨ.ፌኬኪፌቤርዜዚዜ.ርዜ.....ዜ..ይ.ርይፒጌኸኬ.ቄ...ዜ.«...ክ.ሕኬ..ይ.ቆጀቓ3..ዜ.ክሔቨርሕ.አክሬዜርዜ አዜ ኣክ.5ዜአክ..............ዜ.5...ይ....

ጥይቶቹ እንደ

አሲድ

ሁሉ

ከመርዛማነታቸው ይህ

መሳሪያ

መድፊያው

አካባቢ ነው፡፡ ጥይቶቹ ደግሞ ያሉት በጣት መተኮሻውም በእናቱ ላይ ሲሆን እንደ ባትሪ

ጥይቶቹን

ይተኩሳል፡፡

107

በተጨማሪም በእጅ

መያዣው ወደ ፊት

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ሲሸሹ

የሌ/ኮ

መንግሥቱ

"ያንን

የመሰለ

የሚመኩበት

ያልተነገሩ

መንግስትና

ጠንካራ”

ሠራዊታቸው

መኮንኖቹ

ሁሉ

ምሥጢሮች

እሳቸው

ተራራ

ያከለውና

ተባለ፡፤

ግን

ሳይቀሩ

ሰራዊት

የጦሩ

አዛገናች

የጦር

ነው

የሸሹት

ማለት

አብረው

ይቻላል፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ ከቀኑ ስድስት ሰዓት ላይ መሄዳቸውን ሲሰማ፣ ሠራዊቱ ሁሉ ከያለበት የውጊያ ምሽግና የጦር ሠፈር ከቀኑ 10 ሰዓት ላይ ከየቦታው ለቆ ሽቨቱን ተያያዘው፡፡ | ሽ በዚሀ 23ኛ ክፍለ ጦር ያለነው ሰራዊት አባላት በሙሉ አንድም የጦር ክፍል «እንቢ ለመብቴ!» ሳይል ደርግ የቀዳማዊ ኃይለ ስላሴን ሠራዊት ሁሉ እንደ ተቀበለው

«እኛ

አይደለንምና

የኢትዮጵያ

አሸናፊው

ወገን

ፀሐይ

እንዳቀለጠው

በረዶ

ቀረ፡፡

ነገሩ

ውስጥ

የውጪ

ወራሪ

የኢትዮጵያ ሌ/ኮ ኮሜቴ

ሌ/ኮ

የአገር ወይም

እንጂ

ይቀበለናል» ቅልጥ

ብሎ

ወገን

መንግሥቱ በርሳቸው

ተስፋዬ

ዝኪዳን

ሆነው ቢሆን

ሸጦ፣

በሥራ

ተጂሹመው

በወቅቱ

ለምኖና

ሀሳብ በእግሩ

ሟምቶ

ነው ኖሮ

ሳይሾሟቸው

አንድ

ይመስሳል

በየቦታው

አጥቂዎች

ሌላ

የመንግሥቱ

ብሎ

ህዝብ ለከፋና ለባሰ ችግር ጥለውት

እርስ

መሳሪያውን

ሠራዊት

አንጂ መሳውን

ነበር፡፡ አስፈጻሚው ብቅ

ያሉት

መጣሳቸው፡፡

አዎን

ተጉዞ

አበባ

አዲስ

የገባውን ሠራዊት በሙሉ በጃንሜዳ ሰብስበው ሲያበቁ በቤተ-መንግሥቱ ታንክ ሳይ ቆመው «እንዋጋ አሉን፡፡ የተሰበሰበው ሰራዊት ሁሉ ግን በአንድ ድምፅ «አንዋጋም! ሲል

ጮኸባቸውወ፡፡

ሌ/ኮ

ተስፋዬ

108

ገ/ኪዳን

ግን

በወታደራዊ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

አዛዥነታቸው ያንን ሁሉ ሰራዊት በአትኩሮትና በንዴት እየተመለከቱት «አትዋጉም?! ሲሰ ጠየቁ፡፡ ሰራዊቱ አሁንም «አንዋጋም!»

ሲል

በዚህ

መለሰ፡፡

መልስ

የተናደዱት

ሌ/ኮ

ተስፋዬ

ገ/ኪዳን

«ታገኙታላችሁ|› ብለው ግራና ቀኝ ሳይሉ በቀጥታ በዚያው ተስፋዬ

በወቅቱ

ሊ/ኮ

'ነበር፡፡

የአሸናፊው

ሙሉ

ወይም

ነገር

አንድ

ዝኪዳን

የአጥቂው

ገቡ፡፡

ኤንባሲ

ጣሊያን

ታጅበው

ታንካሻው

#ብተሳፈሩበት

ወገን

አላገናዘቡም

የሆኑት

ሁሉ

ኃይላቸው

አዲስ አበባ ውስጥ ገብተው፣ ቁልፍ ቁልፍ የሆኑ ቦታዎችን ሁሉ በተደራጀ ኃይላቸው ይዘውታል፡፡ ሌላው እዚህ አዲስ አበባ ውስጥ ያሉት ብቻ ሳይሆኑ በቅርብ ርቀት ውስጥ ደግሞ ኃይለኛ የሆነ ደጀን እና

ተደራጅቷል፡፡-

መሣሪያውን

እንዲሁም

አበባና በየክልል

ከተሞች

ታዲያ

በእግሩ

ተጉዞ፣፤

ሸጦ

ገንዘቡን

ያባከነውን

ላይ የሚንገላወደው

ለምኖና

አዲስ

ሰራዊት

በዚሀ

ባለቀ ሰዓት እንዴት አድርጎ ለውጊያ ይዘጋጃል? ትንሽ እንኳን ያንድ ሳምንት ወይም ያንድ ወር አካላዊ እረፍት ያስፈልገዋል፡፡ ይህን ሁሉ ሳያገናዝቡ ሰራዊቱን በራበው አንጀቱና በደከመው

ጉልበቱ

ወደ

ሞት እንደ መገፍተር ሌ/ኮ ተስፋዬ ገ/ኪዳን ከተማ

ሊገቡ?

የአጥቂው

የሆኑት

ሁሉ

ከሚሸሸው

ታጥቀዋል፡፤

ለምን

ውጊያ

እንግባ

ብሎ

ማነሳሳቱ

ወደ

ይቆጠራል፡፡ ይህንን ልብ ያላሉት የፈለሰውን ሰራዊት ይዘውስ ወዴት ወይም ሰራዊት

ቢባል

109

የአሸናፊው ላይ

አሸናፊው

ክፍል

መሣሪያ

ኃይል

ወገኖች ገዝተው

ሁሉ

-

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ከመደበኛው

ሰራዊት

የሸጠላቸውን

ሥር

አልፎ ማዕዘናት

እንዲገሉት

ደግሞም

የሠራዊቱ

የውጊያ

ይዘው

መሣሪውን

ሙሌ

መብት

መሣሪያ

ግምጃ

ሁሌ በአሸናፊው

ኃይል

ነበሩ፡፡

ተርፎ

የአዲስ አበባ

በመግቢያና

ሁሉ

ምሥጢሮች

መሣሪያ

ሆኑ የውጊያ ቦታዎች

ቁጥጥር

ስር

የገዙትን

ሰራዊት

ነበራቸውና፣፤

ቤቶችም

ያልተነገሩ

ኬላዎች

መውጪያ

በሁለት

ሀሳብ

በድብቅ

ውስጥ

ሁሉ በአራቱም ጥሻና

ያለው

ጥጋ

ያጥቂው

ጥጉ ኃይል

አንደኛው ለሞትና ለእልቂት የቀረበ አማራጭ ያልነበረው ኃይል ነበር፡፡ ውጊያ ተከፍቶ ወይም ተነስቶ ቢሆን ኖሮ ይህን

ኃይል

የአጥቂው

ኃይሎች

ሳይሆኑ

አዲስ

አበባ

ውስጥ

ያሉት የአጥቂው ወገኖችና አይዚችሁ የተባሉት ከድሮ ጀምሮ ሲደግፉ የነበሩትና ሲረዱ የነበሩት ደጋፊዎች በጀርባ ገብተው በባንዳነታቸው ያጠቁት ነበር፡፡ ኣሁን ያ ተንከራትቶ፣ ስንቱን አገር በእግሩ አቋርጦ ነብሱን ያተረፈውና አዲስ አበባ ያለው ሠራዊት ባዶ እጁን ወደ

ውጊያ

ነበር፡፡

ድሮ

ንግሥና

መግባቱ

ከጥቅሙ

ያልተሳካው ወይም

አሁን

ሹመት

ይልቅ

አንድ ውስጥ

ጉዳቱ

ሳምንት ውጤት

ያመዝን

ባልሞላው ሊያመጣ

አይችልም፡፡ ግን አንድ ሠራዊቱ ያልያዘው ነገር ነበር፡፡ ይእውም አንድ ክፍለ ጦር እንኳን አሸናፊውን ሆኖ መሳሪያውን ይዞ ሳያንገራግር እና መብቱን ሳያስከብር መቅረቱና

ያንድ

ክፍለ

ጦር

አዛዥ

ያሳዝናል፡፡

110

እንኳን

ብቅ

አለማለቱ

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

«ጆሴፍ

ምሥጢሮች

ስታሊንን እና

ሌ/ኮ መንግሥቱን

የሚያመሳስሏቸው

ነገሮች»

ሩሲያን ከሩብ አመት በላይ የገዙትና ከ10-20 ሟሊዮን ለሚደርሱ ሩስያውያን ህልፈተ ሕይወት ተጠያቂ ናቸው የሚባሌት አምባገነን መሪዋ ጆሴፍ ስታሊን ናቸው፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱም ኢትዮጵያን ለአስራ ሰባት አመታት በገዙበት ዘመናቸው በዓለም ላይ ከታወቁት ነፍስ ገዳዮችና ጨፍጫፊዎች ውስጥ በአስርና አስራ ሁለተኛ ደረጃ ላይ በመቀመጥ በብዙ ሺ ለሚቆጠሩ ህዝቦች ሕይወት

ተጠያቂ የሆኑ አምባገነን ወታደራዊ መሪ ነበሩ፡፡ አብዮት (ለውጥ) በተካሄደባት የመጀመሪያዋ ሩሲያ

ውስጥ

የመጀመሪያው

ሀያልና

ገናና

መሪ

አገር ስታሊን

ነበር፣፡ የስታሊንን አንዳንድ ጀግንነቶች የወረሱትና ትናንሽ መጽሐፎችን ያነበቡት የኢትዮጵያው አምባገነን መሪ ሌ/ኮ መንግሥቱ እንደ ነበሩ እሙን ነው፡፡ ታዲያ ጆሴፍ ስታሊንና ሌ/ኮ መንግሥቱ አንዳድ ቦታ ላይ የሚያመሳስሳቸው ነገር ያለ ይመሰሳል፡፡ ስታሊን ለምሳሌ በመጀመሪያው ሀይወቱ ላይ ለአብዮቱ ማቆሚያ ወይም ባለጋራዎቹን ማስፈራሪያ አድርጎ የተጠቀመበት አካሄድ «ቀይ ሽብር!» ነበር፡፡ ይሀ ቀይ ሽብር ደግሞ በሃጎራችን ከወረዳ

ማንንም

እስከ

ያልማረ

አውራጃ፣

ወይም

ቀበሌ

111

የነበረ

ያልመረጠ ሲሆን

ገዳይ ነበር፡፡ በዚህ

ጊዜ

ብዙ

የሌ/ኮ መንግሥቱ



ሰዎች

ትዕዛዝና

አልቀዋል፡፡ መመሪያ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

በዚህ

አካሄድ

በሌ/ኮ

መንግሥቱ

ብዙ ሺህ ንጹሃን ዜጎች ተገድለዋል፡፡

ሌላ ምሳሌ ሳክል፡፡ ጆሴፍ ስታሲን መጀመሪያ ታሞ በነበረበት ጊዜ በሀገሪቱ ውስጥ አሉ የተባሌ 20 የሚሆኑ ምርጥ ሀኪሞች ቢያክሙትም፣ ህመሙ አልተሻለውም ነበር፡፡መሪዎች

በምላሹም ታዲያ “ሐኪሞቹ ሁሉ ከኣውሮፓ ጋር ተመሳጥረው ሊገሉኝ አስበዋል" በማለት ሁሉም ሀኪሞች እንዲገደሉ አድርጓል፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ በበኩላቸው ጥሩ ጥሩ ሐኪሞችን

ሁሉ “እንስሳ ሀኪሞችም” ናቸው እያሉ እንደዛው ተጠቅመውባቸው እንደ ነበርና ብዙዎቹም ተማርረው ከሀገር ይወጡ እንደ ነበር ግልፅ ነው፡፡ የጆሴፍ ስታሊን አፋኝ ቡድን በለሊት ተሰማርቶ ሀብታም የተባሉ ሰዎች መኖሪያቸው ድረስ በመሄድ ማንነታቸው በማይታወቅ ጭንብል አጥላቂዎች በየአደባባዩና ጉራንጉሩ ገድሷል፡፡ ውስጥ - ያልሰፈረና-

እነዚህ ሰዎች የማይታወቁ

በመዛግብት እንደነበሩ

እንዲሁ

በደህንነትና

"

ይታወቃል፡፡

ሊ/ኮ መንግሥቱም በቀበሌ፣

ስማቸው ሰዎች.

በፖሊስ

በተመሳሳይ

ጣቢያዎችና

በመቺ ኃይሉ ተጠቅመዋል፡፡ እናም የተካሄደው አብዮት ሳይሆን ትውልድ ማጋነን አይሆንም፡፡

1[2

በቤተ-መንግሥታቸው

በኢትዮጵያው ማጥፋት ነው

ውስጥ ቢባል

የሌ/ኮ መንግሥቱ ጆሴፍ

' ጠላቱ

ስታሊን

አድርጎ

ያልተነገሩ ምሥጢሮች

ለምን ብሎ

ይፈርጅ

ከተናገሩዋአቸው

ነበር፡፡-

ወይም

ካቀረበላቸው፣



የተከራከረውን

አንድ

ሰው

ሌኮ.

ሰው

እንደ

ሰው ሁሉ

መንግሥቱም

በሰል

ትሮትስኪ

ያለ ጥያቄ

ይሆናል

ተብሎ

ይቀላል፡፡

ጆሴፍ በአሸናፊነት

ስታሊን ሁለተኛውን የአለም ተወጥቷል፡፡ሌ/ኮ: መንግሥቱም

ጦርነታቸው

እሳቸውም

አረመኔ

የነበረው

እሱን

በአሸነፊነት

ወራሪ

ጦርነት

ተወጥተውታል፡፡

ነፍስ ገዳይ ከነበሩት ውስጥ

የጨፈጨፈውን

በተመሳሳይ

አንዳንድ

ሂትለር

ሲሆን

መንግሥቱ

ተንታኞችና

ያደረሱታል፡፡

ይሆናል?"

የታሪክ

ሰዎች

ደግሞ

በዓለም

ያላስገደሌት

እህቶቻቸውን

ብቻ

ላይ

ህዝብ

የገደለውም

ይደርሳል፡፡

ብለን

አንድ ላይ ካሌት

በደረጃ 10ኛ ላይ ያስቀምጡታል፡፡

ያልገደሉትና-

ነበርና

በዓለም

ስታሊን

ስንት

አንዳንዶቹ

ላይ

ሠላሳ ሚሊዮን

በጠቅላላ ሠላሳ ሚሊዮን

የሌ/ኮ

ውስጥ

የሶማሊያ

ጦርነት ትልቁ

ስናስበው

ትውልድ ገዳዮች

ሌ/ኮ መንግሥቱ

ቢኖር

ወንድሞቻቸውንና

ነው፡፡

ጆሴፍ ስታሊን በማርች አንድ በደረሰበት ስትሮክ እራሱን ሲስት፣ ጠባቂዎቹ (አጃቢዎቹ) ዶክተሮች የመጥራት መብት የለንም በማለት በጊዜው የሚያክሙት ዶክተሮች

ባለ መጠራታቸው ቀርቷል፡፡

ጆሴፍ ደም

በኋላ

ስታሊን

አስቸኳይ ላይ

ግማሽ

እያስመለሰው

ግን

አካሌ

ነበር፡፡

የመጀመሪያ ዶክተሮች

ተጠርተው

ፓራላይዝድ ሆኖም 113

እርዳታ

ሀኪሞቹ

ሳያገኝ ሲደርሱ

ሆኖ እያቃተተና ስታሊንን

በጣም

:=መ--:-። ተ የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

ስለሚፈሩና ከዚህ በፊት እሱን ሲያክሙ የነበሩት ሀኪሞች ቢሆኑ ስለተገደሌ፣ በወቅቱ የደረሱትም ሁሉ ታስረው በቀጥታ የመጀመሪያ ደረጃ የህምክና እርዳታ ለማድረግ - በማለት ይጠሩ

ሚንስትሩ

የደህንነት

የደህንነት

ሚሂስተሩ

ስታሊን

ማግኘት

እንዲጠሩ አደረጉ፡፡

በድጋሜ

በተራቸው

አዛዝዣ

የፖሊስ

የስታሊን

የለኝም

ስልጣን

ለመወሰን

ህክምና

የሚገባውን

ጆሴፍ

ደረሱ

እንደ

ሚኒስትሩ

ብለው

ተጠሩ፡፡

በዚህም በተፈጠረው መጓተት ሳቢያ ስታሲን ሊያገኝ የሚገባውን የህክምና እርዳታ ሳያገኝ ቀርቶ እ.ኤ.አ በማርች 5 ቀን ከአራት ቀን ቆይታ በኋላ 1953 በተወለደ በሰባ ሦስት አመቱ ህይወቱ አልፋለች፡፡ ሌ/ኮ መንግሥቱ ደግሞ በተወለዱ በሃምሳ አመታቸው ከውዲቷ ኢትዮጵያ በሰደት ተለይተዋል፡፡

ጆሴፍ ስታሊን በህይወት እያለ እሱን የሚተካውን ሰው ባለመምረጡና ለቦታው ያመቻቸው ሰው ባለመኖሩ የስታሊንን ሞት ተከትሎ በተፈጠረው የሥልጣን ክፍተት

በአምስት

ሌ/ኮ መንግሥቱ

ሰዎች መሃል ሽኩቻ ተጀመረ፡፥

በበኩላቸው በዘመናቸው ሲኖሩ አዋቂና በሳል የሆኑትን ሁሉ አባረው

እና ገለው

ስለነበር

በሳቸው

ሥልጣን

ሸኩቻ ሊጀምር የሚችል ያለ ማንም ሥልጣናቸው ሲቨረቨር 1981 ዓ.ም አካባቢ ብቻ ለይስሙላ

ሾመው

ነበር፡፡

በጆሴፍ የነበሩት›-

ስታሊን

ሞት

ምክንያት 114

ውስጥ

ምንም

ሰው ሰሳላልነበረ፣ ተስፋዬ ዲንቃን በሽኩቻው

ተሳታፊ

የሴኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች

1. የሶሸየት

ያስተዳድር.

ጽዜቤትን

ኮሚኒስት ፓርቲ

1

-

የነበረው ማልኮቭ

2. የፖሊስ አዛዥ ቤሪያ . የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ሞልቶቭ 4. ም/ጠቅላይ ሚኒስትርና የፖሊት ቢሮ አባል የነበረው ቡልጋኒን 5. የሞስኮ

ፖርቲ

ኮሚኒስት

ፀሐፊ

የነበረው ክሩስቾቭ

አምስት.

እነዚህ

"

.፦.

ነበሩ፡፡

ሰዎች የሰልጣን

ኅጉታቸውን

እጅግ -.

ከፍተኛ የነበረና እየታገሌና እየተታኮሱ ቆዩ ይህንን ሽኩቻ የተገነዘበው ' የሶቭየት - የሚኒስትሮች - ምክር ቤትና ፕሬዝዲየሙ ግን. ሶቭየት ሕብረት በኮጣቴ እንድትመራ አወጀ፡፡

በዚሀ. መሰረት፡፡

1. ማልኮቭን

'

የሚኒሰት “ሮች ምክር- ቤት.

ጠቅላይ ሚኒስትር -

ወ.ቤርያን

ምክትል

-

ጠቅላይ

' ሚኒስትርና

ሰብሳቢ

ወይም

የአገር ደህንነት

ኃላፊ..

3.ሞልቶቭን ደግሞ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርነቱን ቦታ ሽ እንዲይዝ 4. ቡልጋኒን በመከላከያ ሚኒስት ርነቱ እንዲቀጥል' - 5. ከሩስቾሽ ግን ሥራው ስውር ሰሰነበር- ከአምስቱ,ሰዎች ሁሉ በአንደኛ ተራቁጥር ይገኝ ነበረ፡-ሽኩቻ ይህ እርምጃ በወቅቱ የነበረውን የከረረ የሥልጣን ቤት ያረገበው አስመስሎታል፡፡ ማልኮቭ በሚኒስትሮች ምክር

ሰብሳቢነቱ ሳይ ደርቦ የኮሚኒስት ፓርቲው 115

ዋና ጸሐፊ በመሆን

.

የሌ/ኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች

የስታሊንን ቦታ ቢይዝም በዘጠኝ ቀናት ውስጥ ስልጣኑን አሳልፎ ለመስጠት

ተገዷል፡፡

ይህም ሥልጣን

ጊዜ ውስጥ ደግሞ በክሩስቾቭ

ሰድስት ወራት

ባልበለጠ

እጅ ሊወድቅ ችሷል፡፡

ም/ጠቅላይ ሚኒስተርና የሀገር ደሀንት ኃሳፊ የነበረው

ቤሪያም ጠንከር

ሥልጣኑን ያለ

ከሌሎቹ

ሙከራዎች

እጅ

ለመቀማትና

ቢያደርግም፣

በወቅቱ

ለመያዝ ሳይሳካለት

በመቅረቱ በመጨረሻ ላይ ለእስርና ለሞት ተዳርኋል፡፥ ማልኮቭም ደግሞ. ጊዜያዊ

ሥልጣኑን ማሻሻያዎችን ቀርቶ እ.ኤ.አ የሩሲያ ሁኔታ

የህዝብ ድጋፍ በማግኘቱ

ለማራዘም ባለው - ምኞት - ብዙ የፖሊሲ ቢያደርግም፣ እሱም እንዲሁ ባይሳካለት በፌብሩዋሪ 1955 በቡልጋኒ ተተካ፡፡ የአብዮት ወይም የለውጥ ሽኩቻ ሂደት በዚህ

ሥልጣን

እ.ኤአ በማርች ለስድስት አመታት

ከአንዱ

ወደ

1958 በኩሩስቾቭ

ሌሳው

ሲገለባበጥ

ቆይቶ

እጅ ገባ፣፣ ኩሩስቾቭም

ከገዛ በኋላ በብሬዥኔቭ

ተወገደ፡፡

. ሶቭየት ሕብረት እንዲህ. - ያለውን ሸኬቻ ስታስተናግድ የሷን ፈለግ የተከተሉት ሌ/ኮ መንግሥቱ ግን ያለ ተቀናቃኝ ለአስራ ሰባት አመታት እንደ ስታሊን ተንሠራፍተውባታል፡፡

116

ፃገሪቱን ብቻቸውን

የሌ/ኮ መንግሥቱ ያልተነገሩ ምሥጢሮች

‹‹የደራሲው ቀደምት ሥራዎች› እፍታ ሕይወት

ቅፅ አንድ

አርባ፣ አራት. ትረካዎች

በመንግሥቱ

ቤተ-መንግሥት፣

(2002ዓ.ም)

ላይ (በ1991ዓ.ም) ቅፅ አንድ

.

የሌ/ኮ መንግሥቱ

ያልተነገሩ

ምሥጢሮች

6655. ም).

ደራሲው በትወና ከሠራቸው ሥራዎች በከፊል

. “ስሞት እንዲመቾች› - የአስረስ በቀለ ፊልም « ‹‹ሰማያዊ ፈረስ›› የሠራዊት ፍቅሬ ፊልም

» ‹‹አልስዳት" በቲቪ አፍሪካ ' የተላለፈ የአረብ ፊልም » ‹‹ዝሆን ትልቅ ነው›› የአስረስ በቀለ ፊልም የደራሲውው የወደፊት ስራዎች .-

ህይወት

በመንግስቱ

ቤተ-መንግስት፤

» የፍቅር ገመና (ፍቅር ታሪኮች) ..

የእንስራው ጆሮ (ግጥም) 9 - ከበቡሽ (ልብወለድ) -ቐቢ መፅሐፍት የሕዝብ ደህንነት መጽሔት . 1.1972ዓ.ም . 2,1977ዓ.ም

117

ቅጽ

ሁለት