የሌተናንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማሪያም: ትዝታዎች (Lieutenant Colonel Mengistu Haile Mariam: Memories) [4 ed.]

ደራሲዋ ገነት አየለ በ1953 ሐረር ከተማ፣ ቀላዳንባ ተወለደች። የአንደኛና መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ተምህርቷን በሐረር ተከታትላ፣ ቀሪውን በአዲስ አበባ ዳግማዊ ሚኒሊክ ትምህርት ቤት አጠናቃለ

469 87 445MB

Amharic Pages 394 [408] Year 2017

Report DMCA / Copyright

DOWNLOAD FILE

Polecaj historie

የሌተናንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማሪያም: ትዝታዎች (Lieutenant Colonel Mengistu Haile Mariam: Memories) [4 ed.]

Citation preview

8።ረያሰጠ ሬይ.

'

ካኣ

“--፦ - ን .

ኣቁ

የሴተና ኩሎኔል መንግሥቱ ኃይለማርያም ትዝታዎች

ከገነት

አየለ

አንበሴ

አንደኛ

ዕትም

[994

ሦስተኛ

እትም

በ2002

ሁለተኛ ዕትም 2002 በማገኩሳ

ማተሚያ

ቤት 2010

ታተመ

መታሰቢያነቷ ለአባቴ

የ8

አለቃ

አየለ

ደመረ

ወታደር

ለወንድሜ

አንበሴና

አየለ

ይሁንልኝ፡፡

ምስጋና ይህን የሞራል ጥልቅ

መጽሐፍ

ማበረታቻ

ድጋፍና -ፍቅር

ለሚያውቀው

ሰመፃፍ

ባለቤቴ

ለጽርሐአርያም፣ ድጋፍና - ማበረታቻ ብላቸዋለሁ፡፡

ለሰጠኝ፤

ስቴፋን

ለሚክያስና ለሰጡኝ

ወግና

ግሪንበርግና ለልዑል

ጓደኞቼ

እንዲሁም ሁሉ

ጥልቅ

ከፍተኛ

ጀምሮ

ለዛገሬ

ከኔ 'ባላነሰ

ታሪኳን፤

ቋንቋዋን፤

ላለው፤

ጊዜ

ከተነሳሁበት

ለኢትዮጵያ ጠንቅቆ

ባሕሏን

ለልጆቼ

ለዮናታን፣፥

ከፍተኛ ምስጋናዬን

የሞራል አቀር

መቅድም ሌተና

ኩሎኔል

መንግሥቱ

ኃይለማርያም

የካቲት፣

፲966

ተቀ

ጣጥሎ በመላው ኢትዮጵያ በመዛመት በፈነዳው አብዮት ውስጥ ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል፡፡ ሕዝባዊው አመዕፅ ሲፈነዳ በመጀመሪ ያዎቹ ወራት ድምፃቸው ብዙም አልተሰማም ነበር፡፡ በመነሻው ላይ

ኩሎኔል መንግሥቱን የሚያውቃቸው ቁጥሩ ውሱን የሆነ የጦሩ ክፍል ነበር ማለት ይቻላል፡፡ ቀስ በቀስ ሞተሩ እየጋለ ፄዶ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያንን ሕይወት በክፉም ይሁን በበ ጎ ዳብሶ በሄደው የ17 ዓመታት ሂደት ውስጥ መንግሥቱ የመሪነቱን ሥፍራ ይዘው ቆይተዋል፡፡ በአሳቸው

ያን

ረጠው

አንድም

የሥልጣን

ጦርነት

ከፖለቲካ ዳፋ

ዘመን

ጋር

በብዙ

በተዛመዱ

ሕይወታቸውን

ሺህ

የሚቆጠሩ ኢትዮጵያው

ግድያዎች፣

ሲያጡ፣፤

ያለዚያም

ብዙዎች

ባላቋ

የአካል

ጉዳተኛ

«በአገዛዝ ዘመናቸው ለፈሰሰው ደም፣ ለደረሰው ተጠያቂ ናቸው» በማለት የሚጠሏቸው ሞልተዋል፡፡

ሥቃይና

መከራ

የሚችሉትን

ያጠፉት

ሆነዋል፡፡ ለስደት፣ ለመከራ ተዳርገዋል፡፡ ሕዝቡ አምኖ ባልተቀበለው የፖለቲካ አካሄድ የተነሳ መንግሥታቸው በተከተላቸው ኤኮኖሚያ ዊና ማህበራዊ መርሆች ምክንያት በረሃብ፣ በበሽታና በተለያዩ ጠንቆች በርካታዎች ተቀስፈዋል፡፡ እነሺሂህ ሁሉ ተደማምረው በርካታ ሰዎች መንግሥቱ ኃይለማርያምን ማማረራቸው አሌ ሊባል አይችልም፡፡

በአንፃሩ ደግሞ «ቆራጥ ናቸው፡፡አንዲት ኢትዮጵያ ብለው ለተነሱ በት ዓላማ ታላቅ ተጋድሎ አድርገዋል» ብለው የሚያደንቋቸው ሰዎሥች መኖራቸውም ግልፅ ነው፡፡ «መንግሥቱ ለአገሪቱ በአንድነት መቆየት ያቸው

ሁሉ

የነበሩት

አገር ወዳድ

አድርገዋል፡፡

ናቸው...› ብለው

«ከሁለቱ

አብዛኛውን

ባለሥልጣኖቻቸው

ተቃራኒ

ጥፋት

ናቸው፡

የሚያሞካዉቸውም

ስሜቶች

የትኛው

በሙስና

በአካባቢ

አይታሙም፡፡

አልጠፉም፡፡

የኣብዛኛውን

የኢትዮጵያ

ሕዝብ ስሜት ይወክላል?» ብለን ብንጠይቅ በእርግጠኝነት ለመናገር የሚያስችል አኃዛዊ መረጃ የለንም፡ ሆኖም ግን የሚቃወሟቸው ብቻ ሳይሆኑ

ዋቸው

በአብዮቱ

የተጓዙት

ለታገሉለት

ሰብ

በድንገት

ዓላማ

ሂደት

ውስጥ

ደጋፊዎቻቸው

ሙሉ

እስከመጨረሻው

ሁሉንም

ጣጥለው

ድጋፋቸውን

አንኳን ሳይቀሩ ሳይዋደቁ

በመሄዳቸው

ሰጥተዋቸው

አብረ

አምነው ለተዋጉለትና

በመቅረታቸውና

አምርረው

ሳይታ

የተቀየሚሟ

ቸው

መሆኑ ግልፅ ነው፡፡ መንግሥታቸው ሊወድቅ መንገዳገድ ከጀመረ ውሎ ቢያድርም ኩሎኔሉ ከፃገር በወጡበት ሁኔታ ጠፍተው ወይም ሸሽተው ይፄዳሉሱ ብሎ የጠረጠረው ሰው ቁጥሩ አናሳ ነበረ፡፡ በብዙምች ግምት

«መንግሥቱ አንድ ጠመንጃና አንድ ሰው አስኪቀር ድረስ የመጨረ ሻውን ትግል ታግለው ካልሆነሳቸው እንደዐፄ ቴዎድሮስ አጃቸውን ከመስጠት ይልቅ ሞታቸውን ይመርጣሉ» ተብሎ ነበር የተጠበቀው፡፡

|

ፄሄዱ፡፡

ብለው

ውልቅ

ቀረና መንግሥቱ

ይህ ሳይሆን

ከሲ.አይ.ኤ ከፃገር ከወጡ በኋላ ስለአወጣጣቸው ብዙ ተብሏል፡፡ ለመሆኑ ፡ ቀርበዋል፡ ምቶች መላ የተለያዩ ድረስ እስከአፈና ሴራ መንግሥቱ ከአገር እንዴት ወጡ? ለዚህ ሁሉ ክስና ውንጀሳ፥ ትችትና

ቅሬታ

መንግሥቱ

ስለራሳቸው

እሳቸውስ

ይላሉ?

ራሳቸው

ምን

ከቆዩ

በኋላ

በመጨረሻ

ብዬ

ገምቻለሁ፡፡

ምን

ያስባሉን? በአጠራጣሪ ሁኔታዎች የተከበቡና መንግሥቱ ብቻ ያውቋ ችዋል የሚባሉ በርካታ ምስጢሮችስ? እነፒህን የመሳሰሉ ጥያቄዎች ሲጉላሉ

በአእምሮዬ

ከመንግሥቱ

ከራሳቸው

አንደበት ለመስማት ቆርጩ ተነሳሁ፡፡ ካገር ከወጡ በኋላ ባሉት ዓመታት በሥልጣነ ዘመናቸው ያደረ ጉትን በሰከነ መንፈስ ለማስታወስና ለማገናዘብ በቂ ጊዜ አግኝተዋል፡፡ ታሪክ ነውና ምናልባትም በአሁኑ ወቅት «ለሥልጣኔ ያሠጋኛል» በማ ለት ወይም በሌላ ምክንያት ጥያቄዎችን በሐቅ ለመመለስ የሚያመ ነቱበት

ሰዓት

አይኖርም

ምክንያት

ዓለምና

በርዕዮተ

ጉጉት

ለመስማት

የሚሉትን

ጫና

በፖለቲካ

ዕረፍት

ዓመታት

ከዘጠኝ

በመሆናቸው

ያልተተበተቡ

አገዛዛቸው

ስለዘመነ

መንግሥቱ

በኋላ

በአሁኑ

በተጨማሪ

ከዚህ

አደረብኝ፡፡

በፊት ከመባረራቸው ከሥልጣን ኃይለማርያምን መንግሥቱ ፈልጌ ውን አድራሻቸ በመጀመሪያ ቁኝም፡፡ በግል አላውቃቸውም፡፡አያው ካገኘሁ በኋላ ዓላማዬን አስረድቼ ቃለ መጠይቅ እንዲሰጡኝ የሳቸውን

ፈቃደኝነት ማግኘቱ ቀላል አልነበረም፡፡ በሳቸው አባባል «ማን ከማን ጋር እንደቆመ ስለማይታወቅ» ለተንኮል ያልተዘጋጀሁ መሆኔን ማጣ ራት ነበረባቸው፡፡ ከዚህ ሁሉ በኋላ ደግሞ የአስተናጋጅ አገራቸውን የዚምባብዌን

አቀበት

ሌላ

ማግኘቱ

ፈቃድ

ባለሥልጣኖች

ነበረ፡፡

በመሠረቱ መንግሥት

ከመኖሪያዬ ከፓሪስ ከተማ ከመነሳቴ በፊት የዚምባብዌ ሌተና ኩሎኔል መንግሥቱን ለማነጋገር እንዲፈቅድልኝ

ያቀረብኩት

ጥያቄ

ጥበቃ

የተሰጠኝን

በኋላ

ከገባሁ አምስት

ውረድ

ውጣ

መጉላላትና

ቀናት

ለማግኘት

መንግሥቱን

ከብዙ

አላገኘም፡፡

ወረቀትና

የፈቃድ

ኦፊሴላዊ

እንኳን

በኋላ

ይሁንታን

በቀላሉ

እንዲህ

በኋላ

ይፔ

ቪዛ

የቻልኩት ነበር፡፡

ወራት ሐራሬ

ከአስራ

በመጨረሻ

ገን ሂል በሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው 199፤ ሐራሬ፣ መጋቢት፣ መንግሥቱ ኃይለ ማርያምን አገኘኋቸው፡፡ እሳቸውን ከማግኘቴ ጥቂት እየተጠባበቅሁ መልስ ባለሥልጣኖች ከዚምባብዌ በፊት ቀናት በነበረበትና ጠቅላላ እቅዴ የመክሸፍ አዝማሚያ ባሳየበት ወቅት ፊት

ለፊት

ተገናኝተን

ጠይቄያቸው

እንዲመልሱልኝ

ጥያቄዎችን

ካልቻልን

ለመነጋገር

ቢያንስ

በጽሑፍ

ሰመመለስ

ፈቃደኛ

ጥቂት

ሆነው

ስለተገኙ የቻሉትን ያህል በራሳቸው የእጅ ጽሑፍ በመፃፍ መልሰ ውልኛል፡፡ ከዚያ በኋላ ህዳር፣ 1994 ለሁለተኛ ጊዜ ሐራሬ በመፄድ ከበፊቱ በተሻለ ሁኔታ አራት ቀናት የፈጀ ቃለ መጠይቅ አድርጌላ ቸዋለሁ፡

ሲሆን፣

ያደረግሁላቸው

ሙሉ

በሙሉ

ቃለ

በመቅረፀ

መጠይቅ

ድምፅ 11

የውይይት

ተቀድቷል፡፡

መልክ

የያዘ

መጽሐፉን

በሁለት

ክፍሎች

በመክፈል

በመጀመሪያው

የተለያዩ

ሰዎችን ምስክርነት፣ በተከታዩ ደግሞ ከኩሎኔል መንግሥቱ ጋር የተደረገውን ቃለ መጠይቅ አንዳለ አቅርቤአለሁ:፡፡ በክፍል አንድ ስለመንግሥቱ ኃይለማርያም ማንነት፣ በሥልጣን ዘመናቸው በፈፀሟቸው አከራካሪ ጉዳዮች ዙሪያ ከሥጋ ዘመዶቻቸው

አንዳንዶቹን፣

ሰዎች

እንዲሁም

የሰጡትን

ያው እስከመጨረሻው

ውንና

የጦር

በቅርብ

የሚያውቋቸውና

አብረዋቸው

የሠሩ

ምስክርነት አቅርቤአለሁ:ጸ በአብዮቱ ሂደት ከመጀመሪ አብረዋቸው

አለቆች

የተጓዙትን

ለማነጋገር

ጥረት

ከፍተኛ

አድርጌ

ባለሥልጣኖቻቸ

እስር

ላይ

ከሚገኙት

ከፍተኛ ባለሥልጣኖች አብዛኛዎቹን ዓለም በቃኝ ድረስ በመሄድ ቃለ

መጠይቅ ሩኝ

አድርጌላቸዋለሁ፡:፡፡:

ሲሆን፣

በተለያዩ

ብቡዎሥቹ

አርፅስቶች

ጥያቄዎቼን

ዙሪያ

በመመለስ

ያቀረብኩላቸውን

የተባበ

ጥያቄዎች

በመመለስ የሚያውቁትን ለመናገር ሞክረዋል፡፡: | አንደሚታወቀው ከነዚህ ውስጥ አብዛኛዎቹ በአሁኑ ወቅት እስር ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ያለፉበትን ታሪክና በቅርብ የሚያውቁትን

በመናገር በፍርድ

አንደኛ

ቤት

ደረጃ

ምስክርነታቸውን

በአንጥልጥል

ካለው

ለመስጠት

ጉዳያቸው

ጋር

ፈቃደኛ

ቢሆኑም

የማያመች

በመሆኑ

ማንነታቸው እንዲገለፅ ፈቃደኛ ሳይሆነ- ቀርተዋል፡፡ ስለዚህም በስም ስላልተጠቀሱ በየግላቸው ማን ምን አንዳለ ወይም እንዳደረገ ዘርዝሮ

ለመፃፍ

አልተቻለም፡፡

ከደርግ

ባለሥልጣኖች

ጋር

ያደረግሁት

ይት አብይ በሆኑት የአብዮቱ ሂደቶች ላይ ጠቅላላ ግንዛቤን በጥ ያህል በመጽሐፉ የመጀመሪያ ክፍል ላይ ቀርቧል፡፡ ከቪህ በተጨማሪ በመጀመሪያው ቃለ ምልልስ ወቅት

ውይ

ለማስጨ ሰመናገር

ፈቃደኛ ሳይሆኑ ከቆዩ በኋላ በመጨረሻ ፃሳባቸውን በመለወጣቸው ያነጋገርኳቸው የደህንነቱ ኃላፊ ኩሎኔል ተስፋዬ ወልደሥላሴ የሰጡት ቃለ

ምልልስ

በመጽሐፉ

ወልደሥላሴን

ስም ለመደበቅ

ማንነታቸው

ጎልቶ

ብጡት

ክፍል

አንድ

ሙከራ

የሚታይ

ቀርቧል፡፡

ቢደረግም

በመሆኑና

የኩሎኔል

በጥያቄና

ተስፋዬ

መልሱ

መልሶቻቸው

ሂደት

ከሚያስጨ

ፋይዳ አንፃር የተናገሩትን በሙሉ እንዳለ አቅርቤዋለሁ:፡: በስደትና በሥራ ምክንያት በውጪ ፃገር ነዋሪ የሆኑ የደርግ አባላትና ሌሎች ከፍተኛ ሥልጣን የነበራቸውን ሰዎች አንደዚሁ

ለማነጋገር ጥረት አድርጌያለሁ፡፡ በነሱም በኩል ስማቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ ያልሆኑ ነበሩ፡፡ ስላለፈው ሲናገሩ የሌሎችን ተሳትፎ በክፉ

አንስቶ

ከመናገር

መናገሩን

ባሻገር

መንግሥቱ

ዳው

ሐቅ»

«ሐቅ»

ለማቅረብ

አንዳችም

ሕዝብ

ሁሉ

የመጨነቅ

የያዙት

ጥያቄዎቹ

ወይም

ጥያቄዎችን

በደፈናው

አልፈለጉም፡:፡:

ተድበስብሶ

በዝርዝር

-ሞክረዋል፡፡

ሳይኖር

በርባሪ

በመቁጠር

እንዲጠቀስ

«ለኢትዮጵያ

የሚሱትን

ባጠገባቸው ህሊናን

እንደክህደት

ስማቸው

የመረበሽ ባንድ

1፲]

ስለቀረበለት

ለማስረዳትና

ማስታወሻ

እንደተወረወሩ

አንድ

የሚያውቁትን

ምልክት

ወይም

ነበር

ያልተረ

የበኩላቸውን

ወረቀት

የሚመልሉት፡፡

ሳያሳዩ.

መልሰዋል፡፡አልፎ

አስቸጋሪና አልፎ

ቆጣ

በማለትና ቃላት

በስሜት

በስተቀር

እጃቸውን በረጋና

በሰከነ

በማወናጨፍ መንገድ

ነበር

በምሬት

ከሚወረውሯቸው

የሚናገሩት፡፡

ሌላ

ጊዜም

ነገሮች ነበሩ፡፡ ቀልዶችን ጣል በማድረግ የሚገልዷቸው ገብቼ የማቀርባቸውን ጣልቃ ል በመሐ አንድን ነገር ሲያብራሩ ብለው የጀመሩትን አረ ጥያቄዎች እንዳልሰሙ ሁሉ በመዝለል ዝም ና በኋላ ግን ተመልሰው ፍተ ነገር ወይም ዛፃሳብ በመቀጠል ይፄዱህም ቃለ ምልልሱን አንዳለ ስለቢ ያነሳሁትን ነጥብ እንደገና ያነሱታል፡፡ ወቅት የተጠየቁ ጥያቄዎች ዝቅ ለማቅረብ በተደረገው ጥረት በአንድ ለሚጠየቁት ጥያቄዎች ብለው ሲመለሱ ይስተዋላሉ፡፡ አንዳንዴ ደግሞ ሰፋ ያለና ከዋናው ነገሩን ከሥሩ ለማስረዳት በሚያደርጉት ጥረት ሲተርኩ ረጅም ችን ጉዳዮ ጥያቄ ጋር ግንኙነት የሌላቸው የሚመስሉ

ወንበር ከለቀቁ በኋላ ኑን ያህል በግድም በውድም የተቀመጡበትን ሕዝብ ይቅርታ ከሆነ የሠሩትን የማመንና የበደሉትንይቻላል፡፡ አጥፍተው ለማለት የመጠየቁ ነገር የታየበት ሁኔታም የለም ት በሥልጣን ከመኑ ለሠ ግሥ መን የቆየ ላይ አንድ በአመራር ጊዜ የታየው ምናልባት ራው ነገር በኃላፊነት ሲጠየቅበት ለመጀመሪያ ን ፊት በቀረበበት ጊኬ የነጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ካቢኔ መርማሪ ኮሚሽ ዘመን ባለሥልጣኖች መንግሥቱ ነበር፡- ከዚያ በኋላ የኩሉሎኔል በዚህ ሁኔታ በስልጣን ዘመናቸው ነው፡፡ ረቡ በአሁኑ ጊዜ ለፍርድ እየቀ ት በሕግ አደባባይም ሆነ ወይም በሌላ የአመራር ቦታ ለተፈፀመ ስሕተ ነገር ኃላፊነትን ወስደው በሌላ መድረክ፤ ክፉም ይሥሩ በጎ ላደረጉት ት ነበር፡፡ ለዚህም ሙሉሱ «አንዲህ ያደረግሁት እኔ ነኝ፡፡ የሠራሁት ስሕተ ተግባር ተጠያቂነታ በሙሉ ፃላፊነቱን እወስዳለሁ» በማለት ለፈፀሙት ናቸው፡ አንዱ ች ጥቂቶ ችውን አምነው በሕዝብ ፊት ሞገስን ያገኙ አላየሁም» በማለት እስከ በሌላው በማላከክ ወይም «አልነበርኩም፤ ዱ ሞልተዋል፡፡ምናልባትም አንገታቸው የተዘፈቁበትን ወንጀል የሚክ ይችል ይፄንን ለመታዘብ ገጾች ውስጥ አንባቢ በዚህ መጽሐፍ ቀን አንድ ለምንሠራው ነገር ይሆናል፡፡ ካለፈው ስሕተታችን ተምረንበመገንዘብ ኃላፊነትን የመውሰድ እንጠየቅበት የምንችል መሆናችንን በአል

ማዳበር

ይገባናል፡፡

1ሃ

መግቢያ

«ወያኔ ከኔን በሕይወት መያዝ ቀርቶ ሬሳዩን ስይገኘውም፡:› - መንገሥቱ ኃደሰማርያም የ፲966 ሕዝባዊ አመፅ በፈነዳ ልክ በ25ኛ ዓመቱ ጠዋት ሹፌሩ

አራት

ሚስተር

ሰዓት ሙኒያ

ላይ ቀጠሮ ስድስት

ፔገ' 504 ይዚል፡፡ በመዘግየቱ ከተቀመጥኩ

በኋላ

ዙሪያ

የሚሄዱት- አልኩኝ ጉዞ

ወደቤቴ

ሲሸኙኝ

አቅጣጫ

ሙኒያ

ይቅርታ

ገባዬን

ቃኘሁና

የታዘዘችልኝ

ቢያረጅም

ሬዲዮ

መምጣታችንን

መንገድ በስተግራ ተገንጥላ የሸራ ድንኳን ተክለው ማንም ጓዶች ዋናው ቤት መግቢያ ፉን በኋላ ትንሸ አለፍ ብለን የመኪና

ካለው

ቦታ

ባዶ

ቆመዋል፡፡

አንዱ

ክርክስ

ያለች

ጠይቆኝ

በሩን ከፍቶልኝ

ገብቼ

ያወቅሁት ያለች

ጥይት

ማርቸዲስ

ኖሮ

ወደቤቱ

በዚች

እንዳይሆን

በኋላ ነው፡፡ ለመልሱ ነበረች፡፡

ፔኙይቱ

መዳረሻ

ለባልደረቦቹ

እንደገባን ከዋናው

ማቆሚያ

ላይ

ስጠባበቅ

መጣ፡፡

ወደገን

ላይ

ሚስተር

አሳወቀ፡፡

ከዋናው

በምትሄደዋ ቀጭን መንገድ ላይ ትንሽ. ያለፈቃድ እንዳይገባ የሚጠባበቁ የጥበቃ ላይ ካሉት ጋር በሬዲዮ ተነጋግረው ካሳለ ወደግራ ሲል ያለው ትልቅ የብረት መዝ

ጊያ ተከፍቶልን ገባን:: ሙኒያ

የተሠራውን

ተገኝቼ

“መንግሥቱ

ሞተሯ

ወሰደችን::

ቦታ

ከ10 ላይ

እብድ

እየከነፈች

በመገናኛ

የተሰጠኝ

ሰዓት

በሆዴ፡፡ መሳሳቴን

ውጫዊ- አካሏ ሂል

ነበር መንግሥቱ

ያገኘኋቸው፡፡

ኃይለማርያምን

በመተው

መኪናዋን

የመኪናይቱን

ቤት ጋር ተያይዞ

ወዲያውኑ

አቆመ፡:

በርካታ

በር ከፈተልኝ፡:

ወደግራ

ታጥፎ

የጥበቃ

ሰላምታ

አባሎች

ተለዋወጥን፡፡

የመኪና ማቆሚያው ውስጥ አንድ ትልቅ የጽሕፈት ጠረጴዛ አሰለ፡፡ ከወንበሩ ላይ አንድ ነጣ ያለ ቲሸርት የለበሰ ሰው ቁጭ ብሎ ይጽፋል፡፡

መንግሥቱ ወደኔ

ቻቸው ቃቄ

ናቸው፡፡ ወደፊት

ቀረቡና

የእጅ

እንቅስቃሴዬን ካስተዋሉንና

ጭውውታቸውን ርኛ ወግ

ጠጋ

ሠላምታ ችግር

ከሰጡኝ

በንቃት

ከመቀመጫቸው

በኋላ

ሳሙኝ፡፡

እንደሚከታተሉ

እንደሌለ

በራሳቸው

ስል

ካረጋገጡ

ቋንቋ በመቀጠል

ጀመርን፡:

በኋላ

ተነስተው

ከኋላዬ

ጠባቂዎ

ይታወቀኛል፡፡

በጥን

ይመስለኛል

የግል

ዘና አሉ:

እኛም በአማ |

ፊት ለፊታቸው ካለው ወንበር ላይ እንድቀመጥ ጋብዘውኝ እሳቸው ቦታቸውን እስኪይዙ ዓይኔ ከጀርባቸው ካለው መጻሕፍት መደርደሪያ ላይ ተተከለ፡፡ «ሕይወቴና የኢትዮጵያ እርምጁ› ቁጥር ፤

ሁለት፣

አንድና

የተፃፉ

ቋንቋ

በእንግሊዝኛ

ሲኖሩ፣

መፃህፍት

ልዩ

ልዩ

ወረራ»፣

‹የግራኝ

የልብወለድ

የታሪክና

"ብጠየፎ፲”ርፎክ1በ8 18. ጴክ165",

"፲ከፍ ፪6ዐሃ6፤፲ኽበ6! የከይሃ በ6ኗ6፲ሃር” "11106፲", "፲,ዕቪ፲ሰ5 6፤ ጅዐሃፎ፲1/''› "ፍዩሃ”, እና ሌሎችም ይገኙበታል፡፡ በቴሌቪ ኢትዮጵያዊ ላይ በነበሩ ጊዜ እንደአብዛኛው በሥልጣን

ዥንና በፎቶ እንጂ በአካል ሲነገር እሰማ እንደነበረው የሚቁነጠነጡ

፥፤

በዓይናቸው

የሚሰጠውን

ሥልጣን

ብቻ

ድቤ

አፈር

በአማረ

ባላገኛቸውም፥፣፥

ከበዋቸው

ቸው

ባላውቃቸውም መንግሥቱ ተለውጠዋል፡፡ እንደነብር የታጠቁ፣ እስከ አፍንጫቸው

ሞገስ

ግርማና

አጃቢዎሥቻ

የሚያስገቡ

ተንቆጥቁጠው

ዩኒፎርም

ባይላበሱም

ከተፈ

መንግሥቱ

ጥሮ ነጭ ገባ፣

ዒማቸው ጥቁርና ያገኙት ወዘና አልተለያቸውም፡፡ ፀጉራቸውና ለፊት ግን ትንሽ ገብስማ ሆኖ ከወደ ኋላ ተመልጧል፡፡: ከፊት ሳሳ ይመስል ችፍ ሳሳ ይበል እንጂ አያሳጣም፡፡ ጉንጫቸው የተበ

ችፍ

ያለ

ነው፡፡

ጎን በኩል

ትኩር

ብለው

በአግድሞሽ

ሦስት

ካዩዋቸው

የተስመሩ

ከግራ

ዓይናቸው

ቀጫጭን

ጠባሳ

ሥርና

በስተ

መሥመሮች

ይቁለጨለጫሉ፡፡ በድንገት ፈዘዝ ብለው ይታያሉ፡፡ ዓይኖቻቸው በንቃት በመደለቅ፣ ጠረጴዛውን ከፍ አድርገው ድምዓቸውን በማጉረጥረጥ ወይም ወደፊት ት፤ ቀጥለው ደግሞ ወንበራቸው ላይ ለጠጥ በማለ ሳስ ሲናገሩ አንደሁ ጠጋ ብለው አንዳንዴ በሹክሹክታ፤ አንዳንዴ በለሆ ያ ማስተካከል ነበረብኝ፡: ኔታው የቴፔን የድምዕ መቀነሻና መጨመሪ የተጠበቀ ንፅሕናቸው ተከርክመው በአጭሩ ጥፍሮች የጣታቸው ነው:፡:

መላ

ሁኔታቸው

ላይ

ቆፍጣናነት

ይታይበታል፡፡.

ከፋይ ሱሪ ጋር ከመቀመጫቸው ሲነሱ ከለበሱት ጥቁር ሰማያዊ ጫማ ይታያል፡፡ ቁመ. የተጫሙት እንደታኮነት ያለው ትልቅ ከስክስ በታች አጠር ያለ ታቸው በፊት በቴሌቪዥን ሳያቸው ከምገምተው ሆነብኝ፡፡

ክብደት

አውጥተዋል፡፡

ጨምረዋል፡፡

ከጥቂት አመታት

ከወደሆዳቸውም

በፊት

ደቡብ

ትንሽ

አፍሪካ

ቦርጭ

ቢጤ

ፄደወ- የአንጀት

ሲጋራ ማጨስ በማቆማቸውና መታጠፍ በሽታ ታክመው ከመጡ ወዲህ እንደሆነ በመሆኑ ውሱን እንቅስቃሴያቸው ሲባል ለደህንነታቸው የነበረውን ቴኒስ ይቻላል፡፡ እንደነገሩኝ በፊት ያዘወትሩት መገመት ው ቤታቸው አዚያ ሉም ኣሁን የሚፈልጉትን ያህል ለመጫወት ባይች በመጠቀም መሣሪያዎች ማዳበሪያ -ጐስጥ ባሉ የአካል እንቅስቃሴ ኣንነታቸውን ይጠብቃሉ፡፡

በሰፊው ይወራ ጫዝ አስርተውት፣፤

እንደነበረው መንግሥቱ የሚኖሩበት እሳቸው ገዝተውታል የተባለው ቤት 11

ቪላ ኢያን አይደለም፡፡

የዚምባብዌ መንግሥት ለገለልተኛ ፃገር መሪዎች ማረፊያ አንዲሆኑ በአንዱ ሥፍራ

ሃገሮች ስብሰባ ለመጡት ካሠራቸው 120 ቪላዎች

የውጪ መካከል

ውስጥ ነው የሚኖሩት፡፡:፡ በአካባቢው ካሉት ሰፋፊና የመዋኛ ካላቸው ቪላዎች ጋር ሲተያይ በግቢውም ስፋት ሆነ በቤቱ

ትልቅነት መካከለኛ ደረጃ ያለው ነው፡፡ መንግሥቱ ‹«ኮምሬድ» እያሉ ከሚጠሯቸው የዚምባብዌ ተወላጆች የጥበቃ ጓዶቻቸው በተጨማሪ (አንድም

ኢትዮጵያዊ

የለም)

ከአንድ

ወይም

ሁለት

የቤት

ሠራተኞች

በስተቀር ሌላ ሰው የለም፡፡ ከተቀመጥንበት ከጋራዥ ወደዋናው ቤት ስንገባ የምሣብ ቤቱ፣፤ ከዚያ ትይዩ በስተቀኝ ወጥ ቤቱ ሲሆን፣ በስተግራ ያለው ኮሪዶር ወደ ሳሎኑ

ያመራል፡፡

ሳሎኑ

ትንሽ

ያላቸው መተላለፊያዎች

ነው፡፡

ግድግዳው

ነጭ

አሉት፡: ክሬም (ቤዥ) ቀለም

ፊት ለፊት ቴሌቪዥን አለ፡: ከበላዩ ተሰቅሏል፡፡ ትልቁ ባለሦስት መቀመጫ

ንጣፍ

ተነጥፎበታል፡፡:

ቤቱ

የርረ‹በ› ቅርፅ

ካላቸው

ሶፋዎች

ትልቅ የሮበርት ሙጋቤ ሶፋ የእሳት መሞቂያውን

ግቶ ነው የተቀመጠው፡፡ በስተቀኝ ካለው ግድግዳ አለ፡፡ ወለሉ ቤዥ ምንጣፍ ከዳር እስከዳር ኣየለበሰ የአበባ

ሆኖ

ባጠቃላይ

ፎቶ ተጠ

ላይ አንድ ሥዕል ሲሆን፣ በላዩ ላይ

ሌሎች

ሦስት

ወይም

አራት ክፍሎች ይኖሩት ይሆናል፡፡ በመጀመሪያው ቃለ መጠይቅ ሥራች ንን የጀመርነው ከጠዋቱ ሦስት ሰዓት ሲሆን፣ለምሳ ከወሰድነው የአንድ ሰዓት ጊዜ በስተቀር እስከ ምሽቱ ሦስት ሰዓት ድረስ ተወያይተናል፡፡ ቸው በጊዜ

ለሁለተኛ ጊዜ ህዳር፣ 1፲994 በድጋሚ ቃለ መጠይቅ ከበፊቱ ረዘም ያለጊዜ በማግኘታችን በፊተኛው ቃለ እጥረት ምክንያት ያላነሳኋቸውን ጥያቄዎች ለማንሳት

በምሳ ጠብቁን

ሰዓት ማለፊያ ወይዘሮ

መንግሥቱ»

አያሉ

ትንሽ

ወፈር

ያሉ

ንጉኖ

ታስሯል፡፡

ምሳ

ውባንቺ ነው

ሠርተውና

ቢሻው

ያዚጋጁትን

ሉጫ ጥዑም

የሲ.ኤን.ኤን እና የቢ.ቢ.ሲ ፕሮግራሞች

የዜና

ሰዓት ሲደርስ

ሬዲዮ

ስቆይ

ከውባንቺና

ናቸው፡፡ በፊት

በፎቶግራፍ

ተሰብስቦ

የአበሻ

ስንመገብ

ምሳ

እንደሚከታተሉ

ጣቢያ

ሲናገሩ፣«አሥራ

ከልጆቼ

ባላቸውን

ፀጉራቸው

የሚከፍቱና

ክሉ ውባንቺ ናቸው፡፡ መንግሥቱ ስለባለቤታቸው

በሥልጣን

ቆንጆ ቡና አፍልተው

ራሳቸው

የሚጠሯቸው፡፡

ይመስላል፡፡

ሳደርግላ መጠይቅ ችያለሁ፡፡:

ጋር

የሚ .ጋሽ

ካየኋቸው

ወደኋላ

ተጎ

መንግሥቱ

ተገንዝቤያለሁ፡፡፡

ፈልገው ሰባት

የማሳልፈው

የሚያስተካ ዓመት

ሙሉ

ጊዜ

በጣም

ውሱን በመሆኑ አንድም ቀን "ሰለቸኝ፣ ደከመኝ” ሳትል፣ ሳትማረር ፡- የልጆቿን ትምህርትና የቤተሰብ ጣጣ ሁሉ ብቻዋን የተወጣች ነች፡፡: 111

ውን

ገልጸዋል፡፡

አድናቆት

ጦርነት ከወዲሁ

- ኤርትራን እንደሚሸነፍ

የኢትዮ የፈነዳውን ሻዕቢያ ያለጥርጥር

በወቅቱ መንግሥቱ በቅርብ ይከታተሉ ነበር፡፡ ተንብየው

ያላቸ

ለባለቤታቸው

በማለት

ነበር»

እቸገር

ኖሮ

ባታግዘኝ

በማድረግ

ሁሉ

እናት የሚጠበቀውን

ጋር እሷ ከመልካም

ጫና

ከነበረብኝ የሥራ

ነበር፡፡

ደስተኛ በጣም ኩሎኔሉ በሚመለከት ሕይወታቸውን የግል ናቹቸው፡፡ሦስቱም ልጆቻቸው ትምህርት፣ ትዕግሥትና አንድነት በሕክምና ጀምረዋል፡፡ ሥራ የዶክትሬት ዲግሪያቸውን አግኝተው ተመርቀው ኃይለማርያም ልጆች ሦስቱም ዶክተሮች መሆናቸውን የመንግሥቱ በፃል

ሙጋቤ

ፕሬዚዳንት

የሰሙት

በማለት

እንዴ?»

ትምህርት መንግሥቱ ባለቤቷ አንዲት ልጅ

ክሊኒክ

መንግሥቱ

«ጓድ

አስ

ዶክተር

ልጃቸው

የመጀመሪያ

ቀልደዋል፡)ኹ፡

ልትከፍት

ኢንጂኒየር የሆላንድ ዜግነት ካለው ሲቪል ወይዘሮ ና ኃይለማርያም ወልዳ መንግሥቱ

1 ውባንቺ የልጅ ልጅ ለማየት በቅተዋል፡፡ ልዩ ለአገራችው ቢሆንም ከሃገር ወጥቶ መኖር ለማንም አስቸጋሪ እንደማይሆን ቀላል መኖሩ በስደት መንግሥቱ ራዕይ ለነበራቸው መገመት አያስቸግርም፡፡፥ ሕይወታቸውን ለማጥፋት በሻዕቢያ የግድያ ሙከራ ከተደረገባቸው ወዲህ የሚደረግላቸው ጥበቃ በጣም የጠበቀ በመሆኑ እንደተራ ሰው የፈለጉት ቦታ ሁሉ መፄድ ባይችሉም፣ ራሳቸ ውን

ልፉት ቸውና

ለመጥመድ

በሥራ

ነው፡፡

በማንበብ

አልተቸገሩም፡፡

በተረፈ

ከዚያ

ከልጆቻቸው፣፤በተለይም

መልካም የቤተሰብ

ሰው

የሆኑት

ውባንቺ

ጋር

በመሆን

ከወይዘሮ ጵያን

ታሪክ

አንድታውቅ

ከልጅ

ጊዜያቸውን

ያለውን

ልጃቸው

መንግሥቱ

የአማርኛ

ከፍተኛ

ጊዜያቸውን

የሚበልጥ

ጥረት

ከሕሊና

የአምስት

ቋንቋና፣

ጋር

የሚያሳ

ከባለቤታ

ያሳልፋሉ፡፡:

አመቷን

በተለይም

ሕሊና የኢትዮ መልካም

በማድረጋቸው

ውጤትን አግኝተዋል፡፡ ሕጻኒ አማርኛ አቀላጥፋ ከመናገሯ ሌላ ስለአጹ ውስጥ ዮሐንስና ምኒልክ በኢትዮጵያ ታሪክ መጽሐፍ ቴዎድሮስ፣ ከዚያ ፡ ትወጣዋለች፡ በቃሏ ግድፈት የተጻፉትን ግጥሞች ያለአንዳች

የቀድሞውን

ሌላ «ኢትዮጵያ ቅደሚ» የሚለውን

ብሔራዊ

መዝሙርና

ሌሎችንም ብሔራዊ ስሜት አንፀባራቂ ዘፈኖችና መዝሙሮች ኛለች፡፡ በትምህርቷም ፈጣንና በጣም ጎበዝ ተማሪ ናት፡:

1

ዘምራል

ክፍል ፅ አብዮቱ ሲፈነዳ .፡. ደምሃቻውጋ

#ማዕጨመረ

ለፅፀባ ፅሁፇማ ለሉራፖፓኛ #ያፍ4 ዖሯሄድዖ ድርሯፖ -‹ጳቋቋሙ፡፡

- ለመዱ

ቦካሯት፣

፲7#ሪሪ

ጳ2ደድሃ ጴደት፣7ታ #6

ጦረ

ሳቡሬ

ሪያሃመናቻ2

ፏደ

ያመጎ

«ደረ»

ታሪ/›

ጳትቦድቿቦ

ያሟል

ተ“ወራረሦው ዖታባ4

ያው 27ድናና

ረሪዕሰ ሳ4ሥሙፖ

ቦፉፇጣወዕው

ፅያሳጳዲሰ

ንቅናቀ

ሳልታ

ፈሷደመረ

ቆይ#ቦይ #ሪ#ንና ቻግሪን #ያ#ሃፈዖቦ መን7ድ መገፅፅፀፅ ደመሪ።፦ ያደያ ፓሪክቻኛዊ ወቀት ቦይኔ#ቦን ፖያሥ*# ፅሰፉ#ያ]፣ር ፅመሪረ ቦሚሜፅፖ ቦዖፖዕዛ ድረድት #ወ ቆፉ ባዕመኛሪ ህፊታቻ ቦህ#ሪሃፅቦ አ#ፍታቸች ደዕቅ ወታደሩ ያፖዎዋናደ ይኔታ መንፇጎፅፇፅ ጾታ #ር-፡ ያመሆፉም ፣ቦዛሂት ፅፅክ #5; ድሪዕ ባታት ወሪቅ ያፅዲፅ ፅያ7፣ #ታ7ኔ፣' ያዕሥመሪ ፣ ]#]#ረሪርድና በፅልታቻም ቦጦ< ያፍታ ዲን ቀጎቀታ ቦቆቀፀት ቦጦረ ፅፃጎቶት #)፣ 7#ሪሪ ሃወካቦዮቻ”ፇውን ያመጎያስ ፅራሃና ዘክዬዕ ጦረ ውፅፖ 7ፅፀዕቦ፡፡ #ሂያ ቦጎረምዕ 22 የጳሷትዮ,ያ ፅፊ#/ ቦወደሬቅ ፅጣ ቦሟወሪ/ሮው ፅሪ”ኛ ዘፍፅ ጦረ

7ደ ውፅዕፓ ያረ #ሂያን

ወቅት የያያረው

#ፆኒታ ምን ደመፅዕ ያ፲ር2 «ማን ያርዳ ቦያ#ያረ፣ማን ያውጋ የታያረ› ሳንዲታ ቦወቀፉን ፉዎናቦቻ ቶጃታ መወየቆ ቦ7ድ ደሆናዕ፦፡ዘዕሂያ መዛ፣ክዕ ፣ኩታ፤ዕ መንገሥቱ ጋረ #ፅ#ረው ዘዕያረት ቦይደረ7 #ኗፃኑቻ ፖዊቋፇጾ ፅንዲህ #ፅዎፅ፡፡

#ድ ዌዋፖረ ፅሥሪ

ፅንድ

በጠቅላላው 15 ዓመታት ካገለገልኩ በኋላ ነበር አብዮቱ የፈነዳው፡፡ በቅርብ በአብዮቱ ፍንዳታ ወቅት ሬዲዮ ላይ ስለምሰራ ሁኔታውን ለመከታተል አስችሎኛል፡፡ የነገሌውን እንቅስቃሴ ስንከታተል ከቆየን በኋላ ሦስተኛ ክፍለ ጦርና ቀጥሎም ሁለተኛ ክፍለ ጦር ውስጥ ንቅና ሁኔታ የነበረው የጦሩ በወቅቱ መጣ፡፡ በእውነቱ እየተፋፋመ ቄው እጅግ አሳዛኝ ነበር፡፡ ቀለብ አያገኝ፣፤ ምን አያገኝ፤ በአንዳንድ ቦታ የበሰ የተበሳሸ ውፃ እስከመጠጣት የሚገደድበት በሰ ምግብ እስከ መብላት፣ ጄኔራል ጊዜ ነበር፡፡ በወቅቱ የነገሌውን ሠራዊት ለማረጋጋት የሄዱት ያስገደዷ ጡ እንዲጠ ፤ ድረሴ ዱባለን የጦሩን ምግብና መጠጥ እንዲበሉ፣ 1

ቸው በኑሯቸው እጅግ በመማረርና አስቲ ሁኔታውን በደንብ ይረዱት በማለት ነበር፡፡ ጄኔራል ድረሴና ጄኔራል አሰፋ እንዲሁም አብረዋቸው የሄዱት ሌሎች ጄኔራሎች በጦሩ ታስረው ነበር፡:በዚህ ወቅት የአክሊሉ ካቢኔ ጥያቄ ውስጥ ወደቀ፡: ይህ የመጀመሪያው እንቅስቃሴ ሂደት ነበር፡፡ በሁለተኛው ዒሺደት እንደታየው የእንዳልካቸው ካቢኔ ብዙም ሳይ ቆይ በሕዝብ ጥያቄ የውጥር ተያክ፡: ሕዝቡም፣ ሠራዊቱ ደሞዙን አስጨምሮ ወደካምፕ በመመለሱ ወቀሳውን ቀጠለ፡: የሕዝቡን ቁጣ ለማብረድ በኩሎኔል ያለምዘውድ የሚመራ ኩሚቴ ተቋቋመ:፡:

ኩሉሎኔል ከድርና

የመሳሰሉት

ያቋቋሙት

የፀጥታ

ኩሚቴ

እነሱ ያሉበ

ትንና ያደሩለትን መደብ ጥቅም የሚያስከብር እንጂ የሕዝብን ጥያቄ የሚመልስ አልሆነም፡፡ ሆኖም ግን ለጊዜው ነገሩ ሁሉ የረገበ መሰለ፡፡ ይህ ሁለተኛው ዙር የአብዮቱ እንቅስቃሴ ሁኔታ ነበር፡: በሶስተኛው ዙር እንቅስቃሴ እንዳልካቸው የወታደሩን ትብብር ጠየቀ:: ሠራዊቱም

ቅድመ

ሁኔታዎችን

አስቀመጠ፡፡

ከጥያቄዎቹ

አንዱ

የቀድሞ ባለሥልጣኖች በቁጥጥር ሥር እንዲሆኑ ነበር:፡፡ ከተማሪዎ ችም፣ ከሕዝቡም «እንዴት ወደሠፈራችሁ ትመለሳላችሁ?» የሚለው ጥያቄ እየቀጠለ መጣ፡: በዚህን ጊዜ ጦሩ በራሱ እየተነሳሳ ራሱን እያስተባበረ ተነሳ፡፡ በየክፍለ ጦሩ ኮሚቴዎች ተቋቋሙ፡፡ አንድ ቀን በማናውቀው ሁኔታ ከየት እንደመጣ የማናውቀው ወረቀት ተበተነ፡፡: ወታደሮችና የበታች ሹማምንት ወኪሎቻችንን መር ጠን በነጋታው ጠዋት እንድንሰበሰብና አለቆቻችንን መኩንኖች ይዘን እንድንመጣ የሚቀሰቅስ ነበር፡፡ በማግሥቱ ለስብሰባው ስንሄድ መኩን ኖቻችንም አብረውን ለመምጣት አላንገራገሩም፡፡ አነሱን አንድ ቦታ

እንዲጠበቁ አደረግንና

እኛ መሣሪያ

ግምጃ

ቤት ሻለቃ

መንግሥቱ

ቢሮ

ውስጥ ተሰበሰብን፡፡ መኩንኖቹን እንዲጠበቁ ያደረግነው ሙቪቀኛ ግቢ ውስጥ ሲሆን፣ ሻለቃ መንግሥቱም አብረዋቸው ታስረዋል፡፡ ሕሳቸው በወቅቱ የመሣሪያ ግምጃ ቤት አዛዥ ነበሩ፡፡ መንግሥቱ ኃይለማርያም በሠራዊቱ ዘንድ ተራማጅ እንደሆኑ ይታወቅ ነበር፡፡ በኔ ግምት ያን ዕለት የተደረገውን ስብሰባ የተካፈ ልነው ባለሌላ ማዕረጎችና ወታደሮች ብቻ ብንሆንም፣ ሻለቃ መንግሥቱ መኩንን በመሆናቸው ከባለማዕረግ ጓደኞቻቸው ጋር አብረው በጥበቃ

ሥር ቴውን

ቢቆዩም፣

ከጀርባ

ሆነው

ሁኔታዎችን

በዛን ዕለት ማታ ከየክፍሉ የተውጣጣ ስብሰባ የመራሁት አኔ ነበርኩ:፡:

ያመቻቹ

ይመስለኛል፡፡

ኩሚቴ ተቋቋመ፡፡ በኮሚቴው ውስጥ

የኩሚ ንጉጫ

ፋንታ፣ ደመቀ ባንጃውና ሌሎችም ነበሩ፡: ሁኔታው አዲስ አበባ እንደተሰማ ጄኔራሎች ተልከው መጡ፡፡: አሰርናቸው፡፡ በማግሥቱ ጥያቄያችን በመሟላቱ ፈታናቸው፡፡ ሌሎቹንም የራሳችንን መኩንኖች ፈታን፡: ወዲያውኑ የሶማሌ ጦር፣ አጋጣሚን ለመጠቀም ይመስላል፣ ወደድንበር የመጠጋቱ መረጃ ደረሰን፡:: ከአዛገናቻችን ጋር በጥሩ መግባባት ነበር የምንሠሪ.ዐ›:፡: ሻለቃ መንግሥቱ በሃሳብና በምክር ይረዱን ነበር፡: በሳቸውም አማካኝነት ዴኔራል ነጋ ተገኝ ዘንድ ቀረብን፡: በዚህ ሁኔታ የተመረጥነው ተወካዮች ጦሩን ለማስተባበር ጂጂጋ በሄድንበት ወቅት ጦሩ አሰረንና የተቆፈረ ጉድጓድ ውስጥ አፃቐቆዩየን:: ምነው ብንል "እንድታስተባብሩ መርጠናችሁ፤ ግዳጃችሁ7ን ሳትወጠለምን ተበተናችሁ?? አሉን፡፡ በኋላ ግን በመግባባት ተለቀቅን፡:፡፡ |

አሁን አንደገና

ትግሉ

በአዲስ

መንፈስ

ቀጠለ፡: የሠራዌቱ

አለቆች

በከና5ተኛ ንቅዘት ውስጥ የተዘፈቁ ነበሩ:: ይህም ከሠራዊቱ የኑሮ ሁኔ ታና ከሌሎች ብሶቶች ጋር ተደማምሮ ከፍተኛ ቅሬታን በማሳደሩ ውጥረት እንደሠፈነ ነበር፡: ለምሳሌ፣ እኔ የነበርኩበት ሦስተኛ ክና:ለ ጦር ውስጥ አዛዥ የነበሩት ጁኔራል ኃይሌ ባይከዳኝ በሥልጣን መባለ ግና አለአግባብ መበልፀግ ከሚታወቁት ባለሥልጣኖች ዋነኛው ነበሩ:: ‹እሳቸው

ይነሱልን»

አልን፡፡፥

አጣሪ

ኩሚቴ

ተቋቋመ፡፡

ዴጁኔራል

ነጋ

ተሾመጮ:::

ከዚያ እንደገና ምርጫ ይደረግ ተባለና እኔ በሌለሁበት መመረጤ በሻምበል አዛዢ ተነገረኝ፡: ከሌሎቹ ተመራጮች ጋር ሆፔ አዛ [ንድ ቀረብን፡: በሥነሥርዓቱ ላይ ጄኔራል ጥላሁን ቢሻኔ፣ የክፍለሃገሩ ፖሊስ አዛዥና ኩሎኔል ቃለ ክርስቶስ ዓባይ ነበሩ፡፡ እነዚህ ሆሉ አለቆች ሙሉ ድጋፍና ማበረታቻ ይሰጡን ነበር፡: “ይሄ ሥርዓት መወገድ አለበት:፡: እናንተም ተመርጣችኋል፡፡ የሠራዊቱ ሙሉ ድጋፍ ከጎናችሁ ስላለ የሕይወት መሥዋዕትነት እንኳን ቢሆን በመክፈል የተጣለባች ሁን አደራ ከግብ ማድረስ አለባችሁ” በማለት አበረታቱን፡፡ ከኔ ጋራ አብረውኝ የነበሩት ተመራጮች ብርፃኑ ባይህ፣፤ ተካ ቱሉ፣ ንጉሚ ፋንታ፣ ደመቀ ባንጃውና ሌሎችም ነበሩ፡: ለአዲስ አበባው ጉዚችን ላንድሮቨር መኪናዎች ታዘውልን ጉዚ ችንን ቀጠልን:: በመንገዳችን ላይና ለምሳ በቆምንበት ጊዜ ሁሉ አዲስ አበባ ደርሰን በስብሰባው ላይ ስንገኝ ምን ዓይነት አቋም አንደምንይዝና ምን አንደምንል በስፋት ተወያየን፡፡ በእውነቱ ሻለቃ መንግሥቱ የጠራ ን

ግንዛቤ

ነዓ5ሎች

ተወካዮች

ሁኔታ

በተሻለ

ተ ቪጋጅ-ፁ፣ን

አስበንበትና

በጉዳዩ

ከሌሎች

ስንደርስ

አበባ

አዲስ

በበኩሌ

ነበራቸው፡፡

እይታና

የደረ

|

ስን ይመስለኛል፡፡

አረዳላ፡ንና አዲስ አበባ የደረስነው ከሰዓት በኋላ በመሆኑ ሆቴል ጠዋት ስብሰባው ቦታ አራተኛ ክባ:ለ ፅረና5ት አደረግን:፡ በማግሥቱ ጀምረው አባላት መድረስ በስተቀር ከአንዳንዶቻችን ሰዓት አንዱ ጎበዝ መጥቶ

የመጡት ከጦሩ ተወክለው ውና ከመጣነ ክፍል ከአንድ አንተዋበ)ትም ነበር፡፡ በዚያን

ጦር ስንደርስ ነበር፡-ፊ አብረን አብዛኛዎቻችን

ፀሐፊ

ነበር፡፡ሊቀመንበርና

አጋ

አበራ

አለቃ

የዛምሳ

አጥናፉና

ሻለቃ

ተሰብሳቢውን ብለው ይመ[ዘሃንቡ

ያልተ

ተጣርጐጉ

በኋላ

አብሮን ቁጭ ማለት ይችል ነበር፡፡ እውነትም ወከሉ አንዳንድ ሰሥች የተመሥለሰ- አሉ፡::

ቁጭ በዚያን

ነው፡፡

መሆናቸው

ያለ ያለመም ሰዓት ማንም የወደፊት ዕጣ ፈንታችንን ያሰበውም፣ የታጨን አይመስለኝም፡፡ ሁላችንም የኢትዮጵያ ታሪክ አካል ልንሆን መሆኑን ከቶ አላወቅነውም ነበር፡፡

በውነቱ

የሚገርም

ትርምስ

ነበር፡:

ትርዒት

ነበር፡፡ ግማሹ

ግማሹ

ብሏሷል፡፡

ቁጭ

ባዶ እጁን ቅሞ ያወራል፡፡ ሌላው ጠረሌዛ ላይ ተቀምጧል፡፡ ግማሹ ዋን ይዛል፡፡ ሲሆን፣ ግማሹ ታጥቋል፡፡ አልቤን የያክ አለ፡፥ ሌላው ኤም ብቻ እኛ

ተወጠክላችሁ

ነጠይ

ያቀረብነው

በመጀመሪያ

የመጣነው

ከሐረር

የከፈቱት

ተጀመረ፡:

ስብስባጡ

አንደምንም

የመጣችሁት?

ዓላማችን

የመደናገር ሁኔታ ታየ፡፡ “ዓላማችንን በአንድነት እና'ክጋጃለን፡፡ ርጣለን " በሚለው ሃሳብ ላይ ተስማማን፡፡

ክለጡ

ክ45እለ

መወከሉን

የቅርቡ በቴሌግራም፤ ንበር ሲመረጥ ሻለቃ ምክትል

ሊቀመንበር

የሚያረጋግጥ

አጥናፉቀ-

ሻለቃ

ጥያቄ፣

ምንድነው?›

የሚል

ተመረጡ፡፡

ነበር፡፡

መሪያችንንም በጋራ እንመ እያንዳንዱ ተሳታፊም ከወ

የውክልና

ወረቀት ፣

ደግሞ በደብዳቤ እንዲያቀርብ ወሰንን፡፡ መንግሥቱ ሊቀመንበር፤ ሻለቃ አጥናፉ

ሆነው

ነበሩ፡፡

«ሁላችሁም

ከዚያ

በኋላ

ባሉት

የሩቁ

ሊቀመ ደግሞ

ተከታታይ

ቀናት በተደረጉ ስብሰባዎች በብዙ ጉዳዮች ላይ ተወያየን፡፡ በበኩሌ የሣገር ዓ፡:ቅር ስሜት በልቤ ላይ ይነድ ነበር፡፡ በዚች ፃገር አብረን ላይ ለውጥ አንዲመጣ ጽኑ ና:ላጎት ነበረኝ፡፡ ከጓዶቼም ጋር እንኳን ቢሆን መሥዋዕትነት ዓላማ እስከ ሕይወት ለተሰለፍንበት ለመክፈል

ዝግጁ

ነበርን፡፡

4

|

«ኢትዮጵያ ታወቅም

ትቅደም» የሚለው. መፈክር ከዚያ በፊት ብዙም

ነበር፡፡ እንደሚመስለኝ

መጀመሪያ

የተጠቀሙበት

ነበሩ፡፡

አይ

መንግሥቴ

በተከታዮቹ ቀናት «ለኢትዮጵያ የሚበጃት ምን ዓይነት መንግ ሥት ቢቋቋም ነው?» በሚለው ጉዳይ ላይ ስንወያይ ተሰብሳቢው የተለ ያየ አመለካከትና ፃሳብ እንዳለው ግልፅ እየሆነ መጣ:: አብዛ ኛው ከዘውዱ ሥርዓት ጋር የተሳሰረ ስሜት ሲያንፀባረቅ የተወሰነው ዴግሞ ሕገ መንግሥታዊ የዘውድ ሥርዓት፣ ሌላው የሪኾብሊክ መንግሥት አለ፡፡ ለጊዜው

የመጀመሪያውን

ንሠራው ፲2ድ

ለንጉሠ

#ዋፇፖረ

አማራጭ

እያማከርንና

ለመውሰድ

እያስፈቀድን

ወሰንን::

በመቅቱ

ነበር፡:

የም

ሃዖ ዕፅቅ

በመኩንንነት ተመርቄ ሰባት ዓመታት ካገለገልኩ በኋላ እ.ኤ.አ. በ1970 ወደአትላንታ (አሜሪካ) ለከፍተኛ ወታደ ራዊ ትምህርት ተላ ኩኝ፡፡ መንግሥቱ ኃይለማርያምን ለመጀመሪያ ጊዜ ያገኘሁት ትምህር ቴን ጨርሼ ወደአገሬ ልመለስ ጆን ኤፍ ኬኔዲ ኤርፖርት ቆሜ ነው::

ከአንድ

ከማውቀው

ለመመለስ ሠላምታ

በእንግሊዝኛ ይቅርታ

ጋር

አናገርኩት:፡:

ጠየቅሁትና

ጠውን

ኮርስ

መንግሥቱ

ሆኖ

እነሱም

ጨርሶ

ወደ

እንደሚለኝ

ስንጀምር

መንግሥቱ ፖለቲካዊ

እንደኛው

ከአበርዲን

ወደአሜሪካን

ትዝ ነበረው፣

ሰው

እንደኔ

ወደአገር

ሊሳፈሩ መምጣታቸው ኖሯል፡፡ ከሰውዬው ጋር ተለዋወጥንና መንግሥቱ ግን ጥቁር አሜሪካዊ

ኢትዮጵያዊ

ወታደራዊ

አገር

ቤት

አገር ሲመጣ ስለአገራችን

ስለሃገራችን ፕሮብሌሞችን

መመለሱ

ሁኔታ በሚገባ

ነበር፡፡

ሃሳብ

መለዋወጥ

ያለ አመለካከት

ያወቀና

የሚሰ

አጫወተኝ፡፡

ጊዜው

አንስተን

ጥርት

ሳውቅ

ቤት

መሆኑን

ይህ ሁለተኛ

ሁኔታ

መሆኑን

ትምህርት

ቤት

በአማርኛ መስሎኝ

የተረዳ፣

እንደ

ችግሩንም

በጠራ ሁኔታ አገናዝቦ ማስቀመጥ የቻለ መሆኑን ተረዳሁ :: በዚያን ጊዜ ያን የመሰለ ግምገማ (አሰስመንት) ማድረግ የሚችሉ፣ በተለይ በሚሊ

ቴሪው

ገና

ውስጥ

ስለነበረ

ብዙ

ምሳ

አልነበሩም

እየበላንና

ቢራ

ማለት

ይቻላል፡፡

አንዳንድ

መሣፈሪያ

እያልን

ብዙ

ሰዓታችን

ተጫወትን፡፡

ጥሩ የመናገር ችሎታ ነበረው፡፡ ጄኔራሎቻችን ላይ ከፍተኛ ቅሬታ ነበረው፡፡በሙስና የተዘፈቁ፣ ለግል ጥቅማቸው ብቻ እንቅልፍ አጥተው የሚያድሩ፣ በሃገሪቱ ለውጥ እንዲመጣ አንዳችም ፍላጎት የሌላቸው

መሆኑን

ሳይጠቅስ

በምሬት

ይናገራል፡፡ለተጨቆነው ድፃ

አላለፈም፡፡

ሁላችንም

አገሪቱ በመጥፎ 5

ሕዝብ ሁኔታ

እንደማይቆረቆሩ ላይ

እንደምት

ግን በተለይ ጋር ሲተያይ በቂ ሥልጠና

ገኝ አላጣነውም፡፥፡ መንግሥቱን የኢትዮጵያ ሠራዊት ከሶማሊያ ላይ መሆኑ ነበር፡:: ሠራዊታችን

በተ

ይላል

አላጤኑትትም”

የኛ መሪዎች

|

.

መንግሥቱ፡፡

ከኛ

"ሶማሊያ

ያበሳጨዋል፡፡

መሆኑ

ማደራጆቷን

ሠራዊቷን

ሁኔታ

ሻለ

ጎስቋላ

እጅግ

ኑሮውም

ቀርና

ያንገበግበው የነበረው እጅግ አሳሳቢ ሁኔታ የሌለው፤ ትጥቁ ኋላ

በተለይ በወጣት እንደዚህ የመሰለ ውይይት በሠራዊቱ ውስጥ፤ እየተለመደ መጥቷል፡፡ መኩንኖችና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ዘንድ ችግሮች ሁሉ እየተነሱ የኤርትራ ፕሮብሌምና የመሳሰሉት ፖለቲካዊ መጠያየት ተጀምራል፡፡ መፄጃችን ሰዓት ሲደርስ

እኔ

ተመለሰ፡: ከሁለት ቀናት በኋላ ወደ ጠበቅ ያለ ፍተሻ ሲደረግብኝ፣፤ ‹«ምንድ

ሥቱ በሮ'ም አድርጎ ወደአገሩ ኢትዮጵያ ተመልሼ ቦሌ ስደርስ

ነው

የሚባለው

መንግሥቱ

የመጣው

እንዳንተው ካሜሪካ

ቀን በፊት

"ከሁለት

ብጠይቅ፤

ነገሩ?» ብዬ

መንግ

ስሄድ

ቀናት

ለጥቂት

ጄኔቭ

መኩንን

ይዞ

.38 ሪሾልቨር

ስለመጣ

በዚሁ አለፈና ከሁለት ኣንተም ይዘህ እንደሆነ” ብለን ነው አሉኝ፡፡ ነገሩ ከሻለቃ መንግሥቱ ዓመታት በኋላ በደርግ የመጀመሪያ ስብሰባ ላይ ፡ ሽጉጧ እስከመጨረ ጋር ስንገናኝ ያቺን ሪሾልቨር ታጥቋት አየሁ፡ ሻው

ድረስ

ቃት

ያቺን

ወገብ

ከመንግሥቱ

ሠራሽ

አሜሪካን

ተለይታ

የሚታጠ

ሁሌ

አታውቅም፡፡

ነበር፡፡

ሪሾልቨር

ፋኩልቲ ካአሜሪካ መልስ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ሴ በሌለሁበት እንድማር ተፈቀደልኝ፡፡ አብዮቱ ፍንዳታ ላይ ከክፍ

ገብቼ “ተመ

ሁለት

የጦር

ርሲቲ ውስጥ ስሰነበርኩ ርጠፃሃል” ተባልኩ፡፡ በኔ ግምት የመረጡኝ ዩኒቨ ለማንኛውም ትንሽ ላስብበት ይሆናል፡፡ አምቢ ለማለት አስቸጋሪ ነበር፡፡ ሁለት ባለሶላ ማዕረ አልኩ፡፥ በኋላ «እሺ» አልኩኝ፡፡ ከኔ ጋራ ሌሎች ጎችም ተመርጠው ነበር፡፡ ከመቋቋሙ ኩሚቴ አስተባባሪ ይህ «ደርግ» የተባለው በኋላ

በፊት ኃይሉ ጦሩ

የተሰባሰቡባቸው

አባላት የደሞዝ

የተቋቋመ

ጭማሪ

ነበር፡፡

ኖችን

በቁጥጥሩ

ሕዝብ

ንግግር

ለዎች

አመፅ

ፅፅ ሕዝባዊ

የካቲት

ለንጉሥ

ካደረጉና

የተቋቋሙ

ኩሚቴዎች

ነበሩ፡፡

ለንጉሠ

እንዲደረግለት

ጥያቄ

የመጆመሪያው ባቀረበበት

ወቅት

ከፍተኛ

ባለሥልጣ

ለመላው ንጉጮ በኋላ አደረገ፡፡ ከተፈቀደ በኋላ የደሞዝ ጭማሪው

የኢትዮጵያ የታሰሩትን

አልፎ

ከዚያም ሥር

ሲቀጣጠል

አስረክቦ

ወደ200

ከሜሚቴው 6

የሚጠጉ

ተበተነ፡፡

ሁለተኛው

ኩሚቴ

ደግሞ አንደዚሁ ይሰበሰብና ኩሎኔል ያለምዘውድ ተሰማን ሊቀመንበሩ አድርጎ ይመርጣል፡፡ ይህ ስብሰባ የተካሄደው በጦር ሠራዊት መኩንኖች ክበብ ውስጥ ነበር፡፡ የሚገርመኝ ነገር ቢኖር ያን ቀን አግር ጥሎኝ መኩንኖች ክበብ ፄጄ ስለነበር ምርጫው ሲካፄድ አቪያው ነበርኩ:: ከኩሎኔል ያለምዘውድ ሌላ ኩሎኔል ይገዙ ይመኔ!፣ ሻለቃ አጥናፉ አባተና ሻምበል እንዳለ ተሰማ ተመረጡ፡:: በዚያን ወቅት ወደ20 የሚጠጉ የዐፄ ኃይለሥላሴ ባለሥልጣኖች ጎፋ ሠፈር ታስረው ነበር፡: እንደሚባለው ወዳጃቸውን ኩሎኔል ያለም . ዘውድን በመጠቀም ባለሥልጣኖቹ ጎፋ ሠፈር እንዲታሰሩ ያደረጉት ልጅ

አንዳልካቸው

በኋላ

ደግሞ

መኩንን

ከበስተኋላ

ናቸው፡፡

አሲረው

በዚህ

በጄኔራል

ዓይነት

ከተጠቀሙባቸው

ወልደሥላሴ

በረካ

አማካኝ

ነት የነኩሉኔል ያለምዘውድ ኩሚቴ እንዲበተን ያደረጉ አሁንም እሁ ልጅ እንዳልካቸው ናቸው፡፡ የነኩሉኔል ያለምዘውድ ኩሚቴ ከተበተነ በኋላም እነሻለቃ አጥናፉ ውስጥ ውስጡን በድብቅ እየተገናኙ መሥራታቸውን ቀግስጠሉ፡:: የሱ ክፍል የነበረው አራተኛ ክፍለ ጦር ለስብሰባ አመቺ በመሆነኑነየጦሩ ተወካዮች ተመርጠው መጥተው እዚያ እንዲሰበሰቡ ያላሰለሰ ጥረት አድርጎ ተሳክቶለታል፡፡ ሰኔ 21፤ 1966 አራተኛ ክፍለ ጦር የሚካፄደው ስብሰባ ላይ ለመ ገኘት ወደዚያው አመራሁ:: ከኢትዮጵያ አብዮት ጋር ያደረግሁት የ17 ዓመት ጉዞ በዚህ ተጀመረ፡: ከየክፍሉ የተመረጥነው ተወካይ መለዮ ለባሾች ነን በሥፍራው የታደምነው፡፡፥ በበኩሌ ነገሩ ሁሉ ግልፅ አልሆነልኝም፡: እኔ ብቻ ሳልሆን ሌሎቹም እንደኔው ግር ያላቸው ይመስለኛል፡፡ በዚያን ሰዓት በሠራዊቱ ውስጥ የነበረው የዲሲፕሊን ሁኔታ ትንሽ የላላ ነበር::ወታደሮች የበላይ መኩንኖቻቸውን ያስራሉ፡፡ ነጌሌ ያለው ጦር መኩንኖቹንና ከአዲስ አበባ ነገር ለማርገብ ተልከው የሄዱትን ጄኔራል ድረሴን ጭምር አስሯል፡፡ ጀኔራል አበበ ገመዳን የመሳሰሉ ነባር ጄኔራል መኩንኖች ከሥልጣን ተገልለዋል፡፡ ጠቅላላ መደናገር የሚታይበት ወቅት ነበር፡፡ | አዳራሽ ውስጥ ከገባን በኋላ ሻለቃ አጥናፉ አባተ ስብሰባውን እንደሚመራ አስተዋልኩ:፡፡: ሻለቃ አጥናፉ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን ሲማር በዓይን አውቀዋለሁ፡፡ በኋላ ደርግ ተብሎ "

ኮሎኔል መኩንን

ይገዙ ዘመድ

አንደ ነበሩ፡:

ኮሎኔል

ያለምዘጡድ 7

ጎቫሜ

ሲሆነ-፣

የልጅ

እን«ልካቸው

ለማቋቋም

ኮሚቴ

አስተባባሪ

ኃይሎች

የጦር

የተሰየመውን

የወቅቱን

ከፍተኛ ጥረት በቃ፡፥ ከሉ ጋር

አድርጓል፡፡ ጥረቱም ተሳክቶለት ያው አውን ለመሆን አብረው (ሰብሳቢው አጥናፉ መሆኑ ነው) ከተቀመጡት

ውስጥ

ሻምበል

ክ4ባ፤ጴል

በመናገር

ግርማ

አለቃ

መቶ

ተክለአብና

ተፈራ

ይሉ

ትዝ

ፍስሐ

=ል:፥ ከነሱ ጋር የነበረ አንድ ሰው የተሳታፊዎቹን ስም ይመዘገግባል፡፡ ተወካዮቹ ስምና ማዕረጋቸውን እንዲሁም ወክለውት የመጡትን የጦር ደጅ ወጣ ገባ ይላል፡፥ ግማሹ ጠረሌዛ ላይ ቁጭ ብሏሷል፡፡ በርስ የሚተዋወቁ ደግሞ ትንንሽ ክብ ሰርተው ያወራሉ፡፡

ትንሽ የሥርዓት

ናቸው፡፡

ጠቁ ብዙዎች

የተሰበሰብንበት

ዓላማ

በመላክ

ለዚህ

አርስ

ሌሎች

የታ

መሣሪያ

ነበር፡፡

ይታይ

የገባን

በደንብ

ብዙዎቻችን

እንደሆነ

ምን

ሁኔታ

መጉደል

ወደ

ሌላው

ያወራል፣

ቆሞ

ግማሹ

በኋላ

ከተመዘገቡ

አይመስለኝም፡፡ ሻለቃ አድማሴ ዘለቀ ያሉበት ጥቂት የፓርላማ ተመ ራጮች ቡድን ጎፋ ሠፈር የታሰሩትን የዐፄ ኃይለሥላሴን ሚኒስትሮችና መሆኑን ጦሩን ያስቆጣው ያደረጉት ሙከራ ለማስፈታት መኩንኖች በማራገብ ስሜት የቁጣ ይህንን የጦሩን ሻለቃ አጥናፉ ስለሚያውቅ

ተወካዮቹን

ስብሰባ

እንዲሆን

ምክንያት

አጋጣሚውን

የተጠቀመበት ይመስለኛል፡፡:የስብሰባው ምክንያትም ይፄው ጉዳይ ነበር፡፡ እዚህ ላይ ልብ ማለት ያለብን ይህ የመጀመሪያው ቀን ስብሰባችን ሩቅ ከሌሎችም ከሐረርና (አየር ኃይል)፤ ከደብረዘይት መሆኑንና

ወክለው

ጦሩን

ቦታዎች

ያልገቡ

ገና ጠቅልለው

አባሎች

የሚመጡት

ስላለው ውስጥ በጦሩ ሲከፍት ስብሰባውን ነው፡፡ አጥናፉ መሆኑን የአስተዳደር ጉድለት፣ በሥልጣን መባለግና ሙስና ተናፃገረ፡፡ ሌሎችም በዚሁ አርዕስት የሚመስላቸውን ተናዓገሩ፡፡ የሚወነጀሉ አዛገዝ'ች አልፎ አልፎ በስም ሲጠቀሱና አስፈላጊ የመሰሉንን ነገሮች ማስታወሻ እንይዝ የሚቀጥለው

ቀን

ራዲዮኑ

ጣቢያውን፣

ኤርፖርቱንና

ዲጠብቅ

ይህ ሁሉ ሆና

ተሰጠ፡፡

ትዕዛዝ

ይህን የመሳሰለ

ዋቱ

አመራር

ሁሉ

ዘስሜት

ልተያዘ

ግልዕ

የማስተባበር ችሎሉታጡውጡ

ነገር በሱ

ላይ

ደርሶ

የሚካሄዱ ነበር፡፡ ችሉታ

ውሱንና

ባለሥልጣኖች

ሲሆን፣

እሱ

ማስፈፀም

መፍረክረክ

የነበረውን

ነበሩ፡፡ የአመራሩ

እርካብ

ታሰሩ፡፡

ተራ

ሻለቃ በሠራ

ያሳያል፡፡ በቅጡ

እን

በወቅቱ

አንድ

መቻሉ

በዐባዩ በጣም ሻለቃ አጥናፉ ሰው ሲሆን ያለውጡና የማይፈራ ፍጥነት ለመስጠት ቶሎ ውሳኔ



ወታደር

ሕንፃዎችን

ከፍተኛ

ትዕዛዝ ትፅዛዝ

ታስሰሩ፡፡

ሰዎች

ተጨማሪ

ትልልቅ

ጄኔራሎችና

በአጥናፉ

የሚሆነው

ትፅዛዝ

በአጥናፉ

ነዘር፡፡:

ሁኔታዎች

ተረግጦ

አንዳ

ተግባቢ፣ ትሁት፣፤ ተናግሮ የማሳመን ነበር፡፡ የሚጎሰው

በመጨረሻም ይችላል፡፡

ለውድቀቱ

ምክንያት

የሆነው

ይፄው

ዝግታወ-

ሊሆን

ቀጣዩ ስብሰባችን ትዝ ይለኛል ሰኞ ቀን ነበር፡፤ የሦስተኛ ክና:ለ ጦር ተወካዮች እነመንግሥቱ ኃይለማርያም ከሐረር መጥተው ስብሰ ባው -ላይ ተገኙ:: የሐረርን ጦር አካዳሚ የወከለው ብርሣሃነ- ባየህ፣ ከባለ ሌሎ

ሌላ ማዕረጎች ለገሠ አስፋው፣ ንጉ ፋንታና ደመቀ ባንጃው፤ ችም አብረዋቸው ነበሩ፡፡:፡ መንግሥቱን ያኔ ከአሜሪካን መልስ

ጆን ኤፍ

ኬኔዲ ወዲህ

ጋገርን

አውሮፕላን ሁለተኛ

ጣቢያ

ተገናኝተን

ያንለት

ያየሁት

እዚያ

ለመጀመሪያ

ከተነ

ነበር፡:: የተቀ

ላይ

ስብሰባ

ጊዜ

መጠው በአቅራቢያዬ ስለነበረ አንድም ቃል ሳይተነፍና:ስ የስብሰባውን ሂደት በጥንቃቄ ይከታተል እንደነበር አስታውሳለሁ፡፡ በተከታዩ ቀን ግን

እጁን

አውጥቶ

እንዲናገር

ተፈቀደለትና

የሃገራችን

የወደፊት

ሁኔታ ሁላችንንም የሚያሳስበን ጉዳይ አንደመሆኑ መጠን ዓላማችን ምን መሆን እንዳለበት ማወቅ እንዳለብን ካስረዳ በኋላ ጥርት ያለ ፕሮግራም፣ የሥራ ዕቅድ ወዘተ እንደሚያስፈልግ ተናገረ፡፡ ሁላችንም በንግግር

ውን ዞም

የሚያውቅ መሆኑን ብዙዎቻችን «ኢትዮጵያ ትቅደም» የሚለው

አቀረበ፡፡ በ«ጀርመን

«ኢትዮጵያ

ትቅደም»

ትቅደም»"* መንፈስ

“ወደፊት

ለኢትዮጵያ

እንዳሰብን እገምታለሁ-:፡ አንዲሆን መፈክራችን

የመንግ/ቱ አንዳልሆነ

ምን

የሚናገረ

ሰው

ይህ

ተደነቅን፡፡

ጥልቀት

በፃሳቦቹ

ችሎታውና

ፃሳብ

ጥርጥር

ዓይነት

ነበር፡፡

አያይ ዛሳብ

ነገር

ግን

የለውም::

መንግሥት

ያስፈልጋታል?

የወደፊት ዓላማችንስ ምንድነው?” የሚሉትንና ሌሎቹንም የሰነዘራችቸ ውን ሃሳቦች በተመለከተ ሴሎቹ ተወካዮች እየተነሱ ሣፃሳባቸውን መግ

ለፅ ሲጀምሩ ሻለቃ መንግሥቱ ጋ

ሄደና

የሚናገሩትን

ሣሳብ

መድረኩ አካባቢ የነበረው ጥቁር ሠሌዳ ነገር

ፍሬ

ነጥብ

በሠሌዳው

ነጥቡን

ማስፈር ጀመረ፡፡ የተለያዩ ፃሳቦች ይቀርቡ ነበር፡፡ ከነዚህም ለፃሃገራችን ምን ዓይነት መንግሥት ይሻላታል ለሚለው ፣ 1. ሕገ መንግሥታዊ የዘውድ አገዛዝ 2. ዲሞክራሲያዊ

የሲቪል

3. ወታደራዊ

መንግሥት

በቪያን ወቅት

ለብዙዎች

ንጉሠ-ን

ጀርመኖች

ይጠቀመበት

መካከል

መንግሥት

የሚሉ

ዛሳቦች ተሰነዘሩ፡፡ ማውረድ

የሚለው

የማይታሰብ ነገር ነበር፡: ሃሳቡ ራሱ ያስፈራ ነበር፡: ይልቅ የመጀመሪያው ሃኝሳብ ተቀባይነት አገኘ፡: " ናዚ

ላይ

በነበረው:፡: 9

ነገር

ስለቪኪህ

ጨርሶ

ከሌሎቹ

በዚህ ዓይነት ስንወያይ ቆየንና ለ15 ደቂቃ ዕረፍት ጊዜ “አዲስ ፕሮግራምና መመሪያ የምናወጣ ከሆነ ለምን ንበር አንመርጥም?” የሚለው ዛሳብ ተንሸራሸረ: መንግሥቱ” አለ:፡: ብዙዎቹ በአነጋገሩና በጠራ ሃሳቡ ለመመረጥ

ግን

መንግሥቱ

ከበስተኋላ

ሆኖ

ያደረገው

ወጣን፡:በዚህን አዲስ ሊቀመ አንዱ "ሻለቃ ተማርከዋል፡፡ ግፊት

ያለ

አይ

መስለኝም፡: ዞሮ፣ ዞሮ ከዕረፍት በኋላ ምርጫ ተካሂዶ ሻለቃ መንግሥቱ አንደኛ፣ ሻለቃ አጥናፉ ደግሞ ሁለተኛ ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ፡፡ ከዚያ በኋላ ዋና ፀሐፊ የሚሆነውን ሰው ልንመርጥ ስንዘጋጅ መንግሥቱ ተቃወመ፡፡ “ሊቀመንበር እንድሆን እምነት ጥላች ሁብኝ ከመረጣችሁኝ ዋና ዐሐፊውን የምመርጠው እኔ መሆን አለብኝ”? አለ፡-:ፊ ማንም አልተቃወመም፡፡ ጓደኛውንና ኮርስሜቱን ገብረየስ ወልደሐናን

መረብጠ፡፡

መንግሥቱ

ሳይሆን

ሞክረው

ኃይለማርያም

በኋላ

ፍንዳታ

ካብዮቱ

ላይ

አስወርቶ

ሊያሳምን

እንደ

ምንም

በፊት በነበረው ሕይወቱ

ዓይነት የፖለቲካ ተሳትፎ አድርጎ አያውቅም፡፡ከሠራዊቱ አባላት ውስጥ

ደርግ ከመቋቋሙ ነት ሚና አጥናፉና ዮቱ

በፊት በድብቅ ሠራዊቱን ለማስተባበርና

አንድ አይ

እንዲጫወት ከፍተኛ ጥረት አድርገው የታገሉ ሰዎች ቢኖሩ ጓደኞቹ ናቸው፡፡ ለምሳሌ፣ መቶ አለቃ ግርማ ዮሐንስ በአብ

ፍንዳታ

መጀመሪያ

ላይ

በተቋቋሙት

በሦስቱም

የሠራዊቱ

ኩሚ

ቴዎች ውስጥ አባል ነበር፡፡ ደርጉ ሲመሠረት የነበሩት አባላት ትክክለኛ ቁጥር [፲08 ነበር፡፥ 10979ኛው አባል ብዙም ሳይራመድ በዚያው ወቅት በመኪና አደጋ ሞቷል፡፡ ቁጥራችን 120 እንደሆነ በኢንተርናሽናል ሚዲያ ሲነገር የነበረው ከመካከላችን አንዱ፣ ሻለቃ አሥራት ደስታ . ለጋዜጠኞች

ጥያቄ

ሲመልስ

ኛውን ቁጥር ላለመስጠት

ይፄ ጥያቄ

«ደርግ»

ነው፡፡

የሚለው

ይጎርፉልን በያን

ጊዜ

ሲያፋጥጡት

ትክክለ

ዝም ብሎ 7120 ነን”? ስላለ ብቻ ነው፡:ለዚያ

ውም "ቁጥር ለምን ሰጠህ?” ከሕዝብ

ቀርቦለት

ተብሎ

ስያሜ

ከነበሩት የቀድሞው

በደርጉ ስብሰባ ላይ ተወቅሶበታል፡፡ ለኩሚቴያችን

በርካታ መንግሥት

የተሰጠው

ደብዳቤዎች

ያን

ውስጥ

ባለሥልጣኖች

ጊዜ

ተወስዶ

የፈፀሙትን

ያስተዳደር በደል፣ የሥልጣን ብልግናና ሙስና ማጋለጥ ሥራዬ ብለን የያዝነው ነገር ስለነበር ከሕዝቡ በርካታ ደብዳቤዎች ይደርሱን ነበር፡፡ እሱን ብቻ ለማንበብ ሁለት፣ ሦስት አባላት ተመድበው ነበር፡: አዲስ አበባ ውስጥ በየቦታው የሃሳብ መስጫ ሳጥኖች ተደርገው ነበር፡፡: 10

-

አንድ

ቀን

አቶ

ሽመልስ

አዱኛ

መጡና

"አንድ

የማሳያችሁ

ነገር

በጣም

ያሳ

አለ” አሉና እንድናይላቸው ጠየቁን፡፡ የደርግ አባላት ብቻ በአዳራሹ ውስጥ ተሰበሰብን፡: ጆናታን ዲምቢልቢ ያነሳውን «የተደበቀው ረሃብ› የተሰኘውን የወሎ ሕዝብ በረፃብ ሲረግፍ የሚያ ሳየውን አሳዛኝ ፊልም ነበር ይዘውልን

ዘነን፡:

የመጡት::

የማንንም

ራልም

አንጀት

በውነቱ

ሁላችንንም

የሚበላና

ወገንን

ነበር፡፡:

ፊልሙን ለኢትዮጵያ

እስከዚያ

ካየን በኋላ በጥንቃቄ ሕዝብ

በንጉና

በምስጢር

ለማሳየት

አመቺ

በጠቅላላው

አገዛዝ

ንዳ ዘመቻ ቀጠልን፡: ብዙ ልጅ እንዳልካቸውም

የሚሠሩ እንዲሁ

እጅግ

ቀርቶ

ጊዜ

ላይ

ነገሮች ሥራ

ጠላትን

ነበር

የሚያሳዝን

እንዲቀመጥ

አደረግንና

እንጠብቅለት

የጀመርነውን

ጀመር፡:

የፕሮፓጋ

ነበሩን፡፡ በዝቶባቸው

ነበር፡: የኛን ኩሚቴ ለመበተንና አንዳንድ አባላትን ለማስ ገደል ከፍተኛ ጥረት 'እያ ደረጉ መሆኑን ደረስንበት፡፡ ሰባት ሰዎች በአባ ልነት የሚገኙበት የደርግ ንዑስ ኮሚቴ በእንዳልካቸው በሚመራው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ እየተገኘ አብሮ ይሠራ ነበር:: እንዳልካቸው ከሚኒስትሮቻ ችው ለጥቂቶቹ ደርግን ለማጥፋት የወጠኑትን ሴራ በምስጢር አካፍ ለዋቸዋል፡፡ ከመካከላቸው አንዱ (ስሙን ለመጥ ቀስ ፈቃደኛ አይደለሁም) መጥቶ ምስጢሩን ለደርግ ይነግራል፡፡: እንዳልካቸውና ጓደኞቻችው እንዲ ታሰሩ

#ድ

የተደረገው

#ፖረ ዕማንዖ የተመረጥኩበት

ከመጣሁ ገረው

ጊዜ

ዓመቴ

ተፈቅዶልኝ

ስለዲሲፕሊን፣

ሲሆን፣ምናልባት ፲. መቶ

አለቃ

ገበያው

ነበር፡:

ነበር፡:

ሲሆን፣

ወደጠቅላይ

ጠዋት

ለወታደሮች

ትምህርትና

ወታደሮች

ከኔ ጋራ፣

ምክንያት

ዎኃጎቶ በሌለሁበት

ገና አንድ

የ15 ደቂቃ

በዚህ

በዚያ

ጠዋት

ንግግር

የመሳሰሉትን ስለሚያውቁኝ

ሠፈር

ሠልፍ

አደርግ

ሜዳ ነበር::

ነገሮች ይሆናል

ተዛውሬ

ላይ የምና

በመዳሰስ የመረጡኝ፡፡

ተመስገን

2. የአሥር አለቃ ኃይሉ በላይ 3. ተፈራ

ደነቀ

ሰባ ላይ ለመገኘት ለያየ ቦታ ጦር

ነው

ሠራዊቶች

ተመረጡና

ፄድን::

የመጣነው፡: በግሩፕ

አራተኛ

ብዙዎቻችን ሆኖም

ቆመው

ክፍለ

አንዳንዶች

ያወራሉ፡:

11

ጦር

የሚደረገው

አንተዋወቅም::; ሁላችንም ትንሽ

የሚተዋወቁ፣ ግራ

የተጋባ

ስብ

ከተ

በተለይ ስብስብ

እንዲከበር ሥነሥርዓት ነበረ፡: ከሃምሳ አለቃ አበራ አጋ ጋር ሆኖ አጋ የሚመጡት ሰዎች ይሞክር የነበረው ሻለቃ አጥናፉ ነበር፡፡ አበራ ስማቸውን ሲነግሩት ይመዘግባል፡፡ እዚያ ለመጆመሪያ

ኃይለማርያምን

መንግ/”ቱ

ጊዜ

ያየሁት

በነበርኩ ጊዜ፣ ስብሰባ ላይ ነው፡፡ አሱ ግን ሐረር ፖሊስ ተባብር እኔ በቁልቢ በዓል ጊዜ የትራፊኩን ሁኔታ የማስ በዚያን

ወቅት

ከሐረር ሉም በተሻለ

ስላሉ፡፡

በተለይም ስለነበርኩ

ነግሮኛል፡፡

እንደሚያውቀኝ

አባሎች ከሁ ተወክለው የመጡት የነመንግሥቱ ቡድን የሚያውቁ ይመ ተዘጋጅተው የመጠና የሚፈልጉትንም ነበር፡፡

የተዝናና

ይታይባቸዋል፡ር፡

ሁኔታ

መንግሥቱ

ስማርት

ቹን በመጠየቅ ነበር የጀ ተራ ተሰጥቶት መናገር ሲደምር ተሰብሳቢዎ ግ ነው የምንፈልገው? መረው፡፡ “ምንድነው ዓላማችን? ምን ማድረ ችን መተያየት ጀመርን፡፡ ግባችን ምንድነው?” ብሎ ሲል እርስ በርሳ አላጤንነውም፡፡ የመለሰም ብዙዎቻችን ይህን መሠረታዊና ዋና ጥያቄ ካላደረግን ብዙም ወደፊት አልነበረም፡፡ መንጌ ቀጠለና "ይሄንን ግልዕ ሚው የተመረጡ ተወካ ልንራመድ አንችልም” ሲል አንዳንዶች በአር ዮች

መሆናቸውን

አመለከቱ፡፡

ብስባችን አንድ ግብ “ቢሆንስ? (56 '/ከ3(2) ነበረ መልሱ: “ለስ ረግን አንዲት ኢንች ወደ እናብጅለት፡፡ ዓላማችን ይታወቅ፡፡ ይህን ካላደ ናደንቀው ያደረገ ንግግር ፊት አንራመድም” እያለ ሁላችንም እንድ ሊመራን ይችላል» ተናገረ፡፡ ምናልባትም አንዳንዶቻችን «ይፄ ሰውዬ አልቀረንም፡፡

ብለን

ሳንል

ሆኖ

መመረጡ

መንግሥቱ አንደኛ ከዚያ በኋላ ምርጫ ተደርጎ በ99 በመቶ ድምዕ ዓመታት ይሆናል ብለን ሊቀመንበርነቱን ሲይዝ (የመረጥነው ለ17 ሆነ፡፡ አጥናፉ ሁለተኛ አላሰብንም!!) አጥናፉ አባተ ሁለተኛ ሊቀመንበር ፡ አላስከፋውም፡፡

እንዲያውም

ሳያስደስተው

አይቀርም፡

ተወካዮች

በሚኒስትሮች

ክፍለ ጦር ስለነበር ከስብ ምክንያቱም በራሱ አነሳሽነት ክፍሉ አራተኛ ጀውና ያስተባበረው እሱ ሰባው አዳራሽ ጀምሮ አስፈላጊውን ሁሉ ያዘጋ ጥርስ ውስጥ እንደገባ ገምቷል፡፡ በመሆነ የወቅቱ ባለሥልጣኖች ዕድል ቢገጥማቸው እንደ ሁኔታ ፈቅዶላቸው አንድ ነገር ሊያደርጉ ቱን አልወደደውም፡፡ ማይለቁት ስለሚያውቅ እፊት እፊት መታየ ፡ የእንዳልካቸውም በኪያን ጊዜ ንጉሠም ከሥልጣን አልወረዱ፡ መንግሥት

በቦታው

ላይ

የደርጉ

ነበር፡፡ታዲያ

12

ስብሰባ ላይ እየተገኙ ሲመጡ ገለፃ. ስለሚያደርጉልን መንግሥት ምን እንደሚያደርግ ብናውቅም የነበረን ሥልጣን በጣም ውሱን ነበር፡: ንጉሥም ጋር ብቅ እያልን ለሳቸው ያለንን ታማኝነት እንገልፅ

ነበር፡፡ ቤተ

መንግሥት

ስንሄድ

ከ7-15 የምንደርስ

ለማደንዘዝ፡፡

ንጉሠ

ታዲያ

አባላት

ሆነን

ነበር

የምንሄደው፡፡ እውነቱን ለመናገር «ለንጉሠ ታማኝ ነን› ስንል የነበ ረው ከልባችን አልነበረም፡፡ እንዲያው ለይስመላ ነበር (እየሳቁ)፡፡ በመል

ካም

ቃላት

በአሽከሮቻቸው፣

በቤተ

መንግ

ሥት ባለሟሎች ታጅበው ነበር የሚቀበሉን፡፡ እኛም «ግርማዊ ሆይ» እያልን ቀጥ ብለን ወታደራዊ ሠላምታ እየሰጠን እጅግ በማክበር ነበር

የምናነጋግራቸው፡፡

|

ቀስ በቀስ አጠገባቸው የነበሩት ሰዎች ሁሉ ተራ በተራ እየታሰሩ ጎፋ ሠፈር ገቡ: ንጉ ያ ሁሉ ሰው አንድ ባንድ እየተለቀመ ሲታ ሠር ደንዝዘው ይሁን ወይም በምን ምክንያት እንደሆነ አላውቅም ምንም ተቃውሞ አያሰሙም ነበር:: አንድ ቀን ታዲያ ከሥልጣን ከመ ውረዳቸው ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የተወሰኑ መለዮ ለባሾች ቤተመን

ግሥት

ፄደው

የእልፍኝ

አስከልካያቸውን

ጦፉ፡፡ የፈለጋችሁትን ውሰዱ፤ በኔ

ግምት የሳቸው ተራ መስከረም 1፣1967

ዮጵያ

ሕዝብ

እንዲያየው

ለማሠር

ሲሞክሩ

እሱን ግን አትነኩም” ብለው

በቁጣ

ተቆጡ:::

ሩቅ አለመሆኑን የተረዱ ይመስለኛል፡፡ የወሎን ረፃብ የሚያሳየውን ፊልም

ምሽቱ

ላይ አቀረብነው፡

እኔ

ማንነቴ

የኢት

እንዳ

ይታወቅ ተጠንቅቄ (ለነገሩ በዚያን ጊዜ የደርግ አባሎችን ሕዝቡ ገና አያውቀንም ነበር) ደሴ ሆቴል ገባሁና ሻይ አዝዢፔ አንድ ጥግ ይዢፔ ተቀመጥኩ፡: ቡና ቤቱ ግጥም ብሎ በሰው ተሞልቷል፡፡ | አብዛኛው ሰው በየቤቱ ቴሌቪዥን ስለሌለው በየቡና ቤቱ እየሄደ ፅለት በዕለት እየጋለ የሚሄደውን ያብዮቱን ሂደት በሬዲዮ፣ በጋዜጣና በቴሌቪዥን በጉጉት ይከታተል ነበር፡፡ ይህን ስለማውቅ የተራውን

ሕዝብ ስሜት ለማየት ከተሰበሰበው ሰው ጋር አብሬ ማየት ጀመርኩ::

ፊልሙን በደርግ ስብሰባ ላይ ስላየሁት የኔ ስሜት ለማወቅ ነበር፡፡ ማስታወሻ ደብተሬ

ትኩረት የያንዳንዱን ሰው ላይ ያየሁትን አሰፈርኩ፡፡

በውነቱ በየሰዉ ፊት ላይ ይህ ነው የማይባል ቁጣ ይነበባል፡፡ ቁጭትና ንዴት በግልፅ ይታያል፡። የተሰማቸው ስሜት በደንብ ይገባኛ ል፡፡ ከኛ የደርግ አባሎች ራሳችን ፊልሙን ባየን ጊዜ ስሜታቸውን

የተቆጣጠሩ

ቻልንም፡፡ አይተን

ጥቂቶች

በዚያን አናውቅም

ናቸው፡፡

ጊዜ

ሞት

አብዛኛዎቻችን

ብርቅ

ነበር።

ነበር፡፡ አለቀስን፡፡ 13

እምባችንን

ያንን ያህል

ማገድ

የሬሳ

አል

ብዛት

የሕዝቡ ስሜት ግልፅ ነበር፡፡ በንጉሠና ባጠቃላይ በሥርዓቱ ላይ ይህ ነው የማይባል የቁጣ ስሜት አሳላደረ፡፡

ሰለባዎች

የመጀመሪያዎቹ

ደም ኋሪፈሰ፣'ኃዕሳቋምፖ ሳይሪኖሮ #ሉሃሪ# ውሰፐ የያታሦው2 ጎሃር ኔ #ቋማሟቃናሦና ፉፍምዮአእን#፣ ኋታልንም 2ና ሩዕፃነንፖ2 ኀሐአዝ/ያጋ ሐማሰዕጩ ጡ ሃዞዖሃነሳኣታ ጴቦት ዖሜፎጳታምፖ ያደረፖቨ 4ፅባፃፉታቅት ሥጳማሃ#

ሥታ ያዎ

ሏይ

ዖረፖ

#ታ

ሃፖዕሥኛቸጮታ

7967.

/ታጎዋ

ፊጥ

4ዓፅም

መልሳያታሃፖውጋ2

ሠመረ ጳፅውነሦም

ዖሦመሪረ// 7ሳሪ'ታ ለ4ይ፡፡ ፊድ#ይሮና፣ ያጥ4ቻና ፣ፍም ]በፇ፤ሰ መጋፈሰ ዳሕወደፖ ነታ ሟይ ምሃ ለእጳምሥ/ያ፣ናጳ፣ሪሦና ማሃ ዳታሃንንኦ ሲፈጨመረሪሃ/ም ያኃዕካ ውሰ” ት ኃፀታሎትቅ እ/ሄረሟፇ፣ልጳ ጎለዕመሰዕ'/ሩ፡ #ያሏ7ቀምድያ ጦሪ 4ሪ ዖደታወ 0ፖ ጎሉፍራጃ2 ዘሆጋያኝ»ኑ7፣ ያመሰ4ቁታነፖና #ሥ .ሥሥሮንምፖ ራምፖንም፤' ማሪደረ #ና ይሆሃ#ሃ #ዝሰሹች ዐሀዐባቧሪና ምፇ።ሀራምው2ፇ ዖሜመሰኃእ#ረ ይደፅያ ቅፍጎ ጎሕጎዚጂዚሆ ያመሟ፤ፀውቋያ ዞጎ47ሃታ፣ ቀ፦ሦእ ምሃ ዲኋ#2፻ሆን ዕምሦው ፖው /› ሳይሆን፣

«እንዴት ነብላለን፡፡:

17

ዓመት

ሙሉ

ችሎ

ተዋጋ?»

ብለን

ወደመጠየቁ

እናዘ

17 ዓመት ያልኩት ለምንድነው? ሻዕቢያዎች ብዙ ጊዜ ለማሳ እንደሚሞክሩት የ30 ዓመት ጦርነት አልተዋጉም። የኤርትራ

መን

ንቅናቄዎች ማሽ ድረስ

ትግል ከአዲስ

ጀመርን ከሚሉበት ከ1952 አስከ ስልሳዎቹ አጋ አበባ - አሥመራ አውቶቡስ እየተመሳለሰ ከአሥ

መራ ከረን፤ ከክረን - ምፅዋ፣ እንዲሁም ከሌሎች የኤርትራ -ክፍሎች ሕዝቡ እንደልቡ እየወጣ እየገባ በሠላም ይኖር የነበረበት ዘመን እንደነበረ ማስታወስ ያስፈልጋል፡፡ በነዚያ የመደመሪያ ዓመታት የኤርትራ ንቅናቄዎች “ኤርትራ ነፃ መውጣት አለባት” ብለው ሲነሱ በጣም ጥቂት ከነበሩት ተከታዮቻ ቸው በስተቀር ከሕዝብ ድጋፍ አላስገኘላቸውም ነበር፡፡ ነገር ግን በፊ ውዳሉ ሥርዓት በመላው ኢትዮጵያ የተንሠራፋው የጭቆና አገዛዝ የኤርትራንም ሕዝብ ያስመረረው ስለነበረ በዚያ ዙርያ መንቀሳቀ ስ ሲጀምሩ በተወሰነ ደረጃ ሰዎችን ማሰባሰብ ችለው ነበር፡፡ እሱም

በጠረፍ

ቦታዎችና

ተራሮች

አካባቢ

የተወሰነ

አንቅስቃሴ

ነበር፡፡

የሕዝብ ድጋፍ እንዲያገኙ በሩን የከፈተላቸው ደርግ ራሱ ነው:: ለበለጠ ፃገራዊ ጥቅምና ደህንነት በመቻቻልና በዲፕሎማሲያዊ ብልሃት ያፈነገጠውን በመመለስ ነገሩን በማለዘብ ፋንታ በኃይል ብቻ የንቅናቄዎቹን ክንድ ለመስበር ተነሳ፡፡ በዚህ መሐል በተፈጠሩ ግድፈ ቶች የሕዝቡን ቁጣ ከትንሽ ወደትልቅ በማሸጋገር የኤርትራ ሕዝብ

ወደነፃ

በነጭ

ለብሶ፣

ብሎ ጉያ

አውጪዎቹ

ይነሣ ገባ::

የነበረው

እንዲገባ

ባንዲራ

የኤርትራ

መንገዱ

ተመቻቸ፡፡

አጊጦ«ኢትዮጵያ

ሕዝብ

ጭልጥ

ብሎ



ከዚያ መሐል

እቅፍ

በኢትዮጵያ በኋላ

መንቀሳቀስ

ሠራዊቱ ግድ

ፍፁም ሆነበት::

ጠላትነት መሬቱ

38

ቀድሞ

ወይም

ወደወንበዴው

በሚሰማው

ካልረዳ፣፤

ነጭ

ሞት»

ሕዝቡ

ሕዝብ ካላቀፈ

|

እንዴት

ተዋግቶ

ማሸነፍ

ይቻላል?

ሻዕቢያ

ይጠቀምበት

የነበረው

የጎሬላ ውጊያ መደበኛ የጦርነት ስልት ይዞ የሚዋጋውን የኛን ጦር ለማጥቃት እጅግ አመቺ ነበር፡፡ ተደብቆ አድፍጦ ጠብቆ ያልታሰበ

ውርጅብኝ

አውርዶ

ዋሻ

ገብቶ

የሚደበቅን

ተዋጊ

አባሮ

መያዝ

ቀላል

አልነበረም፡: በማያውቁት መሬት፣ ባይተዋር በሆኑበት አገር፣ ጠላት ሕዝብ መሐል ሆኖ መዋጋት ዋዛ አይደለም፡፡ ሽቅብ እየወጡ ጥይት ለመተኮስ እንኳን ሳይቸገር ክላይ ናዳ እየለቀቀ ሰውን ከሚያበላሽ

ዝንጀሮ

ጋር

መዋጋት

ቀልድ

አልነበረም፡፡

የዚህን

እውነታ

ዕለት

በዕለት

የሚጋፈጡት

የሠራዊቱ

አባላት

ሠላማዊ መፍትሔ እንዲፈለግ ድምፃቸውን ባሰሙ ቁጥር እየተለ ቀሙ መረሸን ዕጣ ፈንታቸው ሆነ፡:: የኩሎኔል መንግሥቱን አመራር

በምንም አይነት መቃወም አይቻልም፡፡ መቃወም ቀርቶ ካድሬዎች ከሚያስተጋቡት የቸከና የነበዘ የፖለቲካ ባዶ ጫጫታ ሌላ የተለየ ሃሳብ ማቅረብ እንኳን ትርስ ያስነክሳል፡፡በመሆኑም በውጊያ ቀጠናዎች ከተገኙ ልምዶችና ካጋጠሙ ችግሮች አኳያ ተነጋግሮና ተማክሮ የተ ለየ ስልትና ዘዴ መጠቀም አልተቻለም፡፡ ሁሉም ነገር የሚመጣው ከላይ ስለሆነ ወታደሮች ነንና ባናምንበትም ትዕዛዝ ስለሆነ መፈፀም ግዴታችን ሆኗል፡፡ ይህን በመሰለ አስቸጋሪ ሁኔታ እየተዋጋን ውጤት ካልተገኘ መረሸን አለ፡፥፡ ለምሳሌ፣ ከእንዳሥላሴ ሽንፈት በኋላ ብዙ መኩንኖች ተረሽነዋል፡፡ የጦሩን

ቅንጅት

ብንመለከት

ጉድለት

ይታይበታል፡፡

የሚያካዳ

ቸውን ዘመቻዎች አቀናጅቶና አስተባብሮ ደህና ምት በመምታት የተበታተነ፣ ያልተያያዘ፣ አንዳንዴማ ጭራሽ ተቃራኒ የሆነ ይሰጠዋል፡፡ ዛሬ ስንት መሥዋዕትነት ከዓፍ፡ሎ የያዘውን ምክንያት ነገ ለቆ እንዲሄድ ይታዘዛል፡፡ ስለ ቅንጅት

አንድ

ትዝ

ራይ

የነበሩ

ተገኝቶ

የሚለኝ

ኃይሎች

ነበር፡:

በሽሬ

በሽሬ ግንባር

የተሠራው

በመተጋገዝ

መሥራት

አስቸጋሪ

ሁኔታ

ላይ

መሬት ያለበቂ ጉድለት ሳነሳ

ነው:፡ በኤርትራና

ጀምረው ለነበረው

ፋንታ ግዳጅ

ጥሩ ጦር

በትግ

ውጤት ከኤርትሪ-

በኮንሾኮይ ስንቅና ትጥቅ ሊመጣለት ችሎ ነበር፡: ወዲያው ሻዕቢያ ምፅዋ ላይ ጦርነት ሲከና:ት፣ ጄኔራል ተስፋዬ ገብረኪዳን ትግራይ የነበረውን ፲9ኛውን ክፍለ ጦር አንስተው ምዕዋ ወሰዱት ፡፡ ይህ ጦር ከኤርትራ ወደትግራይ የሚወስደውን መንገድ አስከፍቶ የሚጠብቅ

ነበር፡: ሸሬ ያለውም ጦር አስፈላጊው ሁሉ የሚቀርብለት በዚህ መንገድ በመጠቀም ነበር፡: ክና:ለ ጦሩ ከዚያ ሲነሳ የሽሬው ጦር ያለ 39

ተቀናጅተው ዕደላ መሥመር ቀረ። በአንዓሩ ወያኔና ሻዕቢያ በደንብ ጦርነት በመክፈት ሽሬን ከበው ለመያዝ በቁ፡: ዳ3ሪዕ ዋ7ረ ፅንድ ነገሮች የሆኑት ምክንያት መሸነፍ ለሠራዊቱ ስ መጥቀ ን ንዶቹ አንዳ ናቸው፡፡ ከብዙ በጥቂቱ ለማንሳት «ዓሣ

የሚገማው

ከአናቱ

ራሩ

ጥሩ

አልነበረም፡፡

ላይ

ሆነ

አገሪቱን

ኃይል

ስልጣን

አላዋቂነታቸው

ላይ

የወጡ፣፤

ሆነ

ልምድም

አገሪቱን ለጥፋትና

ነበሩ፡፡

የሌላቸው

ችሎታ

ለውድቀት፣

ዳርገውት እንዲሄዱ አድርጓቸዋል፡፡ ሕነመንግሥቱ የሚያምኑት በጥራት

በጠመንጃ

አልነበሩም፡፡

የነበራቸው

ብቃት

ለመምራት

ሠራዊቱንም

ሰዎች

የነበሩት

አመ

ደረጃ

በመጀመሪያ

ነው›» ይባላል፡፡

ተቀምጠው

ብዙ በጣም ል፡፡ ይቻሳላ

ለሽንፈት

ሠራዊቱንም በብዛት

ሳይሆን

ነው:፡፡

በሚ

ልማድ አድርገው ይዘው ገባ ያልሠለጠነ ጦር ለጦርነት ማጋፈጥን ባይባልም በቂ ሥል ነበር፡፡ የጦርነቱ ሁኔታ ፋታ ያልስጠ መሆኑ አሴ እንደሌለው ሊገነዘቡ ጠና ባላገኘ ሠራዊት መዋጋቱም ምንም ፋይዳ አሰልጣኞች ራሳቸው አለመቻላቸው ለባሰ ውድቀት ዳርጎናል፡፡ የጦሩ ብቃት አልነበራቸውም፡፡ ለማሰልጠን የሚያስፈልገው ችሎታ ወይም ማዕረግተኞች ሥል ለመኩንኖች ማሰልጠኛ እንደመቋቋሙ ለባለሌላ ኛ ማዕረግ ያላቸው ጠና ፈጽሞ ትኩረት አልተሰጠውም ነበር፡፡ ዝቅተ ያወጣውን ፕላን መሪዎች አልነበሩም ማለት ይቻሳል፡፡ አንድ አዛዥ ይገባል፡፡ ምክንያቱም ከሥሩ ያለው የበታች ሹም ሊሲያስፈጽመው ከወታደሩ

ጋር

በቅርብ

ነው፡፡

እሱ

የሚሠራው

በእኩልነት”

ስም

ሁሉ

ብዙ ጊዜ ተናግረን ነበር፡ ነገር ልቅ እንዲሆን ፈቀዱ፡፡ ይፄ እንዳይሆን ዋናው የድጋፍ መሠረቱ እነሱ ግን አልሰሙንም፡፡ በተለይ መንግሥቱ ነበር፡፡ እነሱን ማስቀየም አይፈልግም ታች

ያለው ሠራዊት ስለሆነ በጄኔራል መኩንኖች ሹመት

ላይም

ችግር

ነበር፡፡

ብዙዎቹ

ለማዕ

ለመምራት የሚሾሙት ረጉ የሚመጥኑ አልነበሩም፡፡ ያንን ሠራዊት ቸው፡። መንግሥቱ ክቦ፣ ስዎች በብዙ ልምድና በርቀት መታየት ነበረባ ሲያማርራቸው ይታያል፡፡ ክቦ እዚያ ላይ ያወጣቸውና ትንሽ ቆይቶ ጄኔራል ታሪኩ ሲያሰኘውም ይገላቸዋል፡፡ለምሳሌ፤ ሆኝ በኔ ሥር ስገደለው አይገባኝም፡፡ ምድር ጦር

ዋለሁ፡፥

ስማርት

አላየንበትም፡፡

የሆነ

ጎበዝና

ልጅ

ጥሩ

ሁሉ

እኛ

የምናውቀው፡፡

ቢያ

የሚወነጀልበትን

ነበረ፡፡

መኩንን

ላይኔን ለምን እንዳ ሆኖ ሲሠራ አውቀ

መሆኑን 40

ነው

ነገር

ጠፋ እንኳን ሰመረሸን ዋናው ነገር በጦሩም

የሚያበቃ ወንጀል ፈጽሟል ውስጥ ፍትሕ እንዳልነበረ

ይቻላል፡፡

ሌላው መያዙ

የነበረው

ነው፡፡

ችግር

አንድ

ሰው

ሠራዊቱን አዛዥ

በትሪያንግል

ከሆነ

ኃላፊነቱን

ሁሉ

ብዬ አላምንም፡፡ ከዚህ መረዳት ኮማንድ

ተብትቦ

ወስዶ

በሚመ

ስለው መሥራት መቻል አለበት: የበታች መኩንኖችና ተራ ወታደ ሮች በፖለቲካና በደህንነት ኃላፊነት ስም እየተቀመጡ «እነሱ ሳይስማ ሙበት ምንም መሥራት አይቻልም»የሚል ሎጂክ በሚሊቴሪ ውስጥ እንዴት ሊሠራ ይችላል? ለአዛዝ አጠገቡ ያሉት የበታች ሠራተኞች ረዳቶቹ እንጂ እንቅፋት እየሆኑ አላሠራ የሚሉ መሆን የለባቸውም፡፡ በኛ ሠራዊት ውስጥ ተንሰራፍቶ የቆየው ይህን የመሰለ አደናቃፊ

ነገር

ነበር:፡፥

የፅዝ

ሌላው

መጠቀስ

ሊሄድ

አንድነት

አይችልም፡፡

አልነበረም::

ያለበት በጦርነት እንደዚያማ

ወቅት

ቢሆን

ምን

ሁሉ

ችግር

ነገር እንደታቀደው ይኖር

ነበር?

ስለዚህ

ዲደ

ያዘአኗፇሃኛ

በመሬት ላይ በሂደት የሚፈጠሩ ተለዋዋጭ ሁኔታዎችን እንደየአ መ ጣጣቸው፣፤ እንደየሁኔታቸው መፍትሔ መስጠት መቻል ወሳኝ ነው::

ይሄ በተደጋጋሚ

የታየ

ድክመት

መፈንቅለ 7ንዖ፤" ቦመራያ

79#7

መዞንና”።

4ፀ

ፅዳፅ

ቦፇፃቅዋ?/;/ያ/ሪው

ነበር፡:

መንግሥቱ ፅያያፍ

#ዕሥመሪ

መንግሥቶ

ክፉምቻ

የመ7ሃፅዕያሇ

ሙክሪ

#ሯም

ፋደሪመድ ያፅዙ«ሪ ፈቀሞ፣ አኔንድመኞ# #7#ሃኛዎ# #.ጀወታፖታፖውን #ፖፖፇው ያጣም ፖ 133

አድርገዋታል፡፡

«ቀለበትዎን

እሱን

ስጡን»

ለመጠ

አልኳ

መንግሥቱ - አምን፤ ለስልዎታል ፤ቁልፉን

አወቃችሁት?›

እንዴ?»

ይከብዳል

እንዴ?

ይገዳል

ማወቅ

ይፄን

«ይመ

አሉ፡፤

“ለምንድነው?”

አልኳቸው፡፡ “በምን

እንፈልገዋለን»

ሆይ!

አሉ፡፡ «ግርማዊ አልኳቸው፡፡

መጀመሪያ

ግን

“ውሰዱ” አሉ፡፡ ‹‹እአንመልስልዎታለን፡፡›

“እንዳሻችሁ”

አሉ:

ታው

አልነበርኩም፡፡

የሆኑ

ሰነዶች

የባንክ

መሆናቸውን)

ሰው

ከፈትን፡፥

ወሰድንና

የላኩት:፡፡

ነው

አልካዱም፡፡

ነገር ግን

በቦ

ውስጥ

ልዩ

ሲከፈት

በጣም

ቦርሳው

ይሄንን

ደግፌም

ተፈራ

ተገኙ፡፡

እኔ እንኳን ሲከፈት (የባንክ

ሰነዶች

በኮድ

የተፃፉ

የተመሰጠሩ

ነገሮች ነበሩ፡፡ እኔ እንደሚመስለኝ ያስቀመጡት ገንዘብ የገቢና የወጪ መፍታት ግን አይቀርም፡፡ ሳይሆን ስቴትመንት) (የባንክ ዝርዝር

ጄኔቭ

አልተቻለም፡፡

ተልኩ

ሰው

"ይሄ

ምን

ማለት

ነው?”

ቢባል፣

መልሱ “አስተያየት ከመስጠት ተቆጥበናል 0ሀ6 ‹:0ክዝበር8ክ0 ” ሆነ፡፡ እንግዲህ ይፄን ሁሉ ነገር ካደረግን በኋላ ይቺን ፍንጭ ይዘንና ልዑል ራስ አምሩንና ሌሎቹንም ልዕልቶች ይዘን እንደገና በቤተሰባ ቸው ፊት ልንጠይቃቸው ፄድን፡፡ ልዕልት ሣራም፤ የልጅ ልጆቹም ነበሩ፡፡ በቤተሰቡ ፊት ልንጠይቅ የተነሳንበትም ምክንያት አለን፡ የልዑል ልጆች

መኩንን

አልተነገረንም፡። ነገር ስለሰማን ፊት ይሆናል፡፡ ብለን ነው፡፡ ታዲያ

በኛ ስም የተቀመጠ ነው፡፡ እንግዲህ

ሁሉንም

ነገር ካለ ይሰጥ” ብለዋል

ምናልባት

አሰባሰብንና

ልጆቹ የሚሉት

የቤተሰብ

ሲገጣጠሙ

ለፊት

አናውቅም፡:

መቀመጡን

ገንዘብ

“እኛ

አንዳንዶቹ

አሁንም

ገበና

በአክብሮት

የሚል

ነገር ይኖር

ሊወጣ «ግርማዊ

ይችላል ሆይ!

አገሪቱ በዚህ ዓይነት ሁኔታ ላይ ትገኛለች፡፡ ሕዝቡም በዚህ ዓይነት ችግር ላይ ይገኛል፡፡የመንግሥት ግምጃ ቤትና ባንክ ባዶ ነው፡፡ ሕዝቡ አሁንም በረሣብ እየሞተ ነው፡፡ ሶማሊያና ሌሎች ጠላቶቻችን አሰፍስ ፈው ከበውናል፡፡ እና ከማንም በላይ የደከሙላትን ፃገርዎን የሚያድ ኑበት ጊዜ አሁን ነው፡፡ በዚህ ችሮታም ደግሞ በሕዝቡ ላይ የሚያሳድ ሩት በጎ ተፅፅኖ ሌላ ታሪክዎንም የሚያሳምር ነው፡፡ እኛ ፍንጭ አግኝተናል፡፡ ይፄ የባንክ ሰነድ ነው፡፡ ባንክም ሄደን ያገኘነው ግንዛቤ አለ፡፡

አሁንም

በድጋሚ

የማሳስብምት 134

ይፄ

ገንዘብ

በውጪ

ባክኖ

|

ከሚቀር

ሕዝቡ

ተናገርኩ፡፡

ይጠቀምበት»

ይሄን

ጊዜ

በሚል

ልዕልት

ተናኘ

አክብሮት ወርቅ

ቱግ

በተመላው

ጥንቃቂ

አሉ::

“እንዴ! ገንዘብ ቢኖረንስ? እንዘረፋለን እንዴ? እኛስ ልጆች የሉንም እንዴ? ልጆቻችን ምን እንዲሆኑ ነው?! አሉ፡ ይሄንን ሲሉ ገንዘብ እንደተቀመጠ ማመናቸው ነው፡፡ አይደለም እንዴ? አድሚት አደረጉ ማለት ነው፡፡ ይሄኔ «ምናለበት ታዲያ? የናንተም ልጆች ሌላው ሕዝብ እን ደሆነው የሚል

ይሆናሉዋ! መልስ

ራስ ልዕልት

ይሄ

ገንዘብ

ብቻ

ነው

እስቲ

እንደማመጥ

ተናኘ

ይሄን ግን

ጊዜ

“ቆይ

አሁንም

ወደኛ

እየተመለከቱ

ልም! ልትዘርፉን አትችሉም፡፡ ልትነጥቁን ጠበቃ ከውጪ ገዝተን እንሟገታለን? አሉ፡፡ እስቲ

ከዚያ

አንቺ”

ደግሞ

አሉ

ልዕልት

ሣራ

ጀመሩ፡፡

(በመሠረቱ

ልዕልት

እኔ

በጣም

የሚገርመኝ፡፡

ነው

እንጂ"'

አሉ:፡:

"አይቻልም!

አይቻ

አትችሉም፡፡

ቢያስፈልግ

ንጉጮ::

ንግግራቸው እንዳው

ሕይወታቸውን?

ሰጠኋቸው፡፡

እምሩ

“ቆይ

አንዴ

ልክ

ሣራን

አላፈሩም፡፡ ልጅ አልወጣላቸውምነ:

እንደተራ

የሚያገባቸው ንጉሥ

ልጆቹ ይሄን ጊዜ ተነሱና ትልቁ፤

ሴቶች

ነው

ነገር

የለምነ፡፡

አልታደሉም፡፡

ቤተሰብ

ልዑል ወሰንሰገድ

ነው ትዝ

ይለኛል፡፡ “እንዴ! አንቺ ምን ያገባሻልና ነው? ምን የምታውቂው ነገር አለ? ለልጆቻችን እናወርሳለን ለምትሉት እኛ ከኢትዮጵያ ሕዝብ የተለየ ምንም የምንፈልገው ነገር የለም፡፡ ያለ ነገር ካለ በኛ አይሳበብ አውጡና ስጡ፡: እኔ በበኩሌ ለኔ ያሰባችሁልኝ ነገር ካለ አሁኑኑ . እንድትሰጡ እፈልጋለሁ? አለ፡፡ እንግዲህ እናትና ልጅ ተጣሉ፡፡ ታናሽ ወንድሙ ደግሞ በጣም ትሁትና አይንአፋር ነው፡፡ እንደገባ ንጉሠን እጅ

እነሳለሁ

ጧ!

ብለው

ብሎ

ጎንበስ

ተበጠሱ፡፡:

ሲል

ትልቁ

የለበሰው ግን

ኮት

በደንብም

ጠበብ ሠላም

ያለ

ነበር

ቁልፎቹ

አላላቸው:፡:

: በዚህን ጊዜ ራስ እምሩን አንድ ነገር በሉ ብዬ በዓይኔ ጠቀስኳ ቸው፡፡ እሳቸውም “መቼም አኔ ገንዘብ አለ፣ የለም የሚለው ነገር ውስጥ ለመግባት ሳይሆን ገንዘብ አለ የሚለው ነገር በሕዝብ ውስጥ የተሰራጨ ወሬ ነው፡፡ ለዚህ መልስ መስጠት አስፈላጊ ይመስለኛል፡፡

እንደተባለው

ደግሞ

እውነት

ብል. ሰ

ካገራችን የበለጠ

ነገር የለም፡:

ይሄ ደግሞ ለግርማዊነትዎ በኔ አንደበት የሚነገር አይደለም: ያለው አንድና

ችግር

ሁለት

የለውም

(ያን ጊዜ ገና የወሎውን

ራስ

አምሩን

በመገርመም

አላሳየንም)፡፡ እና አንድ ነገር ይደረግና ቁርጡ ይነገር” አሉ፡: አሳቸውም

የለም፡፥ ማስረጃ ስለምትሉት ይፄ የያዛችሁት ሰነድ ግንኙነት የለውም፡፡ ባንክ የሰጣችሁ ሴላ ማስረጃ

የምንናገረው ነገር ከኪህ ጋር ምንም ካለ

ከኢትዮጵያ

አንዴ ነግረናችኋል፡፡ የምናደርገው ወይም

ነገር የለም ብለን ያስቀመጥነው ከዚህ ሌላ ምንም ነው፡፡ ቃላችን

ሕዝብ ደብቀን ይሄ የመጨረሻ

“እኛ

አዩና

ፊልም

ረሃብ

አሉ፡፡ ሰነድ የምንድነው?»

አምጡትና እንየው” «እሺ፤ ታዲያ ይፄ

“እሉን ለናንተ መንገር አስፈላጊ አይደለም: «ሊነግሩን

አይፈልጉም?»

አይደለም፡፡

አስፈላጊ

“አዎን፡፡ ተናገረ፡፡

ምንም

ለሕዝቡ

ይፋ

በሕዝቡ

ይህም

አደረግን፡፡

አሳደረ፡፡

ስሜት

መጥፎ

ላይ

ማለታቸውን

እምቢ

በኋላ

ከዚያ

ገባን፡፡

እንደማይሆን

የበኩሉን

አጥናፉም

ሞከርን፡:ኩሎኔል

ሁሉ

የተቻለውን

እንግዲህ

ወደተነሳሁበት ልመለስና አሳቸውን ከሥልጣን ስናወርድ ያወሩ ድናቸው ለመጣልና ለማዋረድ ወይም ለመግደል አይደለም፡: የወቅቱን ሁኔታዎች፣ የወሎ ረፃብ ያሳደረውን ስሜት፤ የሕዝቡን ምሬትና ባጠ

ንጉሁን

ያስፈልጋል፡፡

ፍላጎት ማስታወስ

የነበረውን

ቃላይ ለለውጥ

ተጠቃ የለም- ከሥርዓቱ በማውረዳችን የደረሰ ተቃውሞ ከሥልጣን ብዙ በፊትም ከመሆኑ ይፄ ሚዎች በስተቀር (እነሱስ ስንት ናቸው?)መንግ ዓይነት የተወያየንበት መሆኑን ቀደም ብዬ ጠቅሻለሁ፡፡ ‹ምን

ሥት? ሕዝቡስ የሚቀበለው ገንቢ እርምጃ ምንድነው?» የሚባለውን ነገር ሁሉ አብስለን ተወያይተንበታል፡፡ ለሳቸውስ ምን ዓይነት ቦታ?ሁሉ

በረኝ

ተደርጎ

የምንወስነው

እንጂ

ነው

እአየተጠያየን

ይሄፄን

አንዳው

ላጎት ብቻ የሚደረግ ነገር አልነበረም፡፥ ንጉሥን ግዙና፡ ነገር ወይም ሌላ ከባድ የሆነ ውሳኔ ለመወሰን

እኛ

"ከንጉሠ

በገንዘብ?

እርስ

ንጉሠ

አጠገብ

ጋራ

...” ይፄን

በርሳችንም

ይገርመኛል፡፡

ምን

መቼም

ይሄንን

ያህል እንደነ

መግደል ሥልጣን ከደርግ

አባላትና

ይቻላል፡፡

መረዳት

አዋቂዎች

ከውስጥ ቱም

ሲነገር

ሰው

በአንድ

አንኳን

አላቸው?

የመሳሰለ

ስለምንፈራራ

በግል

ስንቀርብ ነገር

አሉት?

ምን ሁሉ

አንቀርብም፡፡

አለ

እኔ ብቻዬን 136

ደግሞ

ምክንያ

ምናልባትም

የሚል

ነገርም

ሳይሆን

ከሰው

ስለሚነሳ

ጋራ

ነበር

የማነጋግራቸው፡፡ ራስ አምሩንም እንዲገኙ ያደረግነው ሕዝቡ እን ዲያምንና እውነት እንደሆነ እንዲረዳ በእማኝነት ነው፡፡ ሰዎቹን ቁጭ አድርገን ስናበቃ፣ ስንነጋገር በካሜራና በድምፅ ተቀርዷል፡፡ ውሸታቸ ውን ነው እንዳይባል እማኝ እያደረግን በቂ ባጭሩ ምንም ነገር ብቻችንን እንደማናደርግ ነው፡፡ ገንዘቡን በተመለከተ አምቢ ማለታ ውን ይፋ ስናደርግ ሕዝቡ

ተቆጣ፡፡

ከዚያ

ጤናቸው

ቸው ብዙ

የሆነው

እየተበላሸ

ነገር

ሾክ

ሄደ፡፡

የሚታወቅ

በአንድ

ያድርጋቸው፤

ምክንያቶች

ትንሸ የመሳት

ሁሉ

ሊኖሩ

ጊቬኬ

ብቸኝነት

ይችላሉ፡፡

ከዚያ

ከወረዱ

ምናልባት

ይሰማቸው፣

በሌላ

ነገር ተመልክተናል፡፡

የሞቱትን ሰዎች (እነጄኔራል አፒህ ሰው ... እስቲ ሐኪሞች ቻቸው እነፕሮፌሰር አሥራት

ነው፡። ተለወጡ፡፡ ጊዜ

ሪፖርት

የደረሰባ

መቼም

ስናነጋግራቸው

ለምሳሌ፣

የሌሉትን፤

ብዙ አሕንዳው

ዱሮ፣

ዱሮ

ደጎልን) ሁሉ እያነሱ ይጠይቃሉ፡፡ «ኦ! ይምጡና ይጎብቿቸው›» አልን፡፡ ሐኪሞ እየመጡ ያዩዋቸው ነበር፡፡

ከዚያ በኋሳ የአስር ቤት ጥበቃ ኩሚቴ የሚባል ኩሚቴ አለ፡፡ የንጉሠ ነገሥቱ ጥበቃ ኩሚቴ የሚባል ኩሚቴ አለ፡፡ ኃላፊ አለው፡፡ ለኛ በየጊዜው ጤናቸውና

በተመለከተ

በኋላ

ይደረግልናል፡፡

ከዚህ

በተረፈ

ራሱን የቻለ ራሱን የቻለ ሁኔታቸውን

እሳቸውን

የምናነ

ጋግርበት ጊዜና ሰዓት አልነበረንም፡፡፥ “ገንዘብም የለኝም” ብለዋል፡፡ በሌላ በኩል ደግሞ ሊደረግላቸው የሚችለው ነገር ሁሉ ያለማሰለስ ይደረጋል፡፡ እኔን እዚያ የሚያመላልሰኝ ምክንያት የለም፡፡ እኔም ሆንኩ አጥናፉ አላየናቸውም፡፡ ደግሞ ማንም ሰው የሚሄድ የለም:፡: አንዱ ቀባጣሪ

“ሐኪም

ደዚህ

ብለው”

ከዚያ

ግቢ

ተው

ነው

አያውቁም፡፡

ያቸው

እንኳን

ቤት

አሉ

መጥተው

እያለ

ወጥተው

የፃፈውን

አያውቁም፡:

የሚያክሟቸው

ሲያነጋግሯቸው

እንጂ

እስከመጨረሻው፡፡

አይቼ

በጣም

ሐኪሞች

ንጉሥ

ዳቺት

ምንትስ

ብለው፤

ገርሞኛል፡፡

ከነሙሉ

አሳቸው

ዕቃቸው

ከቤተመንግሥት

ወልደጊዮርጊስ

እን

መጥ

ወጥተው

ደግሞ

እንዳ

አድርጎ ጽፏል፡፡ ዳዊትን ዓይነት ሰው ቀርቶ ከደርግ አባሎች የሚሄድ

ሰው

የለም:: ጥበቃው

ጥብቅ

ነው:፡:

ግንኙነትም

የለም፡፡ የንጉሥ ጥበቃ ኃላፊ ሻለቃ የጎራው ነበር፡፡ ከሱ በላይ ኩሎኔል ዳንኤል ነው፡: በጥበቃ ኃላፊው ሥር ሆኖ ግቢው ውስጥ የሚሠራ እንዳለ የሚባል ነርስ ተመድቦ ነበር፡፡ይፄ ነርስ እዚያው በቅርብ እንዲ ሆን የተመደበው ጃንሆይን ለማከም ሳይሆን አንድ የጠ " መጋ.ጩክ 137

እንዲጠራ፣ በተወሰነ ቀን

ሐኪሞቻቸውን ቢያጋጥማቸው ፕሮግራም ወጥቶለት በሳምንት

የጊዜ አንድ እንዲሁም ፡፡ እንዲጎበኛቸው እየሄደ

በሚመለከት "አንድ ነገር አፈልጋለሁ” ወይም እሳቸው ጤናቸውን "እንዲህ ያለ ችግር አጋጥሞኛል” ቢሉ ሐኪሞቻቸው እስኪደርሱ የሕክ ምና ባለሙያ የሆነ ሰው አጠገባቸው እንዲሆን ነው፡፡ እሱውም ሁል ጊዜ ከጠባቂዎች ጋር በነሱ ሥር ሆኖ ነው የሚሠራው፡፡ ንጉሥ ጋ ማንም አይቀርብም፡፡ እንደነርሱ ለሥራ የተመደበ ሰው እንኳን ቢሆን

ብቻውን

ሲጠጋቸው

አይችልም፡፡ ላይ፣

በመጨረሻው

ካጋጠማቸው

ችግር

የጤና

በተለይም

ወዲህ

በደርግ ስብሰባ ላይ ስለጤንነታቸው ሪፖርት ተደርጎልናል፡፡ የጥበቃ ክፍሎቹ የሚያቀርቡትን፣ አልፎ አልፎ ራሱ ኩሎኔል ዳንኤል ወይም ደግሞ የደርጉ የእስር ቤት ኮሚቴ ሊቀመንበር ያቀርባል፡፡ ከጠባቂ ሲንሸራሸሩ አንዳንድ ጊኬ በእግራቸው ግቢውጡ ውስጥ 1 ወታደሮች

መልክ

በቀልድ

ልውውጥ

የንግግር

የሚያደርጉት

ጋር

ሲነገር እንሰማለን፡፡ ባንድ አጋጣሚ አንዱን ወታደር "አስቲ ጠመን ጃህን ልየው”? ይሉታል፡፡ወታደሩ በአክብሮት ይሰጣቸዋል፡፡ ሳቅ ይሉና “ጠባቂያችን ሆነህ እንዴት መሣሪያህን ትሰጠናለህ?” ብለውት አለፉ፡፡

ልዕልት

እጠራጠራለሆሁ፡፡

በቀድሞው ወደ

ወህኒ

አካባቢ

ተናኘ፥ ጃንሆይ ሊሞቱ

ንጉሣውያን

ምክንያቱም

የልዑል ከወረዱ

መኩንን ወዲህ

ቤት

ጃንሆይ

አጠገባቸው

ቤተሰቡን

አስቀምጠናቸው ዘንድ

የመጀመሪያዎቹ

የሄዱ

መሆናቸውን

በክብር

ይከናቸው

በራሳቸው

ጥፋት

አይመስለኝም:፡፡

ሰለባዎች

7ነሀዯታ - ቦቀፇዳማዊ ኃፀፅሥጎዕ መንግሥት 44ሥዕኃጣማናች ፀ#//ረቶትንና ዳነሪፅኃ ፅማን ሚዛልዕ ፅንዶምን ጩምረ ፅፊታቶቾ ቦጦረ #ፅባታችን ሀዳረ /#፤ 7967 ቦምቶ ፍርድ ረሪርዳቻይያ7ዎዋሪዐ፡፡›ፅ7ና ፍቶ› ያሰጎ መሰቋ”ው ሳዳ”ውን /መፅወቶ ያፖ2ሪዎች#ይ ሥ፤ ፀነያረትን ሪያ7ፉሰም። ሰዕጎዎ7ሃ ፅቦፉባታ ቦዖሜወሩ ኑን) ፅዎት ኃፅንዳ7ሇውም ቋ7 ሬት 4ፀደቀረቦቻ ፖሄፍ”ፇን5ሟታሦው 4ደረጋ7ፖነ 4ይ ረረድያገው ፥ድድምፅ #ዕኃጫ ፅድ ሏ,ዖቦወጣ”ሁቻ ፅንዲም# -'ደናችያሆናፇዎፅ፡፡ ሕ.ርጀወትን ያህዐፅ ፥ታ፲ር 4ደ ,ሳንደፇቀልድ ረፈረፈዳት3ፅ፡፡ #ያፓሪ ዛቅሯ ፈፀ ፖዌረ ታፖ# ፖፅዕው ዛፅ«ት /7ሮት #ፅንዳ ቦሆሺዕውን ደህን ሃሮርያ ዕንዴት ያደታዕ2 138

መንግሥቱ

- የኢትዮጵያን

አብዮት

ሁኔታ

በደንብ

መስለኝም፡፡ የኢትዮጵያ የፖለቲካ ውሳኔ ሲወሰን

አብዮት ሲፈነዳና ይህ አንቺ ራስሽ ገና ተማሪ

ከአባባልሽሸሽ

እንደምረዳው

ስለዚህ

የሚያሳይ

አስተሳሰብ

ሁኔታ

እያንፀባረቅሽ

ያየት ብቻ አይደለም ያቀረብሽው፡፡ የሚያንፀባርቀው፡፡ ብዙ ኢትዮጵያውያን ሳሳተ ግንዛቤ ያላቸው ይመስለኛል፡፡

መጀመሪያ

ነገር የኢትዮጵያ

ለአንድ

ነው፡፡

የተረዳሸ

ዛሬ የምንወቀስበት ነበርሽ፡፡ ነገር ግን

ወገን

ከሰዎች

ብቻ

አድልኦን

የሰማሽውን

የራስሽን ስሜት ስለነዚህ ሰዎች

አብዮት

አይ

የፈነዳበት

አስተ

ጭምር አሟሟት

ምክንያት

ነው የተ

ምንድ

ነው? የገዢ መደቡ አባላት ያን ሁሉ ዘመን በሕዝብ ላይ ሲሰሩ የነበ ረው ምንድነው? የሚሉትን ጥያቄዎች ማንሳት ያስፈልጋል፡፡ ባለሥልጣኖቹ እያንዳንዳቸው ፈፀሙት የተባለው ጥፋት በደንብ በሕግ ሳይመረመር፣ ፍትሐዊ በሆነ መንገድ ሳይሆን በጅምላ የተፈፀመ

ባቸው ረረ

ቅጣት

መልኩ

አድርጎ

በማንም አነሱን

መመልክከቱ፤

የሌለባቸው

አድርጎ

ዘንድ

ፍፁም

ተቀባይነት ንፁሐን

እነሱን ማቅረቡ

አይኑረው

ወይም

ፍፁም

ምንም

ንዑሐን

እንጂ ጥፋት

ወይም

በዚህ

በመ

የሌለባቸው

ምንም

ጥፋት

ትክክል

አይደለም፡፡ እነሱን ምንም ።፣ሩ ጭካኔ የተሞላበት በትር የተሰነዘረ ለዘመናት ሲያጠቁትና ሲበድሉት ነገር ቆጥሮ ማለፍ ሚዛናዊ ፍርድ

ያት የሌለባቸውና እንዲህ ባቸው አድርጎ በማቅረብ

ዓይነት አነሱ እንደቀላል

የኖረውን ሕዝብ ሰቆቃ ሊሆን አይችልም፡፡ የኢትዮጵያን ሕዝብ ታሪክ መለስ ብለን ብንመለከት በየትኛው የመንግሥት ለውጥ ጊዜ ነው ሠላማዊ የሥልጣን ርክክብ የተደረ ገው? አንዱ ንጉሥ ሞቶ ሌላው ሲተካ፣ አንዱ ገዢ ተሽሮ ሌላው ሲሾም፣ በፍቅር ተሸጋግሮ ያውቃል እንዴ? ተራኮቶ ተላልቆ ተፋጅቶ

አይደለም? ለመጀመሪያ ጊዜ ሥር ነቀል የሆነ የሥርዓተ

መልክ የያዘና ዘመናዊ በሆነ ማህበር ሸግግር የተደረገው

አብዮት ነው፡፡ ሥር ነቀል የሆነ ለውጥ፣ መተካት ሳይሆን የነበረን ሥርዓት የተሞከረው ለመጀመሪያ ጊዜ ያኔ

ከፍተኛ

መሥዋዕትነት

መንገድ በ1፲966

ማለትም ንጉሥ አንስቶ ንጉሥ” ለውጦ አዲስ ሥርዓት ለመተካት ነው:፡: ይህ ታላቅ ነውጥ ያመጣና

የተከፈለበት

ነው፡፡

በፈረንሳይ

አብዮት

ጊዜ

ምንድን ነበር የተከናወነው? በሰባ ቀን ጊዜ ውስጥ የጋ2'"ሪስ ወዛደሮች ተሰብስበው ሲያበቁ ሲያላግጡባቸውጡ የኖሩትን መሳናፍ፡ንቱንና መካን

129

ንቱን ስል .መጋዝ በአደባባይ ተክለው አንገታቸውን በመቁረጥ ሕዝቡ ተሰብስቦ እያጨበጨበ ነበር ያሰናበታቸው፡፥፡ በእንግሊዝና በጀርመን የቡርዢ አብዮት ታሪክ፣ በራሽያ፣ በነፒህ ሁሉ የተከናወነ ነው፡፡ ከዚያ በውነቱ

ጋር ሲነፃፀር በኛ አገር የተከናወነው፤

በጣም

የተጋነነ ነው፡፡

ማንም አመነም አላመነም እኔ የምናገረው እውነቱን ነው፡፡ በበ ኩሌ የተወሰደውን እርምጃ አልደገፍኩትም፡፡ ሌሎቹም የደርግ አባላት ቢሆኑ በስልሣዎቹ ግድያ ሊጠየቁ አይገባም፡፡: ምክንያቱም በተቆጡና በተናደዱ የንዑስ ደርግ አባላት ድምፅ ተውጠን፣ በዚያ ውስጥ ተደ ፍቀን የተላለፈ ውሳኔ በመሆኑ ነው፡፡ እኛ የተነሳንለትና ቆመንለት የነ በረው ዓላማ ይፄ አልነበረም፡፡ ያንን የመሰለ ውሳኔ ለመወሰን አላሰ ብንም ነበር፡፡ የፍትሕ

ሥርዓቱን

አመቻችተን

ከወረዳ

ጀምረን

እስከጠቅላይ

ፍርድ ቤት ድረስ በየደረጃው አቋቁመናል፡፡ ሰዎቹ ለጥፋታቸው የሚመጥን ቅጣት በሕጉ መሠረት እንዲያገኙ ነበር የፈለግነው፡፡ ደግሞም ለነሱ ብለን ብቻ ሳይሆን ለዘመናት በዳኝነት እጦት ሲንገላታ የኖረው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ዛሬም የተሻለ ነገር አጥቶ እንዳይቸገር፣ እኛም ደግሞ የጣለብንን አደራ ተወጥተን አገሪቱን በሕዝብ ሰተመረጠ አካል አስረክበን ወደግንባታውና ወደመደበኛ ሥራችን እንመሰሳለን የሚል ነበረ ፃሳባችን፡፡ ወደፊት የሚመጡ የመንግሥት ባለሥልጣ ኖችም ሆኑ የአሁኖቹ ለጊዜው የሚጠይቀን የለም ብለው ሕዝብን ቢበድሉ አንድ ቀን በሕግ ፊት መቆም እንዳለ በማስገንዘብ ለሚመ ጣው

ትውልድም

መርማሪ

ግሁት መመሪያ

ንግግር

ትምህርት

ኮሚሽን ነበር፡፡

በቴሌቪዥንና

ብለን ነበር የምናስበው፡፡

ይሰጣል

የተቋቋመ በኋላም በሬዲዮ

ጊዜ

ኃላፊነቱን

ቢሯቸው ሲረከቡ

ተላልፏል፡፡ፍትሕ

ድረስ ጠርተን

ሄጄ

ያደረ

የሰጠናቸው

በኢትዮጵያ

ውስጥ

ለመጀመሪያ ጊዜ በሐቅ ሲሰራ እንዲታይ ነው የምንፈልገው ብሰለናል፡፡ እነፕሮፌሰር መስፍን፣ እነበረከት፣ ለማ ጉተማና ሌሎቹም ነበሩ፡: እንግዲህ ይፄን ሁሉ ካስተካከልን በኋላ ነው የያን ዕለቱ ነገር እንደዱብ ዕዳ የወረደብን፡፡ ለዚህ ሁሉ መነሻ የሆኑት አንድ ሰው ነበሩ፡፡ ጄኔራል አማን አንዶም፡፡ ጄኔራል አማንን የደርጉ ሊቀመንበር አድርገን ስንሾማቸው በሠራ ዌቱ ተመርጠው አልነበረም፡፡ ከቶውኑም የደርግ አባል አልነበሩም፡፡ አንዳውም አንዳንዶች “አሁን ሰው ጠፍቶ ነው እሳቸውን የምትሾሙት? ነበሩ፡: እኛ ደግሞ ስለኤርትራ እኮ” የሚሉን ያለቅጥ ካባችኋቸው 140

ያደራጁልናል

መከላከያውን

ይረዱናል፣

ለማግኘት

መፍትሔ

ጉዳይ

በሚል ነው እውነትም ክበን፣ ክበን እላይ ያወጣናቸው፡፡ አማን ብዙ ሥልጣን ልክ ደግሞ ግልፅ ነው፡፡ በዚያው እንዳሏቸው ኳኪሊቲዎች ጋር ከሳቸው ገና ነበሩ፡: ከመጀመሪያው ሰው የሚወዱ ማግበስበስ

አይበቃውም ታሪክ ነው፡፡ ጄኔራል

ውልግድ

አሉ፡:፥

ደግሞ

ከጄኔራል

አማን

ግዛው

ቤት

ትና ጥበብ

የምንማርበትን

ጄኔራል

ልኩት

ሆናቸው

ጭራሽ

አማን

ሁሉ

የሚሰማቸውን

ለፖለቲካውና በዚያን ሰሞን

ሰው

ጦር ስል

ናቸው፡፡ ቅድም

ነበር፡፡

ግልፅ

በተግባራቸው

ሆነ

ንግግር ብዙም ትኩረት ዲፕሎማሲያዊ አልበቃንም የደሞዝ ጭማሪው ወታደሩ

እንዳ በመ

ናቸው፡፡

ሰው

የሚናገሩ

ለፊት

ፊት

ገና

ወታደራዊ

ናቸው፡፡

እሳቸው

ሞክረው

በንግግራቸውም

ግዛው

በአገልግ

እናውቃለን፡፡

ያዘጋጁት

መጽሐፍ

ነበሩ፡፡

ያስተማሩ

ሊያሳስሯቸው

እንጂ

በንግግራቸው

መኩንን

ዝናቸውን

ጀምሮ

እያለን

ትምህርት

ከዚያ

ሠራዊት

የኢትዮጵያን

ሎታቸውም

የሚያውቀው

ግልፅና

የረቀቁ

የማያጠቃቸው

አድርባይነት

ጨርሶ

ከሆነ

ስታፍ

ቢበልጡ

በችሉታ

ያላቸው፣

ችሎታ

አልነበሩም፡፡

ሰው

የሚያንሱ

ጦር

ማንም

ይሄ

ወይ!?”? ብለው

ነበር

ኦፍ

ቺፍ

“ምክትል

ተቃወሙ

ስናስባቸው

ገና

አዛዥነት

በላይነህን

ግዛው

ጄኔራል

ለምሳሌ፣

የምንላቸው፡፡

ተዉ»

ለምድር

‹ይሜፄንን

ነበር፡፡

ፀባያቸው

በዚህ

የገባነው

ውስጥ

ቅራኔ

አይሰጡትም፡፡ ብሎ ሲያጉረ

መርም ሰብስበው “ኢትዮጵያ ትቅደም ብለህ ተነስተህ የለም እንዴ? አሁን ደሞዝም፣ ቀለብም ተጨምሮልፃል፡፡ ሌላ ከየት መጥቶ ነው የሚጨመርልህ? እንደበፊትህ ሥርዓትና ዲሲፕሊን ይዘህ ሥራህን ቀጥል” ነው ያሉት፡፡ እንደዚህ ነው የሚናገሩት:፡፡ ከወታደሩ መሐል ንግግር

ድሙ

ሁሉ “ግዛው

ሰው ረግ

አኮ

አማን

ስለሚያውቁ

ድሮውንም

አዚህ

ቦታ

ይፈለግለት

መላ

ነው፡፡ለሱ አንድ ወታደሩን

እንዳሉ

ያልተደሰቱ

በዚህ

ያነሳሱ

ነበር፡፡

«ለምንድነው የሚታሰሩት? ወንጀል

ሠርተዋል

ተብለው

ለም፡ፅ፡ ወታደርን የገሰፀ፣ እንዴ? ይሄማ ወታደርን መራ ነገር ነው፡፡ ግዛው

ሲያገ

ያልነበረበት

መኖር

ላይ

እንጂ” እያሉ

ሊያሳስሯቸውም

ሲያልፉ

ነገር ጣል

በማድ

አኔ

ታዲያ

እንዲሁ

አይደ

ሞክረዋል፡፡

ምን አደረጉ? በመታሰር ላይ ያሉት እኮ የተጠረጠሩ

ሰዎች

እንጂ

ነው ዲሲፕሊን ይከበር ያለ ሁሉ ሊታሰር ቀና ብላችሁ አትዩ ማለት ወደአናርኪ የሚ የሚገባ አይነቃነቁም፡፡ እንግባባ:: ኩመቱም

ቸው ነው፡፡ ይልቁኑ የራሳችሁን ነውራችሁን አስቡበት:ሱ: የምንሠራው 141

ለመላው

ጤና

ሠራዊት

አትንሱት»

ደሞ

ቸውን

ሰማሁ፡፡

ፀጥ

ነው

ስል

የግላችሁ

ሠራዊት

ያሉት፡፡ በኋላ ከመቼ ወዲህ ነው

ጋር ግን

እኔ

ግዛው

ከጄኔራል

ለኔ ምንም

እሳቸው

ረኝም፡፡

ይፄ

ከግዛው

ሰውዬ

ጉዳይ

ነው:፡፡

እና

ግን "እንዴት ነው ይፄ ወዳጅ የሆነው” ማለታ አልነበ

ግንኙነት

ልዩ

ጋር

የእምነትና

ነገር የለም.

ያሉኝ

አይደለም፡፡

የመርሕ

ነው፡፡

ጄኔራል አማን ይህንና ይሄን በመሳሰለ ነገር ሲያስቸግሩን በትዕግ ሥት የቆየንበት ምክንያት ነበረን፡፡ እሳቸው ይረዱናል ብለን ስላሰብንና እምነት ስለጣልንባቸው ከሚገባቸው በላይ ክበናቸው ነበር፡፡ አሳቸውን በመደገፍ ብዙ ሠርተናል፡፡ በፕሮፓጋንዳው፣ በምኑ እዚያ ላይ አውጥ

ትም

አንስቼ

አማንን

ለዚህም

«ቁጥር

አንድ

አማን

ነው

ለማለት

ሰው»

አፄ

እየተባለ፡፡

ትራሱ» የፃፍኩት

በሬዲዮ፣

«ኤ

ሳይሆን

ራሴ

ማን»

በእጄ

በተፃፈ

ተላልፏል፡፡

በውነ

የምናደንቀው

ብዙ

በጋዜጣ

አቋማቸውን

ችሎታቸውንና

ወታደራዊ

ነበርን፡:

ኮዳ

«አማን

ተናቸዋል፡፡ ፅሑፍ

ነበር

የምንላቸው፡፡

ነው፡፡

ሰውዬው ሁለት፣ ሦስት ጊዜ እንደልጅ እያኮረፉ ትተውን ፄደው የሚቀመጡት:፡፡: ሽማግሌ እየያዝኩ አእየፄድኩ ነበር ነው ቤታቸው የምለምናቸው፡፡ «ምን ነካዎት ጄኔራል? እባክዎ ይተዉ፡፡ ይቺ ልክ እንደእንቁላል

የሆነች

አገር

ናት

ውስጥ

አጃችን

እኮ

ያለችው፡፡

እኛ

ላይ ታሪክ ጥሏታል፡፡ ብንለቃት እኮ እምቦጭ የምትል ናት:፡ እርስዎ እኛን ሰብሳቢ፣ እኛን መካሪ ነዎት እንጂ እኛ እየመጣን ጠዋት ማታ እንዴት ነው» ስላቸው፣፤ "እኔን የማንም ሃምሳ አለቃና አሥር አለቃ አያዘኝም!”

አሉ፡፡

እኔን በበኩሌ ብዙ ጊዜ በሚያጓጓ ሥልጣን ሊደልሉኝ ሞክረዋል፡፡ “ብትፈልግ አንተ ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ብትፈልግ መከላከያ ሚኒስትር የፈለገህን ውሰድ፡፡ ይፄን ፃሃምሳ አለቃውን፣ምናምኑን፣፤ግማሹን ሹመት ስጡት፡፡ ወረዳ ገዢ ምናምን እያላችሁ ማሰናበት ነው፡፡ ከዚያ በኋላ አገር የሚመ አለቆች ነው በአሥር እንጂ እንዴት ይሠራል ሥራ

ራው?” ብለውኛል፡፡ «እንዴት ነው ነገሩ? እአርስም ምን ቸገረምዎት? እርስዎን ያመጣ ዎት እኮ ይፄ ኃይል ነው፡፥፡ ይፄ ኃይል ደግሞ የሚያገለግልበትና የሚ ፈለግበት ወቅትና ጊዜ አለ፡: ከዚያ በኋላ የራሱን ሂደት በራሱ ጨርሶ ይሄፄዳል፡፡ እንመክት፡፡

አሁን እፒህ

እስቲ እኮ

በዙሪያችን

በመጀመሪያ ደጋፊዎቻችን

ናቸው፡፡ 142

ያሰፈሰፈውን

አያንዳንዱ

ወታደር

ጠላት ይፄ

እርሶ

የሚያጣጥሉት

አሥር

አለቃና

አሥር

ፃምሳለቃ

አለቃና

ወክሎ

ነው

ፃምሳ

አለቃ

የመጣው::

እኮ



ከኋላው

ወታደር



ማስክ

ተል ይቻላል፡፡: እንደዚህ የሚናቅ ኃይል አይደለም፡፡ ሌላው ችግር አንገታችን ድረስ ዘፍቆን እያለ እርስበርሳችን በመናናቅ ጊዜያችንን ለምን እናጠፋለን? ደርጉን በሚመለከት ላለው ነገር አኔ አለሁ::

አርስዎ

ሥራዎን

ለምን

ይሥሩ»

እንደዚህ

ብዬ

ስንት

እንዳስቸገሩ

ጊዜ ለምኛቸው

ሳይገባን

ቀርቶ

ጠልን:፡፡ ኤርትራን የመገንጠል ዓላማ ነው: ደርግን ነው:: ኃላፊነት የጎደላቸው ሆነው ነው ያገኘኋቸው፡፡ ታቅ - /ጦሪ /ንድ ርግ

አቅተውኛል፡:: በኋላ

ነው

የተገለ

የማፍረስ

ጉዳይ

7ን ክፍፉኛ ፇሃፅሚያቶ ያያራፇው፡፡

መንግሥቱ - አዎን:: ሁኔታውን ያመቻቸንላቸውም አባል ሳይሆኑ ከክካበሳያችን አስቀምጠናቸዋል፡፡ ይህ

ላይ ያሳደርነውን እምነት ያሳያል፡ በሠራዊቱ ውስጥም

አኛ ነን:: የደ እኛ በሳቸው

ተሰሚነት

አላ

ቸው በሚል፣ ቦተለይም ለተቸገርንበት ጉዳይ «ሂዱና ጦሩን አናግሩ» ብለናቸው በነጌሌ፣ በሐረርጌና በኤርትራ እየተዘዋወሩ ጎብኝተዋል፡፡

ማለትም

ሠራዊቱን

ተናቸው

ነበር

እሳቸው

ማለት

ነው፡:፡፡:

ላሰቡት እኛ

ጭምር ሳይቀር ያንኮታኮትናቸው ሪያ ደግሞ ነገ ጠዋት በኛ ላይም አሳቸውም

ጥፋታቸው

ያውቁታል፡፡

እየበዛ መጥቶ

ሁላችንም

ነገር እንዲኮረኩሩት ንጉሥን

ዕድል

ከነግሳንግሳቸው፥፣

ሰጥ ጳጳሱን

መሣሪያ በመያዛችን ነው:፡ ያ መሣ ሊዞር ይችላል:፡ይሄፄን እናውቀዋለን፤ ወታደሮች

በመሆናችን፡፡

የህገሪቱን ደህንነት ለማደፍረስ

ለዚህ

ሲቃጣ

ነው

ዝም

ብለን ማየት ስለማንችል ከሁሉም የጦር ክፍሎች የመጡ ተወካዮች ባሉበት ጉዳዩን ለማሳወቅ ቁርጥ ሃፃሳብ ያደረግነው፡፤፡ ነገ አማን አንድ ነገር ቢሆኑ ወይም ቢያመጡ፣፤ ራሳችን የካብነው ካብ ተመልሶ ናዳ

ሆኖ ሊጎዳን እንደሚችል ስለተገነዘብን የሁሉም ጦር ክፍል ተወካዮች ባሉበት አንድ ውሳኔ ላይ ለመድረስ ፈለግን:: በሻለቃ፣ በብርጌድ ደረጃ ሳይቀር ተወካዮቻቸው መጥተው ሁሉም እዚህ ውስጥ እጁ ይግባበት ብለን ነው እውነቱን ለመናገር «አማን እንደዚህ፣ እንደዚህ አድርገ ዋልና ምን እናድርግ?» ያልነው፡፡ አገሪቱንና ሠራዊቱን ለማፍረስ ያደረጉትን ሙክራ በደንብ ተረድተው ግንዛቤ እንዲያገኙ፤ ከዚያ በኋላ

የመሰላቸውን ወደፅ00

እንዲወስኑ

ነው፡፡

በዚህ

ይሆናሉ፡፡: 143

ዓይነት

መጡ፡።፡

ተሰበሰብን::

7ህቶ - ደዘ#ዕቦ #ያጎት ድምፅ መፅወት

ፅንዲ »ደረግ ፅባጎቶ ጴፀደቅቶታም ያ/ረ፡፡

- ማነው

መንግሥቱ

የያንፁዕ ደረ7

#ያሰ#ዋረ ፊታሃ*

እንደዚያ ያለው?

7ታት - ፅንዳት2 ው)ፅት ጎያው2 - ውሸት ነው፡፡ ሁሉም ነው ያመጣናቸው፡፡

መንግሥቱ እንዲወስኑ እኮ

ድምፅ

ሰጥቷል፡፡

7ታቶ - ቦሃን ፅፅቶ ቦዕ]#ራያቸይያ ሰያንዳ ምን #2 መንግሥቱ - የዚያን ዕለት አጀንዳ የጄኔራል አማን አጀንዳ

ብቸኛው

መንግሥት

አሳቸው

ባለሥልጣኖች

ደግሜ ላረጋግጥ የምፈልገው ተወካይ የተባለ ሁሉ አንድ

ምንም

ይሁን

ምን የአማን

ነበሩ፡፡

የሚል

ስለቀድሞ

ሌላ

ነገር

ጨርሶ

አብረውን

ጉዳይ

ነበር፡፡

የኃይለሥላሴ

አልነበረም፡፡

አሁንም

እኔ ሌሎቹ የንዑስ ደርግ አባላት፣የጦሩ ሳይቀር እንዲገኝ የፈለግሁት ውሳኔው

ጉዳይ

ሠራዊቱ

ውስጥ

የሚያስከትለውን

ስሜት ስለማውቅ (አኛው ራሳችን በገነባነውና ባጋነንነው ዝናቸው የተነሳን ሁሉም እጁን እንዲያስገባ ነው፡ እኔ ይቺን አስቤ ነው የጠራኋቸው እንጂ ለኃይለሥላሴ ሚኒስትሮችና ጄኔራሎች ምን ስብ ሰባ መጥራት ያስፈልጋል? መርማሪ ኮሚሽን ተቋቁሟል፡፡ በቃ ይሄው ነው፡፥ እርግጠኛ ነኝ ካነጋገርሻቸው የደርግ አባላት አንዱም ከስብስ ባው በፊት ስለታሰሩት ባለሥልጣኖች መነጋገራችንን አልመሰከረም፡፡ ምክንያቱም በዚህ ጉዳይ ጨርሶ አልተነጋገርንም: ያነሳም የሰ፡: በፃሳ ባችንም የለ፡፡እኔ ሰዎቹን በሚመለከት አጀንዳ አቅርቤያለሁ? በፍፁም! ከቤቱ ነው ጥያቄው የመጣው፡፡

7ነት - ታዲያ ፅንዲቶ ወደሃ/ታ ፇዳደ ሄዳቻይ2 መንግሥቱ - ነገሩን ከሥሩ ለመረዳት በሰዎቹ ላይ የተላለፈው ውሳኔ የተወሰነ ዕለት በስብሰባ አዳራሹ ውስጥ የነበረው ስሜት ምን ሜዳው የመ ይመስል ነበር ብሎ መጠየቅ ያስፈልጋል፡፡ ይሄ ከየጦር ጣው ብሶት ያንገፈገፈው ሠራዊት ግጥም ብሏል፡፡ተናጋሪ ሞልቷል።፡፡ ሁሉም አሰፍስፎ ይጠብቃል፡፡ አጀንዳውን አቅርቤ ስለጄኔራል አማን ጉዳይ መሆኑን ጎስረዳ፤ ስለአንድ ጄኔራል ጉዳይ መነጋገሩ ብዙም ሕንዳላስደሰተ ተረዳሁ:፡፡ .፦

ትዝ ምና

ይለኛል

ክፍል

ፋው፡፡

ብድግ

ቀን ናት፡፡

መቶ

ነበር

አለቃ ከዱ ይባላል፡፡ከሦስተኛ

የመጣው፡፡

ብሎ

መቼም

ተናጋሪ

ነው፡፡

ሲናገር ቤቱን በጭብጨባ

የኢትዮጵያ

ትንሣኤ

ቀን ናት፡፡

ክፍለ

ነው

አናጋው፡፡

ይቺን

ጦር

እሳት

ሕክ የሚተ

“ዛሬ ታሪካዊ

ታሪካዊ

ቀን

እንጠቀ

ምባት::ይፄን ዶሮ እየተቀለበ የተቀመጠ የወሎ ሕዝብ ነፍሰ ገዳይ፣ የኢትዮጵያ ነፍሰ ገዳይ አንድ ውሳኔ ሳንሰጠው መሄድ የለብንም፡፡ አይሸታችሁም እንዴ ዶሮው? ዛሬም እኮ ደማችንን እየመጠጠ በእስር

ስም ተቀምጧልፐ!”እያለ ሲል ያ ቤት በጭብጨባና በሁካታ ተናጋ፡፡እሱ ብቻ አይደለም፡፡

ሌሎችም

የምትጠሩን?አማን

እየተነሱ “ምንድነው

አንድ

ጄኔራል

ነው፡፡

ስለአንድ ጄኔራል ጉዳይ ሕሱን

ምንም

አይደለም

በአፍታ እንሸኘዋለን፡፡ ሕዝቡ እኮ የወሎን ሕዝብ ዕልቂት ካየ በኋላ፣ ምንድነው እነፒህን አሳሞች ቁጭ አድርገው የሚቀልቡት!? እያለ ነው የሚለው፡፡ ደርግማ

መቼ

ውሳኔ

አንወጣም፡፦:

አንዱ ይነሳና ሺዎች የሚቆጠር ሰዎች

ነው

ናቸው፡፡

የሚሰጠው?? እያለ

ነው፡፡ ይፄን

ጩኸቱ፣ሁካታው

ይቀጥላል፡፡

የድጋፍ

“እነዚህ ሰዎች የወሎ ሕዝብ የረገፈው

እኮ

ብልሹ

እኛም

አስተዳደር

ብንሆን

ፍየል

ጠዋትና

ባመጣው

ዳፋ

ሳና

ምንድነው ሲሠሩ የኖሩት? በመቶ በረፃብ ሲረግፍ ዝም ብለው ያዩ ወይም

ግድየለሽነትና ኃላፊነት የጎደለው አሠራር ያለቀው፡፥፡

አንድ

ማታ

ዶሮ

አይደለም፡፡

ነው ያ ሁሉ በየጠረፉ

ነው” ይላል፡፡

በነሱ

ጭቁን በረፃብ

የምንዋደቀው

«የለም፡፡

ለዚህማ

የነሱ መር

ማሪ ኮሚሸን ተቋቁሟል፡፡ በዚያ ተጣርቶ ለፍርድ ይቀርባሉ» ሲባል፣ "ዐፄ ኃይለ ሥላሴ እንደበላይ ዘለቀ ያለውን ለአገሩ የተዋጋ አርበኛ በስሙኒ ገመድ እያንጠለጠለ ሲሰቅል የነበረው በየትኛው መርማሪ ኮሚሸን

የተሻለ

ተጣርቶ

ፍትሕን

ነው?

ድፃው

አፈንጉሥ

የኢትዮጵያ

ይናገራሉ፤እሱ

ሕዝብ

አግኝቶ

ይበይናል፡፡

ከዚህ

ያውቃል

ወይ?”

ይላል

ሌላው፡፡ . በዚህ ዓይነት ቤቱ በፍፁም ተለወ(፤በ፡፡ እኛ መቶ ፃኝያ ነን፡፥፡ በዚያ ሁሉ የንዑስ ደርግ አባል ተዋጥን፡፥ ተደፈቅን፡:፡፡ ጭብጨባ ነው፡፡ ቤቱ

የሁካታ፣

የፉከራ ቤት ሆነ፡፡ ያመዛዛኝና

የሕግ ቤት አልሆነም፡: በዚያ

ሁኔታ ውስጥ ብዙዎቻችን ምንም ማድረግ የማንችልበት ደረጃ ላይ ደረስን፡፥፡ ይህን በመሰለ ሁኔታ ውስጥ ነው ቁጭ ያልነው፡፡ ከጠረፍ፣ ከበረሃ መጥቶ ብሶት ያደነዘዘው ነው ያን ዕለት የነበረው ተሳታፊ፡፡ ያ

145

ቀን ቢኖር ያን ቀን

የተደፈርኩበት

በሕይወቴ

እስኪጨረስ፡፡

ተጀምሮ

አላውቅም፤

ተደፍሬ

ያከብሩኛል፡፡ ያፈቅሩኛል፡፡

በበኩሌ ሁሉም

ነበር፡፡ያን ዕለትና የመጨረሻው የሸንጎ ስብሰባ ጊዜ እነዶክተር ኃይሉ አርአያ ሲፎልሉብኝ፡፡ ፤7 ዓመት ሙሉ አንድ ሰው ቀና ብሎ አይቶኝ አያውቅም፡፡ ያን ዕለት ግን “ምንድነው ሻለቃ መንግሥቱ!" ምን ሆነው ነው ለነሱ ሽንጥዎን ገትረው የሚከራከሩት?” ነው የተባልኩት፡፡

7›ት - ህዚሃ መ›ፅ የቦሚያዕታፖውታት ቦዖግፅዕፅ/ቻ ፅዎም 4ፅዕ2 #ምጎል፣ “7ደቋ”ው› ቦሟዕ ወደም «ሪ7ዉ 'ፖረ ልደደፅም» የሜፅ”2 ፅታማን ያያሩ”

ነው

ችሎት

ፈርደው

አይደለም

አርበኛ በአደባባይ ናገረው፡፡

የነሱን

በላይ

እንዴ

ብሎ

የሰቀሉት?”

ዘለቀን

ነው

በፊውዳሎች

የኖሩትን

ሲፈርዱ

ሞት

ላይ

ስንቱ

ተጣርቶ

ጥፋተኝነት

የሱ ክርክር፡፥ አጥናፉ ከበላይ ዘለቀ ሞት የትኛው መርማሪ ኮሚሽን፣ ኮሚቴ ተቋ

ከማረጋገጥ አንፃር አይደለም ጋር ነው ያያያዘው፡፡ “እነሱ ቁሞና

ለሱ፡፡

ወይም

የመርሕ

ያለው፡፡

ነው

አይደለም

ጉዳይ

የፍትሕ

ወይም

የአብዮት

“ይመቱ!”

- አጥናፉ፣

መንግሥቱ

የተዋጋ

ለአገሩ

የመሰለ

ብድግ

ካጠገቤ

ብሎ

የተ

:. እንደዚያ ነገሩ ሁሉ ቀውጢ ሲሆን፣ከዋናው ደርግ አባላት ድጋፍ የሰጡኝ አሉ፡፡ ከሌሎቹ ጋር “በለው!” አያሉ ያጋጋሉም አሉ፡፡ ሻምበል ገብረንጉሥ የሚባል የኤርትራ ክፍለ ሣገር ተወላጅ የሆነ ሚካኤል የደርግ አባል (በኋላ ወደሻዕቢያ የገባ) አሱ አሁን ከጐጌ ነበር የቆ መው፡፡ ባይሆን ስለጄኔራል አማን ሲነሳ የአገር ልጅም ስለሆኑ ወደሳ ቸው ያደላል እንጂ በሰዎቹ ጉዳይ እኔ ያልኩትን ደግፎ ነው የተና

በቁጥጥራችን

ናቸው፡፡

ስንወስንባቸው ዳኞች

በይፋ

ሕዝብስ

አባላት

የደርግ

ተሰይመው

ተናግረን

ብለን

ምን

እንደዚቪሁ:፡፡

ተከራክረዋል፡፡

ብዙ

እነዚህ

ቃላችን

እንዴት

ናቸው፡፡

ሰዎጓ

ያሉ ይሄን

ዓይነ ፦ ውሳኔ

ብለዋል፡፡

የሕግ

ባለሙያ

“መርማሪ

የጃቸውን

ሰዎች

ሙቶች

ሰዎች

-ዛሬ

ተናግረን

ይላል?

“እነቪህ

ሥር

በጫማችን

ሥር፣

ይቀርባሉ

ለፍርድ

ትላንት

አባላት

የደርግ

ሌሎቹም

ገረው፡፡

ኮሚሽን

ያገኛሉ

ብለን

ይታጠፋል?» ሲሉ፤መልሱ

የሆኑ

ተቋቁሞ፣

ለሕዝብ

"አብዮትና

ቀን አብሮ ፄዶ ያውቃል!?” የሚል ነው፡፡እነአጥናፉ አባተን፣፤ እነእንዳለ ተሰማን ያየሽ እንደሆነ ደግሞ “በለው!” ነው፤ ሽለላ ነው የሚቀራቸው፡፡ አጫፋሪዎች፣ ሙዚቀኞች ናቸው፡፡ ሌላ ደግሞ አንድ

ሕግ

መቼ

146

በኋላ

ነበረ

የዚያን

ሕዝቡስ

ካድሬ

ነበርን፤

ገዛኸኝ

እንደሆነ

ወጣቶች

ናዓቸው

(ጥሩ

ልጅ

የሞተ

አሁን

እ .. ደጀኔ፤

ወርቄ፡ ያኔ፡

ፄሄዶ

ጎንደር

እነሱን ያየሽ

አልተሰማቸውም፡፡

ጊዜ

ጊዜ

የዚያን

ቢሆን?

ነበር የሚለው፡፡

“በለው!”

ወታደሩን

“አየር ኃይልና ምድር ጦር፣ ብሔራዊ ይገፋፋ ነበር፡፡ አስታውሳለሁ፤ መሐንዲስና አየር ፖሊስና አርሚው ተጣልቷል፤ ጦርና መደበኛው፣

ፈስ

እያሉ

ተለያይቷል”

ወለድ

- ያው

ሊከፋፍሉን

እያጎሉ

እያሰፉና

ጀመሩ፡፡ነገሮችን

ማኝሜገፕ

ናቸው - አሉባልታ

ጠላቶቻችን

«ይፄ ‹ዕሬ

ሲቃጡ

ከቆየ ጥሩ አይሆንም:፡: ሠራዊቱም፣ ፖሊሱም፣ የጦር ኃይሉ አንድ መሆኑን ለማሳየት ሕብረታችን እንዳለ ነው፤አልተዓጋም

እያደር በሙሉ

መልዕክት የሚለውን እናሳይ»አልን፡፡ አየር

አበባ ውስጥ በአዲስ ለማሳለፍ ኃይሉ በአየር እየበረረ፣ፖሊሱም፣

ሲልፍ ሠራዊ

አንድ ጦር

ቱም ሁሉም ባንድነት ተሰለፈ፡፡አኔና ጓዶቼም ላንድሮቨር ውስጥ ሆነን (ማንነታችን ያኔ አይታወቅም)የሕዝቡን ስሜት ለማየት አብረን ወጣን፡፡ በስድስት ኪሎ አድርገን፣በጎጃም በረንዳ ዞረን፡በልደታ በኩል ተግባረዕድ ዞረን ነው የመጣነው፡፡ በየመንገዱ የወጣው ፡ሐሕዝብ ቁጥሩ ይህ ነው ብዙ

አሳማ! ምንድነው

የምትጠብቁት?

ፕሮፌሰር አንድ ሁለቱም

መስፍንና ናቸው፡፡

ተቃዋሚ

መስፍን

ሸኙት!

“በሉት

ይሄን

እያለ ነበር የሚጮኸው፡፡

ዶክተር በረከት አንድ ናቸው፡፡ በተመለከተ ኮሚሽኑን መቋቋም

የሻዕቢያው የመርማሪ

ነበር፡፡ዶክተር

የሚለው?

ነበር

ነበር፡፡ታዲያ ምን

አይባልም፡፡በጣም

በረከትም

እንደዚያው፡፡ኮሚሸኑን

ለማ

ዛሬ ሰብዓዊ መብት እያለ ሰው ነው፡፡ ያኔ ያማከረን የስፔይንን አብዮት ታሪክ

ፍረስ ሁለቱም ጥረዋል፡3፡ፕሮፌሰር መስፍን እንደሚያወራው አይደለም፡፡ በጣም መሠሪ ሌላ ነበር፡፡ እሱ እንደምሳሌነት የሚያነሳው ነው፡፡ የስፔይን አብዮት በሁለተኛ የዓለም ጦርነት

ይን ውስጥ የኮሚኒስቶች

ንቅናቄ ባንድ በኩል፣

ሎች በሌላ በኩል ሆነው የተሠራ እዚያ ውስጥ የተነሳውን አብዮት ቸው የየአገሩ አብዮተኞች ደግሞ

መው

ከራሺያ፣

ተሰባስበው ልክ

እንደኛ

ተቀዳጀ፡

አገር

ህዝቡ

ኮሚኒስቶቹ

ስፔ

የዓለም አድህሮት ኃይ

ከእንግሊዝ

ዓላማ

ክቡር

ለዚህ ተነሳና

ሲፈነዳ

ታሪክ ነበር። የአውሮፓ ቡርዢዎች ለመደምሰስ ተባብረው ፄደው ሲወጎትጎ ዓለም አቀፍ ብርጌድ የሚባል አቋቁ

ከቡልጋርያ፣ከሕንድና

ሕይወታቸውን

አካባቢ

አብዮቱን

ቡርዢዎቹን

147

ደገፈ፡፡

ሰብስበው

ሳይቀር

ኮሚኒስቶች

ለመስጠት

ተዘጋጁ፡፡

አብዮቱ

የበላይነት

አሰሯቸው፡፡

ከዚያ

ኮሚሽን

አቋቁመው

ገብተው

ሁሉሱንም

ይሄንን “እናንተ

ጉዳያቸውን

በምሳሌነት

ጠመንጃው

ቀደላችሁ

እናያለን

ሲሉ

የአድህሮት

መስፍን

የሚለው

ኃይሎች

ፈጂቸው፡፡ ጠቅሶ

ያለው

የኛን የብዕር

ፕሮፌሰር

በጃችሁ

በትር

ሆኖ፣

እንዴት

ጊዜውም

ምንድነው

ሁኔታውም

እየፈ

መርማሪ

ኮሚ

ትጠብቃላችሁ?

ሸን ምናምን እያላችሁ ስታመነቱ በስፔይን አብዮት እንደደረሰው ጎርፉ እኛንም፣እናንተንም ጠራርጎን እንዳይሄድ አእፈራለሁ፡፡ ምንድነው ጠመንጃው በጃችሁ አይደለም እንዴ? እኛን በሕግ በምናምን ተብት

ባኾሁ

ኦሳራችሁ

ሰዎቹን

ለፍርድ

አቅርቡ

ትሉናላችሁ”

ብሎ

ነው

የተናገሬው፡፡ . ዶክተር በረከትማ “ግደሉ!” አስፈላጊ አይደለም፡፡ ፍትሐዊነቱ

ነው ያለው፡፡ “በሕግ እስከተረጋገጠ ድረስ

መታዘዝ የሕዝብ

የግድ ድጋፍ

ያለው ውሳኔ ከሆነ መወሰን ይችላሉ”? እያለ ነበር የሚያማክረው፡፡ እሱ እንኳን ዓላማ ነበረው፡፡ ያው ዘር ከልጓም ስቦት ሻዕቢያው ገብቷል፡፡ እና እኛ ይህን በመሳሰለ ግፊት ሥር ነበርን፡። ይፄነን ብዙ ሰው የተረዳልን

አይመስለኝም፡፡

ከንዑስ ደርግ አባላት አንዳንዶቹ “እኛ ታዛቢ ነበርን እንጂ ድምፅ በመስጠት አልተሳተፍንም” ማለታቸውን ስሰማ እታዘባቸዋለሁ፡›፡ ያን

ሁሉ ሰዓት ስብሰባ ላይ ቁጭ አሁን “ታዛቢ ነበርኩ” ይባላል ከደቀ

መሐሪ፣

የመጣው ነው?

ከአቆርዳት

እኛ የምንሰጠውን

ለዚያማ

እነሱን

ርጓልና

ገለናል»

ንጅለው

አልተከሰሱ፡፡

ማን

አስዋሻቸው፡፡ 7#ቅት

ሃሪፅኛ

ብሎ

-

ቦደር፤

በአውሮፕላንና

ውሳኔ

መጥራት

ማለት

ታዝቦ ምን

ፅ]ያጎት

ክያን

በፄሊኮፕተር

ለመሄድ

አስፈለገ?

አይቻልም

የተከሰስነው

እውነቱን

ሥረኗ: ወድቻቶችይ

ብሎ እጁን እያወጣ ሲወስን ቆይቶ እንዴ? ለመሆኑ ከነጌሴ፣ ከኦጋዴን፣

እኛ

እንዴ? የደርግ

ሲምዘገዘግ

ነው? ለምስክርነት

«አማን

ደግሞ አባሎች

እንደዚህ

እነሱ

አድ

ተወ

ነን፡፡ እነሱን

አይናገሩም? ፅረ]ጋ»ዎ

ኃፅንደማሟታት

ዕፅ#ሃ#ዕናውን

ማም

ያንፁዕ

ወደም

ደረ7

7ሱ

ፅያጎት

መውጣት

ፈደፖዕምፖ

መንግሥቱ - የዛን ጊዜ የነበረውን ሁኔታ በዛሬው ዓይን ሳይሆን ከወቅቱ ሁኔታ ጋር አገናዝቦ ማየት ያስፈልጋል፡፡ የነበረው አደጋ ደር ግን ራሱን የሚያፈራርስና አገሪቱንም እጅግ ወደከፋ ሁኔታ ሊሲያሸጋ ግራት የሚችል አዝማሚያ ነው የታየው፡፡ ያን ፅለት አንድነታችንን 145

-

የሚችል ነበር፡ እያን ሊያናጋና የደርጉን ሕልውና ጨርሶ ሊያጠፋው ሲመለስ የየራሱን ዳንዱ አባል እኮ ከዚያ አዳራሽ ወጥቶ ወደየክፍሉ ያለና አንዱ አን እሳት ሊጭር የሚችል ነው፡፡ ገና ነገሩ ሁሉ በቋፍ ማቸው የደርግ ዱን በዓይነ ቁራኛ የሚጠብቅበት ጊዜ ነበር፡ ይሄ የተሰ የፃገሪቱን ሕልውና አባላት ለጥቂት ሰዎች ሕይወት ብለን ጠቅላላ ነገር እንደተሰማ አደጋ ላይ የምንጥልበት ምክንያ ት የለም የሚል እየወጣ ነው ይገባኛል፡፡ ድምፅ ይሰጥ ሲባል እጅ እንደችቦ ቸው ድጋፍ አግኝቶ ያለፈው፡፡

ጋቶ - ዕድ ሕያወጣቸቾሁ ያው ልደደፅ ድምፅ የዕጣቻሁ2

መንግሥቱ

- አዎን፡፡

ጋት - ዕርዕዎ ድምፅ ቦዕውፅት ት# ያሜዕዎት ፅው ወደ ደይዳን #ዕው ፅድ ዛወጡውዕት ት፡ ቦሜዕዎት ዛኣ»ፅ”

47

ውን መንግሥቱ - እንዴ እኔኮ ሰብሳቢ ነኝ፡፡ እኔ ነኝ ስብሰባ ሳደርግ ራው፡፡ በሌሎችም ስብሰባዎች እንደሚደረገውና እኔም

ርኩት የሰብሳቢው ሥራ ይናገራል፤ያ

ለሁ፡፡

ይፄ

ዷል፡፡

የመናገር

ዕፅድል

ይፄ ነው፡፡ አጀንዳውን አቀርባለሁ፣

ይናገራል፡፡

ክርክሩ

የምፈልገውን

ተሰጥቷል፡፡

ለሁሉም

ሁሉም

ሞቆ

ደመት፣' የምመ እንደና

አከራክራ

ፃዛሳቡን

ገል

ተናግሬያ

ነገሩን አሰባስቤ «ይሄን፣፤ ለሁ ብሎ ረክቷል የሚሰውን ነገር ስደርስበት እላለሁ፡፡ ወዴደድምፅ ይሄን ተናግራችኋል፡፡ አሁን ፃሳባችሁን እንቋጭ» ችሁ ወይ?» ተብሎ ለመፄድም እንደዚሁ «አሁን ወደ ድምፅ ትሄዳላ ቤቱ

ሲስማማ

ነው

ወደዚያ

የተፄደው፡፡

ያለቤቱ

ፈቃድ

የሚደረግ

አውጡ አንዳችም ነገር አልነበረም:፡፡«እከሌ ይሙቱ!› የምትሉ እጃችሁን

ድምፁ ተቆጥሮ ይባላል፡፡ ይመዘገባል፡፡ «የምትቃወሙ» ይባላል፡፡ ይሄም የተሰጠው ድምፅ ይመዘገባል፡፡ ድምፀ ተአቅቦም እንዲሁ፡: ከዚያ በኋላ አይተን በውስጠ ከፃምሣ በመቶ በላይ መሆንና አለመሆኑን ቁጥሩን የሚያድን ከሆነ በዚያ ከሆነ ወይም የሚያስገድል ደንቡ መሠረት

መሠረት

ውሳኔው

የሚያመጣው

ለውጥ

ይተላለፋል፡፡

የኔ

ድምፅ

መስጠት

ያለመስጠት

አልነበረም፡፡

ቦሚሃና7ረቶ ፅቋፅ ጋታቶ - በዚያ #ቋወዕቃያዋ 4ደ ፍድ ቦያያሪ #ቋ# #ዎቻቾ ያሪ ሮው፦ ፅፅደህም ፡ው መታ ፅመሙታ ፅረሰዎ ተፅፅኖ ሥኗ ወድቀ ፅንደያ/ ዕረዕዎን #ቋቻ ሙታ ኃጎሬ ይደረፇዎታፅቋ፡፡

መንግሥቱ

- አንድ እውነት አለ፡፡ ሁላችንም 149

ነገሩ ትክክል

ያለመ

ሆኑን እናምናለን፡:፡ ያንን ትክክል ፅመነዋል፡፡

ለት

አሁን

ጊዜው

አልፈለግንም፡፡

ሰብሳቢና

አባል

ካለፈ

ሕግን

የሚቀርበው

ያለ

እንደሌለ

የአስር

ቤቶች፣

በግሌ

ስለታሰሩት

መንግሥቱ ሰሱ

የሚለው

የተላለፈ ዛዝ

ነው፡፡ “መንግሥቱ

የተባለው

የሰበሰብኳቸው

ኃንዲዴ2ደታ

መውጫ

ጉዳዩ በቀጥታ የሕግ ኮሚቴ

ጉዳይ ነው፡፡

ያውቃሉ፡

አጀንዳ

ለማ

እኔ

የሕግ

አጀንዳ እንደዚህ

ደግሞ

ኮሚቴ

ወይ

ሳያቀርብ

የለም፡፡

ያፇቀፖታ

ተፅዕሃጃ

ቦዕሙውቶ

ፅርረዕዎ

- ጄኔራል አማንን በሕይወት መያዝ ካቃተ ይደም ውሳኔ የተላለፈው በቤቱ ነው:፡፡ በጉባኤው በቀጥታ

ትዕዛዝ

ሰጠ”

የማቀርበው

ከዚያ

ያለ

አማካኝነት

የአስተዳደርና

ነበርን

አልነበርንም ' ብለው

እንደዚህ

ኮሚቴ

ብለን አስፈ

አካል

ኃላፊነት ለምሳሌ፣

አናውቅም፤

ደስታ

ወይም

ፅማን

ውሳኔ

አለን፡፡ ስለዚህ

የሚመለከት

እነፍሰሐ

ሰዎች

7ታታ - ዳያሪፅ ታያዎት .ፀያጎዕ፦፡

"ዛሬ

በሕግ

የፀጥታ

የዚያ

በተሰጣቸው ይሞክራሉ፡፡

ሰዎች

የሚጠናውና

ነገር እዚያ ቁጭ

ሕሊና

ውስጥ ሊክዱ

የነበሩት

ይገርመኛል፡፡

ዝግጅት

በኋላ

የሚያንቀን

እንፈልጋለን፡፡ በደርግ የሚመለከታቸው ሁሉ

ሲሉ

ያልሆነ

ጨርሶ

ለዚሁ

ሐሰት

ነው፡

እዚያው ነው፡፡እኔ

ጄኔራል

ሆኖ

እንዲደመሰሱ

መጀመሪያውኑ

አማንን

በተመለከተ

ሆነ

ትዕ ብዬ

አንድም

ውሳኔ በኔም ሆነ በሌላ በተናጠል እንዲሰጥ አልፈለግሁም፡፡ ራሳቸው የፈለጉትን እንዲወስኑባቸው ነው የሰበሰብኳቸው ብዬ ደጋግሜ ተናግ ሬያለሁ:፡፣ ምክንያቱም “ሰውዬው ሥልጣን ፈልጎ አንደኛ ሲኒዬር ጄኔራል በመሆናቸው፤ ሁለተኛ የኤርትራ ተወላጅ ስለሆኑ ደርግን ይዞ

እየተጠቀመባቸው

ነው”

እየተባለ

በተመለከተአንድ

ነገር ቢፈጠር

ነው፡፡

በተቻለ

እኔ

ሜዳ ላይ ይችላሉ፡፥ ለመግደል

ከዚህ

ሐሜት

መንግሥቱ

መጠን

ስለነበረ ነው

ለመውጣትና

አሁንም

እሳቸውን

እንደምባል

ስለማውቅ

ኳሱን

በተሰብሳቢዎቹ

ለማስቀመጥ ነው፡፡ እነሱ ወደፈለጉት አቅጣጫ ሊወረውሩት ለዚህ ነው ሁሉም ባደባባይ እንዲሆን የፈለግሁት፡፡ አማንን ከሆነ ሃሳቤ ለምንድነው ጉባኤ የምጠራው? ዳንኤልን ጠርቼ

ሳበቃ «ግምባሩን በለው!» ማለት ይቻላል፡፡ ታንክስ ምንስ ምን ያስፈል ጋል?

ሹፌሩ

ሳይታወቅ

ራሱ

አጃቢያቸው

የኛ

‹«አስተኛና ና!› ማለትም

ያት -

መንግሥቱ

ስው

እችል

ዴ5ሮረሪዕ ሪፅማን ጦረ ሕያዕታኣያሪ

- ጄኔራል

አማን

የጦር

150

ነው፡፡

ነበር፡፡

ማን

እንደገደላቸውም

መሆኑ

ፅንዲቶቅ ፉሦደረፅሪያቶፇ

ኃይል

አባላትን

ለማንቀሳቀስ

ሙከራ በስልክ

ሲያደርጉ በመጠቀም

መቆጣጠሪያ ወዲያው

ማዕከል

ለኛ

ሪፖርት

ላይ የሳቸው

ተደረገልን፡፥

የተመሰጠረ የመከላከያ

የሚቆጣጠር፣

ኤዲሲ

ቴሌግራም

አለ፡፡

በጣም

የረቀቀ

የሬዲዮ

መገናኛ

የሚለው በዚያ

ነው::

ኃይሎቹን

መገናኛ

ሩቅ ላሉ አዛዥች

ሲያስተ

የሠራዊቱን

ኃይሎች

ግንኙ

የመገናኛ

በምስጢርም፣

ሠራዊት

ነው፡፡:

የኔ ኮርስሜት

የጦር

የተቋቋመ

የጦር

ያለው፣

ከመላው

እምብርት

ማዕከል

በግልፅም

መል

ጋር ግንኙነት የሚደረግበት

የጦር

አዛዙዣች

በሥራቸው

ላሉ

የሚያስተላልፉትን ትዕዛዝ፣ እነኛ የሚያቀርቡትን ሪፖርት ቼክ የሚያደርገው፣ ጤናማ ነው ወይስ አንድ ነገር አለ

ይህ ማዕከል ነበር::

ከኩሎኔል

አንድ

መሣሪያ

ዕክት የሚተላለፍበት፣ ብርጌዶች እያዳመጠ

ሚኒስቴር

የሚመራ

አቅጣጫ ነው:: አንደኛ የልዩ ካቢኔው ግንኙነት

እንደገና

ተሰማ፡፡

በኢትዮጵያ

ጉሠ

የደረሰን ከተለያየ ሊያንቀሳቅሱ ሲሉ

ደረሰበት፡:በዚህ

በመጠቀም

ላልፉ ነት

መረጃ ጦሩን

ነው፡: ማንኛውንም

በሲቪል

ያላነሰ

እንቅስቃሴ

ኢንጂኒዬርነት

ማዕረግ

በጃንሆይ

ጊዜ

ነገሥቱን

ደህንነት፣

ልዩ

ባለው ካቢኔ

ከፍተኛ

መኩንን የሚባል

ጥበቃ፣

የምንቆጣጠረው

ትምህርት

በተማረ

ይታዘዛል፡:፡ ነበር፡፡

ሥልጣናቸውን

ልዩ

ካቢኔ

መጠበቂያ

ማለት

የን

ተቀናቃኝ

ቢመጣ ማደኛና ማጥፊያ ማለት ነው፡፡ በፊት በጄኔራል አበበ ገመዳ የሚመራ ነበር፡፡፥ ከዚያ ቀደም ሲል ደግሞ በነኩሎኔል ሰለሞን ከድር ሥር የነበረ ነው፡:፡: በታላቁ ቤተ መንግሥት ግቢ ውስጥ የተተክሉ የረ ቀቁ የረጅም ርቀት የግንኙነት መሣሪያዎች አሉት:፡: በአገሪቷ ውስጥ ከየትም ቦታ ወደየትም ቦታ የሚያደርገውን ግንኙነት መቆጣጠር

ይችላል፡፡ ካቢኔው

በስልክ፣

አካል

በሬዲዮ

ሁሉ:

ይሄን

የሚቆጣጠረው

ይህ

የልዩ

ሮው" “የመሣሪያ

7ምዳ

ነው፡፡

ያታ -ቦዴ5ንሪዕ ኃማን ዕዕስያ #ወዕሄዕ ይፉ ዱ*ቅቶ # “አብረዎት ካሉት ከነሻለቃ መንግሥቱ ጋራ፡ ከዱቄት ሰፋሪዎች ምናምን ጋራ?! እንደዚህ ኑር ገሩት፡፡

የሚና

ነው

?ታው2

ቦገቦት #ዚህ ም፣ነንያት

ፖቅ -ክዳኔሪፅ #ማን ጋረ ቀሪ፤፥ ውዕፓ

መንግሥቱ - ይሄንን ስላነሳሽው ለጨዋታ ያህል ጠቀስኩት እንጂ የመሰለ ንግግር ከጄኔራል አማን ጋራ ቅራኔ ውስጥ የገባሁት ይፄን ንና አጅግ አጣዳፊ ተናገሩኝ ብዬ አይደለም፡፡ «የአገር ጉዳይን የተሸከም

በ10 ኪሎ ሜትር

አሥመራን

ነገር የኤርትራን ታል፡፡ ቅ እናስለቅ ሠራዊት ልክን

ነን፡፡

ሰዎች

የወደቁብን

ላይ

ጫንቃችን

ሁኔታዎች

ወንበዴዎች

ከበዋ

አስገብተው

ዙሪያ ቀለበት ውስጥ

ከበዋል፡፡ ወንበዴዎች እናድርግ? እንዴት ወይስ እንዴት ኔናድርግ?» አልን፡፡ ሕሳችቸው

አንድ የመከላከያ ሚኒስትር ናቸው፡፡ ምንም ያደረጉት ነገር የለም፡፡-እኛ ነው።፡ ነገር ያልን እንደሆነ “የተሰጠኝን ኃላፊነት ወስጄ እየሠራሁ በአንድ

እናንተን

ወቅት

ጣልቃ

ነኝ፡፡: በሥራዬ

እኛ ደግሞ ብለን ፈርተን

ማየት ዝም

መላ

ሁላችሁንም ስመራ የኖርኩ አትግቡ” ብለው ይቆጣሉ፡፡

አገሪቱን

አንችልም፡፥፡ ስንል

ብዙ

አደጋ

እንዴት ነገር

ኙበት ደርጉ ጉባኤ ተቀመጠ፡፡

ነው

ላይ የሚጥል ነገሩ?

ጄኔራል

ነገር ሲመጣ

እሳቸውን

ነው

ብለን

“ጦር አይሄድም”

አሉ፡፡

እየተበላሸ

መኩንን

ዝም

ላለማስቆጣት አሳቸው

በተገ

ታችን ብቻ ሳይሆን «አገር እንጠብቃለን ብለን ተረክበናል፡፡ በመሪነ ያለብን ግዴታ የመጠበቅ ድንበር ዳር የአገር በወታደርነታችንም ትንሽ ሊያውጁ ነፃነት መለዮ ለባሾች ነን፡:፡፡ ወንበዴዎቹ እኮ ከዛሬ ነገ ን ቃል እንዴት ነው ነው የቀራቸው።፡፡ ለሕዝቡስ፣ ፅወታደሩስ የገባነው ለሽፍታ አስረክበን ቁጭ የምናደርገው፡፡ ኃይለሥላሴ ያዋፃዲትን አገር

152

ልንል

ነው?እያንዳንዳችንን

እዚህ እደጅ የቆመው

ሆድ ሆዳችንን በሳንጃ የሚወጋው፡:እርስዎ ደግሞም

ጋት

የኛ በሳንጃ

ነው፡:

ነው፡፡ ብዬ

የኛ

እንዴት አምርሬ

መወጋት

ሕይወት

አይደለም

ከአገራችን

ኢትዮጵያ

ቁም

ነገሩ፡፡

አንድነት

ትገነጠላለች፡:፡

ተናገርኳቸው፡ፈ፡

ወታደር

እሳቸው

ነው

መጥቶ

ይፄንን ነው የሚፈልጉት? አንድ

ሲነፃፀር አላሉ፡።

ጅጅጋ

ነው

መወ

ኢምንት

ነገር መደረግ

ፍንክችም

ታንክ ይሂድ፤ ጦር አይላክም-› አሉ፡: ታንክ ያለው የት ነው? ቀብሪደሐርና

የኢትዮጵያ

ጋር

አለበት» “ብትፈልጉ

ያለው፡፡

በምን

ድነው የምናጓጉዘው? ታንክ ማጓጓዣ የለንም፡፥ በባቡር ይሂድ ቢባል የባቡር ጋሪ የለንም:: ታንኮቹም ቢሆኑ ባትሪ እንኳን የሌላቸው አሜሪካን ተጠቅሞ፣ ተጠቅሞ የጣላቸው አሮጌዎች ናቸው:: ቢሄዱ

እንኳን

አሰብ

ሳይደርሱ

የትም

ተንኮታኩተው

የሚቀሩ

መሆናቸውን

በሚገባ ያውቃሉ፡: ስለዚህ የግብር ይውጣ፣ እንዲሁ እምቢ ብለዋል እንዳይባሉ ብቻ ነው እንደዛ የሚሉት:: ወታደሩ በፍጥነት ሄዶ የተፈጠ ረውን አደጋ እንዲያቆም ጨርሶ አልፈለጉም፡፡ ታንክ ሄዶ ይዋጋ ሲሉ፣ መቼም እኛን ስለወታደራዊ ጥበብ ምንም የማያውቁ

ደንቆሮዎች

ቦታ

ስንጎትት

ወራቶች

ናቸው

ብለው

እንድንከርም

እንዲያልፉሩና

«ወንበዴዎቹ ሰዎች

ናቸው፡፡ከአምስትና

ተሰልፈው

መሣሪያ

ብቻ

ቦታ

እግረኛና

ዋጋት

ሜዳ

ታንክ

ነፃነት እንዲያውጅ

ላይ

ጨርሶ

ይዘው

ቢበዛ

እንደጦጣ

ታንክ

ጋር

ከአሥር

ነው፡፡

ሰው

እየዘለሉ ይዘው

ከቦታ

ስንጓተት

ነው የተፈለገው::

አድፍጠው

መድፈኛ፣ታንከኛ

ዊት አይደሉም፡፤፡ እኛ ከዚህ በመጣብን የሶማሊያ መደበኛ የኦጋዴን

አሮጌ

ከታንክ

የያዙት የጎሬላ ውጊያ ነው፡፡ ባዙቃ፣ታንክ

ወከፍ

ከቦታ

እኛ ያንን

ነው የፈለጉት፡፡

ወንበዴ

የነፍስ

ተከፋፍለው

ገምተዋል፡፡

መትተው ባልበለጠ

የሚዋጉ

መምቻና የሚሮጡ

ቡድን

ናቸው፡::

የሚመጡ

ሆነው

በብዛት

መደበኛ

ሠራ

ቀደም ታንክ ያሰለፍነው ታንክ አሰልፎ ሠራዊት ላይ ነው፡፡ እሱንም በአመቸው

ተራራ

ላይ

አያስፈልግም፡:፡

ከተንጠለጠለ

ለወንበዴ

ወንበዴ

ፀሩ

ጋር

እግረኛ

ለመ

ነው:

አርስዎ ልምድ ያለዎት ጄኔራል መኩንን ነዎት፡: እኔም በሻለቅነቴ፣ ሌሎቹም ሃምሳ አለቆች ቢሆኑም ይፄ የሚሊቴሪ “ሀሁ” አልጠፋንም፡፡ እርስዎ እንዴት እንዲህ ይላሉ?» ብዬ ላስረዳ ሞክርኩ፡፡ አሁንም “አይሆንም!” ብለው ድርቅ አሉ፡፡: እንደገና በአገሪቱ አሉ የተባሉትን በልምዳቸውና በሥራቸው እው ቅናን ያገኙ ምርጥ ጄኔራሎችን፣ የጦር ስልት፣ የጦር መላ አዋቂ ከፍ

153

ጄኔራል አማን እንደዚህ አሉ ሳልል በደፈናው «እንዲህ፣፤ እንዲህ ያለ ነገር ሲመጣ መጠቀም ያለብን ስትራቴጂ ምን መሆን አለበት?ለምሳሌ ኤርትራ ታንክ ቢላክ ምን ይመስላችኋል?» ብዬ ጥያቄውን አነሳሁ፡፡ “እንዴ!

እንዴት

ሊሆን

ይችላል?

እናንተስ

ብትሆኑ

ወታደሮች

አይደላችሁም እንዴ? ይፄ እንዴት ይጠፋችኋል? ኤርትራ ታንክ ምን ያደርጋልንመጀመሪያ ነገር ታንክ ልናንቀሳቅስ ብንፈልግስ እዚያ ድረስ ማጓጓዣው

አለን

እንዴ?

ጊዜውስ

አለን

እንዴ?

ወንበዴው

እስከዛ

ጊዜ

ይሰጠናል ወይ? እሱም ይሁን ተሳክቶልን ታንክ ይሂድና አሕዚያ ወሎ ወይም አሰብ አካባቢ ይቁምና ኩይሳ ይምሰል? የሶማሌ ሜካናይዝድ የምንመ ቢያጥለቀልቀን ለጊዜው እንኳን በምንድነው ጦር መጥቶ ክተው?

የኦጋዴን

በር

ተከፍቶ

ይቀመጥ

ነው

የምትሉት? › አሉ

ሁሉም

በአንድ ቃል፡: እነሱ ከወጡ በኋላ. ወደ ጄኔራል አማን ዞሬ «ጌታዬ፣ በወታደራ ዌው በኩል ሁኔታው እንደሰሙት ነው፡፡ በፖለቲካው በኩል ያለውን

በሚገባ ቆይቶ

ያውቁታል፡፡በተጨማሪ ነው የመጣው።

ደግሞ

ሪፖርት

ተስፋዬ

ወልደሥላሴ

ያድርግልዎት»

አልኳቸው፡፡

ኤርትራ

ተስፋዬን እኔ ልኬው ነው የፄደው፡፡ «በደንብ አድርገህ- ግራ ቀኙን አይተህ አጣርተህ ናና ንገረኝ» ብዬ ነው የላኩት፡፡ ሲመለስ “ባስቸኳይ

አንድ ነገር ካልተደረገ ኤርትራ ተስፋዬ

የደህንነት ሚኒስትር

ትክክለኛ

ዎችን

ከምላሴ

ከቆየች

ሆና

አካል

ግምገማው

በቅድሚያ

ነው፡፡

በሚገባ

በዚህ ሁኔታ ሁለት ቀን የኢትዮጵያ

ፀጉር

ይነቀል” ነው

ለመሆን ቁልጭ

የማየት

ያለኝ፡ እውነቱን

የበቃው አድርጎ

ችሎታ

ነበረ፡፡

የዚያን ጊዜ ባቀረበው ነው

አለው፡፡

ያቀረበው፡፡

ያንኑ

ሁኔታ

ለኔ የነገረኝን

ደገመላቸው፡፡ “ኤርትራ

በዚህ

ሁኔታ

ሁለት

ቀን በእጃችን

ከቆየች

ዕድለኛ

ነን:፦

“ምን አልክ?!” አምቧረቁበት ጄኔራል አማን፡፡ “ልድገመው አሥመራ "ከየት

ስድብ

ጌታዬ፡፡

በእጃችን ነው

ካሁን

በኋላ

ሁለት

ቀን

የዘገየን

እንደሆነ

አትኖርም፡:”

ያመጣኸው

ይሄንን?»

ብለው

ተስፋዬ

ላይ

ወረዱበት፡፡

ጭምር፡፡

«ተዉ እንጂ ጌታዬ፣ ጉባኤ ላይ ነው እኮ ያለነው፡ ሥነ ሥርዓት ነው እኮ የሚገዛን፡። እሱም ቢሆን ታዞ ነው የፄደው፡፥ የተላከበትን ተልዕኮ ግብ አድርሶ አሥመራ ፄሄዶ ያየውን፣ የተገነዘበውን፣ በሱ ሙያዊ 154

ግንዛቤ

የደረሰበትን

ለምንስ

ይዘለፋል?

ድምዳሜ

ነው

እርስዎስ

የነገረን፡፡ ምን

የራስዎን

ላይ

አስተያየት

ነው

ይስጡን

ጥፋቱ፡፡ እንጂ

ጠደ

ሌላ ለምን ይሄዳሉ?» አልኩ፡፡ እኔ እንዲህ ስናገር በረድ አሉ:: የፖለቲካው ሁኔታ ሲተነተንና ነገሩ ሁሉ እሳቸው እንደሚሉት ያለመሆኑ በማያወላዳ መንገድ በበቂ መረጃ ተደግፎ ሲቀርብ ምን ይበሉ?

ፀዐትም

የተሰማቸው

ይመስሳል፡፡

አሁን

ደግሞ

ወደነቢትወደድ

አስፍሐና ወደነንቡረዕድ ዲሜጥሮስ ዞሩ፡፡ “እነሱ ናቸው ነገሩን ሁሉ ለዚያ ያበቁት፡፡:እንዲታሰሩ የጠየቅሁት ለዚህ ነበር፡፡ኤርትራን የሸጧት እነሱ ናቸው" አሉና ደግሞ የታወቁ የአንድነት ኃይሎች

ቱግ አሉ:፡ እነሺህ የሚሏቸው ሰዎች እኮ ናቸው፡፡ ፍዑውም ኢትዮጵያውያን ናቸው፡፡

ኡርትራ

ተመልሳ

ሰዎች

ከኢትዮጵያ

ጋር

እንድትቀላቀል

ሲታገሉ

የኖሩ

ናቸው፡፡

«ጄኔራል

ራስዎን

ግልዕ

ያድርጉ.

እንዴት

ነው የሸጧት-2» ብለን ስንል፤

ታቸው

አለቀ፡፤

የደርግ

አባላት

ኃይለኞች ናቸው፡ ቀልድ ሲስበሰብ ምላጭ ነው፡፡ ያን

ለትም

እንደሆነ

የለም፡፡

አልቀረም፡፡

እነዚህ

ሌሎቹ

እሳቸው

ሰዎች

ኤርትራን

የደርግ አባላት ትዕግቃ”

በተሰይ

በአንድነት

'በለው!:

ነው

አዚያው

ቁጭ

ሲሰበሰቡ

የሚሉት፡: እንዳሉ

ደርግ እየተነሱ

መዓቱን ያወርዱት ጀመር፡፡ “አኛ በቅቶናል፡፡ የኢትዮጵያን አንድነት አደጋ ላይ በሚጥል ሰው መመራት አንችልም” ነው ያሉት፡:፡፡ ትዝ ይለ ኛል አሊ ሙሳ ነጡ ብድግ ብሎ 'ሻለቃ መንግ/ቱ! ኤርትራን በተመ ለከተ

አንድ

አማንን

ነገር ቢፈጠር

አናውቅም፡፡

አየካባችሁ

ኮዳ

አምጥታችሁ

ሠራዊት

አልመረጣቸው፡፡

የሚባል

ሰው

ቀው

አንተን ነው፡፡አኛ አያላችሁ

አዚህ

ነው፡፤፡

ካንተ

የምናጡቀውና

ያደረጋችኋቸው

አንተ

ራስ

ላይ

ነህ ያመጣፃቸው፡፡ አንጠርድም፡:

የሚያሳስበን

ነገር

ነዐቡ፡፡

በድግ

መለሱምሥ፡፡

ሰውዬ

አማን የምናው

የኡርትራን

ጉዳይ

እነቢትጠደድ

አስና፡

ሲል ደርግ ቤቱን አና

ኣ“”ፃን

የሚሉ

አኛ

ናችሁ፡፡

ለኢትዮጵያ አንድነት አንታገባለን ማለት ዘበት ነጡ' ብሎ በሙሉ ከመቀመጫው ተነስት ዳር አስከዳር በጭብጨባ

ጊዜ ዴኔሪ-ል

ናቸጡ

እናንተ

ካሁን ጀምሮ

ቦታ

አስቀምጠን

ይሄን

ጠላቶኙ

ቁጭ

ጄኔራል

በሌሉበት

ሠ።ሐላችን

ጋው:፡

የኢትዮጵያ

ምንትሴ

የደርግ አባል አይደሉ፡፡

እኔ አሳውጡቅም፡፡:

አንተን

ሁላችንም

ሐን

እኛ የምናውቀው ትራሱ፣

አሉና

ተነስተው

ፄሄዱ፡፡: አልተ |

155

ስለዚህ

አሳቸው

በስልክ

ያደረጉ"

ንግግር

መሰማቱ

ብቻ

ሳይሆን

ደርግ አናዛውቃቸጡም”" ብሎ ይህንን የመሰለ ከዓና፡:ተኛ ውሳኔ በጉባኤ ወስኖባቸዋል፡፡ አናውቃቸውም፡፡ ኃላፊነቱ የናንተ ነው ብሎናል፡፡ ገንጣይ

ናቸው!

ሰውዬ

ተብሎ

አለቀላቸዐ፦-::

በግልዕ ልብ

በጉባኤ

ተነግሯል፡፡

አድርጊ፣፡ከ/ሥ“ሥልጣን

ከዚያ

በኋላ

ማውረድና

እህ

አግልሎ

ማቆየት ሲቻል አዚያ መሐላችን ቁጭ ብለው ጦርነት ሊቀሰቅሱ በመ ሞከራቸው ነው በራሳቸው ላይ እሳት የጫሩት አንጂ አሁን እንደሚባ ለው 'ለኤርትራ ፌዴሬሽን ይሰጥ ' ወይም "ሰላማዊ መፍትሔ ይፈለግበማለታቸው፤ እኔ ደግሞ «የለም መፍትሔው ኃይል ነው» በማለቴ አይደለም፡፡ ባለብኝ ፃላፊነት አገር የሚጎዳ ሥራ ሲሠራ ዝም ብዬ ማየት ስለማልችል አሳቸውንና ደርግን ፊት ለፊት አስቀምጩ አፋርጃ ለሁኝ፡፡ ተጋልጠው ተረተዋል፡፡ ያ ሥራዬ ነበር፡፣ በቪህ እኮራለሁ፡፡ አማንን ከጡረታ አምጥተን እዚያ ቦታ ላይ ሰምንድነው ያስቀመ ጥናቸው? ከኃይለሥላሴ መንግሥት ጋር አጅና ጓንት ሆነው ከልጅነት

እስከ

ዕውቀታቸው

ከአርባ

አመታት

ናቸው፡፥፡ አሳቸውን ከነጄኔራል ገመዳ ምን የሚለያቸው ነገር

ነው?

አይደለም፡፡ገና

ገና አብዮት ስለኡርትራ

ከበፊቱ

ከበደ አለ?

ላላነሰ

ጊዜ

ያገለገሉ

ሰው

ገብሬ ወይም ከነጄኔራል አበበ በዕውቀትስ ከሌሎቹ በልጠው

“የኤርትራን

ነገር እመነኝ”

ሳይፈነዳ በፊት ከሳቸው ጋር በነበረኝ ጉዳይ ምን ይበጃል እያልን እንነጋገር

ስላሉኝ

ነው፡፡

ዕውቀትና ግንኙነት ነበር፡፡ “የኤርትራን

ጉዳይ አትፍሩት፡:፡፡ ይፄሄ ሥርዓት ቢገረሰስና አንድ ቢመጣ እነሱ ከኛ ጋር መጥተው ነው የሚሰለሰፉት:: ዮጵያዊነታቸው ሳያምኑ ቀርተው ሳይሆን አገዛዙን

ዓይነት ለውጥ የሸፈቱት በኢት ጠልተው ነው”

አያሉ ይነግሩኝ ነበር፡:፤ይሄን ተማምጌኝ ነው ለኤርትራ ችግር መፍትሔ ያመጣሉ ብዬ ተስፋ የጣልኩባቸው፡፡ ለኔ ወዳጄም ነበሩ፡፡ በክፉ ቀንም ውለታ ውለውልኛል፡፡ አንድ

በ1953

ብዙ

ጊዜ

የኢትዮ-

ሲነገር

ሶማሊያ

ዝናን ያተረፉት፡፡ ጄኔራል አመራር

አሳይተዋል፡፡

ጄኔራል

ረውን

አበበ

ትግል

ገመዳ

የምሰማው

ግጭት

አለ፡፡

በ1956

አበበ

ጦርነት ሶማሊያ

ገመዳ

ትልቁን በሽምቅ

ናቸው

ሚና

ውጊያ

እንጂ

አማን ይደነቁ የነበረው ጦሩን ለማስተማር፣

ለማንቃትና ተወዳጅነት

ጥረትና

በጦሩም ዘንድ 156

አማን

አይደለም

ጊዜም ጥሩ የተጫወቱት

ስታካልበን

አማን

ለማድረግ

ባደረጉት

ጄኔራል

ጦርነት

አማን በ፲954 የዳኖት ግጭት በ1955

ናቸው::

የመሩት

ግድፈት

እንጂ፣

የነበ

አልነበሩም፡፡

ሞራልን ከፍ በማትረፋቸው

ነው፡፡ ጥሩ አዛዥነታቸውን፣ ወታደርነታቸውንና ጥሩ የጦር መሪነታ ቸውን ከሚያደንቁት አንዱ ስለነበርኩ አሱን አሌ አልልም:: ጄኔራል አማን የአገሪቱ መሪ ተባሉ አንጂ አሳቸው ጄኔራል መሆናቸውና እኛ ከሳቸው ያነሰ- ማዕረግ መያዛችን ወሳኝ አልነበረም፡፡ ለደርግ አባላት በሙሉ የወል ርዕሰ ብሔርነት ነው የተሰጠን፡::ጁጆኔራል

አማንም፣

ከኔም፣

እኩል

አለቃም

አሥር

ከደርግ አባል የሆነው

ርዕሰ

ብሔር ስንሆን፤ በግል በተሰጠን የሥራ ክፍፍል ደግሞ እሳቸው የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ ናቸው:፡: እኔ ደግሞ ርዕሰ ብሔር የሆነው አካል፣ ማለትም የደርግ ሰብሳቢ ነኝ፡: እሳቸው ሲቀመንበር ተብለው ተቀምጠው እንደመሪ በዓለም ፊት እንጂ

አስቀመጥናቸው

እንዲወክሉን

ምንም

አልተስጣቸውም፡፡ ከዚያ አንፃር ጄኔራል አማን እንዴ እኔ ጄኔራሎችን እሾም አልነበረም እንዴ?

ሥልጣን

የሆነ

የግል

በሕግ

አልነበሩም:፡:

7ህት - ክጎጎፇው .7ር ያአያሪጾሁን ቀሪን ማደያ ያርዕዎ ያሁፅዕ ምን ፖሪቶ #ደሪፇ2 መንግሥቱ - ጄኔራል ዲንሳ፣አጥናፉ

አባተ፣ተካ

አማን ቱሉና

የተገደሉ ሌላ

አንድ

ዕለት ፍሰሐ ደስታ ፡ ' ደበላ ስሙን

ይተዉ፡፡

አጥፍተንም

ከሆነ

እንደ

ኩሎኔል

ነበረ) እነፒህን ይዜ ብዙ ለመንናቸው፡፡

(ክሁላችንም በፅድሜ ጠና ያለ የመገናኛ መኩንን እቤታቸው ፄድኩኝ:፡- ሥራ መግባት ትተዋል፡፡ «እባክዎን

የረሳሁት

አባት

ይመክሩናል

እንጂ.

እንዳው እንደልጅ አየጣሉን ሲሄዱ እኛም ሆደባሻ እንሆናለን፡፥: ሥሪረውም ይበላሻል፡፡ ከርስዎ ይሄንን አንጠብቅም፡፡ ለማንም ጥሩ አይሆ ንም:: ከኛ የሚለዩበት ነገር የለም፡: ብዙ ጊዜ ተደጋገመ፡፡ ከዚህ በፊት አለመግባባት ሲኖር፣ ከሻለቃ መንግሥቱ - ጋር ታደርጉ እንደነበረው ቀርባችሁ በመነጋገር ቀና በሆነ መልኩ ሕዝብም ሳይሰማ መፍና:ታት ይቻላል፡፡ ሻለቃ መንግሥቱ ያጠፋው ነገር ካለም ተናገሩ፡፡ ፊት ለፊት መነጋገርና ልዩነትን ማስወገድ ይቻላል›አልናቸው፡፡ ምንም ፈቃደኝነት አላሳዩም፡፡ “‹ደግሜ፣ ደጋግሜ ተናግሬ ሰልችቶኛል፡፡ በዚህ ዓይነት ሁኔታ መቀጠል አልችልም” ብለው ዘተጉ፡፡ ሁኔታቸውን ሳያቸው ትክክል አልመሰሉኝም፡፡ ዓይናቸውም «ና: ርሷል፡፡

ምናልባት

ምሽቱን

ሲጠጡ

ቆይተው

ሊሆን

ይችላል፡፡

ዱር'

አማን አይመስሉም፡፡ ‹‹ምናለ ሌላ ጊዜ ብንመጣን?›› ብየማውቃቸው በእምቢተኝነታ ተጡውጡሩ ስለማያውቋቸው ግን በደንብም ሌሎቹ ነበር፡፡ ለኛ በጎ አመለካከት በሰጡት ምላሽ ደማቸው ፈላ፡፡

157

ከዚህ በኋላ እሳቸውም መረጃ የሚያቀብላቸው ቆርጣለች፡፡ አምርራለች” አላቸው መሰለኝ ቢሯችን ስልክ

ይደውላሉ፡፡

“ሻለቃ

መንግሥቱ

ያነጋግረኝ”

ይኖራል፡፡ “ደርግ ከተመለስን በኋላ

ይላሉ

የሚል

መልዕ

ክት መጣ፡፡ በኛና በሳቸው መካከል ላይዘን ኦፊሰሩ ፍቅሬ ነበር፡፡ “ምናልባት ቅድም ራሴን አሞኝ ስለነበር በጥሩ ሁኔታ ኳኪችሁምና ፈቃድህ ቢሆን መጥተህ ብታነጋግረኝ ይላሉ አማን” አለኝ፡:፡፡ «ሂድና ይሄፄንኑ ለደርግ ንገር» .ብዬ ወደነሱ ከደርግ የመጣው መልስ “በአክብሮት እቤታቸው ድረስ ሄደን

ዘርጋው አላናገር ጄኔራል ላኩት:: ስንለም

ናቸው

አምቢ

ብለው

መልሰውናል፡፡

አንተ አትፄሄድም፡፡:ደግሞስ የሚል

ሆነ፡፡

“እርስም

ሲፈልጉ

ምን እንዳዘጋጁ

ራስም

ይምጡ”

ራሳቸው

ይምጡ

እንጂ

ምን ይታወቃልንአትፄድም፦ ብለህ

ንገራቸው

ተባለ፡፡

ከዚህ

ቀደም ኩሎኔል አጥናፉንና ሻለቃ መንግሥቱን ነጌሌ ያለው ጦር ሊያነጋግራቸው ይፈልጋልና ይሂዱ ብለው አዘው እዛ በተለይ እኔን ለማጥፋት የተዶለተ ነገር እንደነበር ተደርሶበት ነበርና አሁንም ወጥመድ ሊሆን ይችላል በማሰት ነው ደርግ እንዳልሄድ የወ ሰነው፡፡ ከዚያ በኋላ እንግዲህ ነገር ተበላሸ፡፡ ያ ስብሰባ ተጠራ፡፡ የዕለቱ አጀንዳችን የስብሰባችን ዋና ዓላማና አጀንዳውም የጄኔራል አማን ጉዳይ ነበር፡: ዴኔራል አማን የደርጉ ሊቀመንበር፣ የመከላከያ ሚኒስትርና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ ናቸው፡፡ ከዚህም በተ ረፈ አሁን በመፍጠር ላይ ያሉትን ችግርና በአገሪቱ ላይ ሊያስከትለው የሚችለውን

አደጋ

አስረዳሁ፡፡

የደህንነት

ኮሚቴው

የኤርትራን

ጠቅላላ

ሁኔታ በመዘርዘር ለተሰብሳቢዎቹ የተሻለ ግንዛቤ ለመስጠት የበኩሉን አቀረበ፡፡በቅርቡ ጄኔራል አማን ከደርግ አባሎች ጋር በአንድነት ሆነው ሠራዊቱንም ሆነ ሲቪሉን ሕዝብ እንዲያነጋግሩ ታቅዶ አሥመራ ፄደው

ጉብኝት

አድርገው

ነበር፡፡

ይህንን

በሚመለከት

አብረዋቸው

የፄ

ዱት የደርግ አባላት ሪፖርታቸውን አሰሙ፡፡ በዚህን ጊዜ ጀኔራሉ አብረዋቸው የፄዱትን ሰዎች አግልለው ብቻቸውን ሲሠሩ እንደቆዩ፣ ያደርጉት የነበረው ንግግር ሁሉ አፍራሽና አደገኛ አዝማሚያ ያለው እንደነበረ፤ከዚያ በፊት በሠራዊቱና በወንበዴዎች መካከል የተደረገውን ግጭት አንስተው “ይፄንን ሥራ የሠራው የሠራዊት ክፍል ለፍርድ ይቀርባል” እንዳሉ ቁልጭ አድርገው ሪፖርት አደረጉ:፡ ከዚያ በመቀ ጠል የኤርትራ ጦር ተወካዮች ደግሞ በፊናቸው አማን ኤርትራ ሄደው ምን እንደሠሩ፣ ምን እንዳሉና ያም በጦሩ ላይ ያሳደረውን ስሜት በበኩላቸው አጣርተው መጥተው ነበርና እነሱም ተናገሩ:: 158

ይሄ ሁሉ ከሆነ በኋላ ደግሞ እዚያው ቢሮአቸው ሆነው ምን ይሠሩና ይሉ አንደነበር፣ በቴሌፎን እየተነጋገሩ ምን ዓይነት ሴራ ይጎነጉኑ እንደነበር ቀረበ። በሰነድ የተያዘ የጽሑፍ ማስረጃ ቀረበ፡፡ ከዚያ በኋላ ነው ‹«እፒህ ሰውዬ ምን ውሳኔ ሊወሰንባቸው ይገባል?»

ወደሚለው

ነገር

ሳይሆን

ይሄ

ሁሉ

ረፋዱ

የፄድነው፡:«ይደምሰሱ

‹«ይሄፄን፣ ይፄን

ሲሆን

ብዙ

አጥፍተዋልና

ሰዓት

ፈጀ:፡

ሳይ “በአዲስ አበባ ውስጥ

ሳይሆን

አይቀርም ። የሚል

ጎፋ ሠፈር

ከተቀመጠው

ይገደሉ» እንወያይ»

ቀኑን

ሙሉ

ጦር የማንቀሳቀስ

መልዕክት

ሁለተኛ

ወይም

በዚህ ላይ

ከውጪ

መድፈኛ

ነው፡፡

ስንነጋገር

ዋልን፡፡

ሙከራ

እያደረጉ

መጣ፡፡ ከነገሌ

ሻለቃ

የሚል

አካባቢ

ደስ

መጥቶ

የማይል

ሁኔታ ይታያል፡፡ ምናልባትም አማን ሊያንቀሳቅሱ የፈለጉት ጦር ይሄ ሊሆን ይችላል» የሚል ሪፖርት ነው የደረሰን:: ይፄንን እንዲያጣሩ

ዘለቀ በየነና ሻምበል ግርማ ፄሄዱ፡። ምንም የሚያሰጋ ነገር ቅስቃሴ መሆኑን

ያለመኖሩን ተናገሩ፡፡

የሚባል ሌላ የደርግ አባል ተልከው አለመፈጠሩንና- እዚህ ግባ የሚባል እን

ካረጋገጡ

በኋላ

ተመልሰው

መጥተው

ሰላም

ዴኔራል አማን እንዲታሰሩ የተወሰነውም፣ እምቢ ብለው የተታኮ ሱትም ማታ ነው እንጂ ቀን አልነበረም:፡ ይሄም ሆን ብሎ የተደረገ ሳይሆን ስብሰባው ይኹን ሁሉ ነገር ሲያጣራና ሲነጋገርበት ቀኑን ሙሉ ስለቆየ ነው: ሁሉም የበኩሉን እንዲናገር ዕድል ተሰጥቷል፡፡ የአብዛኛው ሰው አስተያየት “ይፄንን የመሰለ አገሪቱን ከፍተኛ አደጋ ላይ የሚጥል ወንጀል ሲሠሩ ከተገኙ ከመሰሎቻቸው ጋር እስር ቤት

ይግቡ፡፡

ቢያውቁት

ኖሮ

ደርግ

ባለውለታቸው

ነው፡፡

እሳቸው

ከሌሎቹ

ያሰርናችቸው ጄኔራሎች በምንም አይለዩም: እዚህ ከፍተኛ ቦታ ላይ አስቀምጠን አገርን የመምራት ኃላፊነት ስንሰጣቸው ከድተውን ኢትዮጵያን የሚያጠፋ ነገር ከሠሩ እዚያው ከጓደኞቻቸው ጋር ይቀሳቀሉ- የሚል ነበር፡፡ ያያት - ኃዕደ# 4ፀ ይያዕፇያኝ ያሮ ፲ናና ኃረዕዎ ፅንደሟታ? ፅ#ፅሪዲዴንሪዕኃ #ማን ዕፇ፲ጋ27ሪ ቀኑን ሙታ ክ«ረዳቻይና ቦፉፖደራቶ ማታ 4፪፡ አያን ዕሰዕሣዎ#ሃ ዕንዲ2ድታ ቦወ#ና”ያይቀ ምን፲,[ 7ያው2 ቦፉፖደታቶዕ መሇ 7ው2 ምዕ";ያረቷታ

ፖውን

ቦዕው

/መያጎቶ

#ዎቻ

ኃዕሪኛ።

4ሮ ሕዖታ

መንግሥቱ

ወረታው

- ማታ

ነው

ምመ#/# ደ

ወድደዳንድ #ግቶ

ኃንደፇወሪደና

የተገደሉት፡:፡ 159

ኔንደ ሦ2ፖድታ

እነሱ

ላይ

ፇድም ?ው

ፍርዱ

ረታፖውን ቦፕና7«ረቶ፦

መሰጠት

የተጀመረው” ቀን ነው፡፡ ጄኔራል

በኋላ የሳቸ

የፄድነው፡፡

ተግባራዊ

ወዲያውኑ

ውሳኔ

፡ የተላለፈው

አንመለስም

ከዚያ

ላይ ተወሰነ፡፡

አማን ነው

ወደሌሎቹ

ትተን

ጉዳይ

ወስነን

ብቻ

ላይ

አሳቸው

ነው ብዬ ተናግሬአለሁ:፥

ስላሉ ውን

ግን

ነገር

ነበረበት፡፡

መቆም

የደር

ስላለበትና

መደረግ

ኃላፊነት የኔ ስለሆነ እዚያው ዳንኤል አስፋውን አስጠራሁት፡፡

ጉን ውሳኔ የማስፈፀሙ አየተካፄደ እያለ ኩሎኔል

ላይ

በኋላ እዚያ

ላይ ከተወሰነ

አማን

ስብሰባው አሳቸውን

የዘመቻ ክፍል ኃላፊ ስለነበር ለመያዝ ግዳጁ ለሱ የተሰጠው የደርግ ንቀሳቅሰው እሱ ነው፡፡ የደርጉ ነው፡፡ ፓትሮሎችንም፣ ሌሎችንም የሚያ

ሚያደርገው በሥሩ ውሳኔ ወደማታ ላይ ሲደርስው ሌላ ጊዜ እንደ ጄኔራል አማን ያሉትን ሰዎች ጠርቶ ለግዳጅ አሠማራቸው፡፡ ደርጉ፣ አውሏቸው ሥር እንዲታሰሩ ስለወሰነ ቤታቸው ፄዳችሁ በቁጥጥር መሣ ሲደርሱ ጄኔራሉ የሚል ትዕዛዝ ሰጠ፡። ወታደሮቹ ሄዱ፡፡ እዚያ እንደማይሰጡ ሪያ ጠምደው ተቀምጠዋል፡፡ በሠላም እጃቸውን ብለውናል፤ እንዴት ሲሆንላቸው ተመልሰው መጥተው "አምቢ

ለመስጠት

በሠላም

ውን

መሣሪያ ቢከፈት

አካባቢ ነው፡፡ ጠርና ተኩስ ትፅዛዝ

ይሄንኑ

መጣና

ዳንኤል

ይሰጠኝ”

ይላል፡፡

ምን

የነገረኝ፡፡

እአና

ወዲያ

ላለው

ካሁን ውሳኔ

አንሰጥም፡፡

ሪፖ ርት

ነን፡፡

ላይ

የመኖሪያ

ቤታቸው"

አይመስሉኝም፡፡

ዝግጁ

አእጃቸ

“ሰውዬው

አደረገልኝ፡፡

ጠምደው ነው ቁጭ ያሉት፡፡፥ አንድ ነገር ቢፈ ሰው መውደቁ የማይቀር ነው፡፡ ግልፅ ያለ

ይፄንን እኔ ለቤቱ ቤት እንዲፄዱ ቢጠየቁ ንኑ

ስብሰባ

እዚያው

አሁንም

እኛ

ይላሉ:፡፡

ርግ?»

ግልፅ አናድ

አስተጋባሁ፡፡ «ጄኔራሉ በሠላም ወደማረፊያ ፈቃደኛ አለመሆናቸውን ነው የዘመቻ መኩ ይሻላል?»

ሂደት

በአፈፃፀም እዚያ

ውስጥ

ገባን

እየገባን

ነገር ሁሉ

ለሚደርሰው ማለት

ወስነናል፤

ውሳኔውን

“እኛ

አልኩ፡:

ወደአስተዳደርና

ወደዘ

መንበር ውሳኔ ነው፡፡ መቻ ጉዳይ መግባት ማለት ነው፡: ይፄሄ የሊቀ «ጥሩ ነው፡፡ እን አምቢ ካሉ በደንቡ መሠረት መፈፀም አለበት» አሉ፡፡ ግልፅ

ግዲያውስ

የሚያዘው ጋለህ።

ነው፡፡

ይፈፀማል»

በድምፅ

ማጉያ

በሕጉ

አልኩና ውሳኔው

የኃይል እርምጃ እንደሚወሰድ አምቢ የሚሉ ከሆነ ይደምሰሱ»

መሠረት

ትዕዛዝ

ወደዳንኤል

አልቀበልም

ዞር ብዬ

እንዲነገራቸው

ካሉ

«እንደዚህ

አድርግ፡፡

ማስጠንቀቂያ ስጣቸው፡፡ አልኩና ሳስበው በመቻኮል

ሕጉ

ታደር

እምቢ

ይሄንንም አላስፈላጊ

5 መኖሪያ ቤታቸው ጦር ሃይሎች አጠገብ ከሆስፒታሉ አጥር ጋር ተያይዞ ነበር፡፡ 160

ካሉ

የሆነ

ደም

መፋሰስ

እንዳይደርስ፣

ማድረግ

ይቻል

ተስፋዬ

ገብረኪዳንና

ተስፋዬ

የደርጉ

በተቻለ

እንደሆነ የመጨረሻ አንድ

ሁለት

የመከላከያ

መጠን

ሙከራ ሰዎች

ኮሚቴ

በሠሳም

መደረግ

አብረው

ሰብሳቢ

አማን

የሚኮተኩቱ

አንድ

ታቸውም በኃይል

ሊሆን

ነው

ዘበኛ

ይችላል

እንደነበር

እየመጣላቸው

ነበሩ፡: ቤታቸውን

ሸማግሌ

የተነሳ ይጠጡ

ብቸኛ

በኋላ

የሚመገቡት፡:

በማለት

እንዲፄዱ

ነበር፡:

ተው የሚሆነውን እያዩ ዳንኤልን እንዲረዱት ነው፡፡ . ጄኔራል

አንዲጠጡ

አለበት

አዘዝኩ፡፡:

ቦታው

ላይ

የሚጠብቁና

ናቸው

ቤታቸው

ማታ፣

ማታ

አትክልት

ያሉት፡፡

ቤት

ተረዳን::

ምግብ

ቤተሰብ

የላቸው፤

ተገኝ

ከብቸኝነ

ሲገቡ

መጠጥ

ከእህታቸው

ምን

ቤት

የላቸው፡፡

እንደተነገረኝ መትረየሳቸውን ቤታቸው መስኮት ላይ ጠምደው ቁጭ ብለው ሊይዚቸው የሄፄዱትን ወታደሮች አላስጠጋ አሉ: አስቀድ መው በደንብ ተዘጋጅተዋል፡:ጥይት ሞልቷቸዋል፡፡ ወደቤታቸው መግ ቢያ ያለው አንድ መንገድ ነው፡: ያንን መቃረቢያውን ይዘው መሣሪያ ቸውን ጠምደዋል፡፡ ግራና ቀኙ በሙሉ መኖሪያ ሠፈር ነው፡፡ ይፄን

መትረየስ ጥይቱ

ይዘው

ሲለቁት

በየጎረቤቶቻቸው

በትዕዛዙ

መሠረት

በድምፅ

መልስ የሚሰጡት ተኩስ ሠፈርተኛው ተሸብሯል፡፡ ፀኛና

ቤት፣

በየመስኮቱ፣

በየበሩ

ይገባል፡፡

በዚህ

ዓይነት

ማጉያ

እጃቸውን

እንዲሰጡ

ተጠየቁ፡፡

በመክፈት ነው፡፡ ጎረቤቱ “ኡ፣ ኡ!› ይላል፡፡ እነተስፋዬ ተቸገሩ፡፡ አሁን እንግዲህ ለአመ

የሠላማዊውን

ነዋሪ

ሕዝብ

ሕይወት

አደጋ

ላይ

የሚጥል ሰው ምንድነው መደረግ ያለበት? ያለው አማራጭ ታንከኛ መጥራት ነው፡፡ምክንያቱም ከሳቸው ጋር ተኩስ በመለዋወጥ ሠላማዊ ፡ ሰው መሞት የለበትም፡: ወታደሮችስ አስፈላጊ ያልሆነ መሥዋዕትነት ለምን ይክፈሉ? ታንክ መጣ፡፡ በዚያ ቤታቸውን ደርምሰው ገቡ፡፡ በእን ዲህ ዓይነት ሁኔታ የአማን ፍፃሜ ሆነ፡ በኋላ እንደተወራው ራሳቸ ውን አልገደሉም፡፡ በታንክ ነው ያጨማለቋቸው፡፡ መንግሥቱ

ነው

ይገደሉ

ለም፡:እንኳን

እኔ ደርጉም

ተወሰነ:፡:ያንን እንዲያደርጉ

ማስፈፀም ለተስፋዬ

እነሱ

በሥፍራው

ንም፣

ወታደሮችንም

ምጃ

ወስደዋል፡፡

ላይ ይሄ

ያለው

ቢሆን

የሚለው

ይገደሉ

ኃላፊነቱ የኔ ገብረኪዳንና

ተገኝተው አደጋ

ላይ

በማንኛውም

ነገር

አላለም፡፡

ትክክል

እንዲታሰሩ

አይደ

በደርጉ

ነው፡፡ ሆደርጉን ውሳኔ ተግባራዊ ለዳንኤል ትዕዛዝ ሰጥቻለሁ፡፡

ያጋጠማቸው የሚጥል

የሚሊታሪ

161

ነገር ሠላማዊ

በመሆኑ ግዳጅ

አስፈላጊውን ላይ

ሰዎች አር

ሊያጋጥም

ላይ እን

የሚችል ነገር ነው፡፡ ለአንድ ግዳጅ አንድ ሠራዊት ሲላክ በቦታጡ ይችላል፡፡ያንን እንደአስፈላጊነቱና ነገር ሊያጋጥመው ተለዋዋጭ

ደሁኔታው ይከላከላል፡፡ ይመክታል፡፡ ይደመስሳል፡፡ ይሄም ከዚያ አይለ ላይ ይም፡፡ አንድ አመዐኛ ሊይዝ የፄደ ወታደራዊ ቡድን በሥፍራው

ነው፡፡: አማን

ደርሶ በፃገጠመው አስገዳጅ ሁኔታ የተወሰደ ወታደራዊ እርምጃ ጄኔራል የመረጡት ለማድረግ አውድማ የጦር ቤታቸውን ራሳቸው ናቸው፡፡ 7ታቅ -ያ፲#

፲፳ ፆታ

ኃናንፉ

ዕፅዚያው

ሰ#ጋዕያው ሰዳራጃ ውዕፓ

ሃናቅትዕ2

መንግሥቱ - አንድ ሰው አልወጣም፡፡ ሌሊቱ ተጋምሶ ሊነጋ አቅ ራቢያ ነው ከኪያ ቦታ ሁላችንም የወጣነው፡፡ ቅድም እንዳልኩት የጄኔ የሌሎቹንም

ራል አማን ጉዳይ ካለቀ በኋላ “እኛ ከተሰበሰብን አይቀር ጉዳይ ዳር ሳናደርስ አንፄድም”' የሚለው ነገር መጣ፡፡ ያ

ሁሉ

ሁካታ

ተነሳ፡፡ አንደገና አልመለስበትም፡፡ አሁን

ወደሌሎቹ ጉዳይ ስንሄድ የ250 ሰው ስም ዝርዝር መጣ፡: አሉበት፡፡ ወታደ ብቻ ሳይሆኑ ሲቪሎች የኃይለሥላሴ ባለሥልጣኖች ሮች አሉበት:፡የኮንጎ ጉዳይ አለበት፡፡ “ዳኝነት አጓድለዋል” ብሎ ሠፈ ርተኛው

ምኑ

ሰብስቦ

መጣ፡

“እንይ

ያመጣቸው

ከተባለ

ሰዎች

ሁሉ

ነበሩበት:፡

ስም

ሁሉ

ሰው

ጉዳይ

እንዴት

የዚህን

ዝርዝር

ነው

የምናየው? እነዚህ እኮ ባለሥልጣኖች ብፓ አይደሉም፡፡ ከሰዎቹ ጋር በወንጀሉም ዓይነት፣መደባቸውም በጣም የተለያየ ነው፡፥ እና እንዴት አድርገን ይፄንን በምን መልኩ ማየትና መወሰን እንችላለን?» በማለት ብርፃኑ ባየህ ተነስቶ ተናግሮ ነበር፡:፡ እሱም ተነቅፏል፡፡

ከብዙ

ጭቅጭቅ

በኋላ

"ከደርግና

ውጣጣ አንድ ኮሚቴ ተቋቁሞ የተከሳሾቹን ቁጥር ከ250 ወደ ተባለና

ከንዑስ

ደርግ

አባሎች

የተ

ይየው” ተብሎ ተወሰነና ይሄ ኮሚቴ 14፤ ዝቅ አድርጎ አቀረበ:፡ ይሄም በዛ .

በጥፋታቸው ክብደትና በነበራቸው የኃላፊነት ደረጃ አመጣ፡፡ ለቅሞ ዋና ዋናዎቹን የፈፀሙትን የጎላ ወንጀል መጠን፣፤ እነዚህንም በነበራቸው የ/”ልጣን ደረጃ መጠን፣ በማዕረጋቸው ቅደም

ተከተል

አንደገና

ስማቸው

ይዘርዘቨርና

ለመወሰን እንሞክር ተባለ፡፡ በቪህ ቁጥራቸው ጠደፅ6ፀ0 ገደማ ደረሰ፡፡:

በዚህም

ቢሆን

ብዙ

እኛ

በዚያ ዓይነት

ተወዛገብን:፡

162

ቅደም ዋና

ለምሳሌ፣

ተከተል

ዋናዎቹ

እየሄድን

ሹሞች

“2፤1ኛ ተራ

ቁጥር

ሲቀሩ

ላይ

.

ያለው ደጃዝማች እከሌ”? ሲባል፣ "እንዴ 45ኛ ቁጥር ላይ ያለው ፊታ ውራሪ እከሌስ ለምን ይቀራል?”የሚል ይነሳል፡ “ጄኔራል እከሌ! የተ ባለ እንደሆነ፣ የአንዱ ክፍለ ጦር ተወካይ ይነሳና "ሲጨቁነን የኖረው ላይ ጄኔራል እከሌስ?” ይላል፡፡ ብዙ ከተነጋገርን በኋላ መጨረሻ መኳን መሳፍንት፣ የጦር መሪዎች፣ የቀሩት ትልልቆቹ አውራዎች፣ ሰዎች ብቻ ቀሩ፡፡ እንግ ንት እየተባሉ ከፍተኛ ግምት የሚሰጣቸው ዲህ ይበቃል አልን፡፡ እዚያ ላይ ቆምን፡፡ አሁን ሰዎቹ ተወስኖባቸዋል፡፡ ቀጥሎ ወደአፈፃፀም ፄድን፡፡ እስረ

ሰዎች

ቦታ የሚወስዱት

ወደመገደያው

አውጥተው

ከታሰሩበት

ኞቹን

ስም ዝርዝር ይዘው ፄሄዱ፡። በዚህን ጊዜ ነው "ጄኔራል አማን እምቢ ነገር የመጣው፡፡ ይፄ ሁሉ እስኪሆን ቀኑ መሽ ብለዋል” የሚለው ቷል፡፡ እስረኞቹም የተረሸኑት፣ ጄኔራል አማንም ተኩስ ከፍተው የተ ቦታ ነው፡፡ ሁሉ ነገር አልቆ ከስብሰባው በጨለማ ገደሉት ማታ የወጣነው ሊነጋጋ ሲል ነው፡፡

7ሀት - ቦዕዎ#ቻ መ2ደዕ ፀሪፇዎታዕ” ያናደረ7ው ና% #ዕው #ፍጭ7ፇ ዎታዕ2 መንድቄዕው ቦሚሟፀ#ማዎተት2 »ሃታ7ደታት ውሰዕፖ ይድምሪፅፀ ፅ]#ጣፖ ፲4#