የሌተናንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማርያም ትዝታዎች: ቁጥር ሁለት (Memories of Lieutenant Colonel Mengistu Haile Mariam: Volume II) [1 ed.]

የመንግሥቱ ኃይስ ማርያም አገዛዝ ያስፈና ያበቃስት ሥርዓት ነው። በተፈፕሮዬ የወደቀውን ዛፍ መጨፍጨፍ ያስቀስትን ነገር መጭመቅ አልወድም። የማሳምንበት ነገር ሲሠራ ያስፈውን ሳይሆን ያስውን ሥ

162 3 160MB

Amharic Pages 193 [204] Year 2010

Report DMCA / Copyright

DOWNLOAD FILE

Polecaj historie

የሌተናንት ኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማርያም ትዝታዎች: ቁጥር ሁለት (Memories of Lieutenant Colonel Mengistu Haile Mariam: Volume II) [1 ed.]

Citation preview

የው





መ.-ዖ. ራሙ.



በህ. መ መ።፡

ከ21

4



4

፣'፣

የሌተናንት ኮሎኔል

መንግሥቱ

ኃ/ማርያም

ትዝታዎች

ከገነት አየለ አንበሴ ሐምሌ - 2002 ዓ.ም.

መብቱ

በሕግ

የተጠበቀ

ነው

2 ዒ፤፲.1]. ፳፲](:8ፐ5 ፳8፻5፻፪ዢዝኾ1

የመጀመሪያ

ዕትም -

2002

ዓ.ም.

ምስጋና ለዚህ ከጎኔ

መጽሐፍ በመቆም

እፈልጋለሁ፡፡ ልጆቼ ዮናታን

በፃሳብ

ጀምሮ

ከዝግጅት

መሆን

ዕውን

የረዱኝ

ወዳጅ

ሕትመት

እስከ

ለማመስገን

ዘመዶቼን

ባለቤቴ ሚ/ር ስቴፋን ግሪንበርግ፣ ለምስጋናው አርያም (ሉሉ) ሽመልስ፣ ሚክያስ ፅርሐ ሽመልስ፣

ግሪንበርግና ልዑል ግሪንበርግ እንዲሁም የልጅነት ጓደኞቼ ወ/ሮ ቆንጅት ኪዳኔ ወ/ሮ ፍሬ ሕይወት ኪዳኔና ወ/ሮ ሲፎራ አርአያ

ሞኒዬ

ቅድሚያ

ጀምሮ

ምክርና

ከፍተኛ

መጽሐፌ

አላቸው፡፥፡

ከመጀመሪያው

ፃሃሳብ በመለገስ

እንዲሁም

ሥራዩዬዩን

ወዳጆቼ

ለፕሮፌሰር

ማበረታታት

እሸቴ፣ ለአቶ ዐቢይ መኮንንና እንዲሁም

ላደረጉልኝ

ዝግጅት

እንድገፋበት እንድርያስ

ለአቶ ብሩክ ለአቶ ዮሴፍ አሰፋ፣ ፍስሐ፤ ለአበልጄ ለአቶ ክብረት ይግለጡ ከፍ ያለ

ምስጋናዬ ይድረሳቸው፡፡ ሌሎችም ስማቸው እንዲጠቀስ ላልፈለጉ በፈረንሳይ ነገር የሆኑ የልብ ወዳጆቼ እንደዚሁ ምስጋናዬን አቀርባለሁ፡፡

ነዋሪ

ማውጫ ርዕስ 1.

ረ.

መግቢያ

ከኮሎኔል

መንግሥቱ

ኃ/ማርያም ጋር ለሦስተኛ ጊዜ የተደረገ

ቆይታ 3.

ጃንሆይ

4.

ለ4ኛ ጊዜ ከመንግሥቱ

ጋር ቆይታ

ስለ ሙሉጌታ ሉሌ ስለ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ ጃንሆይና እንዳልካቸው ባሮ ቱምሳ ፈላሻዎች

ስለ ሮበርት ሙጋቤ ስለ ጎርባቼቭ ፖል ሔንዝ

5. ለ5ኛ ጊዜ በሐራሬ ቆይታ የአፍሪካ

አሳልፎ

መሪዎች

ሥልጣን

ስለመሰጠት

ደርግና ዲሞክራሲ ተቃዋሚዎቼ ከጓዶቼ አንዱ የካንጋሮ ፍርድ ቤት ፀፀትና ይቅርታ ጋዜጠኞች ደህንነቶች. የመጨረሻው መካሮቼ

የሸንጎ ስብሰባ

9.9.

ቁስለኞቹ

56

5.9.

ሶማሊያ

59

.« 9.9

ቪያድ ባሬ ሴዳር ሴንጎር

63 65

.9.

ጁሲዬዮስ ጌሬሬ

66

..

ጋዳፊ

67

6. ለስድስተኛ ጊዜ በሐራሬ ቆይታ .9. ዳኖት

70 75

.-

አባቴና የኮንጎ ገንዘብ

81

9.

ደርግና የእንዳልካቸው ካቢኔ

81

.9

ጄኔራል አማን

83

.9.

መፈንቅለ መንግሥት

86

9.9.

ትግላችን

88

9.9.

ስለ ምርጫ

89

.9.

የእርዳታው ገንዘብ የት ገባ?

90

9.9.

አረጋዊ በርፄ

90

9. 9.9.

ትዝታ መጽሐፌ

91 92

7. ክፍል ሁለት .- ጓድ ቁጥር 90

96 97

9.

ስለ ተስፋዬ ወ/ሥላሴ

102

9.9.

ስለ ቤተ እስራኤሎች

104

8. ከሻለቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ

108

9. ከቀድሞ ጦር አባላት ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ

ኮሎኔል ተ.ሀ ሻለቃ ብ. ጌ ኮሎኔል ግ. ተ

|

120

ፅ20 122 123

የተቀናጀ አሠራር ጉድለት

126

የጄኔራል ታሪኩ ሞት አንድ ሌ/ኮ በናቅፋ ግንባር የጭቁኑ ወታደር ተጋድሎ መ/አ ክፍሌ ሽፈራው አንበሴ

131 134 137 146

የግብረ ኃይሎች አመሠራረትና የናቅፋ ዘመቻ ከሰኔ

ህዳር ወር 1970 ምፅዋ ሐምሌ ወር 1970 ህዳር ወር 1971 ሐምሌ ወር 1971



እስከ

147 152 153 ,154 155

ቀይ ኮከብ ዘመቻ

155

ናደው ዕዝና የአፋቤት ውድቀት መክት ዕዝ

159 163

ስለ አሥመራ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ አንድ የሁአሠ ፖለቲካ መመሪያ አባል የሰጠው ምስክርነት..... 165 10. ክፍል ሦስት 182

9.9 .-

ዚምባብዌ የትሪሊዮንነገር

183 183



ጥንታዊ ታሪክ

185

.-

ሮበርት ገብርኤል ሙጋቤ

189

.9.

የማታቤሴላንድ ጭፍጨፋ

190

ዋቢ መጽሐፍት

192

መግቢያ «“የኩ/መንግስቱ

ኃ/ማርያም

ለሕትመት

በቅቶ ሕዝብ

መጀመሪያ

በሆነው

የተባለው

እጅ ከደረሰ 8 ዓመታት መጽሐፍ

ባልደረቦቻቸው

በተለያዩ

በቀጥታም

በተዘዋዋሪ

ሆነ

ትዝታዎች»

ርዕስ

ውስጥ ጉዳዮች

መንገድ

የሚመሰለከቱ

ጉዳዮችን

የዳሰሱ

ነበሩ፡፡

ዘንድ ከፍተኛ

ተነባቢነትን አግኝቶ ነበር፡፡

ተቆጠሩ፡፡ በዚህ ለኔ ኩ/መንግስቱም

ላይ

የብዙ

መጽሐፌ

የሰጧቸው

አስተያቶች

ኢትዮጵያውያንን

ስለዚህም

ሆኑ

ይመስለኛል

ሕይወት በህዝቡ

በመጽሐፉ ውስጥ ለኮሎኔል መ”ግሥቱ ኃ/ማርያም በስደት ከሚኖሩበት ዚምባብዌ ድረስ በመሄድ ያደረግሁላቸው ቃለ መጠይቅና በውጪ ሃፃገርና በፃገር ውስጥ የሚገኙ የቀድሞ ባለሥልጣኖችን አነጋግሬ ያሰባሰብኩትን በአንድነት አቀነባብሬ አቅርቤ ስለነበር በወቅቱ ከፍተኛ

የመነጋገሪያ

አርዕስት

ሆኖ ቆይቷል::

በራሳቸው

በመንግሥቱ

ኃ/ማርያም ላይ ከተለያዩ አቅጣጫዎች ብዙ ትችትን አስነስቶባቸዋል፡፡ ለኔ ይህን ኢንተርቪው

በመስጠታቸውም

ከቅርብ ወዳጆቻቸው

ጭምር

ለምን ተናገርክ የሚል ከፍተኛ ወቀሳ ደርሶባቸዋል፡፡ ይሁን እንጂ ‹‹ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሚሰማኝን ስሜት ከመግለፅ ወደኋላ አልልም ታሪኬን ሊያቆሽሹ የሚሞክሩ ቢኖሩም ሐቁን ለማስረዳት አላመነታም›› በማለት በድጋሚ ተቀብለውኝ ለማነጋገር ፈቃደኛ ሆነዋል፡፡ ስለሆነም ከመጽሐፉ

ሕትመት

በ3ላ በተከተሉት ዓመታት

አራት ጊዜ ያህል ወደ

ዚምባብዌ/ሐራሬ በመጓዝ በተደጋጋሚ ኩለኔል መንግስቱን ለማግኘትና በብዙ ጉዳዮች ላይ ለማነጋገር ችያለሁ፡፡

1

በዚህ

ዕድል

በመጠቀም

ሁሉ ስለአገራቸው

በሕይወት ለታሪክ

ኩ/መንግስቱ

ኢትዮጵያ፣

በመሪነት

ገጠመኞቻቸው

ተመዝግቦ

ዙሪያ

ቢቀመጥ

በተገኘው

ስላሳለፉት

የሚያጫውቱኝ

የሚሰጠው

ጠቀሜታ

አጋጣሚ

ጊዜ፣

እንዲሁም

ሁሉ

ለወደፊት

የጎላ እንደሚሆን

ስላመንኩበት ይህን ሁለተኛ መጽሐፍ ለማሳተም ቆርጨ ተነሳሁ፡፡ በተጨማሪም በመኖሪያ ቤታቸው ወቅት በዛሬው የስደት ሕይወታቸው እንደሚመስል

በጥቂቱም

ምስክርነቴን ለመስጠት የፈለግሁት

ባሁኑ

አንባቢያን ለመረዳት የግል

ባልሆንም ለማወቅ

ቢዘረዘር

እንደ

ሁኔታ

ነው:: ከላይ

አንድ

ለታሪክ

ታዋቂ

ፍላጎት ሊኖር ይችላል

በመቻሌ

ይሔንንም

አኗኗር፣፤፣

ከሚደርሱኝ

በመቻሌ

ሕይወት

የግል

ስለሚገኙበት

እንዳሉ

ለማየት

ሞክሬአለሁ፡፡

ስለ እሳቸው

ወቅት

ቢሆን

ተቀብለው በሚያነጋግሩኝ ዕለታዊ ኑሮአቸው ምን በመጠኑ

ለመግለጥ

ስለቤተሰባቸው፣

ባጠቃላይ

ለማወቅ

ፍላጎት

በርካታ

የሕዝብ

በገለጽኩት

ምክንያት

ስለሚኖረው

ሰው በሚል

ሁላችንም ብንሆን ከሰውዬው

የዓይን

ሀሀኩከ[6 ግምት

ያላቸው

አስተያየቶች ስለ

እሳቸው

ጠቀሜታ

እርግጠኛ

ሽ0ህየ6

ስለሳቸው

ነው፡፡

ጋር በሃሳብ ልንስማማ ወይም

ላንስማማ እንችላለን፡፡ ደጋፊ ወይም ተቃዋሚ ያለበለዚያም ገለልተኛ ልንሆን እንችላለን፡፡ ሁሉም የየራሱ የፖለቲካ አቋም አለው፡፡ ይፄ እንደተጠበቀ ሆኖ አጋጣሚው ሲገኝ በተለይም በጽሑፍ ተላልፎ ለመጪው ትውልድ ሊቀርብ የሚችልበት ሁኔታ ሲፈጠር ለታሪክ መዝግቦ

ማስቀመጡ

ተገቢ ነው::

አሳቸው የሚሰጡት አስተያየት የበፊት ማንነታቸው የዛሬውን አመለካከታቸውንና ባጠቃላይ የሰውዬውን ማንነት ዞፀ6ዐከ8[[ሃ ለመገንዘብ የሚያስችል ይሆናል በማለት ኩ/መንግስቱ ኃ/ማርያም በተለያዩ ጉዳዩች ላይ የሰጧቸው” አስተያቶች አቅርቤያለሁ፡፡

በመጀመሪያው

መጽሐፍ

ከተዳሰሱት ዐበይት ርዕሶች መካክል

269 2 ጩመ%ጩ

የቀድሞውን የኢትዮጵያ ሠራዊት ትግልና ውድቀት በተመለከተ የቀረበው የብዙ የቀድሞ ጦር አባላትን ስሜት ቀስቅሷል፡፡ በመሆኑም አባላቱ ከግል ልምዳቸው በመነሳት የበኩላቸውን ለማለት ስለፈለጉ በዚህ አርዕስት ሥር በርካታ ጽሑፎች ጎርፈውልኛል፡፡ እኔም በበኩሌ በተለያዩ የጦር ግንባሮች ተሰልፈው ይዋጉ ከነበሩ የጦር አባሎች መካከል አራቱን በማነጋገር (3 ከፍተኛ መኩንኖችና አንድ ባለሌላ ማዕረግተኛ) ስለጦሩ ድልና ሽንፈት የሚሰማቸውን እአንዲናገሩ፣ ገጠመኞቻቸውን እንዲተርኩ አድርጌ ይህንንም በተከታታይ አስገብቼዋለሁ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ በስደት በውጪ ከሚኖሩ ሁለት ከፍተኛ የቀድሞ ባለስልጣናት ጋር ያደረግሁት ውይይት ተካቷል፡፡ እንዳለፈው ጊዜ ሁሉ ቃለ መጠይቅ የሰጡኝን ሰዎች ማንነት ደብቄያለሁ፡፡

በመጨረሻ መንግሥቱ ኃ/ማርያምን አስተናግዳ በምታኖራቸው አገር ዚምባቢዌ ውስጥ ያጋጠሙኝን ነገሮች ጠቃቅሼ አግረ መንገዴንም ስለአገሪቱ (ኺ1ምባብዌ) ወቅታዊ ሁኔታ ግንዛቤ ለማስጨበጥ ያህል ስለዚያች ሃገር ታሪክ አጠቃላይ ሥዕል ለመስጠት ሞክሬያለሁ፡፡: መልካም ንባብ!

0000 3 ወ%

ከኮሎኬል

መንግሥቱ

ለሦስተኛ

ጊዜ

“ነ*ለም የወዛደሮች

ኃማርያም

ጋር

የተደረገ

ቆይታ

የካቲት

(የ6ከ 2005)

ሳትሆን

1997

የአሜሪካ

ትሆናለች” መንግሥቱ

ኃ/ ማርያም ሐራሬ

“/ተኔሳ ደታታመው

መፇሃፇሥ>=

መድፍ

ጋኃ/'ማረያም

7ሬዖ

#ያፇረያ

7ፖ7ረታሥቻ» ዕሪምፇ

/ያማሜ,ሰ4

/ዳሃራምፖፇ።

ረጓዕ ዕፍታፖም

ዖመኔጋ7ሪዖ4ረጓዕፖ ፖኖ ያ2/ፇ ነ፣/ረ፡፡ ሕ52ዳጸመጠፊዎ2 «‹ሰመሃፇፇሥጭ ኃ/ማርያም ዖያመዎ፣ቻመድሪያ ያፍፖ/,ጎፈው 7ፉ ሃሪ ሃፊሬም ዚምግ/ቻ ፖኖ ዳ2ዲ4ልድዮ/7 ሕድሳ ዕወጂው"'/ያ/ማኃፖ ዖወፇታኝ ለጎ##።ድ ዕሰሥቻ ፈኖሩፍም?/47#7ሃሃኛው ዖፖነኒ/ጋናና ደላሳድናፇም መሳዳያፆዶዎቻ ሪሃርፈው4ሳኛሳ “ ቋሕኔም #ሺ# #መ/ረታታፖ ደታሪ/ታ ታፖዎ› “ያሳጎሜሪሃ # ዶጎር ይፇጎ4ታ

መጨፀይም

#ያደሁ7

ዳሜጭ›፡። ወ2% /0 ጩወመ%

4ሐፉፍሪ ታ ራ2ሠጋድ

ፈ#ያፍታ

“/ሪ#ፇፏያምፇ/

ደላማሜሪ?ያ2 ዶጎረ

“ዳመ#2። ቋሥ2

ዖምጋ7ርሂፐ>ታ

4ቋፅች፡

ቋሦፇሪድ

ታዐጎሯቿ

ፖት ዳ2ዴ2›

«ጎረሮ መፀፅ2ም ያራጋድ

መጋፇፇሯሥምፖ

ያዖራታጋ።

ፖዶ

ይኔላ4ጎ

2ውታ››፡

ፅረ

መ272ሥፖጋ2 77ሃ7 ፈወጋፇም ምናሳያምፖ ዖመደመሪያዖ 2# ቂፅፖ# ኋይፇረም፡። ይሄፇ#2 ጴ]ንጎጎዕታ ወደያ ሥራለ ሦመኃሰፅሰትና ፊወድጋሜ # ታሥኔሳ

መያሠሯሥ#

ቀጋሮ

ያማሯሥ#

ኔይፖ ደውይ

ያሃ/፦፡፡

//።/ጋው ጋጠዎምፖ 4ፅ ዕኋ#ፇ2ና መፇ?፤ረ፤ው #ያፍሳ ዕው 4ኃ2ደ፻የሟፈል47?ኝ ፈንቄጋረሃ 7።ፇ ሄቋ ወደሟ7ንውታው መያታያሥሯጽ መኖናፌፊፌዖ፦ ፈቷፈወዕዱኝሃ ያጎፖው ጥሳዕያው ምረም፣/7ሯዎ

ደያሆፖፇ›ታፖ

4ያጎፖ

ዳ2ደ፻ፖሥቅት

7ያች፡

/ያፖዴ27ያሟ

ሦያውታ ፆሥታኔ4 ፡- ዖያመሙው /ሇ/መምማፓታ

ለሙጮቃፖዎጎያ/ታ፡፡፣

4 #2ደቻጆ2

«“ሄፅቃሙ

ፇማዕ

ጋው

ፅረ

ይ› ፅጂሳታትፖ

“ታድ # ጴ ጾፆ 453672 ማዳም።፦ ዳሳ27ሟ።፤።ው#ዌፖ #ያታሮ ፖሬሪ፲ገ/#ና።ሪራ ጋረ - /መሄጸፇቻፖ /ያፊፖ ደደሆሀ#ኃታፓፖታ ድፎድሮማኒኋፓዎሥቻ መመሟጎ”ሦ 4ሪፃፖው ፅጸን4ኝ » #ፈ7።ሄታ ዳድ" ኃሥ4ምታ ፅይጎጋች፡ ያሠሰመደ ?ሮ፲ረ” ዕሰሐቋ/ያ/ሣዕ/ መያ #ፇድምው መሪ ይፖ #ያመሄይ ያፊፖ 4ዕፈጎያው። ፍፖ፣ ሪታማድረ#። መሆቅት 77ኝና መደ ሂፖ ኃመጄሄድ ያሂጋሯጀያፖሙፖዎ

ዖመጎፅታሥሦጋ #4ቀራሂኒፖያሥ

ምድይሥራ

4ፇ/ዕሳታፖ።፦

ዕሪታሟ7ፇኝ

ራታ

መሣረሪረሮምሥሯ2ዖ

ዳ#ዱጋማሚ ሄ«

“/መፇረዶድምሪኖ

ደደሀሆ#ቻሪ#»

ዳዕጎያሟመማ

ደሮ ታና

ዕሥራ ለይጋማሥ

4 #።ፖነጋ/ቃፇው ጎ።ሪው ሄደ።፦ ያሂምያገ7ጋቋ ያያፖታ ሥራፖዎኞቻ /ያሚ?ዖጎደፖ #ና .ይጎ ለፇራሪሀሃ ቦዖወዳጆ›ሁፖ መጋደሰ ሺዖጎደም ዖፖ]ጋቃ ሥራፖውፇ #ዕፍፖኛ ፣2ቃ#ቋ ዳ#7ሟሚዖነ/ሄቶ ኃማዖምፖ ቻጆቻይያ/ሥ፡፡ 4ቋዲሰ 4ያ7 ዕፖመኃሰታት ያ7ፓ4 ጋድ ጋሄማጣ 4ፅ ዳያ ጋትፖ መያ 'ሂምሃ፣/ሯዎ ጎሦ።ዶ ዳኋ42ረ መጋ2ሯፍጋ ሶታኔቋሐ መፇ#ሯሥ#ጋ። ኃማፇ።ኘችታ፦ ዖያም/ረው ጴ7ሇድመጃ፪ፎ ጋ ሄጋኛ #ያፇጎታ ወደደጄዜዖ #ው ማኃታ፦ #4ቃሪመቻታ2 ረድፇም' ሦመጳሳሷልጳ4።፡ ፇማዕ *ሰንደቅ

ጋዜጣ

ሀ/ፉም መጋቢት

4ሳ4ይይፀ 29

ቀን

ሦመሳሪ 2002

ጋዜጠኛ

ወወ ያገ ጩ%

መማጣና አንተነህ

ያፇረ/#ቻ4ሳኝ አብርፃም

ፖ#ረ

እንደጻፈው

#ዕኃፈው ያደ2 ፖው 2/፡ /፦ 4ይ.

ዖሥኔሳ መጋፇጋፇሃሥቱም ሆቅት ወሮ ዉመያፃ2ፇሯጅ መፀ//ሮዎ። ያፖፀ ለሳፖሇጎዕወጋውም።፦ ምንም

ፅም

ጳ2ደመኔጩ

ፈምታ

ሮያይጓሰድሜ

ጋኃፅዕፖኛው ዜፎፍሪረፍታቻው

ዖሜወራው

ውያ?ፓጋሯ

ወ/ሮ

ይቻኛሳ፡፡

423572

ሕመራፉቻ፡

77 ሄሷ

ማረሮምዴዲዕ #ኋጳታና #9ሳደረዖቻ ፖሥ፻ሯኔ መደ

4#ዳሃያ፤ መጨመመረ

7 ጳ42ደፖጋያፇ #ባሰቢቤታፖው ቨ#ሩም ውዐታፖው ዖሳሪወጋወጋው 4ሥ2ም ፅታ።፦ #2ደ2 ደያምታፖኖረው ሥኃሪፖኛዎ ሴፖ ጳሳድፖው ዶፅፖረሪ

494ቤታቻው

መፇ#ሥ#ና ሺነው።፦

ጎፅመፖ #2=ያ ነቻ። ወደ

ቀግራኛ4ቻ፣።

ራሷው

ዖሟወጋጣው።

ያቀ

ያማሂጋ2ጀታ ?ጋና#ሳ።

#ቋጭ

ፅሂፖ

7ይ

ያደላዳሥራ

#ታሥኃሦ

ያሚያጎሷፉምፖ

ፖ/ፖምቻሃ

ሃ”ሮ ሐቃመታፖም #ዕፅጎምፖው

ይ7ፇ]ፀሳ።

፲2ዜይዖያፖው#ዎ

ሙታ

ጋሮ

ሳወራ

ዝኀቻ

#ፅሳደቻፖው

፦ሃ/ሃና ፈዖሩ

መጽጋፉፖውንና

ሃ7ሮምኛሳ።፦

2ዜማ፣ጆኛ #ሃምፖ

ኃ/ሜማሮሯሮርምዎ

ያፖምሠሀሠረ ፖ

ሺነያው።፦ #ቋሜሪጳጋ።

ማጋኃታፖ

#ኃመፇቨያም ዳያዖታዚጋጀፖ መያፖት#

መጋፇፇሃሥ#

መፇፇ#ሥ#

ኃፀፅሦ

#ጎሥፉ

ጎው

ፈያት

ፅሥ2

ሕና

ልሳያድቆፖው

ሂጀሄፀይ ሰትሰ

ሰቾው#ፖውም

ሓኋፀፅፖጋፖ #ኋድ

፲2%ዜ ጴዖም

ፅፖነ7ፖኛ

ቦይሳዶ

ያዖመያመሪዖያዎ

#ኃጫወጅችኝ፡፡

42ድያሟያመሩ

ወደዚያው

ፅ#ማረዕሰ

ፅሷ።ፇ

ያቃረ፦ት

ሰለሆን

ደደረሰቻ

፲ሄፊሄ መውለድ

ፅታሥዕታፖኛ

መፇሃ#ሥ፥

ፖ##ሥ፦ሥ

ቀዋድመ

ሕጠፖመፇች

"#2ድፓ

ፖፓ

ያዖሟደውጳኋጎፖው

4ም2ፃ2ሯ።ናቸጆ። ዖማውቃፖው

ሆያ

ያታ

ፈፀም ፅንፍ ዕሙጋ። ያዖማሳመቀቅቀዕው ጋዜሄጠኛ,ን ያመፇፇሥ>#ጭ ጋኃ/ ማርዖፖም 4ቂፅ ዖሜሪፉምፖፇ 4ኃኋሰታውዕና ፣8ቋፖ ሦጨማሪ ደይጋሄማጣ #ዖ፻'

ዎቻ2" #ፅመ#ቻፖ ዳፅ4ፖው2"። ፈያማመሙና ቃዕ ቷራዖፉ ኋይ ፈፖ።ፖ ለሪኝዶኛቸሳ።፡ ሕጎምውም «ያጎሥ፦ት መውሟታፖው ነው።፦

ሪስፍፖ ፣ሩ

#ጸለፊሥጅኞም

#ጋማ4ጋዎቅ'#ታም

መጨይፇቀ

4ኃማግፇ7ንታፖ

መጽኀጠድምቻ ዳዖያፖታፖዳፉ ሳምፉፍ#/ ጴዖ/4ያያፖ 4ጋጠፇ#/ ታሪስያ /ይጎፉያፖጋ

ጴዲፖፇጥዖምቷዖ ውዕፖ #ዙ ያማ27ያ/ ሠው ጎው።፦ ዖሚዖው#ፖ2ና

ለመጪው

ፖውጳሳድ

42ዲፇረ

ሜሟድረጋፖው

ረታታ ይ7494ሳ፡። ታዲያ 42።2ሯ።# 4 27ሂሥ ፖ7፲ረ ፈ4ፖው 7# 7” ይዳፉ።፦ መዳፉ2 4ፅታ።፦ ዖሟጽፉ ጋማሃን፦ 006 /ሯ ጩጩ%

ፈያ 72/7 ዋጥ፻ቋፖ

።ሦጩማሪ

/ፒም# ፅመ፤ያፖምፖ ፈታ ጋጠፅፖ ያዖሃሆነጊኃው2 ቀ77ፖሮ ፈጽም ያሳፖፇደረሃው# ሷቷፖ/ፇፖታች 4ኋፅ #ውቅ»ሯታ ያጣም 4#ና4ኃሥ።፦ ውታ ቷሺደጋ2ሃም ድይናደናሦ2ራል4 ጎዳ 25 ሕው›ሀፖ ፈፖጋ2 ዲጴይፇጳሳም› ዝ#ዝኃዎሳ4።፤። ፇ፦#።ጀ

ሙታ

ፖሦመፅዕት፡ ጋዎምፖም

42#/ፖያ

ውይ

ያሜፇፖዕሰው

ጋዎምፖ

ዳ42ያሦሥቃመደያው

4#ኃጋሳ፣ሇይ

ዕወማ

ወድፖፇ/ፈፇሳሰሳኝ

ፇማዕሰ

/ዕ/ወፖሮሙው

ማረምፍናዕ

ደፇሣ"ጨ ሥጎምታ

ሟፀታፇ

ፅ#ማዖፖሦፖ

ዖጎፖው2። 4##ናሪድ

መሃፇቻሃ፦ፖ ።=ድ ዖሟሰ ፕታሥፇ#2# ፈያጎደኝ

ታማ ታማሟቋ

ፅፀ

ይጋጋመኝ።

ያዖፖ፦

ሪያሃ

ዕሳ

መያ

ለዳ4ጋመያዎ/ሪሥም፡፡ ቷጎቀ#“#ረኝቸ

4ዳ2ያ3ቷ7/ሪ

4ሐ2ጋዮ

ፖሥራፊ

ኃው

ርይ

4ሳ/ፇ/

4ሳዳሓ

#ዕውዕፖ

#ጭ

/መደ/ያገያርና ወ27ያሩ ኋፀ ሳኃናዩፍ መያፆ2ሦሯሥራጅ ሰሙውንና #ሦ፦ 2ይፊ ጩጠራሬ 4ዖፖመጎጎዕታ #ያፖ ሪድሰ ማፇ።ን#ጋ ዕታፖሥጋራጋማሩፍና //1ፌኖሪድውም

ፖዳፀ ዕሺቷያ/ራቻው ዕያጴ፡ጋ2ማሟው ዳ42ደደሪም 74ጎታያሳጁች፣ ያፍፖኑራታ

ማረምያ

/ዕፖፓ4

ዕሥቻ

ደደሀጋንሦ

ያፕፖፇመፖ2ጋያፖ

ዳው

ሜማታ

መምማ#ጋ

#ያው

ሃሷሳጓ። /ፈረፖጋ2ሯታ

/ምፖ፲ሯ/ሪረ/ረው

መያ

መዲና

ፖምሳታ

ውዕፖም

መሆፖታ

4 ።#።ድ

47

22

ዖታሥቃፇመጋው

ዳጎሕጎፖውም

መዲኖ

ፅይታሥ፡።

ዳ2ደምፖ'/ፇታፅ2

ዕቻፌሩ

77ፇኛሳ።፦

፲7

«“ሪወ፻ውጩ

ያሣ#7ና

ዳ4ወማ

#ሪ፲7/ት #ቋፖረ ሰልደ/2ዕራ ያ/መሰሳምፖ .ይሀ ቦምምሥራፀይው2 ጴይቅም .ጋጋታ /'ዲኋጳያፖው ጴዖመያያ፣ 42ዲ/ታፅኝ ይደርጋ2ታ።፦ 453 4ሰፈሳሃውም:፡። #2 #ዴታ ዕፅሪያፖ› ሺነው› 4ታኝ። ያይ ታሃሪይ

ርዕሥ

ደታዕ/ያ

ዳ4#25ጎ

መናራፖው 7ፖፓፍ ነው» ዕፇው 42ያሟዖሳሳፉፖ ም2ጋ2ም ለሳፖፓና7ሃርረታም።፦ ዖሄድጋናፖው2"

/;ፕታሥምፇ

ፕታሥፇ

ዕጎለጭረር

ዕያመማግኃ4ጵ

ሮጮሥራ

የሚ]ባጣ/ጋፖሯድሃው ሪድጎፇ።

ፅና4

ፖመጎዕፅሪዕው

ኖ/መፇ።ሯሥጭፓ

ዖቿሟመሙ

/“ታዎሥቻ መሯያታት

ያ/ዎረ/ና

.ጋፓረ

ፖ#ፇፖዉ፤ያጎሥ።፣ብ

ፖ፦ሃ/ንኝም

ዖማፖን፦

3ሕሮጀኑ።

4ሳ256መታኝ

ያደሀጋ2›ታዶቻ

ፅዳ4ታትና /ያሃ4ፊ ዖመማው2 ዝ/ጎታ#ራፖው 7ምጋም ይድፍረፖ ዳ2#ዶጠሮሃ/ኝ ያማጎምፖ 4ፅ4ፖው ዓይዕጪፀ#ንም #ሰታትሪፓ ሰዳ

ዕኃድሦምሦ 47ሃ/ ገርውሙ#

ሳኔ2ም

,;ጋጳ2ፇ ሪሂያጋያ

ዕ4ሳያት

#4ሳጽጵ ያርረፇዎፖ

ያዳ 2ራም2ፖ 0606 ያ/3 ጩ%

?ጎው፦።

ፈያፖ2ም

ፅዕሥቻ

ያፖፈፀፅም

ጴፖዖምቷፏጳውያጋ2ፇ ያፖ2ታጋ

ደደሆጋን፦ሦ

ጴዖወራ2ጋ

ቃዖጎደጃቹ

ያ22#

#ሇፅቋው

ሥራፖምሯ

ዕኔ

ያሟማም

ፅሰለጎዳጎ7ናቢው ዳ4ጎፖው ያ/ታ7ችጎው ያፖሦጋ22 መጋደዕ ጴ፤ዳነረፍኝ ሺሲራመፉፍ

ፇ#ሪፅፀጋፖ ዖሟ?ሃርም ዖጂሟሚ።ዖውቋፖጋ ፍ#ም 45

#2"

ፅፆዖ

መሳ

4ዕፖው4ያሥ።፦ ዕቃው

«4ዳጃ/

ረ ማመዳደፖው2ዎ

ያወታደረ፦

የዖየታሥመ4ያፖ

2ቃፖ

ዖሦሠሪመያው

ዖ/ታኝ2"

ጎ#መታፖ

ፅዕያምፖ

ፅ4ሰራ

ጴፖዖምድቶያ2



ዕጋፈሰፇ“።

ጋወጋያሮ

ደዖምጋፇመፖ?ያፖ፦ፖ

ጂይ

ጎጮዎቻ መሆፖናፖው#

797ውጋ2 ዕጴፀኔ ሰሐቃኝ ለሇዝሃናሻምቻ ሦጫጨሜቃሟዎሥቻ ፖመለያፖታ፦።፦

ዳሳናደረጋጎ>

ሥያ

ዳጓያታራመድ2

22 427 ፖ7ፖናኝታ2ጋ ሥለታዎጋ2 ኋ፡።ሳታ ማዕኃጎሰሴለ ሐሰ4ሳዎሪም=፣

ውያ/ፖ

/ታማ

ጠራሪ

4ሉዜሀ

መጋግዕ#

4ዳኔና

ሌጴጋጣሜ

/ያፖሪያ"

2ሪወ»

ሰታኝ

ያመሆፖኔ

፣2ቃ#2ዎ ዕሪታታማርረታ ልመፀይ#ም ገ/ያ 2#ፊ ዖጄዕሦሮ" ፊቋጂም ዕታምመያ/ፖ 4 ጋደያያነን ጎዳ 2ኛ ወጋያሮ ዕመረፖ መግደረያ ያሩ ፊፖ ፅፊ#ጭ ፖኖ ዳጓኃ#2ዲታያንኝን ደረ 24ሥ።፦ መሷናይ2ም

ኃፆም መሄድ #7#ቹ ፅፀ] ሀ ፀ0/ ቦሟደረፇኝ"ፇ ያያም ማኃፖሥም ሬፈፖ፦። ወደመሄዳይይ መዉፀም ወድደመውጫይ 4#ፅቅማጫ ለታቻያሪሬ 7ው፡።፡ ድጋያፖ፦

#ጋኃ4ምው ፊጴፀይያፖም.

4ቃቻውጋ2 ለፅታቿች።

4ዕፖ9ጋ2።ድፇም

ፅዕሪመምዕጎታም

ሮመ

ይመማ

#2#ታ

ኃፇሪምፖና

«4ኃውጎፖ፤2

ታሥለሐታቻ2ም ሥ፦

/መ፤ሳጎ/ዕ/ጎፖው ፖዎም/ጋው

ጎሉፇ2ዲጻመፖኝ

ጎ#ሦጅቿኖ

//ሂያ

ነጎው፡፦ 4ለ//ፖ፣፡

ያ/ሩፖ

ሇይ

?ጎው»

ፅሰመጋጎፖ

ደረያ

ይኑና

ይድ

7ሃ';ጨቃሟዎምጮቻ

ዖሜሃኙ”ፖ ፈሪ2ሮፇ ያ/ፇሃሏፀም ፈሪ2ጎምዶቻ

ፇደ 2ሦሥ ዘር ከርዩ፪95 ዩ0ሀ8ዩ፻| ጴርጦት መሆፖናፖውታጋ2 44መ#ቕም፡፡ ማርሥሙ ወመጩ% ያ4 ዌጩ%ጩ

ያየሟወሯጮፖው

መፇፇፖሥ>ጭ

ኃ/

4#ጳባዴዷው #ሹጅ ዖሦ?!ፈማሥ ታፇፇና 4724 2፦ፖሥ ለመጪ /7ያ2ያፖ ዎድም ዕያመሆፖ፦ት ያሜ7ኙ#ሦያሥ ነ/ማቻፖው ድርቻጅዶቻ ታ7ሮ ማርኔሦፇ ውዕሰም ዖፖደረደሩሦፖ2ጋ ሪቃሥቻ ያ2መሰያፖ ጸ“።ላሳ።“

ሰ መማጠም ጩረዕ ለሳጋጣም። ለፅ4ሷድ ለሷድ ዖምጋጣው ፇይ ምመዕ# ነው› ሐታ መፇጋሃ#ሥኃ ፅዕ47ሮ፡ ዕወጡ ያ24 ያጋዕጭምፖ ወጪ ሷዖወጋራ

ፖንምዎሳ

4ያታባ

ያሥደጋጋሜ

/ዕዳላ772ቻው

ዎፀፅ2።

ደጃ >

.ጋ ሰ#ደረነነ

ያሰት

4ለፅኃችኝ።፦

ፖ/ሇ

4ጎዖያሥም፡፡

ለ44ሳ/ሶ4ሳ ፌ፤/ሃወፖሩ

2ይ ሥታ

ይጩልሳፉ

ዕፖደረደረያፖ

ጎታሺ/ሪው

ያያፖ2

ምሳያምፖ

ዖራፀ ዎፀይጋ። ወጋጠርሙዕ ጴይጎደኝ ጴፅይጎ አጋፇያቻ2 ያነያረው 4ዳጳኗ #መጭ፥ ያጣም ያ/ዕፇ።# ይጎ ነፐሇ/ሮና ጨጋዐ ገብታ ጋርሙታንፇ 4ወረደው፡፡ ዖምወደውታጋ

ሥፍራ

ጴሞፐሥ

ይሆጋፇ።

/ሥጳሳማጋ2

5መታፖ

4ይ

#ነ/ሩ

/4ፖው

ጋረ

/ያመሰታሥም

ጨጩጨረሃ/“

ናያጋ።ጋታዎወዎም

ያሦዴጋጋሚ

ያመሃናን#

4;427 ጋይጋምኛ ኀ7ጋቻ ሷፀፅ/ፖ2"ጋ ጋታያ7ሦፖው ዕ4ጎዕታፖና።ፍቹኝ ዕድ. ለመሰማ።ናፖዎጎሥ፡፡

42ደ

ናፒ

#ድ#፤

#መጋፇፇ#ሥሙጭ

#2

4ፈጳጋኃጋኃታሥ፡፡

ጎ4መፅቨ።ናፖው

ሌጋማሜሟ 2ይ

ፖ#;/ፈደሪ

ያ7#7ፉሥ።

ጴጋጣሜ

ያሂሄ/#

ያመያት

ማዕ

ዳጎምው፡፡

ደዖምናሷፍያ'ፖታ

ፈቃድ

«/

/ዕዳጋ2ቨ#ፈሷሮሆ#ኛ

ለታና

ፅውፇቻጃቻዎጎ4› ለሐታፖ፡። ዳ2ደማፈደረ” ለና

ዎዕ7" ቋፈፅሦ/ሀ/

/65, ሃዐዘ7 ፀ፲ፀ፲ርዘሮሮፎሃ ምነ4ቻ።ፇጋ

/ረሆ

ወደታ

/ረ72ታ

ፅ4ፖውም

ዕምጋፖ

፡4#ፅፉሥ

ዳ4ፖውና //መድ

ይፖ

ፖፓፖፇ/ዕኃው

ዳኖት ዋርዴር ነበርኩ፡፡ የሃያ ዓመት ወጣት መኮንን ነኝ፡፡ በ1953 ነዋይ መሪነት ወቅቱ የክብር ዘበኛ ጦር በነጄኔራል መንግሥቱ የዘውዱን ሥርዓት ለመገርሰስ ያደረጉት ሙከራ ከሽፎ በሠራዊቱ ውስጥ ለመፈንቅለ መንግሥቱ ድጋፍ ሰጥተዋል ተብለው የሚጠ ረጠሩ ሰዎች የሚያዙበት ማስረጃ ባለመገኘቱ ደግሞ እንዲሁ ድጋፍ ሳይሰጡ አይቀሩም በሚል ጥርጥር ብቻ አንዳንዶቻችን ገሸሽ የተደ ሆነ ረግንበት ጊዜ ነበር፡፡ በበኩሌ በግልጽ ተሳታፊ ለመሆንም 056 ያ/5 ጩጩ

ለመደገፍ ዕድሉን ባላገኝም መቼም ልቤ ከአማጽያኑ ጋር ነበር፡: ቅድም እንዳልኩት በሃምሳ ሦስት ዋርዴር የተመደብኩት የ9ኛ ሻለቃ ጥብቅ የዘመቻ መኮንን ሆፔ ነበር፡፡ በወቅቱ የሶማሊያ ሠርጎ ገቦች በየነጥብ ጣቢያው ተበታትኖ የሚገኘውን ጥቂት የፖሊስ ኃይልና የጦር ሠራዊቱንም በመተናኮል አደጋ አየጣሉ ይሠወሩ ነበር፡፡ የደፈጣ እንጂ ፊት ለፊት የሚፋለም ኃይል ባለመሆኑ እልህ አስጨራሽና አበሳጭ ነበር፡፡ ጦሩም እንደዚህ ያለ ትንኮሳ ከመድረሱ በፊት አሰሳ በማድረግና ወንበዴዎቹን በመደምሰስ ዳር ድንበሩን ያስከብር ነበር፡፡

የሻለቃውም ከነበሩት ረውን

ጉታ

አዛዥ

እንደኔው

ጥብቅ

ነበሩ፡-:

በአካባቢው

ሲቪል ሠራተኞች መካከል የአንበጣ መከላከያ ኃላፊ ሰው እግባባው ነበር፡: ዳንኤል አንበጣ ይባላል፡፡ እና

የሚባል

ደግሞ

በተለይም ለጉታ በኩል ተጽዕኖ ለገና ተጠርጥሬ

ነበር፡-:

ከነዚህ

ጋር

ወዳጅ

የነበ ሌላ

በመሆናችን

ስለምቀርበው የልቤን አጫውተው ነበር፡፡ በአለቆቼ ወይም ሌላ ነገሮችን በማየት ወይም ገና ይሆናል በሚል ያደረብኝን ሥጋት አዋያቸው

ነበር፡፡ፊ ዳንኤል ምን ይለኛል ‹በእርግጥ በዚህ መንግሥት ደስተኛ ካልሆንክና ለመኮብለል ካሰብ በኔ በኩል ልረዳህ ዝግጁ ነኝና

ዓላማህን

ንገረኝ»

በውነቱ

እሱ

ከተባበረኝ

ወደ

ሶማሊያ

ጠፍቶ

ለመፄድ አይገድም ነበር፡፡ እጌ ግን እንዲሁ አወራሁ እንጂ ቆርጦ የመሄዱ ነገር አፍጦ ሲመጣ ትንሽ ከራሴ ጋር መሟገት ጀመርኩ፡፡ አሱም እንደገና አኔ ቆርጨ ከመጣሁ ያን ለት ሌሊቱኑ ከአገር ሊያወጣኝ አንደሚችል አጥብቆ ወተወተኝ፡-ጉ:እኔም ቀና ፃሳቡን

ብረዳም ከልቤ

ጥቂት

የማሰቢያ

ቀናት

ከአጠገቡ

ተነስቼ

ለመምከር

እንዲሠጠኝ

አውነትም

ቁጭ ብዬ ሳስበው .‹ምን የተነሳሁት?ለምንድነው ስደት

ለመሄድ

መንግሥቱ ለምን

በሰው

ጠየቅሁ፡፡

አልተካፈልኩ፣ አገር

በእውነቱ

ጦር

ለመንከራተት

እኔ

ሃገሬን

ጠየቅሁትና

ብቻዬን

ፄሄድኩ፡፡

ሆንኩና ነው የምሄደው?

አልመራሁ፡፡

ሰው

እሄዳለሁ?»

አልኩና

በጣም

እወዳለሁ፡።

ሠሮ) /6 ጩጩ

አገሬን ጥዬ በመፈንቅለ

አልገደልኩ፡፡ ራሴን

በራሴ

ገና

ለገና

ሳይጠረጥሩኝ አይቀሩም አልሄድም አልኩና ለነዚያ ነገርኳቸውና ቀረሁ፡፡ ይሄ

በሚል ጓደኞቼ

በሆነ

በማግሥቱ

ያለውን

የፖሊስ

ኃይል

መሠረት

የመገናኛ

ማለትም

ሠላሳ

አንድ

ዘጠና

ማምሻው

ኪሎ ላይ

አለቃዬ

ወደ

ሜትር

ርቀት

አዚያ

ደረስኩና

ወደ

ዳኖት

እንድመጣ

ከግምጃ

ይዢ

በስሜታዊነት ተነስቼ ላለመጥፋት መወሰኔን

ጠሩኝና

አይቼ

ሬዲዮ

ሰው

ግምት አገር ጥዬ

ቤት

ዳኖት

ሄጄ

አዘዙኝ፡፡:

በትዕዛዙ

አወጣሁና ቀጠልኩ፡:

ላይ ትገኛለች፡፡

አዚያ

አንድ ዳኖት

ጓድ

ከዋርዴር

እንደታዘዝኩት

በሥፍራው

ካሉት

ወደ

ኃላፊዎች

ጋር ተገናኘሁ፡፡ የፀጥታው ነገር እንዴት አንደሆነ ስጠይቃቸው «እኛ ጋ ምንም ችግር የለም፡-: ይቬው እንደምታየው ሕዝቡ ሠላማዊ ኑሮውን

እየኖረ

ይኖራል፡፡

ነው፡፡

ይህም

ንግዱን

የሠላም

አየነገደ

ምልክት»

ሠርግ

እየሠረገ

ብለው

አየተጋባ

ተዘዋውሬ

እንዳይ

ጋበዙኝ፡-፡ በዚህ ዓይነት ምሽቱን እዚያው አሳልፈን አድረን በማግሥቱ የመልስ ጉዚችንን ቀጠልን፡፡ ይህንንም ከዳኖት ሳንነሳ መልእክቱን በተመሠጠረው ሬዲዮአችን ለአዛዝ፡ ሪፖርት አድርጌ በሠላም መንገዴን ቀጠልኩ፡፡ እግረመንገዳችንንም በወልወል አለፍን፡፡:-

ምሳችንንም

ረስኩበትን

ሪፖርት

ወልወል ረሻው

ጦር ነጥባችን

አጥፍቼ

ጉዞዬን

እዚያው

አድርጌ

በላንና

ቀሪውን

አሁንም

የአራት

ሰዓት

ሠፈራችን

ዋርዴር

ከመድረሳችን

በመሆኑ

ሪፖርት

አድረጌ

ቀጠልኩ፡፡

ከምሽቱ

ያለሁበትንና

ሳበቃ

ጉዞ

በፊት

የደ

ጀመርኩ፡፡:

ያለ

የመጨ

የመገናኛ

ሬዲዮን

ወደ አንድ ሰዓት

ገደማ

ሠፈር

ስደርስ የሚያስደነግጥ ነገር አጋጠመኝ፡፡ አዛዣ ያሉበት የታችኛውን ካምፕ አልፌ ወደራሴ ሰፈር ማለትም ወደ ላይኛው ካምፕ ሳመራ አዚያ እታችኛው ሠፈር ላይ ያልተለመደ ግርግር አየሁና ሰውነቴ ጥርጣሬ ወረረው፡፡ ይባስ ብሎ በር ላይ የቆመው የወታደር ፖሊስ መንገዱን አግዶኝ አዛዥ ባስቸኳይ ስለሚፈልጉኝ ወደራሴ ካምፕ መሄዴን

ትቼ

አልኩና ገመትኩ፡፡

ከመፈንቅለ ድንጋጤዬን

ወደዚያ

አንዳመራ መንግሥቱ እንደምንም

መንገዱን

አሳየኝ:፡-፡

ጉድ

ፈላ

በተያያዘ ልታሠር እንደሆነ ተቆጣጠርኩና እንደተነገረኝ ወደ

መወ 7ፖፆያ %ጩ%

አዛዝ

ቢሮ አመራሁ፡፡

መኮንኖች

ተሰብስበው

እዚያም ወደኔ

ሳልደርስ

አዛዣ

በፍጥነት

ራሳቸውና

ሲመጡ

ሌሎቹም

አየኋቸው፡፡

አሁን

በትክክል ልታሰር እንደሆነ ገመትኩ፡፡ መቶ አለቃ መንግሥቱ! የት ጠፍተህ ውለህ ነው አሁን የምትመጣው? ሬዲዮውንስ ምን አድርገኸው ነው ስንጠራህ የማትመልሰው ብለው አንዴ ወረዱብኝ እኔም ያ የፈራሁት ነገር ያለመሆኑ ወዲያው ገባኝና ዘና ብዬ «ጌታዬ! ትላንት በታዘዝኩት መሠረት ዳኖት ተንቀሳቅሼ ደኅና መግባቴንና እዚያ ያለውንም ኃይል አግኝቼ የደረስኩበትን ሪፖርት አድርጌአለሁ፡፡

ፈጥሬ

ዛሬም

ከዚያ

ገትሬ

በኋላ

መፄዱ

እንደዚሁ

በምሳ

የመጨረሻው አስፈላጊ

ሰዓት

ነጥብ

ከወልወል

ስለሆነ

ስላልመሰለኝ

ግንኙነት

የመገናኛ

ሬዲዮ

ዘግቼዋለሁ፡፡

ምነው

ምን ተፈጠረ?» ስል ዳኖት ያለው የፖሊስ ኃይል በሶማሌዎች አደጋ ተጥሎበት ከፍተኛ ጉዳት እንደደረሰበት አሳውቆ እርዳታ እንዲደርስለት መጠየቁንና ይህን ከተናገረ በኋላ ግን የሬዲዮ ግንኙነት መቋረጡን ነገሩኝ፡፡ እኔ በቦታው ተገኝቼ ሪፖርት ባደረግሁ በአጭር ጊዜ ውስጥ ይህን የመሰለ ችግር መፈጠሩ በጣም ገረመኝ:፡፡

ሁኔታው

አሳሳቢ

በመሆኑ

አንድ

ሻምበል

ጦር ተጨምሮልኝ ተመልሼ ለመሄድ አንደምችል አሳወቅሁሆሀ፡፡ አዚያው የነበሩት የአንደኛው ሻምበል አዛዥ .‹ግድ የለም፡፡ መቶ አለቃ

መንግሥቱና

ሰዎቹ

ከመንገድ

ደግሞ ጦሬን በተጠንቀቅ አድርጌ ለመፄድ ዝግጁ ነን፡፡ የመገናኛ ወደግዳጁ ቦታ አሁኑኑ ልቀጥል» ያ አንድ

ሻምበል

ጦር

በግሥገሳ

መግባታቸው

ነው፡፡

እኔ

መሣሪያ ፣ጥይትና ትጥቅ ታድሎ ሬዲዮውን ብቻ ነቅሎ ይስጠኝና አሉ፡፡ አዛም እሺ ይሁን አሉና ወዲያው

ይሄዳል፡፡

ከወልወል

አለፍ

ብሎ ዳኖትም ሳይደርስ መሐል ላይ ገና በጉዞ ላይ አንዳለ ሰርጎ ገቦቹ አንጥፈው ይጠብቁት ኖሮ ወዲያዉኑ የተጧጧፈ ተኩስ ውስጥ ይገባል፡፡ የሻምበል አዛ ‹ነገሩ ጠንከር ያለ ነው፡፡ አሁን ጨለማ ስለሆነ ጠዋት ላይ ርዳታ ይላክልኝ፡፡ እስከዚያ ወታደሮቼን ቦታ

አስይዢፔዢያለሁ፡-፡

መልዕክት

አስተላለፈ፡፡

ሌሊቱን

ጠዋት

እዚሁ

አዛ፡ 256 /8 «ር%

ራሳቸው

አንጠብቃለን›

ሌላ

ተጨማሪ

የሚል

ኃይል

በመያዝ

ወደ

ሥራው

ሲንቀሳቀሱ

‹መ/አ

መንግሥቱ

እዚህ

ሆነህ

አስተባብር፡፡ ሐረር ለሦስተኛ ክፍለ ጦርና ለብርጌዱም በሬዲዮና በቴሌግራም ሁኔታውን እየተከታተልክ አሳውቅ» ብለው ሄፄዱ፡: የዚያን ጊዜ የሦስተኛ ክ/ጦር አዛዥ ጄኔራል አማን ነበሩ፡፡

አዛዣና ቀደም ብሎ ፄደው ጦር ዳኖት ደርሰው እዚያ የነበረውን ጠላት ደመሰሱ፡: ነገር ግን በወገን ከባድ ጉዳት ደረሰ፡፡: በዚያ ውጊያ 65 ሰው ሞተብን፡፡ ከአብዮታችን በኋላ ከሰሜነኞቹ ጋር በምናደርገው ፍልሚያ ባንድ ቀን በሺህ የሚቆጠሩ የሚ ረግፉብንን በንፅፅር ሳስበው ልቤ በሃዘን ይደማል፡፡ በ53 ዓ.ም የሞቱብን ስልሳ አምስት ሰዎች ያኔ ሞት ብርቅ ስለነበር በወቅቱ አጅግ በጣም ብዙ መስለው ነበር የታዩን፡: በቅድሚያ የዘመተው ሻምበል ጦር ወደሠፈር ሲመለስ በጣም ጨልሞ ነበር:: እነሱን ለመቀበል ሁላችንም ወጥተን ስንመለከት ጦሩን ከጫኑት ካሚዮኖች መካከል ያንዱ ሹፌሩ አንዱን ካሚዮን ጦሩ መሰብሰቢያ የነበረው መሐል ሜዳ ላይ አቁሞታል፡፡ ምንድነው ብለን ስንጠጋ የነዚያ ወታደሮች ሬሳ ነበር፡፡ በኦጋዴን በረሃ ሙቀት የዋለ

ያደረ

አስከሬን

ሽታው

ጨርሶ

የሚያስጠጋን

አልሆነም፡፡

ሥፍራው የነበርነው መኮንኖች ስንማከር ማታውኑ ካልተቀበረ በስተቀር በቀን ጉድጓድ ስንቆፍር ከካምኾኙ ውጪ የሚኖረው ሲቪል ነዋሪ ሊያይ ይችላል፡፡ ከጠላት ወገን የሆኑ ሰላዮችም ስለማይጠፉ የደረሰውን ጉዳት አጋነው በማቅረብ በጦሩ ሞራል ላይ ጉዳት ያደርሳል፡፡ ከሁሉም ማደር አይችልም፡፡:

በላይ በውነቱ የነዚያ እንዴት እናድርግ

ሰዎች አልንና

አስከሬን ፈጽሞ ከከተማ ሱቅ

አስከፍተን ሽቶ ገዝተን እናርከፍክፍ፡፡ አይ ይሄማ ያንኑ የጠላነውን ነገር ማለትም ምስጢርነቱ ተጠብቆ የመቅበሩን ነገር ሊያደናቅፍብን

ሆነ፡፡

ከዚያ

ይልቅ

ነዳጅ

ይምጣና

በዚያ

መጥፎ

ሽታ

በመጠኑም

ቢሆን ይቀንስልናል ተባባልን፡:፡: ነዳጁ በጀሪካን መጣና ያንን ካረከፈከፍንበት በኋላ ከካሚዮኑ ላይ ወጣን፡፡ ሌሎችን ከማዘዝ ይልቅ ራሴ ምሳሌ ሆፄጌ ማሳየት አለብኝ ብዬ ስለማምን መጀመሪያ መኪናው ላይ ወጣሁ፡: ሌሎቹም እንዲሁ ወጥተው ተረዳድተን ወኃ /9 ወፎ

መቆፈር ጉድጓድ አንዳንድ ለሁሉም ቀበርን፡:፡ ሰዎች እነዚያን ስላልተቻለ ሦስትም አራትም እያደረግን ነበር የቀበርናቸው፡፡

ከብዙ

ወራት

በኋላ

ውስጥ

ሐረር

ተቀይሬ

ሄጄ

ሦስተኛ

ክ/ጦር

ተጠራሁ፡፡

ቢሮ

አለቃዬ

ብዬ

ትፈለጋለህ

ስሠራ

ጉዳይ የነዚያ በጦር ሜዳ በጀግንነት የወደቁ ሰዎች የተፈለግሁበት አስከሬን ጃንሆይ ባሉበት የቀብር ሥነ ሥርዓት ስለሚፈጸምለት የተ አንተ ስለሆንክ ፄደህ ቦታውን አሳተህ ቀበሩበትን ቦታ የምታውቀው

መሠረት

በትፅዛዙ

ነበር፡:

የሚል

እንድትመጣ

ይዘህ

አጽማቸውን

ሁሉ ምልክት ስፈልግ በፊት የማውቀው ቦታውን በጣም ተቸገርኩ፡፡ አንደምንም አስቲ እዚህ ቆፍር ስላ መሆኑን የነሱ ሲገኝ ያለበት ሬሳ አራትም ሦስትም

ደርሼ ዋርዴር ጠፍቶ ስለነበር እያልኩ

ረጋግጥኩ በዚህ ዓይነት ጉዞ ጀመርኩ፡: የመልስ ብንሄድ

የተፈለገው

ምንድነው

አልኩና

ካለፍንበት

ቦታ

አካፄዳችን

ይፄ

ነጥብ

ላይ

ሆነብኝ፡ ጋር

ካለፍነው

አኔም

ግራ

ገብቶኛል፡፡

እዚህ

የሚባል

ነገር

አለ፡፡

ሰዎች

አየሳቱ ስንጓዝ

ብዙ

አዚያው

አልን፡፡

የያዝን

ቦታ

መስሎኝ

ነበር፡፡

ሆነብኝ»

እየዞሩ

መጥተው ሥርዓቱም

የመጣው

ይቀበራሉ

ሲባል ዕዝ

አስከሬን

አሳቸውም

አጽማቸው

ሳይፈጸም

ምሥራቅ እዚያው በሚባሉት ኃላፊነት

የጀግኖች

የነዚያ

አስታውሳለሁ፡፡

መወ

80 %ጩሯ%

አዛዥ ጊዜ

ግን

እኮ

አዙሪት

ውስጥ

ብዙ

ወይንም

የፄዱ

አቅጣጫ ቀኑን ሁሉ

የቀብር

ተቀምጦ

ሥነ ቀረ፡፡

አንደተቋጠረ በነበሩት

ሙሉ ድካም ንጉሥ

እንደተባለው

ሳይመጡ

በጨርቅ

ሆስፒታል ሥር ለብዙ

ነገር

‹ጌታዬ

ወደ ሶማሊያ ግዛት የገቡም አሉ» እውነትም ውለን ወደ ማታ ላይ የሚገርመው ነገር ያ

ተደክሞ

ነው

ስለው

አየጠፋባቸው

ይገኛሉ

ነገር

ጠዋት

ሳይ

ብዬ

«እንዴት

በረፃ

መንገድ

ይሄ

ሹፌሩን

ተመሳሳይ

ኦጋዴን

እንዴ

ልብ

አቅጣጫ

መሥመር

የደገሐቡርን

እየመሰላቸው

አልደርስ

የመጣንበትን ተመሳሳይ

ቅድም

ቦታ

አስወጥቼ አጽማቸውን ይፔ ወደ ሐረር ጠዋት ረፋዱ ላይ መንገድ የገባን ብንፄድ

ሻለቃ

ጮካ

እንደነበር

አባቴና

የኮንጎ

ገንዘብ

ቀደም ሲል በተባበሩት መንግሥታት ሥር ኮንጎ የዘመተው የኢትዮጵያ ጦር አባሎች የመንግሥታቱ ድርጅት ለኛ እንዲከፈለን ለኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት መንግሥት የሰጠው ገንዘብ አልደረሰንም

ወይንም

ደግሞ

አለአግባብ

ባክኗልና

ይከፈለን

በማለት

በተደጋጋሚ

ጥያቄ ያቀርቡ ነበር፡፡ በአብዮቱ መባቻ ላይ በተለይም የወታደሩ ንቅናቄ - እየተፋፋመ በመጣበት ወቅት የሠራዊቱ ብቻ ሳይሆን የመላው የአገሪቱ ሕዝብ ብሶትና የመብት ጥያቄ ገንፍሎ ሲወጣ የኮንጎ ዘማቾችም ያቺን ቀረችብን የሚሏትን ገንዘብ ለማስመለስ ብዙ ጥረት

አድርገዋል፡፡

ብዙ

ጊዜ

ጉዳያቸው

አንዲቀርብላቸው በመጠየቅ አቤቱታ ያሰሙ ከጦር ሜዳ ጓዶቻቸው ጋር እየሆኑ በየጊዜው ታዲያ

እኛ

ዓ.ም ስናቋቁም መካከል

ኃይሎች

እኔ የደርጉ

አንዳንዶቹ

አይደል አብረን

ብለው

አልነበረ

አብሬአችሁ ሁሌ ቢከራከሩም

ደርግና

አስተባባሪ

አባል

መሆኔን

የአባቴን አዚያ መገኘት

የሚበጠብጠን

ያስከለከለን?»›»

ብለው

የጦር

(6የሳቁ)3

አባቴን

ሰሚ

ነበር፡፡ ይሰበሰቡ ደርግን

የነሱ

እና አባቴም ነበር፡፡ በሰኔ

ወር

66

ከሰሙት

ጓደኞቻቸው ኖሮ .‹ልጅህ

አይደል.

ገንዘባችንን

አሳቸውም

ኮሚቴ

አልነበር?

አሁን ለምን

አላገኙም፡፡

አባረሯቸው፡፡

የእንዳልካቸው

ድረስ

አልወደዱት

አባረሯቸው፡፡

የምንጠይቀው?

እሰበሰብ

አሱ

ንጉሥ

ሳይመጣ

‹በፊትስ በፊት

ትከለክሉኛላችሁ?›

ካቢጌ

በደርግ በተቋቋመባቸው የመጀመሪያ ወራት ላይ የነበረው የሥልጣን ድልድልና የአገሪቱ ተፎካካሪ የፖለቲካ ኃይሎች አሰላለፍ አስገራሚ ነበር፡-: ያለማቋረጥ የሚታየው ፍጥጫና አልፎ አልፎ የሚታየው መጎሻሸም የወቅቱ ኃይሎች ጉልበታቸውን የሚፈታተሹበት ጊዜ መሆኑን ያመላክታል፡፡ ልጅ እንዳልካቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ተብለው የመንግሥት ሥልጣን ቢይዙም 056 81 %ወ%

አስተባባሪው

ደርግ

በመፈተንና

ሲመቸውም

አብሮ ረጀና

ቡድን

አጋጣሚ

በመሸርሸሽር ነገር

መጀመሪያ

ነበር፡፡

ያደርግ

የተውጣጣ

በተገኘው ከኛ

ከእንዳልካቸው

ሁሉ

የበላይነቱን

ለመጨበጥ

ጥረት ኮሚቴ

ከአስተባባሪው

ማለትም

ካቢኔ

አቅማቸውን

ተወካዮች

ጋር

በመሆን

እንዲሰራ ተስማምተናል፡፡ እኛ እውነተኛ ፍላጎታችን ያንን ያ ያፈጀ ሥርዐት መደምሰስ ነበር፡፡ የልብ ልብ የሚሰጠን

ከሕዝብ የቆየው

የምናገኘው ድጋፍ ነበር፡፡ ሕዝቡ ለዘመናት ብሶቱ ገደቡን አልፎ ገንፍሎ የወጣበት ጊዜ

ለባሹን

አንደ

አጋሩ

አድርጎ

ያጥለቀለቀበት

ጊዜ

ነበር፡፡:

የኃይል

ሲያስተውል

ሚዛን

የነበረው

ኃይል

ለመሥራት

ወታደሩ

ወደዱ፡-:

የተቋቋመውን ለመፈናጠጥ አድርገውታል፡፡

ወስዶታል፡፡ ታዲያ

ወይንም

ማዕበል

የእንዳልካቸው

ከተከሰተው

መሆኑን

የለውጥ

የለውጥ

አላጣውም፡፡ ተገደዱ፡:

ሲያብሰለስለው ስለነበር መለዮ የነበረውን

ማዕበል

በስተጀርባ

ስለዚህም

ውስጥ

አገሪቱን

ካቢኔ

ከኛ

ውስጡን

ጋር ግን

አስተባባሪ የነበራቸው በተግባር

ደርግ አስወግደው ሥልጣን ላይ ፍላጎት ግልጽ. ነበር፡: ደግሞም እኛን ለማጥፋት በነ ኮሎኔል ያለም

ዘውድና በነ ጣሰው ሞጆ አንዳየነው በአጠገባችን የሚሞክሩ ነበሩ፡፡

ትብብር ሊያጠፉን ሞክረዋል፡፡ በስተኋላ ከነበሩ መለዮ ለባሾችም ሊያስወግዱን

በዚያ

ወቅት

ከነበሩ

ስዎች

መካከል

በኋላ

ከስልሳዎቹ

ጋር

የተገደለ የተጠማ

ይገዙ ይመኔ የሚባል ነበረ፡፡ ቅዥ..ቅዥ ያለ፡፡ ሥልጣን ቅልብልብ፡፡ ሌሎችም አንደዚሁ፡፡ ዮሐንስ ፍትዊን አአሳስተ



ውስጥ

ሴራ

ያስገቡት፡:

አናም የእንዳልካቸው ካቢኔና አስተባባሪው ኮሚቴ ላይ ላዩን አብረን ሠራን እንበል እንጂ መተባበር ሳይሆን አንዱ ሌላው የሚሠራውን ለማፍረስ የሚጣጣር ነበር (እየሳቁ) የመኳንንቶቹ ካቢኔ ጠልፎ ሊጥለን ይሞክረናል፡፡ እኛም አልተኛንላቸው፡፡

ጄኔራል

አማን

ብዙ ጊዜ ከሚደጋገሙ ውሸቶች ስለአንዱ ልንገርሽ፡፡ አማን ከደርግ ጋር ቅራኔ ውስጥ የገቡት የኤርትራን ጥያቄ በሠላም

ድርድር

ይባላል፡፡

ነገሩ

ይለቅ

ሲሉ

አንደዚህ

እነ

መንግሥቱ

ጄኔራል አሳቸው

ስላልተቀበሏቸው

ነው

ነው፡፡:

የደርግ

በመጀመሪያ ደረጃ አማንን ያመጣኋቸው እኔ ነኝ፡፡ አሳቸው አባልም አልነበሩም፡፡ ነገር ግን ከኤርትራ ስለሚወለዱ በዚያ

በኩል

የሚመጣውን

ብቃት

በሠራዊቱም

ይረዱናል

ለመቅረፍ

ችግር

መከላከያውን ስለሆኑ አንዱ ነባር መኮንኖች ከሚባሉ አላቸው ስለነበሩና አለቃዬ በግሌ ነው፡፡ አጌ ደግሞ በሚል ይይዙልናል

በሠራዊቱ

ተመርጠው

መሐል

መለዮ

ለባሾች

አሳምጌ

ነው

እኛ

የከተትኳቸው፡፡: አሳቸው

አንዳውም

በቀስ

ደርግን

አዝማሚያቸው ባይ

አይችልም

ሊያዝ

ሰው

ቀስ

የሚጓዙት፡፡:

ነበር

አቅጣጫ ፃያዖ

የመጡትን

በመግለጽ

አክብሮት

ከፍተኛ

ያለኝን

ለሳቸው

ስለምወዳቸው

አጌ ልምራ ወደሚል ነው፡፡ መቶ አንደዚያ ልምራ

ብቻዬን

ናቸው፡:

ነው

ያሉት፡፡ የሚታዘዘው

ሠራዊቱ

ምንድነው

ያሉኝ

ላይ

መጀመሪያ

እናንተን ነው፡: እኔ መከላከያውን ለናንተ ነው፡ራ: የሚሰማው እንድይዝ ከተፈለገ የደርግ አባል ልሁን ነው፡፡ እኔ ይሄንን ለደርግ አባሎች ሳቀርብ እንዴ እሳቸው እኮ በሠራዊቱ አባላት አልተመ ረጡም

ምን

እንዴት

አልኳቸው

ፀረ-ጄኔራል

አባል

የደርግ

ይሆናሉ

«እንደምታውቁት

አቋም

ይዛል፡፡

አእንዲታዘዛቸውና በሚገባ የደርጉ ያስፈልጋቸዋል፡፡

ብለው

ዛሬ

ወታደሩ

ከዳር

እስከ

ካልናቸው

ምሩ

መከላከያውን

አና

ሞገቱኝ፡፡

ነገር

ዳር

ጦሩ

ጥርስ እንዳይጠራጠር የበላይነታቸውን ግድ የለም» ብዬ ይሁት፡፡ ሊቀመንበር

ደርግን አሳመንኩ፡፡ በኋላ ነገር ሲበላሽ አንተ ነህ ያመጣሃቸው በደርግ በጉባኤ የተወቀስኩት በዚህ ነው፡፡ የሚገርመው

እኔ

ሁኔታው 02 83 %%

ሁሉ

አኔ

ተብዬ

እንዳሰብኩት

አልሆነም፡፡ ስለ ኤርትራ ወንበዴዎች አሳቸው የነበራቸው ግንዛቤ ከአውነታው የራቀ ነበር፡: ‹ወንበዴዎቹ ከናንተ በፊት አብዮትን ደጋፊና

ለውጥን

ያነሱት

የፊውዳሉን

ስታካሂዱ

ፈላጊ

በመሆናቸው

ሥርዓት

ደግፈዋችሁ

ከሁሉም

ለመዋጋት

ወደናንተ

ነው

በላይ

ስለሆነ

የሚመጡት»

ደግሞ

ጠመንጃ

እናንተ

አብዮት

ብለው

ነበር

ለኔ

የነገሩኝ፡፡: ግምታቸው ጨርሶ የተሳሳተ ነበር፡፡ የወንበዴዎቹ ዓላማና ግብ መገንጠል ብቻ መሆኑን ወዲያው በተግባር አሳዩን፡ በደርግ በኩል የዴኔራል አማንን ምክር ሰምተን ሠራዊቱ ለአሥራ አምስት ቀናት ያህል ተኩስ እንዲያቆም አደረግን፡፡ ወንበዴዎቹ ይህን የኛን መልካም

አስተሳሰብ

ጭራሽ

በማየት

አጋጣሚውን

ለሠላም

አጃቸውን

ተጠቅመው

አሥመራ

ይዘረጋሉ ከተማን

ስንል አሥር

ኪሎሜትር ቀለበት ውስጥ አስገብተው ከበቡን፡፡ ባርካንናከረንን ከአሥመራ ቆረጡ፡: የምጽዋን መንገድ ከአሥመራ ቆረጡ፡፡ መላውን ኤርትራን በቁጥጥር ሥር ለማድረግ አሥመራ ብቻ ነበር የቀራቸው፡፡ አማን እንዳሉን አልሆነም፡፡ በሉ እንግዲህ እነዚህን ሰዎች

ጠራርጎ

ለማባረር

ጦሩም

ይጠናከር

አየር

ኃይልም

ይሂድና

ይዞታቸውን ይደብድብ ስንል አይሆንም ብለው ገትረው ያዙን: መቼም አሳቸው ወንበዴን አደራጅተዋል አልልም፡፡ ግን የወንበዴን ሥራ ደግፈዋል፡፡ ናቸው፡፡

በባህሬያቸውም

ፀረ-ሶሻሊስት

ናቸው፡፡

ጠባብ

አንዳው በእውነቱ በአንዱም ነገር ልንስማማ አልቻልንም፡፡ ጭራሽ ፌዴሬሽን ይመለስ አሉ፡፡ ፌዴሬሽን ምን ማለት እንደሆነ ትክክለኛ ግንዛቤ የጨበጡም አይመስለኝም፡፡ በቅጡ ያልተብራራና ግልጽ ያልሆነ አንድ እንዲሁ የተድበለበለ ፌዴሬሽን መሳይ ነገር አንወርውር ባይ ናቸው፡፡ ይህ ሐሰት አይደለም፡፡ ሰው በተሰበሰበት ነው፡፡ የምንነጋገረው በምስክር ፊት ነው፡፡

ከዚያ ስለሚግባቡ ያልጠበቅነውን

ቀጠሉና አሳምነው ችግር

ደግሞ

ኤርትራ

አረጋግተው አመጡብን፡፣ ነገሩ

93% 84 ጩ%

ሄደው

ሕዝቡን

ይመለሳሉ ስንል እንደዚህ ነው፡፡

በቋንቋም ጨርሶ

ቀደም

ሲል

አንቅስቃሴ

ሲያደርጉ

በተደረገው

ፍልሚያ

አባላት

ከነሱም

ለፍርድ

የመጡበት

ይሂዱ፡፡

ገብተው

ሳይዳክሩ

ነው

አለ፡፡

ተጠያቂ

አዲስ

ይሸሻሉ፡፡

ጄኔራል

ይሄ

አማን ለሕዝቡ

የሠራዊት

የሆኑት ጦሩን

በጣም

ቅር

አንዱ

የፃዛምሳ

አናውቅዎትም፡፡

እዛው

እንዳማረብዎት

ኤርትራ

ሲያናግራቸው እንዲህ

የሚባሉት)

አንስተው

ነገር

እርስዎን

‹እአኛኮ

ወንበዴዎቹ

ወንበዴዎቹ

የሞተ

ይናገራሉ፡፡

ሰብስበው

ተመልሰው

ውስጥ

ጭቃ

ሽፍታ

ያንን

መጥፋት

እንደሚቀርቡ

ተነስቶ

አለቃ

ከሲቪሉም ንግግር

እንዳውም

ያሰኘዋል፡፡።፡

ወይ

አካባቢ

ተታኩሰው

ትንሽ

ሕይወት

ሕዝብ

ለሠላማዊ

ኤላበረድ

አጋሚዶ

ባደረጉት

ሥፍራ

እዚያ

በፊት

(ያኔ

ይሄዳል፡፡

ይላክና

ወታደር

ከአብዮቱ

አበባዎ

ቢሄዱ

ተመልሰው

ወታደር

ያጨበጭባል፡፡

በኤርትራ ያደርጋሉ ምን ደግሞ ቀጠሉና ቁልፍ ታዋቂና የነበሩ ሁለት ደጋፊዎች አንድነት

የኢትዮጵያን የሆኑ ሰዎችን

በዚህ

አዛ

ሲላቸው

ብሎ

ይሻልዎታል»

የተሰበሰበ

ይበሳጫሉ፡፡

አፍስሐና

ንቡረዕድ

ጀኔራሉን

በከፍተኛ

ጨርሶ

ጠላቸው፡፡

ድሜጥሮስ ጥርጣሬ

እኔንም

በተለይ ኤርትራ ጦር ነው በሳቸው የተነሳ ምን እርምጃ መውሰድ

አጠቃላይ ስለታጎሩት

አንተ

ያስራሉ፡፡

ቢትወደድ

እነሱም

ደርጎች ሲሰሙ ይሄንን ነበሩ፡፡ ሙሳ አሊ በተለይ ጀመሩ፡፡ ማየት

ነህ ያመጣሃቸው

በማለት

ወቀሰኝ፡:፡

አይላክም የሚል አቋም በመያዛቸው፡፡ በዚህ ለመነጋገርና ችግር ስለተፈጠረው ምክንያት የተቀመጥነው፡፡ ስብስባ አንዳለብን ለመወሰን

መገደል

የመጣው

አማን

ባመጡት

ጣጣ

ነው:፡:

ተጠርተው

የመጡት

የደርግና

የንዑስ

ደርግ

አባላት

የስልሳዎቹ ለስብሰባ

ኮንነው

ብለው

የሸጡ

እነሂህ ኤርትራን

እስር ቤት ብቻ ሳይሆን ስለሆነ ስለሳቸው ስብሰባ የቀድሞው መንግሥት ባለሥልጣናትም መወሰን አለብን

መንፈስ በተወሰነ በሚታይበት በዚያ ምክንያት ስሜታዊነት እነዚያ ሁሉ ሰዎች አብረው ሊረሽኑ በቁ፡፡ ይሄን ባሰፈው ጊዜ የሚያስፈልገን መመለስ በድጋሚ ስለገለጽኩት በዝርዝር

አሉ፡፡ ውሳኔ

አይመስለኝም፡፡

ሠላምና

እርቅ

የሚለውን 056 85 ጩሯጭ

ነገር ያመጡትም

አሳቸው

አይደሉም፡፡

እኔና

ሌላው አንድ

ተፈራ

ስለ

ጄኔራል

ኢትዮጵያ

ጀግና

የሚያስመሰግናቸው የሚባል

ነገር

የምወዳቸው

አያውቁም

ለባሾች

ነን::

አማን

ተደጋግሞ

እንደሆኑ

ተደርጎ

ምግባር ፡:

የሚነገረው ነው፡-፡

ሊኖራቸው

የተማሩ

ጄኔራል

ነበሩ፡፡ ሌላው

ከችግር

የመሩት

በወቅቱ

የነበሩ

አድነውናል፡፡

አሳቸው አዛች

ስላጫ

በረካ

ዳዊት

ወ/ጊዮርጊስ

ናቸው፡፡

አማን

አብ

እሳቸው

አማን

በጣም

ይችላል፡፡

ሙስና

ናቸው፡፡

እኔ

ቀርቶ በ1953 ዓመተ

ራሴ

ምሕረት

ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ መፈንቅለ መንግሥት ተጠርጣሪ በነበርኩበት ጊዜ እኔንና ሌሎች ሰባት

ጦርነት

መጽሐፉ

ሥነ

አለቃዬ

በተደረገው የነ ሙከራ ወቅት መለዮ

ተክለ

ናቸው እነ

ይፄንን ትራሱ

በተረፈ

የሚባለው

ጄኔራል

አበበ

የአማንን

ነው፡፥፡” አሱ ኮዳ

ከዚህ

ነው

ምናምን

የኢትዮ-ሶማሊያን

ሐሰት ገመዳ

እነ

ሊጄንድ

ክህደት እያለ

ጄኔራል

የመሩት ወልደ

የመሠረተው

በደም እዚያ

ነው፡፡

መሬት ላይ



በሚለው

ያወጣቸው፡፡

መፈንቅለ መንግሥት በ1981. ብዙ እየተጻፈ

ተሞክሮ ስለከሸፈው የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ነው፡፡ በቅርቡም ከሞካሪዎቹ አንዱ ስለነበረው ጄኔራል

ደምሴ ቡልቶ ተጽፏል፡፡”" በውነቱ ጄኔራል ደምሴ በወታደር ችሎታውና በአመራሩ ምስጉን መኮንን ነበር፡፡ ጥሩ ኦፊሰር ነበር፡፡ ለአገሩ በቅንነት አገልግሏል፡፡ ያሳሳቱት እነ ጄኔራል መርዕድ ናቸው፡፡ ይሆናል ብለው የጀመሩት ነገር አንዳልሆነ ካወቁ በ3ላ እንኳን ለሱ የሐሰት ዜና እንዲደርሰው አድርገው ለውድቀቱ ምክንያት ሆኑ፡፡ መንግሥቱ ኃ/ ማርያምን ገለነዋል የሚል መልእክት ነው የላኩበት፡፡ እኔ በበኩሌ መፈንቅለ መንግሥቱ ከሽፎ ለጉብኝት ከፄድኩበት ከምሥራቅ ጀርመን ከተመለስኩ በኋላ አቅርቡልኝ ላነጋግረው ብዬ ነበር፡፡ እሱ ግን ፈቃደኛ *ክህደት በደም መሬት›»› ሻለቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ "«አባቴ ያቺን ሰዓት» ደረጀ ደምሴ እንደጻፈው 0),06 86 ጩ%

ከገጽ 41-52

ሳይሆን ቀረ፡፡ በውነቱ እነዚያ ተንኮለኞች እንዳሳሳቱት ገብቶኛል፡፡ በዚያ .

በሰሜኑ

በኩል

የመሰለ

የነበረው

እጀግ

አስጊ

ሰው በዚያ ፈታኝ ወቅት ማጣት

እንደሚሆን

የለም፡፡

ከወዲሁ

መረዳት

እዚያው

እቦታህ

አይከፈት፡፡› ብዬ ትዝ እንደሚለኝ ሊቀመንበር ዶክተር

የዶክተር

አሸቱ

አገር

ጥሎ

ልቀበለው

ፈቃደኛ

ነበርኩ፡:

በኢትዮጵያ

ሠራዊት

መኮንኖች

ያንን

እንኳን

የመነመነ

ሁሉም ከአብዮቱ ናቸው፡፡

በፊት

ለጠላት

ብንከተል»

ወቅት

ጠፍቶ

ተደርጎለት

በር

ብሎ

እሱን

የመሰለ

ለመመለስ

ደምሴ

ውስጥ

ከፍተኛውን

ቦታ

የማይረባ

የማያቅደውን

አንድ

መፈንቅለ

ያለኝ፡፡

ጂቡቲ

ከገባ

ሲያገለግል የተማረ

ሲፈልግ

ጄኔራል

መሰለ

ነበር

አገሩን

አሁንም

ነው፡፡ ከመጀመሪያው

ህልም

የማይሳሳት

ምራ፡:

ምሳሌ

ነበር፡፡

ፄዷዲል

ነው፡:

የሚያስገርም

ቡልቶን

ጉዳት ከባድ

የለም፡፡

ጦሩን

ምሕረት

ኢኮኖሚስት

መጉዳት

ወታደር

ሆነህ

በአንድ

አገሪቱን

የጦር

ደምሴ

የሚያስከትለው

ነበር፡፡ «ግድ

ጮሌን

በመምጣቱ

ዕውቅ

ለገና

ላይ

ጮሌ

ተመልሶ

ቆይቷል፡፡

ይቻል

ነበር፡፡

ብልክበት ሊያነጋግረኝ አልፈለገም፡፡ እንዲያውም ሃሳቡን ያመጣው ተስፋዬ ዲንቃ ነበር፡፡ ‹‹ጓዓድ

አሸቱ

በኋላ

ገና

ሁኔታ

መከልከል

ቢመለስ የያዙት

ልምድ

ኖሮ ከፍተኛ

የሌለው

መንግሥት

ሰው

ተራ

መሞከራቸው

1010

የመሳካት

ዕድሉ

እዚህ

በአብዮቱ

ነው፡፡

ነበር፡፡ ጄኔራል ተራ

አንዳንዶቹ

መኮንኖች ሻለቆች

ሥራ

ወይም

ፈተው

ቢበዛ

የደረሱት ኮሎኔል

የተቀመጡ

ማዕረግ

ላይ

ነበሩ፡፡ ለምሳሌ

የነበሩ ጄኔራል

መርዕድ ንጉሜ ከሲቪልነት አንስተን ነው ወደ ሠራዊቱ የመለስነው፡፡ የሆነች የመፃሕፍት ሱቅ ከፍቶ ሲሠራ ነው ያገኘነው፡፡ የልጆቹ እናት በሕመም

ከማረፋቸው

በፊት

በማድረግ

ረድተነዋል፡፡

ከሳቸው

ወዶ 9ጠ/

ሲከንፍ ሮ

ገነት

የአዲሷ መብራቱ

ባለቤቱ"

ውጭ

ነፃገር ድረስ

ፄደው

ዕረፍት

በኋላ

ሁኔታ

ያላማራቸው

‹ምስክርነት» 056 87 %ጩ%

እንዲታከሙ

አሥመራ

እያለ የኛ

አንዲን

መረጃዎች

ጥርጣሬና እንዳው ነው

ስጋታቸውን አሁን

ወይ

አልኩት፡፡

በግልጽ

አቅርበውልኝ

የግል

ሕይወት

ውስጥ

ደግሞም

አስፈላጊ

መስሎ

በሱ

ብዬ

ሴትዮዋ

የሻዕቢያ

የማፈንገጡን

ስሜት

ወደመጨረሻው

ላይ

እስቲ

እንግዲህ

አቅርቡልኝ

ነገሩ

ነው

አልኩ፡፡

ጄኔራል

ናት

ገብተን

ደምሴ

መዳከሩ

ግን

ትክክል

ነገሩን

ችላ

የተባለው፡፡

በሱም

ላይ

ነው

የጫረችበት

እሷው

መሆን.

አለባት፡፡

ሲደጋገምና

ከተለያየ

አቅጣጫ

ሲመጣልኝ

ካላችሁ

በተጨባጭ

የአዲስ

አበባው

ማስረጃ

ለመገፍትር

አስደግፋችሁ

መንግሥቱ

ሙከራ

ኤርትራ ያለውን ወደ ኢትዮጵያ

ከሥልጣን

እኔ

ስላልታየኝ

በዚሁ ላይ አንዳለ መፈንቅለ

ቢሳካለት ኖሮ ሃሳቡ በቀጣይነት ፊቱን

፡- መንግሥት

ሰላይ

ነበር፡፡:

ከከሸፈ

ተካሄደ፡፡

በላ

ጦር ይዞ ለመመለስና

እንኳን

ለመገንጠል፣ የኢፌዲሪን

ነበር፡፡

ትግላችን ከአብዮታችን ፍንዳታ ጀምሮ እኔና የትግል ጓዶቼ በፍፁም ቅንነት ለአገር ለማገልገል ሕዝብን ለመርዳት በአብዮቱ ማዕበል እየተገፋን መጥተን አገሪቱን ለመምራት የበቃን ሰዎች ነን:: ከመካከላችን

ሁላችንም

በአብዮቱ

ለሃገር

የሥልጣን

ተገፍትረው

የሚጠቅም

ጥመኞች

የጠፉ

ቢኖሩም

ነገር ለመሥራት

አልነበርንም፡፡

ነፍሰ

ከመሠረቱ

ነበር የተሰለፍነው፡፡ ገዳዮችም

አይደለንም፡፡

በሃብት ለመበልጸግ አገር ለመበዝበዝ አልተሰለፍንም፡፡ ለዚህ ጠላቶቻችን እንኳን እንደሚመሰክሩልን እምነቴ ነው፡፡ ዛሬ በእስር ከሚማቅቁት ትግል ጓዶቼ መካከል አንዳንዶቹ የባንክ ደብተር እንኳን የሌላቸው ናቸው፡፡ ሁሉም ለአብዮቱ ግብ መምታት ታግለዋል እኛ

ውን ልጂን

ግንባር

ቀደም

መሥዋዕትነት በጦር

ሜዳ

ልካ

መሥዋዕትነት

የሕይወት

ደምተዋል፡፡

የከፈሉ

ሆነን

ታግለን

ብናታግልም

የከፈለው

መላው

የኢትዮጵያ

የተሠዋባት

አናት

9005 86 ጩ%

ሁለተኛ

አሉ፡፡

እጅግ

ሕዝብ ልጅሽን

ከፍተኛ

ነው፡፡ አምጪ

ትባላለች፡፡

በጉልበቷ

ተደራጅታ የዘመተው

ለአብዮቷ ለመብቷ ታግላለች፡፡ የአገሬን ወላድ በፊት ልጂ ሳይመለስላት አሁንም ሌላ ልጅ አምጪ ብያታለሁ፡፡

በየወዳጅ ረክ

ሶሻሊስት

ሲበላሽ

ገብታ

አገሮች

ሲደመሰስ

ጨምሩልን፡፡ ይሄ ላይ

ታጠቅ

ለጦሩ

እየዞርኩ፡፣፡ እንደገና

የሰጣችሁን

ነበር ሥራዬ፡፡ መቼም በድፍረት ነበር፡: ይፄ

መሣሪያ

ተመልሼ

መድፍ

ሠንቃለች፡፡

በየቀበሌው

ለምኛለሁ፡፡ ሄጄ

አልበቃንም፡፥

ያ ሲማ

አምጡ፡፡

አሁንም

ራሽያኖቹ ጋር ስፄድ ሶሻሊስታዊ የትግል

ታንክ

አምጡ፡፡

ወደመጀመሪያው አጋርነት ነው፡፡

ምንድነው ይስጡን፡፡ አብዮታችን ሲጎለብትና ገንጣይ አስገንጣዮችን ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከደመስስን በኋላ አናስቸግራቸውም እያልኩ በልበ-ሙሉነት ነበር፡፡ በኋላ ላይ ሲደጋገም እፍረቱ መጣ፡: ተመልሼ መሄዴ ግን አይቀርም፡፥ እነሱ መቼም ችግሬ ይገባቸዋል፡፡

መጨነቄን

እየተረዱ

«ግድ

ይገባናል፡፡ ይፄን ያህል ጨምረንልፃል»

የለም

ጓድ

መንግሥቱ፡፡

ይሉኛል፡፡

ስለ ምርጫ በ፲19977"-

በኢትዮጵያ

የተካሄደው

ምርጫ .-

በአግባቡ

አንዳልተካሄደ ሁላችንም ያየነው ነገር ስለሆነ በዚያ ላይ መነጋገሩ ፋይዳ የለውም፡: ይልቁንስ ያሁኑ የ2002ሖቱ ምርጫ ምን ውጤት ሊያስገኝ ይችላል ነው ጥያቄው፡፡ የድምጽ ቆጠራው ሊዛባ ይችላል፡፡ ኮሮጆ

ሊሠረቅ ይሁን

ይችላል፡፡ አንጂ

መቶ

ይሄ ሺ

ግልጽ

ነው፡፡

ቢጭበረበር

አምስት

መቶ



ቢጭበ

ረበር ሁሉንም ማጭበርበር አይቻልም፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ እውነት የወያኔን መንግሥት የማይፈልገው ከሆነ አሁን በድጋሚ በሚደ ረገው በሩቅ

ምርጫ ለምን ተረባርቦ አያስወግደውም? በእርግጥ ሆኖ መናገር ቀላል ስለሆነ በ97ቱ ምርጫ ወቅት

የከፈለውን

መሥዋዕትነት

የዘነጋሁ አንዳያስመስልብኝ

መወ 89 %ጩ%

፡፡

ይሄንን ሕዝቡ

የእርዳታው በቅርቡ የጻፈው

ገንዘብ የት ገባ? ታትሞ

መጽሐፍ

የወጣ

አሁን

የቀድሞ

ሰሞኑን

የወያኔ

በዜና

መሪ

አረጋዊ

ማሰራጫዎች

በርሄ

የወጣውን”

የወያኔን ሙስና ያጋለጠ ነው፡፡ በሰባ ሰባት የደረሰውን አስከፊ ድርቅ ለመቋቋም የውጪ የእርዳታ ድርጅቶች ለኛ መንግሥት ሲረዱ የዚያኑ ያህል ደግሞ ወንበዴዎቹ በያዙት መሬት ውስጥ ለነበረው ሕዝብ እንዲያዳርሱ በማለት ይሰጧቸዋል፡-፡ እነሱ ታዲያ የራሳቸውን የአርዳታ ድርጅት ሬስት የሚባለውን ወዲያው አቋቁመው ማዋላቸው

ገንዘቡንም እህሉንም እየተቀበሉ ለጦርነት ማካሄጃ የአደባባይ ምስጢር ነው፡፡ የወያኔን የእርዳታ ገንዘቡን ነበር፡፡ አናውቀው አኛም ያኔ እንደተጠቀመበት ማካፄጃ ለጦርነት ጊዜ ሬጋን አስተዳደር በፕሬዝዳንት ደርሶበታል፡፡ ሲ አይ ኤም ድርቁ በፖለቲካና በሕዝቡ ደህንነት ላይ የደረሰውን ጉዳት

በመዘርዘር የአሜሪካ



የቀረበ

የሲ

የመከላከያ

ኃላፊ

ነበር፡፡

የተለገሠውን



ሚኒስትር

እና

ገንዘብ

አይ

እነ

ሪፖርት

የሆነው

እዚያ መለስ

ነበረ፡፡

ሮበርት

ላይ

በአሁኑ

ጌትስ

ያኔ

ለተራበው

ዜናዊ

መሣሪያ

ሕዝብ

እንደገዙበት

ወቅት የሲ

አይ

ተብሎ ቁልጭ

አድርገው ዘግበውታል፡፡ ሁሉም አውቀውታል በወቅቱ፡፡ ያኔ ብቻ ሳይሆን ዛሬም ያወሩታል፡፡ ይኸው ዛሬም ቲፒኤል ኤፍ ውስጥ ከፍተኛ አመራር የሚነግሩን፡፡:

አረጋዊ በርፄ

ላይ

የነበሩ

ሰዎዎች

ናቸው

በጆሮ

በርሄ

ቀድም ያነሳሁልሽ የሕወሃት መሪ የነበረው ለዶክትሬቱ መመረቂያ ስለ የእርዳታው ገንዘብ

አጋልጦ

ያዋጁን

ጽፏል፡፡

የመራ

ነው፡:

"የቢቢሲ

ዘገባ

አረጋዊ

ወደ

በርፄ

መጨረሻ

የወያኔን

ላይ

መወ 90 ጩ%

ግለሰብ በወያኔ

አረጋዊ መበላት

ክንፍ

ያደራጀና

ወታደራዊ

በመለስ

ተቀይሮ

ከጨዋታው

ውጪ

እንዲሆን ተደረገ እንጂ ወያኔ አዲስ አበባ ሲገባ ፕሬዝዳንት

መሆን

ይችል

ነበር፡፡

መለስ

የሚባል

ሰው

አናውቀውም፡፡:

አናውቅም፡፡ ያም

ይህ

እኛ

መሪነት

ጀምሮ

በቲ

በጮሌዎዎዎች

በነበረን

ፒ ኤል

ተቀድሞ

ኤፍ

ጨርሶ ስሙንም

አመራር

ውስጥ

በርሔ

ነበር፡፡

አረጋዊ

የመጨረሻ

መረጃ

እኛ

አናውቅም፡፡

የነበረው

ቀደምት

ቦታ

በወቅቱ

አይታወቅም፡፡

አንደመጣም

ከምሥረታው የመሪነት

ለመናገር

በሕወሃት

ከየት

በነበረው ሆነ

እውነት

ግቡን

ሳይመታ

ቀረ፡፡:

በነገራችን

ይኸ

የሕወሃት

መሪ በወያኔ ከተፈነገለ በኋላ ወደኛ ዶክተር አሻግሬ ይግለጡ አነጋግረነዋል፡፡ ፈልጎ ሰው ልከን ሊመጣ ነው ከኛ በኩል ተልኮ ናይሮቢ ላይ ተገናኝተው ያነጋገረው፡፡ ታዲያ

እኛ መግባቱን ግባ ግን አልተስማማውም መሰለኝ

ወያኔን ወደሌላ

በግልጽ ሄደ፡፡

አውግዝ

አልነው፡፡

ይሄ

ትዝታ አገሬ ትናፍቀኛለች ፡፡ ሕዝቡ ወንዙ ተራራው፡፡ በዓይነ ሕሊናዬ እየመጣ ትዝታው አንዳንዴ እንቅልፍ የሚነሳኝ ጊዜ አለ፡:

ከሁሉ ትዝ

በላይ

ሲለኝ

ሐረር

እፊቴ

ነው፡፡

ሐረር... ስለሐረር ሐረር

ነው፡:

የምነግርሽ

አንቺ

ራስሽ

ይፄን እዚያ

ትገነዘቢኛለሽ፡፡

ከፍተኛ

የሚመጣው

ጊዜ

ያሳለፍኩት

ትዝታ

አለኝ፡፡

መጀመሪያ

የሐረር

ልጅ

ስለሆንሽ አይደለም፡፡

የሚረሳ

ጨርሶ

አገሬ

የሚታየኝ

በሥልጣን

ላይ በነበርኩ ጊዜም ብዙ ጊዜ እዚያ እሄድ ነበር፡፡ እሱም

ልክ

ንጉሥ

አንደ ብዙ

አንኳን

ጊዜ

በያመቱ

መሄዱ

ነው

አያሉ

ለሥራ

የምፄደው

ያው

ሆኝ

አንዱን

ያሙኝ

ነበር፡፡ አዚያ

በተለይም

እኔ

ያለውን

አንደኛውን አብዮታዊ ሠራዊታችንን ለመጎብኘት ነበር፡፡ የአገር

ሁሉንም ማጣት

መሪ

የኢትዮጵያ እንጂ

አሥራ

ክፍል

ከአንዱ

በእኩልነት

አራቱም

የአስተዳደር

0006 91 ጩ%

ማበላለጥ

ነው

የማየው፡፡ ክልል

እኩል

የለብኝም፡፡

የአቅም በልማት

እንዲበለፅግ ምኞቴ

ነበረ፡፡ ተገንጣይ ወንበዴዎች

ሁሉ ሳንለይ የተቻለንን አድርገናል፡፡ ረት እየሰጠን በጦርነት የተጎዳውን ውስጥ

በጦርነቱ

በቡና ሳይቀር ሌላውን ቁሳቁስ

የተነሳ

መንገድ

በአውሮፕላን

ክባ‹:ል

አየበደልን

የምንልከው፡፡

እንዳውም ከሌላው በበለጠ ትኩ ክፍል ተንከባክበናል፡፡ ኤርትራ እየተዘጋ

እያመላለለስን ነበር

ዛሬ

የነበሩበትን ክልል

እናድል

ወደዚያ

ኢሣይያስ

ሕዝቡ አካባቢ

ሲቸገር

ነበር፡-፡ጤፍና

ከሚያኖራቸው

ስኳርና

አንዳንዴ ሌሎችንም

በተሻለ

የሚያገኙት;)

ነበር

መጽሐፌ የኢተዮጵያ አብዮት ፈንድቶ መሪ አልባ በነበረ ወቅት ከጓዶቼ ጋር በታሪክ አጋጣሚ የተጣለብንን አደራ በቅንነትና በፍጹም የሃገር ፍቅር ስሜት ለመወጣት ባደረግነው ጥረት ብዙ ስም ተሰጥቶናል፡፡ በብዕራቸው ሰው በላ ጭራቆች አድርገው ያቀረቡን በጽሑፍ በንግግር በተገኘው

አጋጣሚ

ሁሉ

ደርግ

የተባለውን

ግሩፕ

በተለይም

እኔን

የኮነኑን የደረግነውንም ያላደረግነውንም በማባዛትና በመቀነስ በመጨመር አነሱ እንደሚስማማቸው የሆነ ያልሆነውን በማቅረብ በሕዝባችን ብቻ ሳይሆን በዓለም ሕዝብ ፊት እንድንጠላ ያደረጉን አሉ፡፡ ከነሂትለርና

ሞሶሎኒ

ወንጀል

ጋር

እያመሳሰሉ

ታሪካችንን

ጭቃ

በመቀባት ብዙ መናኛ ነገሮችን ጽፈዋል፡፥ በተደረገብን የፕሮፐጋንዳ ዘመቻ እውነቱን በማዛባት ስለኛ በታሪክ ፊት ከእውነት የራቀ ሥዕል ከማቅረብ ሌላ በሩቅም በቅርብም ከኛ መንግሥት ጋር የሠራውን ተባበረውን ሁሉ "ከደርግ የተባባረ ወይም ንኪኪ" ተብሎ ስንት ለሃገራቸው የሠሩና የደከሙ ሰዎች እንዲዋረዱ እንዲታሰሩና አልፎ ተርፎም እስከ ሞት ድረስ እየተፈረደባቸው የትግል አጋሮቼና ወንድሞቼ በእስር ቤት በመማቀቅ ላይ ይገኛሉ፡፡ ይፄ ሁሉ ሲሆን ሁላችንም በዝምታ ተመልክተናል፡፡ ከመካከላችን በጣም ጥቂቶች አልፎ አልፎ በመገናኛ ብዙፃን አንዳንዴ በመጽሐፍ መልክ ድምጻቸውን ወ% 92

ጩጩ%

ለማሰማት ሞክረዋል፡፡ እኔም እዚህ ሐራሬ መጥቼ መኖር ከጀመርኩ በኋላ ይህን ሁሉ በርቀት ስታዘብ ቆይቻለሁ፡፡ ለሚሰነዘረው የሚዲያ ጥቃት

አጸፋ

ለመመለስ

ሳይሆን

ይፄ

ትክከለኛውን

የተሳሳተ

የፈጠራ

ታሪክ

ተደርጎ

ሊወሰድ

ስለሚችል

ነገር የማሳወቅ

ኃላፊነት

እንዳለብኝ

ነገር

አንደእውነተኛ

ሲደጋጋም ቀስ በቀስ ሌላው ቢቀር ለታሪክ

ሁሉ

ተሰምቶትኛል፡፡

ስለዚህም

በመመዝገብ

በጣም

ሰፊ

እውነተኛውን

ለመተው

ወሰንኩ፡፡

እቀራለሁ

የሚል

ነገር ይፔ

አልወጣሁም፡፡

ጥዬ

ማስረጃ

ዕቅድ

የሚሆኑኝን

ለመውጣት

ወይም

የማስታውሳቸውን ጽፌያቸዋለሁ፡፡ በውጪም ሪፖርት

ስላልነበረኝ በሐሰት ቢኖረኝ

ፐርሰናል

ወይንም ስለሆኑ ተች

አብዮት ስወጣ

ልብስ

ለመሳክ

ደግሞ በነዚያ

አንዳችም

ዛሬ ለምናገርው

ነገር

የፎቶ ማስረጃዎች

ይዢ

እችል

ነበር፡፡

ይህ

ማህደር አንዳንዶቹ

በቦታው ላይ

በዚያው አገር

ከአእምሮዬ ገጠመኞች

በጽሑፍ

በቀር

ከወራት

ሁሉ

በፊት

ምናልባትም የጽሑፍና

ታሪክ

እንደወጣሁ

እንደሚወራው

ኖሮ

አስቀድሜ

የማስታውሰውን

ከለበስኩት

ማስታወሻዎች

ያሳለፍኳቸው

የተደረጉ

በማቀናበር

ከሃገሬ

ነገሮች

ጋዜጠኞች

ወስጄጁ

የኢትዮጵያ

በአርግጥ

ግምት

ለመውጣት

ጊዜ

ባለመሆኑ በማውጣት

በወቅቱ

በሃገርም

ላይ በነበሩ ሰዎች

የራሴን

ግንዛቤና

የታዩና

ምስክርነት

ሰጥቻቸዋለሁ፡፡

ከሁሉም በላይ የራሴን የግል ታሪክ ብቻ ከመጻፍ ይልቅ እኛ የተረከብናትን ኢትዮጵያን ለመረዳት አጠቃላይ የኢትዮጵያን ታሪክ በመዳሰስ ለመጪው ትውልድ ሰፋ ያለ ግንዛቤን እንዲያገኝ የበኩሌን ለማበርከት ፈልጌያለሁ፡፥ ስለዚህም መጽሐፉን በአራት ቅጽ ከፍዩዋለሁ፡፡ የመጀመሪያው

የጥንታዊት

ኢትዮጵያን

የሚዳስስ ነው፡፡ ኢትዮጵያ ጥንተ ጥንታዊ ናት:: ዛሬ እነ መለስ ሊያሳምኑ እንደሚሞክሩት ኢትዮጵያ ምኒልክ በወረራ አስፋፍተው እውን ያደረጓት ወ2ሠ 953 ጩጩ=

ታሪክ በአጭሩ

ወይም ምኒልክ ጠፍጥፈው የሠሯት የሳቸው የፈጠራ አይደለችም፡፡ በዓለም ታሪኩ ጎልቶ የሚነገርለት፤

ውጤት ሁሉም

የሚያውቀውና የምንኮራበት የአክሱም መንግሥት ከመመሥረቱ በፊት ዝርያው ኩሽ የሆነ ታላቅ አፍሪካዊ መንግሥት እንደነበረን፤ የኙንትና የደዕማት መንግሥታት የጥንታዊት ኢትዮጵያ አካላት እንደነበሩ በማያጠራጥር ሁኔታ በታሪክ አዋቂዎች ተረጋግጧል፡፡ ዛሬ ኤርትራውያን

ሲሉ

ይገርመኛል፡፡

የአማራ

የራሳቸውን

ወይም

የኢትዮጵያ

ታሪክ

ነው

የሚክዱት፡፡

ኢትዮጵያ ዛሬ ኤርትራ የተባለውን ክፍል ያጠቃለለ ባሕርን አልፋ ዓረቦችን ስትገዛ የኖረች ሃገር ናት፡፡ የኢትዮጵያ

ሕዝብ

አንድ

ብሔረ

ሰብም

አይደለም፡፡

ነው፡፡

ከሌሎች

ሃገሮች

ደም

የብዙ

አንድ

ሕዝቦች

የምንለይበትና

ቅኝ ግዛት

ብሔር ጠንካራ

ሰሜናዊት

ነው ማለት

ጎሣ አይደለም፡፡

ነበርን ነው ቀይ

አንድ

ብሔረሰቦች ጎናችን

ወጥ ቅይጥ

ከልዩነታችን

ይልቅ አንድነታችንን ማስቀደማችን ነው፡፥ ኃይልና ብርታታችን ይሄ ነው፡፡

ለዚህም

በማባረር

ነው የውጪ

በቅኝ

ገዚዎች

ጠላቶቻችን ሳንያዝ

ሲያጠቁን

ነጻነታችን

እንደንብ

አስከብረን

ነድፈን ለዘመናት

የቆየነው፡፡ ታላላቅ

ሃይማኖቶችን

ኢትዮጵያ

ናት፡፡

ጁዳይዝምን

ከአውሮፓ

በፊት

የተቀበልን

መሐመድ

ሰዎቻቸው

የነገራቸው፡፡ እያስተማሩ ታላላቅ

ለመቀበል እኛ

ሲሰደዱ

በምድረ

ለዘመናት

ከመጀመሪያዎቹ የመጀመሪያ

ነን፡፡ እስልምናንም

ወደ

ኢትዮጵያ

ተቀባይነትን

ሃይማኖቶች

በመቀበል

ፃሃበሻው

ተስተናግደው

አግኝተው

ኖረዋል

ነን፡፡

አንዲ ክርስትናን

እንደዚሁ፡፡

ነቢዩ

እንዲሄዱ

ነው

ንጉሥ

በኋላም ስለዚህም

እስልምናን ነው

እነዚህ

ጎን ለጎን በሠላም ሊኖሩ የቻሉት፡፡

በክፍል አንድ መጽሐፌ ከላይ ልገልጠው እንደሞከርኩት ከጥንታዊ ታሪካችን ተነስቼ እስከ አብዮታችን ፍንዳታ እስከ የምሥራቁ ጦርነት ድረስ ያለውን የኢትዮጵያን ታሪክ ከዳሰስኩ በኋላ በክፍል ሁለት ወ

94 ጭጩ%

የኤርትራን

ጉዳይና

ሦስተኛው

በአብዛኛው

ከሶሻሊስት

ፃገሮች

ጋር

የነበረንን

ከተቃዋሚ

ኃይሎች

ጋር

የተደረገውን

ከጥንካሬ

ወደ

ባጠቃላይ

የሰሜኑን

ስለ

ድክመት

ጦርነት

በሰፊው

ኢንተርናሽናል

ለሕዝባችን ሕልማችን

ይዳስሳል፡፡

አራተኛው

ፍልሚያ

በመተንተን

ያደረጉትን

አድገት ይበጃል ብለን

እውን

ይሆናል

ሕዝብ

ላይ የጫነው ነገር አይደለም፡፡:

አመጣጥ

አለው፡:

መውጫ

በአኩልነት

ታምናበት

ነበር፡፡

ሶሻሊዝም

በኛ

የሚያደላው?

በሚል

ብቻ

ተስፋ

ሳይሆን

ወደፊት

ነበር፡፡

አበይት

አይደለም፡፡

ከሰማይ

የወረደ

ከየት

አላቸው፡፡

ሲወዳደር

የትኛው

አሉት፡:

ለሕዝብ

ነው፡፡

ይበጃል?

ያስፈልጋል፡፡



ነው ብለን

ታሪክ

የተሠራውን

ጎን

ብቻ

ላለመስጠት

በመጽሐፌ

ይዞ

ለማጉላት

ሌላውን

ሶሻሊዝምንም

ለማለት

ጽንሰ

ሐሳብ

የፈጠሩበት

ሥርዓት

ጋር

ይፄን

ሁሉ

አይደለም

የገባበንበት፡፡ ቀሪ

ወገንን

የምለው

ሳይሆን

መሪዎቹን

ነው

በኛ

ደካማውን

መንቀፍ

ትክክል

ነው፡፡፡

ታሪካችንን አውነቱን

ውስጥ

ሆነ

ተብሎ

ለማን

ሰብዓዊ?

ለማኮሰስ

ከድህነት

ነው

ነው?

ይበደናል ብለን አምነንበት ነው፡፡ ጥሩ ጥሩ ለትውልድ አኩሪ ሥራዎችንንም ሠርተናል ለማለት ነው፡፡ ይፄንን

ጊዜ

የራሱ

ይህን

ከካፒታሊስቱ

የትኛው

እንዲሁ

የመጣ አነሱም

ከኪሳችን

አገሮች

መንገድ

ለምንና

ፈጣሪዎች

የራሱ

በሌሎችም

ነው፡፡:

ምክንያት

ያለፈ

ጉዳዮች

ሶሻሊዝም

መራመጃ

አንዲሁ

ኮንሴፕት

አይደለም

አብዮቱ

ወደ ሶሻሊስቱ ካምፕ ስንገባ

አውጥተን

ማየት

በተለይም

ይሆናል፡፡

የሚያብራራ

ነው፡፡

ግንኙነቶች፤

ትብብር

እንዲያዘምም

አብራራለሁ፡፡

አያቆሸሹ

ለሚያቀርቡ

ለማፍረጥረጥ

ስላሳለፍነው

ታሪክ

0006 95 ጩ%

መሠሪዎች

ፈልጌአለሁ

ለመፃፍ

ለዚህም

የተነሳሁት፡፡

ዕድል ነው

መወ 96 ጩ%ጩጩ%

ዕደ#ሠ ዕወታቻ ያፇሐፈሐጥ ጴ፡ፖጣሟዎሥቻ ሰሃቨን5፳# ያኔ.27ሮርሏሷፖው# 42«ና2ዮድ ዖዎድም ቀባሥጳሳማጣኖቻ ለፅያሥ ፖፖ ሪጎቀረሃሄእጎሥ” ዲዳ 25ሥራም /#ሜ2ና ዕዐምሥራቅቀ ሥረ #ም/ሮምፖ #ዕሳጾ ሰደ ሪውያደያ ውዷጄደዎሥምፇ 4ይ ዖሦጎፖፉ ዕ/ፍፖኛ መዞዖጋኖቻና ወፖደሮምዎቻ ዕፅ ጦር ሜና መዉታለፖውና #ጩቃፈይ ዕፅ ጴሦሥምጮም]ድጵፖሥራፎፖ ያጎፖውፇ ለሰሥኖ ፖፖ ጎት ፍሪውቸጳ።፡ #ሯዖጋያርረርኒጳ ፖው

መፃ"ሳ

ያ/ዖ/ታኔሰ

መፇፇምሥጭ#

ደሮሥጳሳማ2 /መሃ

ያፍፖኛ ጎጎሳማ2 ያ7ሩፖ ሺሐሥቻ ለ #ፍ ዕ/ሐቷፇመፇዕጋሩ ጋረ ዖያ/ያ/ራፖው ቀረያፖ ዕቄታቻ ያዕ]ሪሐጋ 24ሳፇ ይንፓረ ፐ/ር ዳሂ/# ፅው ኃሰዖኔሳ

መጋ2#ሥ#

ያጎፖውፇዎ

ለዕ". ዎፖ፦ ዳ#ጻሐውኝ ጨይፈዷዖፖው

ፈቃድም

ፖ/ነዕው ፅኔ፣27ረውኝ ሃገረ ያዖሟኖሩያፖ2 4ሃ#ሃሮ ##ሳሪ ማፇኗረታፖው ቷ.ጋፅፖ ይቻ44ሳ ያማሟ4 ሥ:ጋፖ ዖፖ 47ሮ ለ#ኝሯ ዳ#ፍነ27፡ርእ ፖው /?/መፇ#ያጵ ፖፇ#ዎቢቤቢ፤።ጎሥራ፤።፦ ዕማፖውፇ ፅመድያያዎ ቃሳ ፅዕዕ7ያያራም #ፅ4ወማሥታም፡፡ ኋድ #ፖረፅዐ ዖነያፖሩኝዳ 25ጻሀፖይነፖሪሳ።

ንድ ቁጥር 90 የሌ/ኮሎኔል

በሚል

ትዝታዎች

መንግሥቱ

የጻፍሺው

ርዕስ

መፅሐፍ በጣም ጥሩ ነው፡፡ እኛ ስናልፍ ቀሪው ትውልድ በዚያ የአብዮት ወቅት

እንደሰራን

ምን

ምን

እንዳሳለፍን

ግንዛቤን

እንዲያገኝ

የሚረዳ

በመሆኑ ታሪካዊ ፋይዳነቱ ጉልህ ነው፡፡ ለዚህም ልትመሰገፒ ይገባል፡፡ ይህን ካልኩ በኋላ ግን የመፅሐፉን ጠቅላላ ይዘት ሳየው በእእምሮዬ የሚመጣ ነገር አለ፡፡ ይኹውም ባጠቃላይ የተረቱና የተሸነፉ ሰዎች የሠጡት

ቃል

ይታይበታል፡፡

ነው

ዘንድ

፡፡ በሁሉም

በመጽሐፉ

ውስጥ

ከደሙ

የተነሱትን

00% 97 ጩጩ%ጩ

ንጹኅ ዋና

ነኝ የማለት ዋና

ጉዳዮች

ነገር በ6

ልንከፍላቸው

እንችላለን፡፡

የስልሳዎቹ

ግድያ

ቀይ ሽብር

ንጉሥ ሞት ኩዴታው የጦሩ አወዳደቅ የመንግሥቱ

ከሃገር አወጣጥ

ተሽፍነው የቆዩ ብዙ

በነዚህ ጉዳዩች ላይ የቀረበው ዘገባ በምስጢር

ጉዳች ላይ ብርሃን በመፈንጠቁ ታሪካዊ ፋይዳው የጎላ ነው፡፡በጣም ጠቃሚም ነው፡፡ በክፉም በደግም በሩቅም ሆነ በቅርብ የአብዛኛውን የኢትጵያ ሕዝብ ሕይወት የነኩ ጉዳዮች በመሆናቸው የብዙ ሰዎችን ትኩረት ስበዋል፡፡ ነገር ግን ስለኢትዮጵያ አብዮት ታሪክ ካነሳን ዘንዳ ከነዚህ ስሜት ቀስቃሽ ከሆኑት ጥያቄዎች ሌላ በአብዮቱ ወቅት የተሠሩ ቁጥራቸው የበዛ ሥራዎች ነበሩ፡፡ አነዚህ አልተዳሰሱም፡፡ ጠቃሚ የነበሩ ሄዛደት በልማቱ መስክ፤ አልተነሱም፡፥፡ በኢኮኖሚው ፋይዳዎች በመሐይምነት ማጥፋት ዘመቻው የተገኙ ውጤቶች አልተወሰሱም፡፡ ሁሉም ራሱን ለማዳንና ራሱን ነጻ ለማውጣት ባደረገው ጥረት ራሱን ወደመከላከሉ በማድላቱ በደርግ ዘመን የተሠሩ ሥራዎችና የተገኙ ድሎች ተዘለዋል፡፡ እንዳልነበሩ ሁሉ ተገድፈዋል፡፡ ሊታይ

ይችላል፡፡

መሆኑን

ለምሳሌ

እያወቃቸሁ

ሆነ በደርግ

አካባቢ

አቃታችሁ

ለሚለው

ከሶሺያሊዝም የሚለውን

ሰዎች

ብዙ

የነበራችሁ ጥያቄ

ውስጥ

ማውጣትና

መስሎ

የማያዋጣ

አካፄድ

ይሉናል፡፡

ይሄንን

ምሁራን

ሶሻሊዝም

ሁሉ ስህተት

"ሶሺያሊዝም

ገባችሁበት”?

እንዴት

ፕሮግራም ለይተን

ያኔ የተሰራው

በመለዋወጡ

አሁን ጊዜው

በቲዎሪ

ለኢትዮጵያ በዚያ

056 98 ጩ%ጩ%

ላይ

በደርግ ውስጥም

አርቆ መጥፎ

ማየት

አይደለም

የሚበጃት ማተኮር

እንዴት እኮ፡፡

ምንድነው? አለመቻላችን

ሊያነጋግር ይቸላል፡፡ ይህም ሲባል ከዚያ ጋር አብረው የሚታዩ ፋይዳዎችን መዘንጋት የለብንም፡፡ የወቅቱን ዓለም አቀፋዊ ሁኔታዎች ማገናዘብ ያስፈልጋል፡፡ በዚያ ጊዜ ሶሻሊዝም ተቀባይት እንዲኖረው ካደረጉት ምክንያቶች ጥቂቶቹን እንመልከት፡- ደርግ ከተቃዋሚዎቹ ጋር ስምምነት

መፍጠር

የተማሪ ንቅናቄ የነበረው

ይሞክር

ነበር፡

ተማሪው

ወጣቱ

በውጪ

ያለው

ምኑ ሁሉም ሶሻሊስት ሆቋል። በመላው ሦስተኛ ዓለም

ታጋይ

ሁሉ

ግራ

ዘመም

ነው:

ወንበዴው

በማርክሲዝም

ሌኒንዝም የሚምል ነው፡፡ ጠላት ሆና የተነሳችብን ሶማሊያ ሶሻሊስት ነኝ ብላ አውጃለች: ሱዳንም የምታቀነቅነው ይሄንኑ ነው።‹፡ ስለዚህ እነፒህን ሁሉ

የመቅደም

ፍላጎት

አለ፡፡

በዚህ

ላይ

በወታደራዊው

መስክ

የምትረዳን አሜሪካን ነበረች፡፡ ከሷ ጋር ደግሞ ስለተቃቃርን ሶቭየቶቹን ወደኛ የመሳብ ፍላጎት አለ፡ ስለዚህ ደርግ የነበረው አማራጭ የሶሻሊስቱን ጎራ መቀላቀል

ብቻ ነው፡፡ ከዚህ ውጪ

ሊሆን አይችልም፡፡

ደርጉ የነበረበት ሌላው ችግር በሕዝቡ ዘንድ ሕጋዊ ተቀባይነት የማግኘት ችግር ነበር፡፡ተቀባይነት ያለው መንግሥት ለመሆን የሕዝብ ድጋፍ ማግኘት ነበረበት፡፡ በወታደራዊ መንግሥትነት ብዙ መራመድ አይችልም፡፡ ስለዚህ በሰደድ በወዝ ሊግ በምናምን እያለ መደራጀት ነበረበት፡፡ በነገራችን

ብዙ

ላይ

ጊዜ ያስጠናው

ሳይሆን

ባሮ

መንግሥቱ

የነበረው

ኃ/ማርያምን

ብዙ

ሰዎች

ማርክሲዝም

እንደሚያስቡት

ሌጊንዝም

ሰናይ ልኬ

ቱምሳ

ነበር፡፡ ሰናይ ልኬ የማርክሲዝም ፅውቀቱ እንደነ ኃይሌሴ ፊዳ የጠለቀ አልነበረም፡፡ ትንሽ ጡንቸኛ ነኝ ይላል፡፡ ወታደሮቹን ማለትም የመንግሥቱን አጃቢዎች እየሰበሰበ ካራቴ ያስተምራል፡፡ እና በዚህ ጠጋ ጠጋ እያለ መንግሥቱን ለመቅረብ ቻለ እንጂ በዕውቀት ሌሎቹ

ይበልጡታል፡፡

ሰደድ ሲደራጅ

ወዝ ሊግም

ተደራደ፡፡

የነዚህ

ሁሉ

የጋራ ሥጋታቸው የመኢሶን መጠናከር ስለነበር ያ ይበልጥ ሰናይ ልኬን ከወታደሮቹ ጋር አቀራረበው፡፡ 0532 99 ጩ%

አጋጣሚ

የሆነው

ወሳኝ

መውጣት

ተጠናክሮ

ለደርግ

የተፈጠረለት ፊደል ካስትሮ “በመካከለኛው ምሥራቅና በአፍሪካ ቀንድ የሚገኙ ሶሻሊስት ፃገሮችን አሰባስቦ አንድ ኃይል መፍጠር” የሚለውን ዓላማ ይዞ ሲነሳ ነው፡፡ ካስትሮ ይህንን ከግብ ለማድረስ የመን ላይ ስብሰባ ጠራ፡፡ ሶማሌዎቹ ብቻ ሲቀሩ ሌሎቹ ተሰባሰቡ፡፡ በዚህ ላይ ወቅቱ

መሪ

የሶቭየት

ነበር፡፡ በሕላ እንደታየው

ይወዱት

መንግሥቱን

የነበሩት ብሬዥኔቭ

ነገር

ሁሉም

በኋላ

ሞት

ከብሬዥኔቭ

ቀረ፡፡

ወደ

ይፄዳሉ፡፡

ራሽያ

ከሞስኮ ሌላ ትልቅ ምዕራቡን

ምነው

እንግዲህ

በዚህ ተመለስ

አንደ

እንዲያም

ዓይነት

ባዩ

ያሰኝ

ሁሉም

በዚህ

አመለካከት

መሐል

እብድ

ከመታየት

በስተቀር

ሲል

በፀረ- አብዮትነት

በሶሻሊስት

ሊባል የማይቻልበት

ሕልም

አካፄድ

የሶሻሊዝም

ሆኖ

መንገድ

የዚያን

ተፈርጆ ከቃዣና

የሚመለሱት፡፡

ነው

ብቸኛ

የሚያወጣት

ሲመለሱ

እዚያ ደርሰው

ለነሱ

ነበር፡፡

ስለማያውቁ

ወጥተው

ይዘው

አድናቆትን

ጊዜ ከድህነት

የታያቸው፡፡ የለውም፡፡

አያውቁም፡፡

ዓለም

ባንድ

ማቅረብ

አይተው

ፍፁም

ኢትዮጵያንነገር

ከኢትዮጵያ

በተለይም

አገሮች

ሶሻሊስት

ወደ

አብዛኛዎቹ

ከተማ

ሥርዓት

ለሶሻሊስቱ

እየተባለ

ንቃት

ለፖለቲካ

አባሎችም

የደርግ

ሲመጣ

እየጠበቀ

ጋር ግንኙነታችን

ከሶቭየቶች

ስለዚህ

ሌላ

ተቃራኒ ምንም

ነው የሆነ ትርፍ

መመታትም

አለ፡፡

በኋላ

ተው

ከሰከረ

ሁኔታ ላይ ተደረሰ፡፡

ነበረበት፡-፡ ሕዝቡ ችግር ትልቅ አስተዳደር የመንግሥቱ ሲያጨበጭብ እውነት ነው ብሎ የመቀበሉን ነገር ሁሉም አመነበት፡፡ የኛ ሰው ከጥንት ጀምሮ ሕግንና መንግሥትን የማክበር ባህል ስላለው ካድሬው ሲለፈልፍ እሺ ብሎ የተቀበለ ይመስል ያጨበጭባል፡፡ ያ ማለት አግኝቶና ለውጥ በኑሮው ወይም ተስማምቶት ግን ሶሻሊዝም ተሳክቶለት ተደስቶ ያለመሆኑን ሊገነዘቡ አልቻሉም፡፡ ሰፊው ሕዝብ ከኛ ጋር ነው ብለው አምነዋል፡፡ በተለይ ገበሬው መሬት ላራሹን ስላወጅንለት ወ%

100%ጩ%

የገጠሩ ሕዝብ የሚሉትን ልጆቹን

ባጠቃላይ ከኛ ጋር ነው ብለው አስበዋል ሕዝብ

አየነጠቁት

አያስቀየሙትና

እያራቆቱት

እንደተማረረባቸው

፡፡ ያ ይደግፈናል

በማያልቅ

አልገባቸውም፡፡

ጦርነት

ካድሬው

ላይ እንጂ ውስጡን ጠጋ ብሎ አያይም፡፡ የሕዝቡን አውነተኛ ስሜትና ፍላጎቱን ለመረዳት ሙከራ እንኳን አያደርግም፡፡ “በራስ ዐሊ ጊዜ የደነቆረ ራስ ዐሊ ይሙት ሲል ይኖራል” እንደሚባለው ተረት ነው፡፡ ላዩን ይጋልባል

በየገበሬ ማሕበሩ ፈላጭነት ቅሬታ

ያስቀመጡት

ሥልጣን

ለበላዮቹ

ሰው

ተሰጥቶት

አይናገርም፡፡

ባካባቢው

ንጉሥ

ሆኗል፡፡

ደስተኛ

ነው፡፡

ስለዚህ

በዚህ

ብሶቱን ሪፖ ርት አያደርግም፡፡

ደግሞ መረጃ የሚያገኙት ከደህንነቱና ከፖለቲካ ክፍሉ ነው፡፡

የቆራጭ የሕዝቡን

ሊቀመንበሩ

የኛ ሰው እንደሆነ ባለሥልጣን ፊት ምንም ነገር አይናገርም፡፡ ዱሮ በአባቶቻችን ጊዜ በጭቃ ሹም ተጠርቶ ንጉሥ ወይም ራስ ደጃዝማች አንዲህ ብለውሃል ሲባል እጅ ነስቶ ዝም ብሎ ይሄዳል፡፡ በኋላ በየጎጡ በየዛፉ ሥር እየተሰበሰበ ይሄ ነገር እንዴት ነው? እያለ ይማከራል፡፡ ብልህ አገረ ገዢ ከሆነ በየሠፈሩ

ብሎ

ይጠይቃል፡፡

እዚህ

በየጎጡ

ላይ

አገር ምን አለ? አረኛ ምን ዘፈነ?

ነው

የሕዝቡ

እውነተኛ

ስሜት

የሚታወቀው፡፡

ታዲያ የደርግ ካድሬዎች ሕዝቡ እንዲህ ይላል ተብሎ ተናጋሪውን “እሱማ የከተማ ልጅ ነው፡፡ ገበሬውን የት በማለት ያጣጥሉታል፡፡ “ገጠሩን መቼ አየኸውና? ውጪ ማየት አለብህ” ይላሉ በቸልታ፡፡ በዚህ ዓይነት ሕዝብና ተራርቆ ቀረ፡፡ ] ሠራተኛው

ሕዝብ

የሚያገኘው

ደሞዝ

ዝቅተኛ

ሲነገራቸው ያውቀዋል?” ወጣ ብለህ መንግሥት

ከመሆኑ

የተነሳ

በባለሙያዎች አስጠንተን ሚኒመም ዌጅ ብለን አስልተን ያቀረብነው የደሞዝ ልክ 220 ብር ሆነ፡፡ በዚህ መሠረት የሠራተኛውን ደሞዝ እናስተካክል ብለን ስንነሳ በዓመታዊው ባጀት ላይ ወደ 300 ሚሊዮን ብር

ገደማ

የሚያስጨምር

ሆነ፡፡ አዚህ ላይ ልብ በይ፡፡ ያለንበት 605 101 ጩ%ጩጩ

የጦርነት

ኢኮኖሚ ነው፡፡ የደሞዝ ማስተካከያው ለሠራተኛው ሲታሰብ ለወታደሩስ ተባለ፡፡ ወታደሩ ደግሞ ከቤተሰቡ ተለይቶ ስለሚኖር ተባለና ደሞዙን ወደ 230 ብር ከፍ ለማድረግ ሲሞከር እሱም እንዲሁ በመቶ ሚሊዮን የሚቆጠር ብር የሚያስጭምር ሆነ፡፡ ይፄ ሁሉ ገንዘብ ከየት ይምጣ? ሞክረነው እኛም ይሄንንማ ”አዬ ስንማከር ጋር ከኪዮባዎቹ አልተሳካልንም፡፡ የተሻለ አማራጭ ብለን የወሰድነው የራሺያዎቹን ዘዴ ነው“ አሉን፡፡ ምንድነው ስንል በሬሾ ነው ተባለ፡፡ ሚኒመም ዌጁ 1 ብር ቢሆን ማክሲመሙ 10 ብር ይሆናል ማለት ነው፡፡ አንግዲህ ይሄ ነው፡፡ በኛ ብቻ ሳይሆን በሌሎችም ሶሻሊስት አገሮች የነበረው ችግር፡፡ ያው መጨረሻው እንዳየነው ሆነ፡፡ ችግር ቢታመቅ አብጦ ይፈነዳል እንጂ አይሟሽሽም፡፡ ሶቭየት ሕብረት ለ70 ዓመታት ያመቀችው ችግር ያደረገችው

ነው

ኢምፕሎድ

ፈነዳ፡፡

ውስጥ

ሆዲ

ላይ

መጨረሻ

ኢንተርናሊ፡፡ ኤክስፕሎድ አላደረገችም፡፡

ስለ ተስፋዬ ወ/ሥላሴ የደርግ የደህንነት ሚኒስትር ስለ ነበረው ሰው ትንሽ የማውቀውን ልንገርሽ፡፡ ተስፋዬ ወ/ሥላሴ በትውልዱ ዶርዜ ነው፡፡ ስሙም ሌላ የዶርዜ

ስም

በፊውዳሉ ማፈር ልጅ ሥራ

ነበረ፡፡

ዘመን

በነበረው

አይገባውም፡፡ ነው፡፡

ሆለታ

መርጦት

ተለውጦ ግን

ስታፍ አመጣው

የደርጉ የነበረው ይመራ ማመዛዘኛና ማከፋፈያ

ነው

ተስፋዬ

አመለካከት ሥርዓቱ ኮሌጅ

የተነሳ

ያመጣው

ሲሠራ

እንጂ

ከደርጉ

የደርግ

ደህንነት ኮሚቴ”

አባል

ኮሚቴ በሚል

ወ602 102 ጩ%

የሆነው፡፡ ነው

ይፄ

እንጂ

ነዉ፡፡ አባላት

ሰው

እና አንዱ ጠርቶት

ስም

በብሔሩ

እሱ

አልነበረም፡፡ ነው

እንግዲህ የአቧሬ

ለደህንነት በተካ

ቱሉ

“የመረጃ

የተቋቋመውን

እንዲያስተባብር

ዘርፎች

ሥራ

ተሰጠው፡፡

የሚመጡትን

መረጃዎች

እንዲያቀርብ

ነው፡፡

በዚህን

መንግሥቱ

ኃ/ማርያምን

ይህም

ጊዜ

ከልዩ ካቢኔና

አቀናብሮ ነው

እግዲህ

ማገልገል

ከሌሎች

የመረጃ

ለደርጉ የደህንነት ተስፋዬ

የጀመረው፡፡

ኮሚቴ

ወ/ሥላሴ ለነ

ተካ

በግል ቱሉ

ከሚያቀርበው ሪፖርት ሌላ በምስጢር ለመንግሥቱ መረጃ ይሰጠው ነበር፡- ኮሚቴውንም የደርግ አባሎችንም እየሰለለ ለመንጌ ሪፖርት

ያቀርባል፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ነው በታማኝነት ሲያገለግለው የኖረው፡፡ በኋላም

የደህንነት

ከልቡ

ሚኒስትር

አገልግሎታል፡፡

ዘልቆበታል

ወይ?

ግን

ነው፡፡

ይቻላል፡፡ በኔ መረጃ

በመሆን

ተስፋዬ

ወ/ሥላሴ

ጥያቄው

ታማኝነቱን

ላይ

ጥያቄ

እዚህ

ትልቅ

መንግሥቱን

እስከመጨረሻው ምልክት

ማስቀመጥ

በጦር ሜዳ ድል የማግኘቱ ነገር እየመነመነ ሲመጣ

መንግሥቱም ሠላማዊ መፍትሔ በመሻት ፈንታ በግትርነት ሲቀጥል ተስፋዬ ወ/ሥላሴ ከሻዕቢያና ከወያኔ ጋር ምሥጢራዊ ግንኙነት እንደፈጠረ አውቃለሁ፡፡ አንድ

ጊዜ

ለወያኔዎቹ

ግድ

የላችሁም

አይገደሉም

በመሐል

እነዚያ

13 ሰዎች

ይወሰዱና

ሳላውቅ

መንግሥቱ

ይላቸዋል፡፡

13 የወያኔ

ሁሉ

ተስፋዬን

ወያኔው

ከእለታት

አንድ

ውስጥ

በነዚያ

የፈረመበትን በወዳጅነቱ

ኃ/ማርያም

እነሱም

ከገባ በሕላ

ሰዎች

አውነት

ሰነድ ቀጥሎ

ለዚህም

ምናልባትም

አምረው እርምጃ

ነገር ሲረሳሳ

ተስፋ አድርጎ ነበር፡፡

ወጩ

103 ጩ%ወ%

ሲሰጣቸው

ተስፋዬ

ቆይቶ

ለወያኔ

አስወስዶ

“እኔ

ረሸናቸው” አበባ

ነው በስተ መጀመሪያው ላይ ሲያሠራው የነበረው፡፡

ቢሮ

ያ ባይገኝበት

ይወድቃሉ፡፡

ይላሉ፡፡ ወያኔ አዲስ

እየወሰደ

ተስፋዬ

ያገኙታል!

ዝም

ኃላፊ

ቀን በደህንነት ላይ

ይረሸናሉ፡፡

መስሏቸው

የደህንነት

እጅ

እያለ ተስፋ

በጠባቂዎቹ

አልጠረጠሩትም፡፡

ሰዎች

በመንግሥት

ከተደረደሩት እንዲወሰድባቸው ኖሮ

ተስፋዬ

ፋይሎች ወስኖ

ከወያኔ ጋር ተለቆ ነጻነቱን እንደሚያገኝ

ስለ ቤተ እስራኤሎች በደርግ ዘመን ማብቂያ አካባቢ እ.ኤ.አ ሜይ 15 1991 አሜሪካኖች ባሉበት የኢትዮጵያ መንግሥት ተወካዮች ከተቃዋሚዎች ጋራ ለንደን ላይ ሊሰበሰቡ ቀጠሮ ተይዞ ነበር፡፡ በመሐል አሜሪካኖቹ “የቤተ እስራኤሎችን (በተለምዶ ፈላሻ የምንላቸውን ኢትዮጵያውያን አይሁድን)3 ጉዳይ ጨርሳችሁ እልባት ካላደረጋችሁለት ስብሰባ አይኖርም በማለት ለዚህ አስቸኳይ መልስ እንዲሰጣቸው በመጠየቅ ስብሰባውን ለሜይ 27 አስተላለፉት፡፡ ሊቀመንበሩ ፈላሻዎቹ እንዲወጡ ፈቅደዋል፡፡ የመጨረሻዎቹን ዝርዝር ጉዳዮች መጨረስ ብቻ ነበር የቀረው፡፡

መንግሥቱ

ፈላሻዎቹን

የማጓጓዙ

የሚጠይቅ

ካስቀመጧቸው

ኮንትራት

ቅድመ-ሁኔታዎች

ለኢትዮጵያ

አየር መንገድ

አንዱ

እንዲሰጥ

ነበር፡፡ በዚህ ሁሉም ወገኖች ተስማሙ፡፡ 34 ሚሊዮን ዶላር

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሂሳብ ውስጥ ይግባ ተብሎ ነበር፡፡ ይሄንን ተግባራዊ ለማድረግ መመሪያ እንዲሰጡ ሊቀመንበሩ ሲጠይቁ “ ጓድ ተስፋዬ ዲንቃ የሚነግራችሁ ቦታ አስገቡ” አሉ፡፡ ተስፋዬ ዲንቃ ሲጠየቅ የገንዘብ ሚኒስትሩ የሚለው ቦታ አስገቡ አለ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ በቀለ ደግሞ ገንዘቡ የኢትዮጵያ መንግሥት አካውንት ውስጥ መግባቱ ሲረጋገጥ ማጓጓዙ ሊፈፀም ይችላል አለ፡፡ በዚህ ዓይነት ሁሉም ከተስተካከለ

መጣ፡፡

በኋላ

“የእስራሌል

እንዲፈስበት

ከወደ

እስራኤል

መንግሥት

አይፈልግም፡፡

በኩል

አንድ

የሚከነክን

ማስረጃ

18 ሺህ

ሰው

ባንድ

ጊዜ

መጥቶ

አገር ያለው

ኃይለኛ

ነገር ግን አሜሪካን

የአይሁዶች ሎቢ በቡሽ መንግሥት ላይ ግፊት ስለሚያደርግበት ነው የሚጎተጉቷችሁ፡፡ አሁን ይፄን ሁሉ ፈላሻ ባንድ ጊዜ ሰብስባችሁ ካስረከባችሁ የኤርትራ ጉዳይ አለቀለት ማለት ነው፡፡ ለዚህ መድኃኒቱ አጋጣሚውን

ተጠቅማችሁ

አሜሪካኖቹን

ግዴታ

አስገቧቸው፡፡

ኮለኔል

መንግሥቱ ለፕሬዝዳንት ቡሽ ኦፊሻል የሆነ ደብዳቤ በመፃፍ የፈላሻዎቹ መውጣት

ጉዳይ

በኢትዮጵያ

መንግሥት

- በስንፃሩ ወመ

104%ጩ%

መፈቀዱን

ያረጋግጡና

አንደኛ - የአሜሪካን መንግሥት እስከዛሬ ይዞት የቆየውን አቋም ሳይለውጥ የኢትዮጵያ የግዛት አንድነት እንደተጠበቀ እንዲቆይ ድጋፉን የሚቀጥል መሆኑን ሁለተኛ - በለንደኑ ስብሰባም ሆነ በተከታታይ ድርድሮች ላይ ለመካፈል የሚሄዱ የኢትዮጵያ መንግሥት ተወካዮች (ባለሥልጣኖች) አንዳችም ችግር እንዳይደርስባቸው የአሜሪካን መንግሥት ማረጋገጫ እንዲሰጥ ጠይቁ” የሚል ነበር፡፡ ልክ

በተባለው

መሠረት

የሚላከው

ደብዳቤ

ተዘጋጅቶ

መንግሥቱ ማክሰኞ ሊሄዱ ሰኞ ዕለት ማታ እቤታቸው ሳነጋግራቸው በታቀደው መሠረት ቀጥል አሉኝ፡፡

በማግሥቱ ማክሰኞ ዕለት ለመከታተል ያን ለት የሚመጡትን

ካለቀ

ስልክ

በኋላ

ደውዬ

ቢሮዬ ገብቼ የፈላሻቹን ጉዳይ የእሥራኤል መንግሥት ልዑካን

በመጠባበቅ ላይ እያለሁ ከመንግሥት ምክር ቤት ተደውሎ ሊቀመንበሩ ቢሮ አስቸኳይ ስብሰባ ስላለ በፍጥነት እንድትመጣ የሚል መልእክት ደረሰኝ፡፡ እኔ መምጣት አልችልም፡፡ ሊቀመንበሩ የሚያውቁት ብርቱ ጉዳይ ስላለ ያንን ትቼ መምጣት አልችልም ብዬ መልስ ስሰጥ የለም በፍፁም መቅረት አትችልም ባስቸኳይ ና ተባልኩ፡፡ ጊዜው የውጥረት ስለነበረ እስራኤሎቹን ሌላ ሰው እንዲቀበላቸውና እኔም በቶሎ እንደምመለስ ነግሬ ተነስቼ ፄድኩ፡፡ ሁልጊዜ የምንሰበሰብበት አዳራሽ ስደርስ ሁሉም ሚኒስትሮች ተገኝተዋል፡፡ ሌላ ጊዜ የፕሮቶኮል ሹሟ እንደተለመደው ቦታ ቦታችንን እንድንይዝ ካደረገችን በኋላ ነበር ሊቀመንበሩ የሚመጡት፡፡ እንደተቀመጥን ጄኔራል ተስፋዬ ገ/ኪዳን መጣ፡፡ በደረጃው መሠረት ከሊቀመንበሩ ቀጥሎ ያለው ቦታ ላይ ይቀመጣል ስል ለሳቸው የተዘጋጀው ወንበር ላይ ፄዶ ቁጭ አለና ሊቀመንበሩ ሃገር ለቀው መውጣታቸውን ነገረን፡፡ በዚህ ዓይነት የጄኔራል ተስፋዬ ገ/ኪዳን የ 5 ቀን የአገዛዝ ዘመን ተጀመረ፡፡ ወደ ቢሮዬ

ተመልሼ

በፍጥነት ወ

እየተለዋወጠ

105 ጩጩ

የመጣውን

ሁኔታ

የምችለውን ያህል ለማገናዘብ ከሞከርኩ በኋላ ተስፋዬ ገ/ኪዳንን ለማግኘት ሞከርኩ፡፡ ቀኑን ሙሉ ስሞክር ቆይቼ ወደ ማታ ላይ እንደምንም አገኘሁት፡፡ መንግሥቱ ለፕሬዝዳንት ቡሽ ስለጻፉት ደብዳቤ አነሳሁበት፡፡ ደብዳቤ

የቡሽ

ቀርቷል፡፡

እሱ

“ኣሁን የሚሉት፡፡

ነው

አያስፈልግም

“እንዴት?” “እምቢ ብለዋል” “እነማን?”

“ተስፋዬ ወ/ሥላሴ ፤ተስፋዬ ዲንቃና መንግሥቱ ገመቹ” እምቢ

"ስማኝ

ወንድሜ፡፡

እኮ አንተ

ርዕሰ ብሔሩ

አሁን

ትለኛለህ፡፡

ይላሉ

"እንዴት ነህ”

አልነገረኝም፡፡

ለስሙ

ሲፄድ

መንግሥቱ ላይ

ወንበሩ

ተቀመጥኩ

እንጂ

ነገር

ምንም

ለኔ

አሁንኮ

አገሪቱን

የሚያስተዳድሩት እነዚህ ሦስቱ ናቸው፡፡ እኔ እስከ ሰኞው ድርድር ድረስ

ወንበር ጠባቂ ነኝ” አለኝ፡፡ እንደምንም ፈልጌ ተስፋዬ ዲንቃን ሳናግረው “መንግሥቱ ለቡሽ የፃፈውን ደብዳቤ ብናፀድቀው የኢትዮጵያ መንግሥት የአገሩን ሰው ለሽያጭ ያቀርባል፡፡ የመሣሪያ መግዣ ገንዘብ ለማግኘት ብለው ፈላሻዎችን ጉቦ ሰጡ በማለት ወያኔና ሻዕቢያ ለንደን ላይ አሳጥተው መሳቂያ ያደርጉናል ብለን እንዲቀር ወስነናል፡፡ በጋራ የወሰድነው አቋም ነው” አለኝ፡፡

አሜሪካኖቹስ ምን ይላሉ? ብለው “አሜሪካኖቹ እኛን በበጎ ሁኔታ ነው የሚያዩን፡፡ ከሲ አይ ኤ መረጃ ደርሶናል፡፡” አለኝና በዚሁ ተለያየን፡፡ ቀጥዬ ነገረኝ፡፡

ይፄ

ደግሞ ሁሉ

ተስፋዬ እውነት



ወ/ሥላሴ እንደሆነ

በምን

0000 106 56%

ቕፄድኩኝ፡፡ ታውቃለህ?

ተመሳሳይ ምንስ

ነገር መረጃ

አለህ? ስለው “መረጃማ አለኝ ግን ለመሆኑ ከመቼ ወዲህ ነው እኔና አንተ መረጃ

የምንለዋወጠው»

ቀደም

ሲል

በኋላ

ይቆጫችኋጊል

ለቡሽ

የኢህድሪ መንግሥት

ብሎ

ደብዳቤ

እንድንፅፍ

አሉን፡፡ ፍጻሜ

ቀለደብኝ፡፡

ስለመክከሩን

ለመቆጨትም ሆነ፡፡

006 1077 %ዌጩ%

እስራኤሎቹ በጣም

ይሄንን

ሲሰሙ

ተናደዱብን፡፡

ላለመቆጨትም

ሳንበቃ

ከሻለቃ ዳዊት ወ/ጊዮርጊስ ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ /፡፣ሮርፇ

#መ2

ዖጓኋርፍታ ወቅምፖ

ማጎፖባገ፣ዕሪዖ

ኃፖባ፣ጋሩሦኙ

/ዖሟ#፲ቻ2።

መፇፇሥታምፖ

ዖሟረ ድረጅጀም

ጋያሩ፦ና

#ጎሥዎ፦፣

ያጎ ማነሪፖ

ዖሟሥሩምፖ ዳኋቃ ደ#ሯፖ ወ/2ያርሂዕ።ጋ ታ/ሟኖሩሄያፖ 4ቂይዕሬዖ

ያሳ? ፈሐ2 ት7ቻ2ጋፖው ያ2ጎ ያሇሥሐሥ ዖሟ/ጎ/ታሪሙጋዎ

ሦዳምቻ

4ይ ለዳኣቾጋ።ሬፖው

ፅታ7ሃማ ፖፖ ታፖፖውኛጳሳ።

በፊት የጠየቅሽኝን ከመመለሴ ስለ ኮለኔል መንግሥቱ እንደምታውቂው በፃገራችን ባህል ሰው አንቱ የሚባለው ወይ በእድሜው ወይም በሥራው መከበርን ሲያገኝ ነው፡፡ ኮሎኔል መንግሥቱ ሥልጣን ላይ በነበረ ጊዜ በሃገሪቱና በሕዝቡ ላይ ይህ ነው የማይባል ጥፋት አጥፍቶ በኋላም አገር ጥሎ ሸሽቶ የሄደ ሰው ነው፡፡ ስለዚህ እኔ ለሱ የክብር ቦታ ስለማልሰጠው አንተ ብዬ ነው የምናገረው፡፡ እሱ የእኔን ስም ለማጥፋት ለተናገረው መልስ ለመስጠት ያህል ሁለት ነጥቦችን ማንሳት እፈልጋለሁ፡፥፡ ዳዊት አሥመራ በነበረ ውስኪ ከመለጋት ነበር ሥራ አይሠራም ላለው እኔ መጠጥ የሚባል ነገር መጠጣት ከተውኩ ከሠላሳ አምስት ዓመታት በላይ አስቆጥሬያለሁ፡፡ ከውፃና ከአልኮል ነጻ ከሆኑ መጠጦች በስተቀር አልኮል አልጠጣም፡፡ በኤርትራ ክ/ፃገር በኃላፊነት በሠራሁበት ወቅት የሕዝቡን ሕይወት በማሻሻል ያስገኘጽጴትን ውጤት በጊዜው የነበሩ ሰዎች ምስክርነት ይስጡበት ከማለት በስተቀር ስለራሴ ሥራ አለመናገርን አመርጣለሁ፡፡ መወ 106 ጩቋ%

ሌላው ስለነበረ

በዚያን ወቅት

የፈለገውን

የሚፈልገውን

ምን

አልችልም፡፡

ይሾማል

ሰው

እንደሆነ

የሁላችንም ይሸራል፡፡

እንደመሰለው

የሚያውቀው

እሱ ግን

ሕይወት

ይህን

ሥልጣኑ

ስለሚሾም

አሱ

በሱ ቁጥጥር

ብቻ

በተመለከተ

ወሰን

እኔን

ነው፡፡

የተናገረው

የሌለው

ለመሾም

በዚህ

ሥር ነበረ፡፡

ያበቃው

ላይ

መተቸት

ትንሽነቱን የሚያሳይ

ነው፡፡ ርዕሰ ብሔር ከነበረ ሰው የማይጠበቅ ርካሽ አነጋገር ነው፡፡ ስለኔ በተጠየቀ በምን

ሥራ

ማስተባበሪያ ሰጥቻለሁ፡፡

ቁጥር

ሁሌ

ላይ

እንደዋለ

ገንዘብ

ነው፡፡

በጽሑፍ

እንደ ዳዊት

የሚደግመው

ነገር ቢኖር

አይታወቅም

ስለተባለው ላይ በወቅቱ

የእርዳታ መግለጫ

በዚህ

ወጥቷል፡፡

ጉዳይ

በጋዜጣ

ወጥቷል፡፡

በወቅቱ

ለምን እንደወጣ

ለምን ጉዳይ እንደዋለ ዝርዝሩን በሚገባ

አሳውቄያለሁ፡፡

አሁን

መንግሥት

ዝርዝር

ሥልጣን

ውስጥ

ላይ ከወጣ

መግባት

ገንዘቡ

ገልጩ

ለሕዝብ

አልፈልግም፡፡

የወያኔ

በ3ላ ይሄንን

ጠፋ

የተባለውን

ወደ

ሁለት መቶ ሺ የሚጠጋ ገንዘብ በአዲሱ መንግሥት ተጣርቶ ንጽሕናህን አረጋግጠን ብለው

የደርግ

አንዳንድ

የመንግሥት

ወዳጆቼ

ተካሂዶ

የነበሩት

አቶ

ክንፈ

በምንም

ዓይነት

አሥራ

አራት

የፈረሙበት በደርግ

ገ/መድሕን

ወዳጆቼ

ቤቶች

ሕጉም

ለተወነጀልክበት

ኦዲተር

ስለተላከ

ከዚያ ምርመራ

ተልኮ

መውሰድ ተደርጎ

ነጻ

ሪፖርት

ከተፈረመ ትችላለህ የፖለቲካ

በኋላ ተብሎ ውንጀላ

605 109 =%

ሚኒስትር ይኸውም መሆኔን፣

ኦዲተር

ጀኔራሉ

ወጥቷል፡፡

ገንዘብን

ነገር አለመኖሩ

መሆንህን

ሙሉ

የተገኘውን

የማልፈለግ

የፈረሙበት፣

አንዳችም

በኩል

አሳውቀውኛል፡፡

ወንጀል

የፈረሙበት

ዓመት

የደህንነት

በሳቸው

አለብን

ከሚመለከታቸው

ሁለት

በወቅቱ

ተከታትለው

መሥሪያ

ማስደረግ

ሲንቀሳቀሱ

ነበሩ፡፡

ማጥፋት

ነጻ

ተነጋግረው

ተገኝቷል፡፡

እኔን የሚያስጠይቅ

ለዋናው በኩል

ጋር

የገንዘብ

ዓቃቤ

ስምህን

ተነሱ፡፡ ለዚህም

ውጤት

ውጤት

በተመለከተ

ያጠፋውን

ባለሥልጣናት

ምርመራ የምርመራ

አገዛዝ

ተረጋግጧል፡፡

የሚያረጋግጥውን

ውጪ

ጉዳይ

ተነግሮኛል፡፡ እንደሆነ

ደብዳቤ

ሚኒስቴር

ስለዚህ ለእኔ

በሕግ በምንም

መልኩ በጎ አመለካከት በሌለው መንግሥት ከመረጋገጡም በላይ ጊዜና

ወቅቱ ካለፈ በጊላ በደርግ መንግሥት ውስጥ በከፍተኛ ሥልጣን ላይ የነበሩ ሰዎች በጊዜው በእኔ ላይ የቀረበው ክስ በወቅቱ የእኔን የወደፊት የፖለቲካ አንቅስቃሴ ለማዳከም ሆን ተብሎ በሃሰት የተቀነባበረ ክስ እንደነበር በአገኙት አጋጣሚ ኮሎኔል

ወስዶታል

መንግሥቱ

መሰለኝ

አያልፍም፡-፡

መወንጀል

አጋጣሚ

ቁጥር

አለበት፡፡

ይህ

ሁሉ

አጋጣሚውን

የሆነበትን

አንደ

ሆቢ

አድርጎ

የኔን

ስም

ሳያነሳ

አያሳልፍም፡፡

ምክንያት

ባጭሩ

እኔን

ለመግለጽ ዓመታት

ባሉት

ቀደም

ከመውጣቴ

ከአገር

እንደሆነ

ታስታውሺ

አኔን

በተገኘው

በተጠየቀ

መወንደል

ሁሉ በፀፀት የሚናገሩት ነው፡፡

በኢትዮጵያ የደረሰው ረሃብ የዓለምን ሕዝብ አስተያየት በከፍተኛ ደረጃ አንደመሆኔ

ጋዜጠኛች ጋር ሁል ጊዜ እንገናኛለን፡፡ መግለጫና አሰጣለሁ፡፡ በዚህ የተነሳ በውጪው ዓለም የመታወቅ

አድል

ገጥሞኛል፡፡

ስወጣ

የደርግን ተኛ

በመጨረሻ

አገዛዝ

ባለሥልጣን

የሆነ

ሰው

ሰጥተውት

ነበር፡፡

ከከፍተኛ

በመውጣት

ደርግን

ያወገዝኩ

የዓለም

ዕርቃኑን

መንግሥቱን

አውግፔ

ስለሆንኩ

ደርግን

ላይ

በይፋ

የመጀመሪያ

መጽሐፉ

ኃላፊ

ድርጅቱ

ከውጪ

ቃለ-መጠይቅ

ከፍ

ማስተባበሪያ

የእርዳታ

እኔም

ነበር፡፡

ወቅት

የሳበበት

ተቃውሜ

ነበር፡፡

የኢትዮጵያ

ደርግን

የሕዝብ

ሲወጣ

እኔ

ዘዴዎች

ከፍተኛ

ሽፋን

መገናኛ

ነኝ፡፡

ያስቀረ

መካከል

መጽሐፍ

ነበረ፡፡

ጥዬ

መንግሥት

ተቃውሞ

ባለሥልጣኖች እኔ

ፃገር

አገር

ጥዬ

እኔ

ነኝ፡፡

የጻፍኩ

ያለማቋረጥ

በተከታታይ

ለሁለት ዓመታት ያህል መግለጫ በመስጠት ለጋዜጠኞች ቃለ መጠይቅ በመስጠት

ቁጣን

የመንግሥቱን

እንደፈጠረ

አበሳጭቷል፡፡

ግልጽ

በዚህ

አገዛዝ

ነው፡፡

የተነሳ

የወረደብኝ የመጀመሪያው

ኮንኛለሁ፡፡

በተለይ ነው

ኮሎኔል

አንግዲህ

ሰው ስለሆንኩ

አጋልጫለሁ፡፡

ይፄ

መንግሥቱን

የውንጀላው

ከባድ

በጣም

ውርጅብኝ

ነው፡፡ ሌላ ምንም

ምክንያት

የለውም፡፡

ይሄ

ሳያንሰኝ

ደግሞ

ጥቂት 059

ቆየሁና 110 =2፳

(ይፄን

በተመለከተ

ኮለኔል

መንግሥቱ ሴራ

የተናገረው ትክክል ነው) በ1981ዱ የመፈንቅለ መንግሥት

ውስጥ

መንግሥቱ ዝግጅት

ተካፋይ

ነበርኩ፡፡

ዝግጅት

ውስጥ

የማቀነባብረው

በ፲ቷጊላ ላይ

ይፋ

ስለዚህም

ብዙ

ነበርኩበት፡፡

ተጽፏል፡፡

በውጪ

ፃገር

አኔ ነበርኩኝ፡፡ በዚያ በኩል

ወጥቶ

በታወቀ

ጊዜ

ደግሞ

በመፈንቅለ የነበረውን

የተጫወትኩት

በአገዛዙ

በኩል

ያስነሳውን

የጥላቻ ስሜት መገመት አያስቸግርም፡፡ ይፄ ሁሉ ተደማምሮ የማጥፋቱ ዘመቻ የበለጠ ተፋፋመም፡፡ ርብርቦሽ ነበር መቼም፡፡ የኢትዮጵያ “ክሕደት

በደም

የኢትዮጵያ

መሆኑን

መለዮ

ለባሽን

መሬት”

ሠራዊት

በግልጽ

በተባለው

ለሽንፈት

ነው

ሙሉ

የጻፍኩት፡፡

በቦታው

ላይ

አና

በዚያን

ለማውጣት ሌላ

የነበሩና

በብዙዎቹ

ሁሉም ኃ/ማርያም

ጊዜም

ተልካሻ

ሁላችንም

እንደተነተንኩት

ስጽፍ

ከተረዳሁት

የጦሩ

በተጨማሪ

ሁለት

መኮንኖችን

ውጊያዎች

በትክክል

የተካፈሉ

ሰዎችን

መካከል

የመሪው

ለውድቀት

አምነንበት

አነጋግሬ

ያሉትን

ነጥቦች

አመራር

መሆኑን

ራሴ

በአገር ውስጥ

ከሚስማሙባቸው

ባወጣሁት

ጉድለት

መጽሐፍ

የነበሩ ከፍተኛ

አገር ያሉትን

ለመፍጠር

ለመተካት

ሳይሆን

መንግሥት

አመቺ

ወያኔን

በወቅቱ

ውስጥ

ስሜን

እንዳበቃን

ነው፡፡

ከገባበት

ማጥ

ወታደሩን

የአመራሩን ቁንጮ በማስወገድ ለውጥ ያሰብነው፡፡ ዓላማችን

ጁንታ

ስልጣንን

አድርጌ

ካየሁትና

በቅርቡ

በአመራር

ይህን

በውጪ

አነጋግሬያለሁ፡፡ የመንግሥቱ

መጽሐፌ

አስቀምጫለሁ፡፡

ጥናት

በተመለከተ

የተዳረገው

አባል ስለነበርኩ ከነበረኝ ልምድ ዓመት

ታሪክ

ሚና

መንግሥቱ ሁኔታን

ለማስረከብ ማለትም

አሰባስቦ ተጠሪነቱ

ማለትም

ለመክሸፉ የርስዎስ

በሕዝብ

በውጪ

ያለመታደል

መንግሥቱ

አለመሳካት

ለተመረጠ

የነበሩ

111 ጩመጩ%

በሌላ

ለሸግግር መንግሥት

ኃይሉችን

ሻዕቢያን

የፖለቲካ

ኃይሎችን

መንግሥትን

ለማቋቋም

ሆነና ሳይሳካልን ቀረ፡፡

ምክንያቱ

ድርሻ ምን ነበረ? ላለሺው በጫራው 000

አገዛዝ

በማስወገድ

ሂደት ተቃዋሚ

የሆነ ዲሞክራሲያዊ

ነበር፡፡ ይፄ ነበር ውጥናችን፡፡

ለመፈንቅለ

ፈጥሮ

ውስጥና

ለሕዝብ

የወታደር

ኃ/ማርያምን

ነበር፡፡ ለዚህም

በአገር

አንድን

ምንድን

ነበረ?

ያለመሳካት ላይ

ብዙ ተጽፏል ፡፡ በወቅቱ በአገር ውስጥ በቀጥታ ተካፋይ የነበሩና ከመንግሥቱ የበቀል ዱላ በተዓምር የተረፉት ጄኔራል ቁምላቸውና ሌሎችም በዝርዘር ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ይፄንን ለመተንተን ዝርዝር ጉዳይ ውስጥ አልገባም፡፡ የኔ ተሳትፎ በውጪ

ያሉትን

መሥራት

ነበር፡፡

መንግሥት

ውስጥ

ፓርቲዎችን

በፍጥነት

እንደሚታወቀው

ተቃማዊዎች ዓላማችን

መሠረተ

ነበር ፍላጎታችን፡፡

ነበረብን፡፡

የፕ”ሮፐጋንዳ

ድጋፍ

ያሱ

የሸግግር

እንዲሰጡን

ተቃዋሚ

በተፋፋመ

አገዛዝ

የፖለቲካ

ሰፊ የሆነ መንግሥት

እንደተወገደ

ኃሎች

እንዲመሠረት

ዉጊያ

ሥራን

ያሰብነው

የመንግሥቱ

በውጪ

በተለይም

ሃገር ነዋሪ ስለነበርኩ

ልናቋቁመው

እንዲሆኑና

ውስጥና

በዉጪ

ማስተባበርና

ቢሳካ

ተካፋይ

ማነጋገር

በፃገር

የሚሳተፉበት ኃይሎች ድንበሩን

ያው

ላይ

ሁሉ

ለማድረግ

የነበሩት

ተቃዋሚ

የተኩስ

ከጀርባው

ማቆም እንዲያደርጉ መጠየቅ ነበረብን፡፡ ወታደሩ ላለማስደፈር እየተዋጋ አያለ ለውጥ ለማምጣት ሲነሳ የሚወጋው ኃይል እንዳይኖር መጣር ነበረብን፡፡ ይህን ሁሉ

ለማድረግ

ከነዚህ ኃይሎች

ጋር ስምምነት

ነው

ሌሎች

ሆነን

እኔና

አፈወርቂ

ጓደኞቼ

ኤርትራ

ላይ መድረስ መሬት

ነበረብን፡፡

ገብተን

ለዚህ

ከነኢሳይያስ

ጋር የተነጋገርነው፡፡

በሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል የትጥቅ ትግሉን በማስፋፋት ድል እየተቀዳጁ ከነበሩት የሻዕቢያ መሪዎች ጋር ያደረግነው ንግግር በጣም ውጤታማ ነበር፡፡ እነሱ ያሉት ምን ነበር እኛ ደርግ ከተወገደ ያለአንዳች ቅድመ ሁኔታ የሽግግር መንግሥቱ አባል ሆነን የኤርትራ ችግር አብረን እንፈታለን፡፡ የኤርትራ የወደፊት ሁኔታ በሠላም ይወሰናል ብለውናል፡፡ ይህ እንዲሁ የቃል ንግግር ብቻ ሳይሆን በፊርማ የጸደቀ ስምምነት ነበር፡፡ ይሄ መቼም በጣም ትልቅ ውጤት ነበር፡፡ ሌሎችም በትጥቅ ትግል ላይ የነበሩ ኃይሎች በሽግግሩ መንግሥት ተካፋይ ለመሆን አንደዚሁ ተስማምተው ነበር፡፡ ይፄ ሁሉ እንግዲህ የሚያሳየን እንግዲህ ያኔ መፈንቅለ መንግሥቱ ቢሳካ ኖሮ የኢትዮጵያ ሁኔታ ካሁኑ በጣም 606 112 =%

የተለየ

ይሆን

እንደነበረ

ነው፡፡

ለማጠቃለል

የኔ

ድርሻ

ይሄ

ነበር፡፡

ከውጪ ያለውን ሁኔታ ማመቻቸት ነበር፡፡ በሃገር ውስጥ ከመነጋገር

ስለነበረው ዝግጅት

በስተቀር

ስለዝርዘሩ

በወሰነ ደረጃ ከተሳታፊዎቹ

ብዙ

የማውቀው

ዝግጅቱ በከፍተኛ ደረጃ ጥብቅ ምስጢር ስለነበረ

በታላቅ

በምስጢር ያደረግነው አረጋግጠን

ከዚያ

ጋር

በተለይም ከጄኔራል ፋንታ ጋር በየበኩላችን

በኋላ

ከማረፉ

ስለሆነው

አስተባብሮ

ነው፡፡

የኮኦርዲኔሸን

አስከመጨረሻው ውስጥ

በፊት

ሁሉም

በሚገባ

ነገር

አንደማንኛውም

መንገድ

ጉዳይ

ነው፡፡

ክፍል

ከፍተኛ ጭራሽ

በተግባር

መልክ

ምክንያት

ላይ ለማዋል

ያለመደማመጥና

በተደረገው ገብተው

ውዥንብር

ለለውጡ

ተወያይተናል፡፡

ዋናው የውድቀቱ

በተቀናጀ

በተቀነባበረ

ሊረዳቸውና

አግኝቼው

ሲጠቃለል

ለመጠበቅ

ባለመሳተፋቸው የወታደሩ

አድራጊዎቹ

ሰው

በስተቀር ሌላ የተለየ መረጃ የለኝም፡፡ ጊዜ ካለፈ በሕላ ጄኔራል

አጫውቶኛል፡፡

ሆኖ

መንግሥት

ወሳኝ

የመጨረሻው ዝግጅት እንደተጠናቀቀ ዝግጁ መሆናችንን ስለዚሁ ተነጋግረናል ዝግጁ ነን ብለን በዚህ ተግባብተን ነው

ቁምላቸውን

በጉዳዩ

አልነበረም፡፡

ሆኖ እንዲቆይ ማድረጉ

ከመፈንቅለ

ተነጋግሬያለሁ፡፡

የተለያየነው፡፡ ከመስማቴ

ጥንቃቄ

ነገር

ጋር

አፈሙዙን

ሂደቱን

አለመቻሉ

ምስጢርነቱን

ጥረት

ቁልፍ

የሆኑ

ሰዎች

መቶ

በመቶ

በሙሉ

ኃይል

ተፈጠረ፡፡

አንቀሳቃሽ

ብዙ

መሪዎቹ

ሞተር ወደነሱ

መሆን አዙሮ

ከጀርባቸው የነበረበት ለውድቀት

አበቃቸው፡፡

በኩል

7ነፖ --- ከመፈንቅለ መንግሥቱ መክሸፍ በኋላ በመንግሥት ተደጋግመው ይነገሩ ከነበሩት ክሶች መካከል አንዱ ሜረኞቹ

በፊቱንም ከጠላት ጋር በጥቅም ተጎዳኝተው ስለነበር ከወንበዴ ጋር ተመሳጥረው ድል እንዳናገኝ ያደረጉን እነሱ ናቸው፡፡ ሙከራውን ባደረጉ ጊዜም ሻዕቢያና ወያኔ ተኩስ ማቆም ያደረጉት ከጄኔራሎቹ ጋር የቅርብ ግንኙነት ስለነበራቸው መንግሥት የመጣሉ ሂደት አንዲሳካ የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማድረግ ነው የሚል ነበር፡፡ ስለዚህ ምን 26% 113

ጩ%

አብረው

በእርግጥ |

ጋር

ከጠላት

ጄኔራሎቹ

አለዎት?

አስተያየት ወይ?

ነበር

44ቃ ዳ#ሯም --- ይፄ የጄኔራሎቹን ስም ለማጥፋትና በጦሩም ዘንድ የነበራቸውን ተወዳጅነት ለመደምሰስ የደርግ የፕሮፐጋንዳ ማሽን የነዛው የሐሰት ወሬ ነው፡፡ ፈጠራ ነው፡፡ ደርግ ከመፈንቅለ መንግሥቱ መክሸፍ በኋላ እነዚያን ለፃገራቸው ያጉረመረመረውን ሠራዊት ዝም ለማሰኘት ድንበር መከበር ሌት ከቀን ደከመኝ ሳሉ የለፉ ምርጥ የኢትዮጵያ ልጆች አገር ለመሸጥ ከጠላት ጋር የተሰለፉ ባንዳዎች አድርጎ አቀረባቸው፡፡ አምኃ ጄኔራል መርዕድና ሌሎቹም እነጄኔራል ፋንታ ጄኔራል ከመሆናቸው ሌላ ሜዳይ ተሸላሚዎች በጀግንነታቸው የጦር ሜዳ ሥራቸው በኢትዮጵያ ሕዝብ ልብ ውስጥ ለዘላለም ይኖራል፡፡ ሲፈስ

ዘመን

ኖሯል፡፡

እነዚያ

ከሐዲ

እንዲሰፍን

መጣር

አንስተው

ወቅት

ማምጣት

አንገሽግሺጂቸው በሙሉ

የወያኔ

ያመቻቸላቸው

ትግል

እንደነበር

አቅምም

መቻል

የፌዴሬሽን

ያ ደግሞ

ነጻ ወጥተው

ችሎታም ያገኙት

ቢበዛ

ወደ ትጥቅ

ነበር የፈለጉት፡፡

አይደለም፡፡፥

ባንዳነት

መነጋገርና ሠላምን በዚያን

ጦርነቱ

አያሰኛቸውም፡፡

ማለታቸው

ከመግባታቸው

መዘንጋት

ትብብርና

ይሻል

ራሱ

ከተቃዋሚዎች ጋር ይወገድ ልዩነታችን

አልባት

አግኝቶ

ሠላም

ጋር

ቢሆን

ከጠላትም

ዛሬ

ብለው

በወቅቱ፡፡ የደርግ

ሁኔታ

በፊት የነበረውን ነበር፡፡ ጦርነት

የለበትም፡፡

ነገር ይሆናል

አልነበራቸውም

ደም

አለብን ነው ያሉት፡፡ ተቃዋሚዎቹ ብረት ነበር የሚያነሱት፡፡ ጥያቄ

ከመገንጠል

የመሄዱን

እንዲቆምና

ተወያይተን

ዙሪያ

በጠረጴዛ

የማንግባባበትን

ጦርነቱ

ሰዎች

የወንድማማቾች

በከንቱ

ውጤት

ያለ ምንም

ለረዢም

እነሱንም

ያገኙትን አላሰቡትም

በስተመጨረሻ

መንግሥት

ሙሉ ነበር፡፡

ላይ

በድክመቱ

ሁኔታ በስተቷላ ላይ እንደመና ከሰማይ የወረደላቸው

ፅድል ነበር፡፡ 6656 114 ጩ%

7;”፦

ከዚህ

አርፅስት

ወጥተን

ወደተከታዩ

ጥያቄ

እናምራና

በርስዎ አስተያየት ኮሎኔል መንግሥቱ እንዴት አይነት ሰው ናቸው? ፲74ልቃ #ፎፖ ባሕሪ

ያለው

ሰው

ፐርሰናሊቲና

--

መንግሥቱ

ኃ/ማርያም

ነው፡፡ ለኔ በአብዮቱ

የኋለኛው

ነበርኩ፡፡ ለውጡን

መባቻ

ብዙ

ዓይነት

ላይ ያየሁት

የተለያየ

የመንግሥቱ

የተለያዩ ናቸው፡፡ በ66 አብዮቱ ሲፈነዳ ውጪ

በሙሉ

ልቤ ደግፌ

ፃገሬን ለማገልገል

ነበር ተመልሼ

የገባሁት፡፡ ብዙዎቻችን ዘውዳዊው አገዛዝ በሠላም ሲወገድ የመሬት አዋጅን የመሳሰሉ የሰፊውን አርሶ አደር ሕዝብ ሕይወት የሚለውጡ አዋጆች ሲታወጁ በሙሉ ልባችን ለፃገር ለወገን ለመሥራት ታጥቀን

ነበር የተነሳነው፡፡ ከእድገት በሕብረት ዘመቻ ጀምሮ (አዝማች ነበርኩኝ) ለአብዮቱ

መሳካት

ስንታገል

በኋላ

ያየነው

ክህደት

ይመጣል

ከሠፊው

ሕዝብ

መካከል

በአንጻራዊነት

ጁኒዬር

ብለን

አላሰብንም፡፡

መንግሥቱ

የእንቅስቃሴው

የተገኘ

ከፊውዳል

ጄኔራሎች

መኮንን

ስለነበረም

የሕዝብ

ብሔር

ስለመጣ

የሱ

ነበር የገመትኩት፡፡

መሪ አንዱ

ችግር

መሪ

መሆን

ሲሆን ሳይሆን

የሚገባው የእውነተኛ

በውነቱ በመጀመሪያ

የኢትዮጵያነት

የሃገር ፍቅር

ያዳምጣል፡፡

ትምህርት

ስሜት

ብዙ

ነበር ለውጥ

የመሰለኝ፡፡

ከአናሳ

ምልክት

አድርጌ

ላይ ተቃዋሚው

በልቡ

ባይማርም

የነደደ ይመስል ባያነብም

ጥቂት ነበር፡፡

በማዳመጥ

ነበር፡፡ ብዙ ራሱ

ያስተማረ

ሰው ነው፡፡ በዚህ የተነሳ ዓዋቂ ከተባሉ ሰዎች እኩል መናገር

ይችላል፡፡

ያችኑ

የሚያውቃትን

በደንብ

አድርጎ

የመግለጽና

የማስረዳት

ችሉታ አለው፡፡

በኋላ ላይ ግን ሁኔታዎች ተለዋወጡ፡፡ በደካማ ሰዎች የሚታየው ባሕሪ ትንሽነቱ ግብዝነቱ ደካማነቱ እያሸነፈው ሲሄድ ትክከለኛ ፐርሰናሊቲው ጎልቶ እየታየ መጣ፡፡ ብዙ ሰው ታሰረ ተሰደደ ተገደለ፡፡ አምባገነነቱ እየባሰ ቢሄድም ብዙዎቻችን በማክበር ሳይሆን በፍርፃት አብረነው ቆየን፡፡ በበኩሌ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ ሁኔታው ሁሉ ልቀበለው ከምችለው በላይ ስለሆነብኝ አጋጣሚ ፈልጌ አገር ጥዬ ወጣሁ፡፡ መወ 115 ዌጩ%

መንግሥቱ እጅግ

ጨካኝ

አሳዝኖታል፡፡

አማራጭ

ሰው ነው፡፡ በጊዜው

ግን

አገር

አልነበረውም፡፡

በሙሉ

አንገቱን

ልጆቹን እየገበረ በሐዘን ቆይቷል፡፡ ሳያንስ በስተመጨረሻ

በተገኘው

አጋጣሚ

እንደሚያወራው የኢትዮጵያን አየደፈደፈ

ሕዝብ ራሱን

ያልተወነጀለ

ሁሉ

የሚቀባጥረው

ንጹሕ

አለ? ሌላው

ይሙት

በቃ

እንኳን

ርኅራቴጌ

አይችልም፡፡

በኢትጵያ

አኳእን

ከጠፋ

ይቅርታ

መሄድ

በኋላ

ሃገር ጥሎ

ደግሞ

ተቀምጦ

መቼም

ነገር የለም፡፡ የፈጸመውን

ለማድረግ

መሞከሩ

የሞት

ጥላ

አሁን

በደል አውቆ

ሁሉ

በሌሎች

ላይ

ነው፡፡

ማን

አሳፋሪ

ቀርቶ እሱን በታማኝነት

የለውም፡፡

ጠፋ፡፡

አጌ

ጥፋቱን

ሲያገለግሉ

ኖረው

ለሚያንዣብብባቸው

እነጄኔራል

ተስፋዬ

ስም

ይፄ ሁሉ

ቪምባብዌ

ነው፡፡

እንደመጠየቅ

ተፈርዶባቸው

አንድነት

ብዙ ብዙ ግፍ ደርሶበታል፡፡

ሸሸቶ

የሚያናደድደኝ

ደም ሕዝቡን

ስደት

ደፍቶ

ላይ በሚያሳፍር

የሚያሳዝነው

ያፈሰሰው

ብትይ

ዛሬ ጓዶቹ

የደህንነት

ሚኒስትሩ ተስፋዬ ወ/ ሥላሴ ብትይ ማን ይቀረዋል? አንዳንዶቹ ቀኝ እጆቹ

የነበሩ፤

እሱን

አይናቸውን

የማያሹ

አድርጓቸው

ቁጭ

ሚኒስትሮቹን አላንቀሳቅስ ያሉትን

ነበሩ፡፡

በመሆኑ

ክዲቸው

አለ፡፡ ከሱ በስተቀር

ሲላቸው ብቻ

ማንኛውንም

አሁን

ጄኔራሎቹን

የሚወቅሰው፡፡

ቁንጮ

ለማስደሰት

እጅ

ከርሞ

ዛሬ እነሱን

ሳይሆን

በግፍ

ራሱ

በሃገራችን

ሙት

ወቃሽ

ብቻ ለተፈጠረው

ጭራሽ

ቀጣፊ

ሁሉ

ወንጄለኛ

ነው፡፡

የማሰር

ያህል

ሲወቅስ

አያፍርም፡፡

ያስገደላቸውን አታድርገኝ

ሁሉ

ሙሉ

ለማድረግ ሌባና

ሌላው

ተወርች

ነገር

በሕይወት

ሳይቀር

ይባላል፡፡

በሙሉ

አላሠራ ነው

የሥርዓቱ

ተጠያቂው

አሱ

መሆኑ እንኳን አይገባውም፡፡ አሥራ ሰባት ዓመት ሙሉ ለተደረገው ሁሉ ሌላው ጥፋተኛ እኔ ብቻ ንጹሕ ማሰት ይቻላል እንዴ? ይሄፄው ዛሬ ደግሞ

ሁሉ

ተጻፈ፡፡

ወጣ፡፡

ተጋለጠ፡፡

ሁሉ

ሰው

አልሞተም፡፡

ታሪክ

ደግሞ አይሞትም፡፡ ከታሪክ ጠዉዴት መሸሽ ይቻላል?

እዚህ ላይ በተለይ ማለት የምፈልገው ነገር አለ፡፡ በመጀመሪያ ወ/ሮ ገነት ላመሰግንሽ እፈልጋለሁ፡፡ 955 116

ሰውዬው %%

ተልካሻ ቢሆንም መቼም

በአንድ ወቅት የአገር መሪ ነበርና ዚምባብዌ ድረስ ሄደሽ ለታሪክ እንዲቀር የሚለውን በመጽሐፍ ጽፈሽ ስላወጣሽ ልትመሰገኘ ይገባል፡፡ ታሪክ

ነው፡፡

የሚመጣው

ትውልድ

ሊያውቀው

ይገባል፡፡

የራሱን

አስተዋጽኦ ብቻ ሊሳምር ቢሞክርም ብዙ የሚያውቀው ነገር ስላለ ታሪካዊ ፋይዳው ሊካድ አይችልም፡፡ እኔ ግን ትንሽ ሰው መሆኑን በጉልህ ያሳየበት' ማንነቱን ያጋለጠበት መጽሐፍ ነው ባይ ነኝ፡፡ በበኩሌ እንዲህ አይነት ደካማ ሰው ነበር ሲገዛን የነበረው በማለት ለተጨማሪ ኃዘን ነው የዳረገኝ፡፡ ማንም ሰው ስሕተት ሊሠራ ይችላል፡፡ ስሕተቱን አውቆና አምኖ ይቅርታ መጠየቅ ተገቢ ነው፡፡ ከስሕተቱ ተምሮ ወደፊት

መራመድ

መቻል

ከዐዋቂዎች የሚጠበቅ ነው፡፡ መንግሥቱ

አንዱንም

ውስጥ የለበትም፡፡ ታላቅነትም ብልህነትም አላሳየም፡፡ እውነቱን ቢናገር ይሻለው ነበረ፡፡ ትንሽ ከበሬታ ያገኝ ነበር፡፡ 7ነ፦ - ባልሳሳት በስደት ፃገር ጥለው ከፄዱ በኋላ ኮሎኔል መንግሥቱ ሥልጣን ላይ እያሉ አስተዳደራቸውን በተመለከተ ደብዳቤ በመጻፍ የሚሰማዎትን በፅሑፍ ገልጠውላቸው ነበር ይባላል፡፡ አንዳውም

የኮሎኔል

መንግሥቱ

አገዛዝ

ካበቃ

በኋላ

አንድ

አባባል

መጽሐፍ

ሆኖ

ታትሞ ወጥቷል፡፡ ብዙ

ግዜ

መንግሥቱ

ተደጋግሞ

በስማቸው

ያሉ ሰዎቻቸው

የምንሰማው

የሚሠራውን

ጥፋት

አያውቁም

አለ፡፡

ነበር፡፡ ከሥር

ናቸው እንጂ እሳቸው እንደዚህ አያደርጉም ይባላል፡፡

ይፄ ምን ያህል እውነት ነው? የርስዎን ደብዳቤ አንብበው ወይም ያሻሻሉት ነገር ነበር? ፡፲4ዎ #ሯፖ - አንድ ነገር ግልጽ ለማድረግ ፅፌ ከኒው በወቅቱ

ዮርክ የሕዝብ

ለመንግሥቱ

በኢትዮጵያ

ኤምባሲ

ደህንነት

ሚኒስትር

ኃ/ማርያም

መንግሥቱ

ኮሎኔል

በኩል

ያህል እኔ ደብዳቤውን

ነው የላኩት፡፡

ኮሎኔል

የለወጡት

ተስፋዬ

ከዚያ በኋላ አማካኝነት

እንዲደርሰው ነው፡፡

ይድረሰው

አይድረሰው 666 117

ፎጩ

ያንብበው

አያንብበው

አላውቅም፡፡ በኋላ ግን እንዳለሺው መጽሐፍ ሆኖ ታትሞ ለህዝብ ቀርቧል፡፡ ይህንንም ያደረገው አርቲስት ደበበ እሸቱ ነው፡፡ ማህደር ውስጥ ተቀምጦ ነበር፡፡- አቶ ደበበ ደብዳቤዎቹን ካገኘ በኋላ ለኔ ደውሎልኝ ለማሳተም እንደፈለገና ለዚህ ፈቃደኛ መሆኔን ጠይቆኝ ካረጋገጠ በኋላ ነው ያሳተመው፡፡

|

በኔ አስተያየት እኔ የተሰማኝን ነው የፃፍኩት፡፡ ያየኋቸውን ግድፈቶችና የጎሉ ስሕተቶችን ጠቅሼ በተለይም የኤርትራን ጥያቄ በተመለከተ የመፍትሔ ሃሳቦችን አቅርቤ ነበር፡፡ ሁሉን እንኳን ባይሆን የተወሰኑትን እንኳን በተግባር ቢያውላቸው ኖሮ ዛሬ የደረስንበት ሁኔታ ላይ አንደርስም ነበር፡፡ እሱ ከሚያራምደው የተለየ አካፄድን ያመለከቱ ሌላ አማራጭ መንገድ እንዳለ የጠቆሙ በርካታ ሰዎች ነበሩ፡፡ የሚሰማቸውን በግልፅ የነገሩት ብዙ ሰዎች ነበሩ፡፡ አንዳቸውንም ሊሰማ አልፈለገም፡፡ ያው በዚያው ጦርነትን በጦርነት ማስወገድ በሚለው ግትር አቋሙ እንደፀና ቀረ፡፡ አመራሩን በመተቸት ፃሳባቸውን ከሰነዘሩት መካከል እኔ አንዱ ነበርኩ እንጂ ሌሎችም የሚደርስባቸውን መገለል

አልፎም

በድፍረት

ተርፎ

የነገሩት

ሕይወታቸውን

ሰዎች

ነበር፡

ሊያሳጣ

እንደሚችል

ኢትዮጵያን

ማዳን

እያወቁ

ካስፈለገ

ከጠላቶችችንም ጋር ቢሆን የግድ መነጋገር እንደሚገባን ተገንጣይ ወንበዴ እያልን በማውገዝ ብቻ መቀጠል

የምንከፍለው

መሥዋዕትነት

እንደሌለብን ተነግሮታል፡፡

እጅግ እየበዛ ሲፄድ

ወታደሩ

ሲቪሉ

አንደቅጠል ሲረግፍ በግትርነት አንድ ጠመንጃና አንድ ጥይት እስኪቀር

ድረስ እያሉ በጭፍን መቀጠል እብደት እንደሆነ በሚገባ ያውቃል፡፡ አሱ ማድረግ ያልፈለገውን (መጨረሻ ላይ ሸሽቶ መሄዱ) ሌሎች እየሞቱለት ሥልጣን

ላይ አስከመጨሻው

ለመቆየት

ነበረ 'የፈለገው፡፡ በፖለቲካው

መስክ ብቻ ሳይሆን በኢኮኖሚውም በኩል የደረሰብንን ውድቀት ለመሻር የሚያስችሉ መርሐ ግብሮችን ነድፈው ማቅረብ መቻል ብቻ ሳይሆን በተግባር ለማዋል ችሎታው የነበራቸው ኢትዮጵያውያን ነበሩ፡፡ ግን ማን ሰምቷቸው?

ማንስ

ተጠቅሞባቸው? 952 118

ወጩ

የመንግሥቱ

አገዛዝ ይፄንን

የሚፈቅድ አልነበረም፡፡

እሱ ምንም አያውቅም እሥሩ ያሉት ሰዎች ናቸው ጥፋተኞች የሚባለውን ለማመን ያዳግታል፡፡ እንዴት አያውቅም? እሱ ሳያውቅ የሚሠራ ነገር አልነበረም፡፡

አገሩ በሙሉ የሱ ሠላይ ነበር፡፡ የፖለቲካ

ድርጅቶች መሠረታዊ ድርጅቶች እየተባሉ ታች ድረስ ሕዝቡ ውስጥ ገብተው ተዋቅረዋል፡፡ በውድ ሳይሆን በግድ ፡፡ በየመሥሪያ ቤቱ በየገበሬ አሉ፡፡ ሁሉ ተቆላልፏል፡፤ በሠራዊቱ ውስጥ ፖለቲካው ማህበሩ ደህንነቱ አለ፡፡ የሲቪሉ የወታደሩ ስለላ ሁሉም ተቀነባብሮ በቀጥታ ለሱ ሪፖርት እንዲያደርጉ ሆነው ነው የተዋቀሩት፡፡ እንዴት አያውቅም? መጽሐፍ ለምን አይጽፍም?

አወጣለሁ

እያለ ሲያወራ

ይፄው

ስንት ተህ። ት ሆነው፡፡

ይፄን ጠይቀሽዋል?

2›”- በቅርቡ አሳትማለሁ ብለዋል፡፡ ያሳትማሉ፡፡

#4ቃ #ዊጅ”- ሊያሳትም ይችል ይሆናል፡፡ ቁምነገሩ ምን ይጽፋል ነው፡፡ ታሪክ አይዋሽም፡፡ ዛሬ መዋሸት መቀባጠር አይቻልም፡፡ እውነቱ እየወጣ ነው፡፡ ብዙ ሰዎች ትክክለኛውን ነገር የሚያውቁትን ያዩትን እየጻፉ ነው፡፡ ከዚያ ውጪ መሆን ይቻላል? ሊዋሽ ይችላል? እውነቱን ከተናገረ እሺ፡፡ ግን እመፒኝ ። መንግሥቱ ኃ/ማርያም እውነቱን ከጻፈ

ምንም የሚያኮራ ታሪክ የለውም፡፡ የእሱንማ

ታሪክ

የታወቀው

| ፈረንሳዊ

እሸ(ንእኣ1፻:፻፲(ን፲ኒፐ፡, እር0ከኢሌ16፲5, 1118(0፲//'5 በሚል

1081

ፀሐፊ

5እ (ብ0እ

6ዩነዝ11 ዝባ6በ 8፳በ1 ዝ/0ክበ6ቢ

ርዕስ ከነሂትለር ታሪክ እያነፃፀረ በሚገባ ፅፎታል፡፡

- ወጩ 119%መ%

5ጀ8ል(ር)

ከቀድሞ

ጦር

ኮሎኔል

ተ.ሀ

በጥር

አባላት

ጋር የተደረገ ቃለ መጠይቅ

ወር 1983 ሁለተኛው

አብዮታዊው

ሠራዊት

ኤርትራ

ውስጥ የመጨረሻ ፍልሚያውን የሚያደርግበት ወቅት ነበር፡: እውነቱን ለመናገር ሁ አ ሠ በ14 ክፍለ ጦሮች ተጠናክሮ ከ፲20 000 ያላነሰ ሠራዊት አሰልፎ ነበር፡፡ የሻዕቢያ ሃይል 60 000 ይሆናል ተብሎ ይገመታል፡፡ ትልቁ ልዩነት በኛ በኩል የነበረው ጦር በውጊያ የደከመ የተሰላቸና ተስፋ የቆረጠ ነበር፡፡ አብዛኛው ወታደር በለብ ለብ ሥልጠና ወደ ፍልሚያው ትያትር እንዲገባ የተደረገ የሚዋጋለት ዓላማ እንኳን ጠንቅቆ የማያውቅ ነበር፡፡ ከፊት የገጠመው ጠላት የዚህ ሁሉ ተቃራኒ ነው፡፡ ሞራሉ ከፍተኛ ድል

ቀምሷል፡፡

ያ ብዛት ብቻውን

አሥመራን

ድል

ውጤት

ለማስመዝገብ

ልዩነት

ከላይ

እጅ

ለማድረግ

አያመጣም፡ኔ

አያበቃም፡፡

የጠቀስኩት

ነው፡:

የቋመጠ

ስልትና

ነው፡፡

ስትራቴጂም

በኛና

በነሱ

ይፄ

ለነሱ

መካከል ማሸነፍ

ለፊቱ ነው፡፡ የመሣሪ

ብቻውን

የነበረው ወሳኝ

ሆነላቸው፡፡

አስተያየቴንለማጠቃለል በኮሎኔል መንግሥቱ የአገዛዝ ዘመን የነበረው መለዮ ለባሽ በተለምዶ የደርግ ወታደር ተባለ ሲጠራ ስሰማ በጣም አዝናለሁ፡፡ ለኔ እንደሚታየኝ የአንድ ፃገር ሠራዊት በማንኛውም የአገዛዝ ዘመን ይኑር የሥርዓቱ የግል ንብረት እንደሆነ ተደርጎ መወሰዱ ትክክል አይደለም፡፡ ወታደር ታዛዥነቱ ለቅርብ አለቃው፤ ከዚያም አልፎ በተዋረድ ለበላይ አዛዥቹ፣ ለጦር ወወ 120 %ጩ=

ይችላል) የሚገባው

ኃይሎቹ ጠቅላይ አዛዥ (ንጉሥ ወይም ፕሬዚዳንት ሊሆን ነው፡፡ ከሁሉም በላይ ግን መለዮውን ሲለብስ ቃል ኪዳን

ዳር ድንበሯን ለማስከበርና እስከ ሕይወት ዝግጁነቱን በማረጋገጥ ነው፡፡ ይህ ቃል

እናት ፃገሩን ለማገልገል፤ ለመክፈል መሥዋዕትነት ኪዳን

ወደ ሥር

ውትድርናው

ዓለም ጊዜ

‹የደርግ

ሲነሳ

አልቀበለውም፡፡

ቅጽል

የሚሰጠውን

በምትተዳደርበት

የሥርዓቱ

ለተቀመጠው

ሠራዊት

ስለቀድሞው

ስለዚህም እየተባለ

ሠራዊት»

ሆኖ

የላቀ ፋይዳ ያለው ሆኖ ሳለ አንድ መለዮ ወይም የሌላ እየተባለ መጠራቱ አግባብ

ቁንጮ ከመታዘዝ ባሻገር ለባሽ «የደርግ ወታደር» አይደለም፡፦፣

መሪ

ማለትም

ግለሰብ

ለአንድ

የገባሁት ቢሆንም

ኢትዮጵያ

ራሴን

እንደ

በዘውድ አንድ

ጥላ የኃይለ

ሥላሴ የግል ወታደር አልቆጥረውም፡፡ በኋላም የመንግሥት የገባሁትን ሳገለግል ፃገሬን ዘመን በአብዮቱ ተደርጎ ለውጥ ወታደራዊ ቃል ኪዳን ለማክበር በመሆኑ በውትድርና ሕይወት ስለ ሠራሁት ሥራ ዛሬ ተወቃሽ ነኝ ብዬ አላምንም፡፡ ስለራሴ በግሌ ስለሚሰማኝ የኔን

ይፄንን

አስተያየት

አንገታቸውን ትግላችን

ካልኩ

በኋላ

እንደሚጋሩ

ቢደፉም ያዩትንና

ሌሎች በመገመት

አንድ ቀን የታዘቡትን

መሰል

የትግል

በሕይወት

ጓዶቼም

ያሉ

ጓዶቼ

እነሱም ስላለፈው መራራ ለመመስከር እንዲችሉ

አእመኝላቸዋለሁ፡፡ እኔ

ግን ለመናገር ዕድሉን ስላገኘሁ ለዚች ፃገር ዳር ድንበር መክበር ለሕዝቡ ሠላምና ደህንነት ዋስትናን ለመስጠት ተፋልመው ከወደቁት በብዙ መቶ ሺ የሚቆጠሩ የኢትዮጵያ ልጆች መካከል በግለ

የማውቃቸውን

እነዚህ

ጓዶች

ሕይወት

ከጠላት

በገዛ እጃቸው

ጥቂቶቹን

ጋር ያጠፉ

ብቻ

እስከመጨረሻው

ለመጥቀስ

በመፋለም

ናቸው፡፡

በከረን ኮሎኔል

ስሜ

በቀለ - የብርጌድ

አዛዥ

909 121 ጩወጩ

የነበሩ

እፈልጋለሆ፡:

የራሳቸውን

ሥሥ.

ሻለቃ ጌታቸው

ሰለሞን - የዘመቻ መኮንን የነበሩ

በአልጌና

ኮሎኔል

ካሣ ገ/ማርያም

ኮሎኔል

አይተነው

ኮሎኔል

ሠይፉ

በትግራይ ብ/ጄ አዲስ

በላይ

ወልዴ

አግላቸው

- የትግራይ

ዕዝ አዛዥ

ብ/ጄ ኀይሉ ከበደ - የትግራይ ዘመቻ መኮንን ብ/ጄ ለገሠ

አበጀ - የ16ኛ

ክ/ጦር አዛዥ

ኮሎኔል

ረጋሣ

በየነ - የ9ኛ ክ/ጦር አዛዥ

ኮሎኔል

ከበደ ብሩ የ4ኛ ክ/ጦር አዛዥ

በዚህ አጋጣሚ ከፍተኛ ኀዘን እየተሰማኝ በመሥዋዕትነታቸው እኛ በወቅቱ የጀግኖች ጀግና በመሆናቸው በቆራጥ ውሳኔያቸው ቤተሰቦቻቸውም ስንኮራባቸው፤ የነበርነው አጋሮቻቸው የትግል በታሪካዊ ገድላቸው ሊመኩባቸው ይገባል፡፡

ሻለቃብ

.ጌ

ለአሥራ አራት ዓመት ያህል በኤርትራ በተደረጉት ፍልሚያ ዎች በብዙዎቹ ተሳትፌአለሁ፡፡ የሚፈለገውን መሥዋትነት ከፍለን ግን ድል ለመቀዳጀት የሚቻለንን ሁሉ አድርገን ነበር፡፡ ነገር ሳይሳካ ቀረና ከሰሜኑ የኢትዮጵያ ክፍል ተሸንፈን ወጣን፡፡ ለሽንፈቱ ከጦርነቱ መራዘም ጀምሮ አእሖስከ አመራሩ ድክመት ድረስ ብዙ ምክንያቶችን መጥቀስ ይቻላል፡፡ ቀጥዬ የምጠቃቅሳቸው አንዳንዶቹ ናቸው፡፡: ላይ

ምስጢር ያለመጠበቁ ---- የምስጢር መባከን በአንድ ሠራዊት ሊ ያደርስ የሚችለውን ሽንፈት በውል ለመረዳት ቢያስፈልግ መ% 122 ጩ%ጩ%

መመ ጂው

የቀይ ኮኮብ ዘመቻ በምሳሌነት ሳይወጣ በመቅረቱ አይደለም በከመ ተራራ የወጣ ሠራዊት ቀርቶ

አይደለም፡፡:

ምስጢርነቱ ረው

በጄኔራል

ሊጠበቅ

ውጊያ

መጥቀስ ይቻላል፡፡ ሠራዊቱ ግዳጄን ሽንፈት የደረሰበት፡፡ አህያ እየተ ነው፡: የዘመቻ ዕቅድም ሳይነደፍ ፔትሮቭ

ባለመቻሉ

ሁሉ

ድንገተኝነት

የተዘጋጀ

ለውድቀት

ዕቅድ

ተዳረግን፡:

አልነበረውም፡፡

ነበረ፡፡

የምንጀም

ፕላናችን

በሬዲዮ

በጋዜጣ መለፈፍ ነበር የሚቀረው፡፡ ለዚያውስ አልተለፈፈም እንዴ? በቅስቀሳ ስም ጠዋት ማታ ስለ ቀይ ኮኮብ ዘመቻ ይደሰኮራል፡፡ የፕሮፐጋንዳን ጠቃሚነት ብረዳም ምስጢራችን ከማባከን ሌላ የፈየደልን ነገር አይታየኝም፡፡ የጦር አባላትን ያለአግባብ መረሸን - በጦርነት ወቅት

የሚወጡ

ወታደራዊ

ስሕተት

ለብዙዎች

ሕጎች

በጣም

መጥፋት

ጥብቅ

ምክንያት

ናቸው፡

ሊሆን

የአንድ

ስለሚችል

ሰው

ዲሲፕሊን

መከበር አለበት፡: የጦር ሜዳ ሕግን ያለማክበር እስከ ሞት ድረስ ያስቀጣል፡፡ ይሄ እንደተጠበቀ ሆኖ በአንዳንድ የአብዮዉዊው ሠራዊት ላይ የተፈጸሙ ርሸናዎች . ጦሩ. አስቆጥተዋል፡፡ ሞራሉም ተነክቷል፡፡ ከዚህ ግድያዎች መካከል በአፍራሽነቱና በፍርደ

ገምድልነቱ

ጎልቶ

የታየው

የጄኔራል

ታሪኩ

ግድያ ነው፡:፡: እሱ ብቻ አይደለም ሌሎችም መኮንኖችና ወታደሮች በሠራዊቱ ፊት በጥይት ተደብድብዋል፡፡ በ1974 ረሸነው የ21ኛ ክ/ጦር አዛዥ መገደል ጦሩን አሳዝኗል፡፡ ሁሉ

በሠራዊቱ

ኮሎኔል

ሞራል

አፍራሽ

ተጽዕኖ

ተራ የተ ይሄ

አሳድሯል፡፡

ግ.ተ

በኤርትራ

ውስጥ

ጥቂቶቹን

ላጫውትሽ

የነበረብንን

ችግር

ከቀይ

ላይ

ላይኔ

ኮኮብ

ከዋልኩባቸው

በርካታ

እአችላለሁ፡፡

እዚያ

ዘመቻ

ውስጥ

ሠራዊታችን ታገፒኝዋለሽ፡፡

ልጀምር፡፥

ይህ

06053 123 %ጩ=%

ዘመቻ

ዐውደ-ግምባሮች ለምን

እንደተሸነፈና

ሳይጀመር

በፊት

በሽንፈት

እንደሚደመደም

ምስጢርነቱ ተነገረ፡፡

አለመጠበቁ

እንደቪያ

አንድ

የራስ

ነው፡፡

ያለ

-

ነው፡:

አኣያስቸግርም፡፡

ለኛም

መጠነ

ምታት

የሚሰጠውና

መገመት

ለሻዕቢያም

ሠፊ

ዝግጅት

በወታደራዊ

የዘመቻውን

ዕቅድ

ትልቁ

ስህተቱ

ዘመቻው

ደብቆ

ስልት

ባዋጅ

ማቆየቱ

አወጣጥ

ቅድሚያ

ሰዎች

ትኩረት

የሚያወጡት

የሚሰጡት ዐቢይ ጉዳይ ነው፡፡: ቀይ ኮኮብ ግን በአዋጅ ጠላትን በዚህ በኩል መጣሁብህ እያልነው ዘመትነው፡፡ ወደ

ናቅፋ

በመጀመሪያ ጄኔራል

እንዲገባ

ደጄኔ

ለሚታዘዘው

ኮሎኔል

ታደሰ

ገብሬ

ሻዕቢያን

አንዲቆርጥ በመቁረጥ

ዞሮ

አንደኛ

ክፍለ

ዓይነት

በኩል ላይ

ሻዕቢያ

የጦርነቱ

ጦርን

ትኩሳት

ክፍለ

ከግራ

ወደ

ግንባር

ጋብ

በኮሎኔል

ጦር

ክፍለ

ሄደ፡፡

በቀጥታ

በጦርነት

ወቅት

ሁኔታ

ችሎታ

በግራ

ጦሩ

ይህንን

ጊዜ

ሻዕቢያ

መታው፡፡:

በዚህ

በኋላ

በዚያ

ሄዶ

ናቅፋ

ካተራመሰው

ሲልለት

ተሰጠ፡፡ ይዞ

ይሄን

ቀኝ

አዛ

ጦር

ክፍለ

ተሰጠው፡፡ አልፎት

ነበር፡፡

ተጠናከረ፡፡ እዚህ

ችግሮች የወጣ

ፋንታ

ግምባር

ማጥቃት

ተራራ

አራተኛውን

ግዳጅ

የከርከበትን

ዕዝ

የመጀመሪያው

ፃያ

ታወጆና

በከርከበት

የመብረቅ

አንደኛው

ደግሞ

ቀርቶ

ዝግጅት

ሃይል

ነበር፡፡

ለፃሃያ

ሳይፈፅም

ፃያ

በምናደርገው

የታዘዘው

ቁምላቸው

ውብሸት በኩል

ለመሄድ

ራሱ

ላይ

ማየት

ያለብን

እንደሚፈጠሩ ዕቅድ

አይሄፄድም፡፡ ሁኔታዎች

እንኳን

ቢሆን

በውጊያ

ሰዓት

የሬዲዮ

ግንኙነት

አለ፡፡

በፍጥነት

ይለዋወጣሉ፡፡

በእንደዚህ

የሚሆነው፡-፡

የጦሩ

የሚመጣው

በእንደዚህ

21ኛ

በጥሩ

መጠፋፋት

መለኪያው፡፡

ያስፈልጋል፡፡

ነው፡፡

መቼም ክፍለ

ያለ

ጊዜ

ጠቅላላ

ብዙ ጦር

አዚህ

አመራር

ያለ

ጊዜ

ችግሮች

ባላቸው

ሁሉም

ላይ

ነው

የሚፈጠሩ

አዛቱፐች

እንደታሰበው

ሊቋረጥ

ይችላል፡፡

የጥሩ

አዛዥነት

ነው

የአዛዥ የተበላሸ

ነው፡:

ብዙ

ችሎታ ከሆነ

በቅንጅት

ወሳኝ ውድቀት

መሥራት

አሉ፡፡

ከትምህርት 066 124 ጭጩ%

ቤት

ደብተር

ጥሎ

መጥቶ

ጠመንጃ የያዘ ዓመት ልጆች ወስዶ

ወጣት ጦር ነው፡፡: የአሥራ ስምነትና ናቸው፡: እነዚያን ሕፃናት ራሱ እዚያ

አሥራ ዘጠኝ አሳት ውስጥ

መጨመር... በዚህ

አይነት

የኤርትራ

ምዕራባዊ

ዘመቻ

ውድቅ

ከሆነ

በኋላ

በከረን በኩል አድርገን ወደ አፋቤት እንድንሄድ ተደረገ፡፡ ወደ አፋቤ ት ከተመለስን በኋላ ኮለኔል ውብሸትን ጦሩ ፊት ረሸኑት:፡: ኮሎኔል ላይ

ውብሸትን

በተደረገ

ስብሰባ

በፊቱንም ያልሆነ

ይወነጅሉት

ነገር

ተናገረ

ነበር፡፡እያሉ

አሥመራ

ቂም

የያዙበት

አለቆች ነበሩ፡፡ ለሊቀመንበሩ «ይሄን ጦር ለማዋጋት ብቃት ጄኔራል የለዎትም፡:5› ብሎ ተናግሮ በከፍተኛ ጄኔራሎች ጥርስ ተነክሶበታል፡፡ እልኻቸውን መወጫ

በቦታው

ላይ

በአምቡላንስ

አሁን በዚህ ውጊያ ውድቀት ሲደርስበት ጊዜ አጋጣሚ ተፈጠረላቸው፡፡ አስመቱት፡፡ ሲረሽን

ስለነበርኩ

አመጡት፡፡:

አሉት

.

አሰሙ

ተባለ፡፡

.

.

በጣም

በቃ፡:

አስታውሳለሁ፡:

እጁ

እንደታሰረ

የሚያሳዝን

ሁላችንም

ከታሰረበት

ነበር፡፡

ትዕይንት

ሞራላችን

ነበረ፡፡:

ተነካ፡:፡

ሄዱና

ፊትህን በኛም

ይደርሳል ብለን በፍርፃት እንድንኖር ከማድረግ በስተቀር ሂደት ምንም ያመጣው

ያለው ዘንድ

አዙር መፈክር

ላይ

ነገ

ለጦርነቱ

ጥቅም የለም፡፡

አንደዚሁም የአርባ አራተኛ" ብርጌድ አዛዥ የነበረው ስለሺ አስፋው የአሥር ዓመት እስራት ተፈረደበት፡: አምስተኛ ብርጌድ አዛዥ ሻለቃ ግርማ ሁለት ማዕረግ ተከለከለ፡፡ ሌሎችም እንደዚሁ ተቀጡ፡፡፡

ኮሎኔል የአርባ ዓመት

አፋቤት ከመፄዳችን በፊት የደረሰብንን ልንገርሽ፡፡ እኛ ከከርከበት ወደኋላ እንድንመለስ ትዕዛዝ ተሰጥቶናል፡፡ ለኛ ትዕዛዙ አልደረሰንም፡: የኔ ጦር ጥይት ጨርሷል፡፡ ከአንድ ብርጌድ ጦር ውስጥ ያለንን ጥይት በሙሉ አሰባስቤ ለሁለት ሻምበል" የሚበቃ "ዘነበ ፈለቀ ኮለኔሉ የአርባ ሰባተኛው ብርጌድ አዛዥ እንደነበሩና ማዕረጋቸው ተገፎ ወኅኒ እንደወረዱ ጽፈዋል፡፡ ነበር ቁጥር ሁለት ላይ ገጽ 31 "አንድ ክ/ጦር አራት ተዋጊ ብርጌዶች አሉት አንድ ብርጌድ ደግሞ በሥሩ አራት ሻለቃ ዎች አሉት፡፡ አንድ ሻለቃ አራት ሻምበሎች አሉት 22

125 ዌጩ%

አገኘሁ፡፡ በብርጌዱ አራት

ሻለቆች

መገመት

ውስጥ አሉኝ፡፡

እንግዲህ

ትችያለሽ፡፡

አስታጠቅሁና ቀጠልን፡፡

ያንን

አንዱን

ሌላው

ስድስት

ቁምላቸው ተቀበሉን፡፡ ኮሚቴ መጣ፡: ሪፖርት

የተቀናጀ

ጊዜ

መጀመሪያ መከራ ሰዓት

በአውሮፕላን

የተነሳን ስንደርስ

ለፊታችን

አድሬ

ሊት

ወንዝ

ለወንዝ አለ

ተራራ

አላየንም፡፡ ያንን

ገደማ

ትዕዛዝ

ላይ

መጣ፡:

ያጋጠመኝ፡፡ ባስቸኳይ

እነ አጣሪ

ተራራ

የሻዕቢያ ጋር ድርጅት ከሥሬ

አለ፡::

አበስራችኋለሁ፡፡

የማይቀበል

ውረድ ትዕዛዝ

የመቶ ከሆነ

ከዚያ

ሰዓት

ምቱት

አለኝ፡፡ 655) 126 =%

እየታወቀ በስንት በሁለት

ላይ

ግባችን

ሄፄሄዲል፡፡

ወጣንና

ከፊት

ተራራው

እንዳለ

ሌሊቱን

ዕቅድ

ሳወጣ

ስዘጋጅ

የማይገኝ

ብል

እኩለ



የሚል

ፅድል

ማን

ሆነ መልሱ፡: የሚሰጠው፡፡:

ላይ

ተነጥፏል፡፡

እንድትወርድ

እባካችሁ»

አለቃ ተስፋዬ

በኩል

ጠዋት

ለቆ

ለመምታት

‹ድርጅት ተብለሃል ነው ይሄን

መፄዴ

ድርጅት

በመሆን

በቀኝ

ቀጠቀጡኝ፡፡

ቦታ

ባስቸኳይ

ክፍሉ

ገባን፡፡

ተበላሸና

አሥር

ለቀህ

ኃላፊ ምክትል

ጌታዬ?»

አለ፡፡ ያንን

የጠላት

ፖለቲካ

«ትፅዛዝ

ቆመልን፡፡ እየፄድን

ከሥሬ

የፖለቲካ

(ሠላሳ

የሚመራ

ቀኝ

ተራራውን

ነገ ድል ውረድ

ወደ

ከተባለበት

ከስታፎቼ

ተነጠፈ

ወረዳችን

በመድፍ

ድብደባው

ስመለከት

ጉዞ

ተኩል

ነጋሽ

ውጊያ

እኔ

ቀጥሎ

ሻዕቢያ

አንድ

ቁልቁል

ሻዕቢያ

እንደዚሁ

ተባልኩ፡::

ተጪጩኸን

ላይ ሆሼ

ግባ

አደረግሁና

ቀን

መሰብሰቢያ

ጥይት

ጉድለት

ደግሞ

ይዘህ

አንድ

እንደነበርን

ያለችንን

ከኋላ

በጄኔራል ሙላቱ አድርጉ ተባልን፡

አሠራር

በሌላ

ነው፡፡:

ያሏቸው

ላይ

ሻምበል

አንዱን

ወደ

ሻምበሎች

ሁኔታ

ለሁለት

እጁን

ተጉዘን

አራት

በምን

ከፊት

ባዶ

ሰዓት)

ጦርህን

እያንዳንዳቸው

ነው

ሰምቶኝ?

የወታደራዊ የኔ ብርጌድ

በርሄ ይባላል፡፡

ተብሏል፡፡

እንዴት

ይሻላል

ምን

እሺ

አማራጭ

እንውረድ

አልኩ፡፡

በጨለማ

በቀን

ሰበሰብኩና

‹ቦታው

አልኩ፡፡

በዘጠኝ ውጊያ በዚን

ሰሞን

ጨለማ

ነው

የወጣነው፡፡:

ሊደበደብ

ስለሆነ

ወደታታች

ነው፡፡

ለቀን

ጉዞ

መሄድ

ሲንፏቀቅ በጨለማ

የወጣነውን

አንደገና

ቀኑን

ሙሉ

ስንጓዝ

ስምንት

ደረስን፡፡ ቦታ

ቀንና

እዚያ

አስይዝ

ሌሊት

አለብን»

ጀመርን፡፡

ቧጠን

ፖስት

ውለን

ስንደርስ

በእግራችን

ከቀኑ

እንደገና

ውጊያችንን

ነበር

እንኳን

ወታደሮቼን

በቀን

ወታደሮቼን

ብቻ

አላስጨፈጭፍ?

ሞልቷል፡፡

ኮማንድ

ተከፈተ፡፡

ወታደሮቼን

እንውረድ?

መከራ

በእንፉቅቅ

ወረድነው፡፡

ሰዓት

እያየ

እንዴት

በአየር

የተላጠ

በእንፉቅቅ

ዓየኔ

በስንት

እንደገና

መቀመጫው

አለኝ?

ቀጠልን፡፡ ተጓዝነው፡፡

ይሄፄ ነበር ህይወታችን፡፡

የሆነ

ከዚያ

በኋላ

ሰው

ማዕረግ

ተሾመው

ናደውን

ተቀላቀልን፡፡

ሰጥተው

የሚመጡትን

ሁሉ

እነሱ ግን የምናሾፍባቸው 44ናኛና

46ኛን

ስሕተት

ተፈጠረና

4ኛው

ነው

አዛዥ

ለጎን

አሁንም

ሰላምታ

አንዲሰለፉ

46ኛውን

የፈፀመው

ወታደሮች ጀለቢያ ለብሰው የተያዙ» በመባል ተረሽነ፡፡:

ከኛ

በጣም

ጁኒዬር

አመጡጠብን፡፡ ነው

እኛ

የምንሰጣቸው፡፡

ነው የሚመስላቸው፡፡

ጎን

ስሕተት

አክብረን

አሁንም

አድርገው

ሊጠፉ

ተደረገ፡

የገበየሁን

ተባለ፡:

ሲት

ተገኙ

ጦር

የአመራር አስመቱበት፡፡

አሁንም

ተብሎ

ከ44ኛው

‹ሊከዱ

ሲሉ

ከ22ኛ ተራራ ክ/ጦር 49ኛ 47ኛና46ኛ ብርጌዶች ሆነን ፄድን፡፡:6 በአራተኛው ቀን የውጊያ እንቅስቃሴ የጠላት ከፍተኛ ገዢ መሬት የተባለውን ሰብረን አለፍን፡፡ አሁንም በስሕተት በወገን አውሮፕላን ተመታን፡፡ጸረ እኛ ነን ብለን ተጧሟጩኸን ድብደባው ቆመልን፡፡

ከፍታ መድረሳችንን

ትንሽ

ዝቅ

ነጥብ

1፲94ን 1669ንና 1852ን ያዝንና እዚህ ነጥብ ላይ

ገለፅን፡፡

ብሎ

ሌሎች

ፊት

ያለው

አሉ፡፡

የኔ ጦር

ያለንበት

56 127 ጩጩ%ጩ

ብቻ

ቦታ

ነው፡፡

ለናቅፋ

በስተግራችን

በጣም

ቅርብ

ነው፡:: ከፍታ ነጥብ ፲669 የምትባለውን ቦታ ከደንደን ተራራ ጋር የምትያያዝ ቦታ ነች፡፡ እሷ ከተያዘች ናቅፋ አለቀላት ማለት ነው:: አዚያ እኛ ካለንበት ብዙ ሳይርቅ ጉራች የምትባል ቦታ አለች:: ስንመለከት ምንም ዓይነት የሻዕቢያ ጦር ባካባቢው የለም፡፡ ያየሁትን መሠረት በማድረግ እስቲ በጉራች ላይ ሙከራ ይደረግ ብዬ ለናደው ዕዝ መልዕክት አስተላለፍኩለት፡፡ 24ኛው ክፍለ ጦር ያለ ችግር

መጣ፡:

ሻዕቢያ

ጨርሶ

ለቆ

ደንደን

ጠቅሎ

ገብቷል፡፡

ጠቅላላ

ቦታውን ተቆጣጠርን፡፡ ከደንደን ሁለት ኪሎ ሜትር ያህል ርቀት ብቻ ነበር የቀረው፡: እኔም የ22ኛው ክፍለ ጦር አዛዥ ሆንኩኝ:: ችግሩ ግን ለስሙ ክፍለ ጦር ተባለ እንጂ የሠራዊታችን ቁጥሩ እድግ የተመናመነ ነበር:: አንድ ክፍለ ጦር አሥራ ሁለት ሺህ ሰው ሲኖረው እኔ ግን ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ወታደር ብቻ ነበረኝ:: ይህም ዘጠና አምስት ኪሎ ሜትር ስፋት ላለው ግምባር ፡: ያም ሆኖ ግን ያ ጦር በምሳሌነት የሚጠቀስ ሆነ፡: ይሄ ደግሞ የፖለቲካ ኃላፊዎቹን ጨርሶ አያስደስትም፡፡ በተለይ እኔ ከፖለቲካ ሰዎች ጋር ሁሌ እንደተሻኮትኩ ነው፡፡ አዛዥቼ ግን በእኔ ላይ አምነት

ከፍተኛ

ነበራቸው:፡፡

ወታደሮቼም

በጥሩ

ያለማወላወል ይወጡ ነበር፡: ጥሩ ዲሲፕሊን ጥሩ ይሠራል፡: በኔ ግምባር የነበረው ስም

ዝርዝር

ሳይቀር

በአጃችን

ይገኝ

ሁኔታ

ግዳጃቸውን

ነበራቸው፡፡ የሻፅቢያ ነበረ፡:

መረጃችን ሠራዊት

የቤኒ

አመር

ብሔረሰብ ተወላጆች በኢትዮጵያዊነታቸው የሚያምኑ ስለነበሩ ብዙ ይረዱን ነበር፡ጠቃሚ መረጃዎችን ይሰጡን ነበር፡: እኛም ጀርባችንን እንጠብቃለን፡፡ በኔ ክልል አንድ ሰው ፍየል ይዞ አገባለሁ

ቢል

ባንዴ

የሻዕቢያን

እያስመሰሉ

ነበር

ታክቲክ

የምንይዘው፡፡:

በሚገባ

አንድ

አእናውቀዋለን፡፡

ነበር የሚያሰልሉን፡፡

መረጃ

ፍየል

ከኛ

ጠባቂ

አያገኝም:፡፡ ግመል

ነጂ

በዚያን ወራት ላይ ሰባት ጄኔራሎች እኛ ጋ ለጉብኝት መጡ:: በወቅቱ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ለሦስት ሳምንታት ያህል ራሺያ ሄዶ ነበር፡:- የመጡት ጄኔራሎች አስታውሳለሁ ጀኔራል ኃይለ ጊዮርጊስ ከመከላከያ፣ ጄኔራል መስፍን ገብረ ቃል ከፖለቲካ 06005 126 %=

መምሪያ፣

ጄኔራል

ኃይሉ

ከምድር

ጦር፣

ጄኔራል

አምኃ

ከአየር

ኃይል፤ ጄኔራል ታደሰ ተክለ ፃይማኖት ከደህንነት፣ ጄኔራል አበበ ገ/መስቀል እንዲሁም ኮሞዶር ተስፋዬ ብርፃኑ ከባሕር ኃይል ነበሩ፡፡ ከነሱ ጉብኝት በኋላ እኔን ከዚያ አንስተው ኤታማፐሬ እንዲተካኝ

ተወሰነ።፦።

ሰዉዬው

መቶ

መሪ

ሆኖ

ጀብዱ

ፈጽሟል ተብሎ ሜዳሊያና ሹመት የተሰጠው፤ በአሥር አመት ሌ/ኮሎኔል ማዕረግ የደረሰ ነው፡፡ ለብርጌድ አዛዥነት ኮርስ ገብቶ ፈተናውን ሳያልፍ ወድቆ ቀረ፡፡ በኋላ እንደተረዳሁት ጄኔራል ታሪኩ ለኔ ብዙ ተከራክሮ ነበር አሉ፡፡ ‹ይፄንን ሰውዬ ለምንድነው የምታነሱት ግዳጁን በሚገባ እየተወጣ ነው፡፡ አሁን በቅርቡ እንኳን ለሥራ ጉዳይ አንድ ቦታ ፄዶ ጦሬን ትቼ አላድርም ብሎ ሲመለስ ጎርፍ ሊወስደው የነበረ ሰው ነው፡: የፖለቲካ ካድሬዎቻችሁ ብቻ ናቸው ሲወነጁሉት ያየሁት፡፡ ተውት ሥራውን ይሥራበት» ቢል ማን

ሰምቶት!

አይገባም

ብለው

እንዳውም

እሱኮ

እምቢ

ይሉታል፡፡

የፓርቲ

አባል

እኔም አስረክብ የሚለው ትዕዛዝ ሳልነግር ደብዳቤውን ያዝኩና የሚተካኝ ሰው

የማውቀውን

ለተካኝ አትግባ፣

የኔ

ሳስጠናው

መነሳት

ደፈጣዎችን

አታቋርጥ አናውቅም፡፡ በዚህ በዚህ

የላትም፡፡

ሁሉ

ሰውዬ

ብየዋለሁ፡፡

አንድ

ወር

ወዲያው

እንዳትቀንስ

መቼም

አይደለም፡፡

ለቦታው

| አንደደረሰኝ ለማንም ችግር እንዳይገጥመው

ያህል

እዚያው

እንዳይታወቅ

በየቀኑ

የምናደርገውን

ለሻዕቢያ

ቆቀየሁ፡፡

ሬዲዮ

አንቅስቃሴ

እረፍት

በዙሪያችን ካሉት ብርጌዶች ጋራ በቅንጅት ተራ እንተነኩሳታለን፣ በዚያ እንጎነትላታለን፡፡ መቼም

እንደ ውጋት

ውስጥ ሰጥተናት ገብተን ፅረፍት

ቀስፈን ነው የያዝናት፡፡

ዕለቱ ማክሰኞ ነው ትዝ ይለኛል፡፡ ርክክቤን ጨርሼ በማግሥቱ ሮብ አፋቤት ገባሁ፡: በዚያን ሰዓት ነጎድጓድ ኮማንዶ የሚባል ነበረን፡፡ የዚያ የፖለቲካ ኃላፊ የነበረ ም/ አሥር አለቃ ይገባል፡፡ ወደ ሻዕቢያ ይዚቸው አስከትሎ ወታደሮችን አምስት ጥበቃ ላይ የነበሩት ወታደሮች መጥፋቱን በሚያውቁ ጊዜ እንዳይተ ኩሱበት ሻይ ሊያፈሉለት ዞር ሲሉ ጠብቆ የየመሣሪያቸውን ቃታ 056 129 ጩ%ጩ

ያወልቅና ቀስ ብሎ ወደ ጠላት ይገባል፡፡ ለሻዕቢያ የኔንን መነሳት የነገራቸው ይመስለኛል፡፡ አዲስ አዛዥ ከጦሩ ሳይተዋወቅ ቶሎ ማለት ነው ይሉና ወዲያውኑ ማጥቃት ይሰነዝራሉ፡፡

ከአፋቤት ቸውና

ተነስቼ

ተነሳሁ

አያውቁም፡፡

ከረን

አልኳቸው፡፡

«አይ!

አንተ በመኖርህ

ጦርህ

እኮ ነው በዚያ በኩል

ያልነው፡፡

እንግዲህ

ምን

በል

ተነሥቼ

አሥመራ

አሥመራ

ኒያላ

ላደርግ

ፄድኩና

የኮሎኔል

ነው



አሺ

ብዬ

ስዘጋጅ

የሚባል

መልእክት

«እግርህ ነገር

ነበር

ተለያየን፡፡ ሪፖርት

ሆነሃል

ተባልኩ፡፡

ከዚያ

አስተባባሪ

ማዕረግተኛ

ወጣሁና

ረጋሣ

መጣልኝ፡፡

መጀመሪያ

ቢሮ

ምንድነው

ባንተ

ግምባር

«እኔ

አሳት

አከሌ

አንዴ

ብዬ

ወደ

ጦርነት

አዲስ

አበባ

ድረስ

ጄኔራል

ረጋሣ

ተከፍቷልና ተከላካይ

የተዛወርኩ?›»

ትንሽ

ወደ

ብዬ

ከዚያ

ሆቴሌ

እንደተረዳሁት

ፄጁ

በማግሥቱ

ስጠይቅ

ወጣሁና

ከጓደኞቼ

ስመለስ

የፈለገኝ

ጠዋት

ሰው

ነበር

ሰላይ

ኖሯል፡፡

በኔ

ግምባር

ምን

ሁኔታው ራዲዮ

ፈልጎህ

ውዬ

ስላቸው

ማታ

0606 130 =%

‹‹ለማንኛ

ታዲያ

ነው? ማን ይጋግሩት:፡፡ ራቴን

በልቼ

ተባልኩ፡:

እንደተፈጠረ

ተረዳሁ፡፡

የመቱት፡፡: 49ኛ እንዳለ አዛች ሞተዋል፡፡ የማይጠለፍ

እንዴ?

አሉኝ፡፡

በጣም - እንደተበላሸ

የምንለው

አንድ

ነኝ

ብትቆይ»

የሻዕቢያ

መምሪያውን ከደርባው ነው ግማሹ ተማርኳል፡፡ የብርጌድ ጨረቃ

ጋራ

ማለት

ባስቸኳይ

ስሄድ

አደጋ

ይመጣሉና

ተሰጠኝ

ትፈለጋለህና

አሉኝ፡፡ አይደለም

ሥራ

እኔ ምን ላደርግ? ሳምሶናይት ተሸክሜ እንድከተል ያቦካውን ማን ይጋግራል? እነሱው እንዳቦኩት እነሱው ዝም

እፎይ

በማግሥቱ

ከማለቱ

ጄነራል

ከሻዕቢያ ጥቃት

ያረፍኩት፡:

ወጣ

እነ

አላወቁም፡፡

አሉኝና

ግምባር

የሻምበል

ጄኔራል

ባይጥም

የሚሠራላቸውን

የያዝክልንን

ይደረጋል»

አድርግ

ሥራዩ

ውም

ሆቴል

ይዝ

ለመፄድ

ሰዎች

ወጥረህ

ፄሄድኩ፡፡

የአቆርዳት

ማዕረግ

ጄ/ሳምሶንን - አገኘን

እነዚህ

ከነ

ከዚያ

አንተ

ስደርስ

ራዲዮ

በኋላ

ለማወቅ

ዋና

ተበትኗል፡፡ አለ፡:

በሱ

የናደውን

ዘመቻ

የማውቀውን

መኮንን

አነጋገርኩት፡፡

ላስረዳው

አስቀምጥና

ሞከርኩ፡፡

ምሽጉ

ሳይፈርስ

አልኩት፡፡:

አሥመራ

ላይ



ምን

ሰው

ከዚያ

ተነስቼ

የጄኔራል ይሄ

እንደሚችል

ከፍታ

መገመት

ተገኝቶ

ጦርህን

አላቃተኝም:፡:

መጣሁ:፡:፡

ሄዶ

በኤርትራ ነበር፡፡:

ውስጥ

ከዚያ

ሲፈጠር

ሲመለስ

ቀስ

መንጌ

ባገር

እያሉ

ትንሽ

እያደረጉ ይነግሩታል፡፡ያን ያህል አስከፊ ጉዳት የነገሩት አይመስለኝም፡:የሆነ ሆኖ

በቦታው

ከልምድ

ላይ

ሞት

ትርምስ

ራሺያ

በዚህ

ቶሎ መልሶ መቋቋም አድርኘኝ› እንዲህ አድርግ ማለት ቀላል ነው፡፡

አበባ

ታሪኩ ሁሉ

አልነበረም፡፡

ትንሽ ባንዴ

አዲስ

«በዚህ

ያህል

በፊት

ሆኖ

ሊሰማው

ወደ

የምችለውን

ለማየት

አሥመራ

ከች

አለባቸው፡፡

እንደደረሰ ሁኔታውን ከረን

ዌሄደ፡፡

መለብሶ ገባ፡፡ አፋቤት ድረስ ገባባቸው፡፡ ጦሩን በቀጥታ አነጋገረ፡፡ ከጦሩ አባላት አፍ ሁሉን ሰማ፡፡ ሠራዊቱ የደረሰበትን በደል፣ የሚፈፀመውን ሻጥር፣ ሙስናውን ምኑን አንድ በአንድ አፍረጥርጦ ለመንጌ ተናገረ፡:፣ አዛዥ የተባሉት ምድረ ጀኔራል ሁላ ጉዱ

ተጋለጠ፡፡:

ተቋቁሞ

ከአርሚው

መንግሥቱ

እንዲያጣራ

ውስጥ

ይሄንን

ለጄኔራል

ተውጣጥቶ

ብሶት

ተስፋዬ

የተቋቋመው

ገለልተኛ

የሆነ

ኮሚቴ

ገ/ኪዳን

ትዕዛዝ

ሰጠ፡፡

ኮሚቴ

አንዴት

ገለልተ

ኛ መሆን ይችላል? አንዱ የሌላው ኮርስሜት ነው፡፡ እንዲያም ሲል አበልጅ ነው፡፡ ግማሹ እርስ በርሱ የተጣመደ ለግድያ የሚፈላለግ ነው፡፡

ለማንኛውም ከፖሊስም ከሁሉም ተውጣጥቶ ተቋቋመ፡፡ ካሣዬ አራጋው ዋናው ነው፡፡ እሱን ደጅ ጥናት የጀመሩ ሁሉ ነበሩ፡፡ ከዚያ አዛዥ የተባለ ሁላ አሥመራ ለስብሰባ ተጠራ፡፡: - መንጌ አያንዳንዳቸውን አንድ በአንድ ቢሮው ውስጥ ለየብቻ እየጠራ አነጋገረ፡፡:ፊ

ሰጥቶት

ሁሉም

ለረዥም

የመሰለውን

ጊዜ

ያናገራል፡፡

ያነጋገረው፡፡

ካሣዬ

ወወ 131 %ጩ=%

ከመካከላቸው

አራጋውን

ሰፊ

ነበር፡፡

ጊዜ

አጅሬ

አጋጣሚውን

በመጠቀም

በጠላቸው ‹አሥመራ ከገባ

ሳምሶንን

ጄኔራል

«አዲ ተክዛን ላይ ከረምቦላ ላይኔን «ሰካራም ነው፡፡ አሁን አዙሯል፡፡

ይፄንና

የውነትም

የውሸትም

ጥፋቶች

ይመታል፡፡ ከበደ ጋሼን

ሌሎች

የሲቀመንበሩን

በማቅረብ

ውንጀላ

ጭንቅላት

ምስማር ጄኔራል

ሲጫወት ጦሩን አስመታ» ታሪኩ ቢያስጠሩት ሰክሮ ያገኙታል› እያለ

ተልካሻ

የመሳሰለ

ይሄንን

ሰዎች ላይ አይወጣም»

አንዳንድ

ቀደም

መንጌ

ታሪኩን

በማሰብ

ሲል

የተሰሩ

እንዲያስሩት

ያዛል፡፡

ሲሆን

ሁሉ

ይፄ መንበሩ

ፊቱን

እንዳዞረበትና

ሰዎች

ነው፡፡

የዋህነት

የታሪኩ

የሚያሳዝነው

እንደወነጀሉት

ሲቀ

ቢገነዘብም

መረሸን ድረስ ይሄዳሉ ብሎ አልጠረጠረም፡፡ የታሠረ ለታ ሰዎችን ‹‹ሲቀ ይመጣና ወታደር እያለ ብሎ ቁጭ አብሮአቸው ጋብዞ

መንበሩ ዘንድ ይፈለጋሉ» ሲለው እኔ ከሳቸው ጋር ቀጥታ ግንኙነት

«አይ ተሳስተህ መሆን አለበት፡፡ የለኝም፡፡ ሌላ ሰው ይሆናል ጥራ

የተባልከው»

ከዚያ

ሲወጣ

ጠብቀው

‹‹ጌታዬ

በቁጥጥር

ሥር

አዉለው

ይዘዉት

ብሎ

መሣሪያዎን ፄዱ፡፡፣

ይመልሰዋል፡፡

ያስቀምጡ»

ቅዳሜ

ብለው

አስረውት

ሰኞ

ተረሽሸነ:፡፡

ይፄ

ሆነ

የዚያ

የጀግና

ፍጻሜ፡፡ የሚገርመው

ቀመጠም

ለሱ

አይመስለኝም፡፡

ፍርድ

ተቋቋመ

የተባለው

ከተወነጀለባቸው

ኮሚቴ

ነገሮች (እኔ ተራ

የተ

ውንጀላ

ነው የምለው) ሁለቱን ብቻ ለአብነት ልጥቀስ፡፡ በአፋቤት ግምባር ከነበሩት ብርጌዶች አንዱ የሆነው የ 15ኛ ብርጌድ አዛዥ የነበሩትና

ኮሎኔል

ውቤ

ለናደው

ዕዝ

ስብሰባ የለውምና

ያስረክባሉ፡፡

ተነሳ፡፡ከቤቱ

ላይ

እነዚህን

ፃሳቡን በመደገፍ ድንገት ቢመጡ ሁላችንም

ፈቀዱና

ይሄን

ዕዙ

ብናሰራበትስ

76 ሺህ ብር ኮንትሮባንድ

ይይዙና

እናድርግበት

ተባለና

ምን

ገንዘብ

ክበብ

የለውም፡፡

የሚል

ሃሳብ

በገንዘብ

ይፄንን

አዳራሽና ወወ

ለጄኔራል

ሽንት 132 ዌጩ%

የስብሰባ

ቀረበ፡፡

አዳራሽም

ጄኔራል

ታሪኩ

እግር ጥሏቸው እንኳን የለንም» አለና በዚህ

«እውነትም ሊቀ መንበሩ አዳራሽ የምንቀበልበት

ተስማማን፡፡

በዚያ

ሰው

ዘለቀ የሚባሉ

አቅርቦ

አሳቸውም

ተሠራበት፡፡

እንዳውም

ረጋሣ

ቤት

መንግሥቱ

ኃ/ማርያም

ሁለተኛው

የመጣ

ውንጀላ

ጊዜ ራሱ

ከናደው

አይቶታል፡፡

ዕዝ ክበብ

የምንገዛቸው

ሸቀጦች

ዋጋ ነው፡፡ አሥመራ በሚሸጥበት ዋጋ ነበር የምንገዛው፡፡ አንዱ አጫሽ ራሴ ስለሆንኩ በአሥመራ ዋጋ ነበር የምንገዛው፡፡ ይሄንን በእርግጠኝነት መናገር እችላለሁ:፡: ይህንን በመሳሰለ የማይረባ

ወንጀል

ነው በሐሰት ታሪኩ

ብዙም

ከሰው

ከፍተኛ

ሳይቆይ



ያስረሸኑት፡፡

መኮንን ሁሉ

ስለነበረና

ውድቀት

በተለይ

ከሱ

ስለደረሰብን

መገደል

ተደጋግሞ

በኋላ ይወሳል

አንጂ ከጦር ሜዳ ሸሸ ምን እያሉ እርምጃ የወሰዱበትን ምስኪን ወታደር ቤት ይቁጠረው፡፡ ራሽያኖች በሁለተኛው ያለም ጦርነት ጊዜ የተጠቀሙበት ነው እየተባለ በፖለቲካ ኮሚሳሮች የሚደሰኮርልን

የራስን

ወገን

ዲሲፕሊን

የመግደል ጥብቅነት

ሊታለፍ

የሚችለውን

ዘይቤ

እኔ

አጠያያቂ

ቀላል

አይዋጥልኝም፡፡

ባይሆንም

ነገር

ሁሉ

የጦር

በእስራትና

እያከረሩ

ብዙ

ሜዳ ተግሣጽ

ወታደር

ገድለዋል፡፡ ለዚህ ራሺያን እንደምሳሌ መጥቀስም አሳፋሪ ነው፡፡ የራሺያ የ ኤን ኬ ቪ ዲ አባሎች በስታሊንግራድ መከላከል ወቅት ከወታደሩ ጋር አብረው ዘምተው ዋነኛ ግዳጅ ተብሎ የተሠጣቸው ጥፋተኛ የተባለ ወታደርን አየያዙ መግደል ነበረ፡፡ በዚህም 13500 የራሳቸውን ወታደር ረሽነዋል፡፡ ይፄ ነው አንግዲህ የራሽያ ምሳሌ፡፡ መንግሥቱ ኃ/ ማርያም በሰጠሽ ኢንተረቪው ላይ ያረጋገጠው ይሄንን

ነው፡፡

ለማጠቃለል አንድ የምለው ነገር የሻዕቢያን ጦርነት የማየው ሁለት

ቦክሰኞች

እንደሚያደርጉት

ይሸናነፋሉ?

አንድ

፡።

የያዝነው

እስከ

ዝንተ

ግጥሚያ

መሣሪያ

ዓለም

አይኖርም ነበር፡፡ በመጨረሻ ወገን የአመራር ስሕተት ብቻ

አስተያየት የኛና ሚዛን ያላቸው

ነው፡፡ ይቋሰላሉ አንድ

ብንዋጋ ኤርትራን ነው፡፡

0)

አለኝ፡፡ በኔ ተመሳሳይ

133

ጩጨሯጩ

እንጂ

እንዴት

ደማችን

አንድ፣

ወኔያችን

መተላለቅ

እንጂ

መሸናነፍ

የወጣነው

በራሳችን

ለቀን

አንድ

ሌ/ ኮ

1974 መቀሌ ተመደብኩ፡: ቆይቼ ለብዙ አመታት በኤርትራ በዚያን ወቅት ወያኔ የነበራት ጠቅላላ ኃይል ስድስት ብርጌድ ብቻ ነበር፡፡ ከዚያ ውስጥ ሦስቱን ብርጌድ የቀይ ኮኮብ ዘመቻን ለማክስፍ ሦስት

ቀሪው

ነበር፡:

ልካ

ኤርትራ

ወደ

በመተባበር

ጋር

ከሻዕቢያ

ብርጌድ ትግራይ ውስጥ በመንቀሳቀስ የኛን ጦር ቀስፎ ይዞ ነበር፡፡ ብለን ነገሩን ብንመለከተው የጦር ታክቲክ ይፄ የሆነው ለምንድነው ሙያ ዐዋቂ መሆን ሳያስፈልገን በኛ በኩል ወይም የወታደራዊ የነበረውን ድክመት መረዳት እንችላለን፡፡: በወቅቱ ሁኔታውን በቅርብ ስለማውቅና በተመደብኩበት ወታደራዊ ዘርፍ ጉዳዩ በቀጥታ ስለሚመለከተኝ ዝርዝርና ግልጽ ሪፖርት ለአለቆቼ አቅርቤ ነበረ፡፡ ያንን ብዙ ቀን ጊዜ ወስጄ በጠላት እጅ እንዳይገባ ለማቃጠል በጥንቃቄ የጻፍኩትን ሪፖርት ስለማስታውሰው በአጄ ባይኖርም" ዛሬም በትክክል በመገደዴ ላጫውትሽ

አፈልጋለሁሆ፡፡

ወያኔ ይዞት በነበረው ነጻ መሬቱ ከወታደራዊ መዋቅሩ ጎን ለጎን የሲቪል አስተዳደርም አዋቅሮ. ነበር፡፡ ቅድም እንደነገርኩሽ ተዋጊው ኃይል ስድስት ብርጌድ ሲሆን የሲቪል አስተዳደሩን ክብሪት ዞባ ክፍለ ሕዝቢ እያለ በመከፋፈል አደራጀው፡፡ በእያንዳንዱ የሚደርሱ

ክብሪት የአካባቢ

በተጨማሪ

ታጥቆ

የሚቆጠር

ኃይል

ነው፡፡

የሚኖር

መስሎ

ሠራዊት

በየቤቱ

ከሁለት እስከ አሉ፡፡: እነዚህ

የሚያስከብሩለት

ሕግ

የሚጠቀምባቸውና

ኃይል

ሰው

ወይም ዞን ታጣቂዎች

የሚጠብቅ ይህ

ነገር

ቁጥሩ

የኛ

ጦር

ግን

ሲፈለግ

ሦስት አንደ ናቸው፡፡

መቶ ፖሊስ ከነዚህ

የማይታወቅ

በአካባቢው ከትቶ

በሺዎች

ቢገኝ

ሠላማዊ የገበሬ

የሚዋጋ

ነው፡፡:

ወያኔ

ብርጌድ

ዘጊ

ነው፡፡:

በሦስት

ሦስቱን

ይሆናል ብርጌድ

ብርጌዶች

ሁለተኛው ብቻ

ለውጊያ

አጥቂ

ታጠቃለች መወ) 154 ጩ%

በምታ5ፕ?ሳቅስ

ነው ማለት

ጊዜ

ሦስተኛው ነው፡፡

አንዱ

ተጠባባቂ

አስፈላጊ

ሆኖ

ሲገኝ

በሺዎች

የሚቆጠር

ጦር ለመደምስስ ነው፡፡: በአንጻሩ በየነጥብ

አምስት

የገበሬ

ይፄንን የኛን

ጣቢያው

ሠራዊት

ሁሉ

ወታደር

ታጣቂ አሰላለፍ

የተበታተነ

አላት፡፡

ማሰለፍ በዓይነ

ከሠፈረበት

አንድ

ሻለቃን

ትችላለች

ማለት

ሕሊናሽ አካባቢ

ተመልከቺ፡፡ አራት

ወይም

ኪሎ

ሜትር ርቀት ብቻ እየፄደ የሚጠብቅ ነው፡፡ ሞቢላዜ የሌለው ሞራሉ የወደቀ በቂ ሥልጠና ያላገኘ ነው፡፡ ሞቢላዜሽን የሌለው ስል ምንድነው አንድ ጦር እኮ መንቀሳቀስ አለበት፡፡ አሰሳ ሽን

መውጣት ሁሱ

በጣም

አለበት፡፡

ቅኝት

ውሱን

ነበር፡፡:

አለ፡፡

ዒላማ

አለ፡፡

ልምምድ

አለ፡:

ይሄ

የቅርብ አለቆቻችንም ሆነ የጦር ኃይሎች ጠ/አዛዝ፡ ውድ ጓድ አይችሉም፡፡ ማለት ይህንን አላውቅም መንግሥቱ ፕሬዝዳንት በወቅቱ ይከሰቱ የነበሩትን ችግሮች ብቻ ሳይሆን መፍትሔዎቻ ቸውን ጭምር እያጠናቀርን በየጊዜው በዝርዝር እናቀርብ ነበር፡:፡‹የምነግርሽ አኔ የማውቀውን ገና ዱሮ በ1974 ያቀረብኩትን ሪፖርት ነው፡:፡: ሌሎችም እንደዚሁ ከየክፍሉ ከየኮሩ ከየሠራዊቱ ይጽፋሉ፡፡ በቃል ሪፖርት ይደረጋሉ፡፡: ትግራይ ውስጥ የሠፈረውን ሠራዊታችንን በተመለከተ ከቀረቡት የመፍትሐኔ ሃሳቦች ጥቂቶቹን ብገልፅ በክፍለ ሃገሩ በየነጥብ ጣቢያ ተበታትነው የሚገኙ ሻለቆች በብርጌድ ደረጃ እንዲጠናከሩ ማድረግ፣ ጦሩ አሰሳ የሚያደርግበትን አካባቢ ሬዲየሱን በማስፋት አሰሳ እንዲያደር”ግ፣ ጦሩ ሲያጠቁት መከላከል ብቻ ሳይሆን በራሱ አነሳሽነት ማጥቃት መሠንዘር፣ ተዋጊ ሔሊኮፕተሮች በቋሚነት መቀሌ ላይ ሆነው አስፈላጊ በሆነ ጊዜ ለአግረኛው ድጋፍ አንዲሰጡ ማድረግና የጠላትን እንቅስቃሴ አስቀድሞ ለማወቅ በሴሴና አውሮፕላኖች ቅኝት ማድረግ የሚሉ አንደነበሩ

አስታውሳለሁ፡፡

መንግሥቱ ኃ/ማርያም ጥረት የሚገባውን ለማግኘት

የአገሩን

ሉዐላዊነትና

ዳር

አልተደረጉም፡፡

አንዳቸውም

ለጦርነቱ አላደረጉም፡:

ድንበሯን

የማስከበር

609) 135 ጩ%

ሠላማዊ መፍትሔ መሪ የፃገር ለንድ

ኃላፊነት

እንዳለበት

ሁሉ ዜጎቿን አላስፈላጊ ወዳልሆነ ጦርነትና ዕልቂት የመከላከል ኃላፊነትም እንዳለበት የዘነጉት ይመስላል፡፡ በዚህ ከተረዳሁት

ነገሮች

ጉዳይ

መቼም

አንዱን

ብቻ

እየተበላሹ

ብዙ

ለማንሳት

መሄዳቸውን

ተብላል፡፡

በግሌ

እወዳለሁ፡፡

በሰባዎቹ

ሲያዩ

ነው

ቋንቋ

የምትላቸውን

በልና

ካወቅሁትና

መሰለኝ

መክሯቸው እንደሆነ እንጃ በወቅቱ የውጪ የነበሩትን ጎሹ ወልዴን ጠርተው «ከአሜሪካኖቹ በሚገባቸው

አንዳይገቡ

ውስጥ

ወይም

ሰው

ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ቅርበት ስላለህ ሠላማዊ

መፍትሔ

የሚገኝበትን መንገድ ፈልግ » ብለው መመሪያ ይሰጧቸዋል፡፡ አሳቸውም ከአሜሪካን መንግሥት ጋር በጥሩ ሁኔታ ነገሮችን አመቻችተው ያን ጊዜ የስቴት ዲፓርትመንት የአፍሪካ ጉዳዮች ረዳት ኃላፊ የነበሩት ቼስተር ክሮከር መጥተው ከመንግሥቱ ኃ/ማሪያም በቀጥታ እንዲነጋገሩ ቀጠሮ ያስይዛሉ፡፡ በቀጠሮው

ለማረፍ

ቀን

የአንድ

ቀይረው

ክሮከር

ሰዓት

ጊዜ

እንግዳውን

አሜሪካዊው

ይሄፄ

ወደ

አዲስ

አበባ

ሲቀራቸው

ተቀብለው

አዲስ አበባ እንዲገናኙና

ጉዞ

ቆራጡ

ጀምረው

መሪ

አንደማያነጋግሩ

ሲነገራቸው

ልዩ

መፍትሔን

ለውድቀት

መሪ

አርቆ

ለማምጣት

ተዳረገናል፡፡

አስተዋይ

ቢሆኑ

በጣሩ

0502

አውሮፕላናቸውን

ኖሮ

ነበር፡:፡:

136

=%

ሃሳባቸውን ያሳውቃሉ፡፡:፡

እንዲያዞር አዘው በቀጥታ ወደ አንጎላ ሉዋንዳ ይጓዛሉ፡፡ ነው በነ ጆናስ ሳቪምቢና ኤድዋርዶ ዶ ሳንቶስ መካከል የሠላም ንግግር ያመቻቹት፡፡ ንግግሩም ፍሬያማ ሆኖ የሚደግፏቸው ሳቪምቢና በሶቭየት ሕብረት የሚደገፉት በምርጫ ተሳትፈው ሶሺያሊስቱ ዶ ሳንቶስ አሸነፉ፡፡ ውጤት አሜሪካኖቹ በፀጋ ተቀብለው ድጋፋቸውን ፕሬዝዳንት ሰጡ ፡፡

የኛም

ፊቱን

በዚያን ጊዜ የተደረገውን አሜሪካኖቹ ዶ ሳንቶስ የምርጫውን ለተመረጡት

ለሕዝባቸው ያ

ቦሌ

ሳይሆን

ሠላማዊ ቀርቶ

በናቅፋ

ግንባር

የጭቁኑ

ወታደር

ተጋድሎ

በ1974 ዓ.ም ከማሰልጠኛ ጣቢያችን ወጥተን በአውሮፕላን ተሳፍረን አሥመራ ገባን፡ የነበርኩበት ክፍል ሃያ አንደኛው ተራራ ክፍለ ጦር ሲሆን አዛዣችንም ኮሎኔል ውብሸት ማሞ ይባሉ ነበር፡፡ ክፍለ ጦራችን በብርጋዲዬር ጄኔራል ቁምላቸው ደጀኔ የሚመራው የመብረቅ ዕዝ አካል ሲሆን ከናቅፋ ቃሮራ ግንባር በስተግራ ሲል ወይንም ደግሞ ከናቅፋ ተራሮች በስተሰሜን ምዕራብ በኩል የሚገኘው ቦታ ላይ ነበርን፡፡ ከኔ ጋራ አብሮኝ የታፈሰው ጓደኛዬ ሲደልል ታዬና ማሰልጠኛ ጣቢያ ተቀራርበን ጓደኛዬ የሆነው መሊዮን ደመቀ ሁልግዜ አንለያይም፡። ከቤታችን እንደ ቀልድ ወጥተን ሳናስበው ድንገት ተይዘን መኪና ላይ በመወርወራችንና ሳንወድ በግድ ወታደር አንድንሆን በመገደዳችን ግራ ቢገባንም ቀስ በቀስ

የማሰልጠኛ

ጣቢያ

ሕይወታችንን

ተለማምደነዋል፡፡

ከሁለት

ቆይታ በኋላ አንዳውም ወደነዋል ማለት እአችላለሁ፡፡ ምልምሎች ክባላገር የመጣን ሳንሆን የከተማ ልጆች

ወደመደመሪያው

ላይ

ጠፍተን

ወደ

ቤተሰቦቻችን

ወር

እንደሌሎቹ በመሆናችን

የምንመለስበትን

ዘዴ ስናውጠነጥን ነበር፡፡ ነገር ግን ረጋ ብለን ስናስበው (በተለይም እኔ የአሥራ ሁለተኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናዬን ሳላልፍ ስለቀረሁ) ሥራ ፈልገን የማግኘት ዕድላችን ከዚያም ጋር ቤተሰቦቻችንን ለመርዳት ያለን ምኞት የመነመነ ነበር፡፡፥ ስለዚህ የወታደር ቤት የሚያሰጠውን መልካም ነገር ማለትም ወርኃዊ ደሞዝ ስናገኝ ለቤተ ሰባችን

ተቆራጭ

ጓደኛዬ

ሲደልል

ለማድረግ

እናቱ

በመቻላችን

እንጀራ

እየጋገሩ

ተደስተናል፡፡

የሚያገኙት

በተለይም

ገቢ

እሱንና

አራት አህትና ወንድሞቹን ለማሳደግ በጣም ሲቸገሩ እያየ በጣም ሀዘን ይሰማው ነበር፡፡ ስለዚህም ከማሰልጠኛ ወጥተን ወደ ግምባር ለመሄድ ንቅናቄያችን ሲሞላ በየወሩ ከደሞዙ ላይ ፃምሳ ብር ተቆራጭ ለማድረግ በመቻሉ በጣም ብሎታል፡፡ አኔም እንደዚሁ፡፡ 65 137 ጩ%

ትዝ

እንደሚለኝ

አድርገን ው

ወሩ

ከሠፈርንበት

ተራራ

የካቲት

ከሰሜናዊ

ወርደን

ነበር፡:

ምፅራብ

ከፊታችን

ግባችንን

አቅጣጫ

ወደተዘረጋው

በኩል

ሸለቆ

ናቅፋ

ከሚገኘ

ገባን፡፡

ያኔ

አንድ ተራ ወታደር በመሆኔ ባይነገረኝም አሁን ግዜው ካለፈ በኋላ እንደተረዳሁት አልጌና ግምባር ያለው ውቃው ዕዝ አንደኛው ግቡን ናቅፋ አድርጎ በጄኔራል አበራ አበበ አየታዘዘ ወደ ናቅፋ ተነቃንቋል፡፡ናደው ዕዝ ደግሞ ከታች በኩል በከርከበት ግምባር ከከረን አቅጣጫ እሱም ወደ ናቅፋ አምርቷል፡፡ የኛ ግዳጅ ሻዕቢያ በኛ አቅጣጫ የተነሣነው

ረፋዱ

ይለበልበን ጀመር፡፡ ስንገባ የመጀመሪያ

ሸለቆው

ስንገባ

ረየሱ ግራና

ያው

እንዳትመጣ ላይ

በሩን መዝጋት ሆኖ

ብዙም

ነበር፡፡

ሳይቆይ

የፀሐዩ

ላብ በላብ ሆነናል፡፡ ሁላችንም ጊዜያችን ነበር፡፡ አንዱን ጉብታ

የከባድ

መሣሪያ

ጥይት

ይዘንብብን

ጀመር፡፡

ያውካካል፡፡ ጥይት ይወናጨፋል፡፡ ከመካከላችን ቀኝ መውደቅ ጀመሩ፡፡: የመጀመሪያው ቁስለኛ፡፡

ሬሳ፡፡: ሰቀጠጠን፡:

ከዚያ በኋላ ሞት

ሙቀት

ውጊያ ወረዳ ወጣንና ወደ

መት

እየተመቱ የመጀመሪ

አንዲያ ሊረክስብን

እኛም

አንዲያ ሞትን ልንንቀው ያ የመጀመሪያው አስደነገጠን፡፡ በቀለና የሸዋ ሉል ሲሞቱ ብርሃኑ እግሩ ላይ ቆሰለ፡፡ ትላንት አብረውን ሲስቁና ሲጫወቱ የነበሩ ከማሰልጠኛ ጀምሮ አብረን የከረምን ጓደኞቻችን ነበሩ፡፡ ምን ትላንት?:: ቅድም ከግማሽ ሰዓት በፊት ከበቀለ ጋር ጆክ አያወራልኝ ስንስቅ ነበር፡-፡ አሁን አካላቱ በደም ተበክሎ ሬሳው ወድቆ ሳይ ሰውነቴን ወረረኝ፡፡ የሻምበል አዛዣችን

መ/አ

ይመር

ረታታን፡፡ አሱም ነው፡930 ውጊያ አጠገባችን ሞከክረ፡፡

።የቀይ

ሲጀምሩ

እንደተጓዝን

ጀመርን፡፡:

ኮኮብ ዘመቻ

የሚያፅናና

እንደኛው ወጣትና ሲገባ የመጀመሪያ

መውደቅ

ጥቂት

መውጣት

መጣና

በይፋ

የተጀመረው

ከመካካላችን ለፊት

መጨበጫ የካቲት

እየተናገረ

አበ

(ዕድሜው ፃያ ሦስት ቢሆን ጊዜው ሲሆን ጓደኞቻችን

ከፊት

መቆንጠጫ

ቃላት

8

60፡6 136 ጩ%

በመገኘት

ሊያጽናናን

የተገተረውን

የሌለው

ቀን ፲974 ነበር፡:

ሙልጭ

ተራራ

ዐለት

የተመላበት

እየዘነበ ቦታ ወደ

በመሆኑ

ያለ

ጦርነትም

ነበር፡፡‹

ጫፍ

ጦር

ደርሶ

በዳዴ

በሠላም

እንደምንም

ተራራው

የወገን

የምንፄደው

ነው፡፡

ጊዜ

ለመውጣት

እየተንፏቀቅን ደረስን፡-፡

እንኳን

እጅግ

እየዳህን

ነበርና

አነሱ

አስቸጋሪ

እየተኮስን

በአሳር ተራራ

በሚሰጡን

የተኩስ

ለቆ ምሽጉን አላቋረጠም፡፡

ወንበዴው ሆኖ ተኩሱ

ስንገሠግሥ ወደፊት እየተረዳን ድጋፍ ወደሚቀጥለው ጉብታ ተዛወረ፡፡ እዚያም

ከላይ

የነበረውን

ከበስተግራችን

ተቆጣጥሮት

ጥይት

ይተገትገናል፡፡ ልክ

ተራራው

ካሣ

እኔና

ታዘዘን፡፡

ጫፍ

ቶሎ

ብለን

የቀበሮ

እየተረዳዳን

ምሽግ

አንድንቆፍር

ቢጤ

ጉድጓድ

የተኩስ

ነው፡:

ሞት

የለዚያ

ጀመርን፡::

ስንደርስ

መቆፈር

አሁንም

መአት

ይዘንብብናል፡፡

እንዴት እንዳልተመታን እግዚአብሔር ብቻ ነው ምሽቱ ገላግሎን ተኩሱ ጋብ ብሎ ቆጠራ ሲደረግ

እስካሁን የሚያውቀው፡፡ ከመካከላችን

ሞቷል፤ቆስሏል

ሰው

ብዙ

በጣም

ጠፍቷል፡፡

ወይም

የጠፋው እንግዲህ ገደል የገባው ይሆናል፡፡ ከፍ ያለ መሥዋዕትነት ደንዝዘናል፡፡ እኛ አሸልበዋል፡፡ ለዘላለሙ ነበር፡ኑ፡-- ጓደኞቻችን አንሺዎች ቁስለኛ የሚመጡ ከኋላ አናነሳም፡-፡ የቆሰሉትን በቅጠሉም በሣሩም ቢጤ እንዲያዩዋቸው ያህል ትንሽ ምልክት ሙት

ይቀሰቅሳል፡፡

እናታቸውን

ለነገሩ

የጣር

እንደሆነ

እንጃ

ነው፡፡

ብቻ

መጓዝ

አድርገን

ለምን

ይጠራሉ፡፡

አማ!

አእማ!:፡:

ስቃይና

ጩኸታቸው

አብዛኛዎቹ ሆነህ «ወንድ

ቁስለኞች እንዴት

ታለቅሳለህ?» የሚለው ነገር ጦር ሜዳ እንደማይሠራ ያኔ ነው የተረዳሁት፡፡ ያ ምናልባት ለሠፈር ድብድብ ያገለግላል፡፡ ውጊያ ላይ ግን በሕይወት ያለነው ለፍርሃት ጊዜ የለንም፡፡ የተመቱት ደግሞ ለይሉኝታ ደንታ የላቸውም፡፡ ጦር ሜዳ የስሜቶች መፈራረቂያ የእውነተኛ

ስሜቶች

በድካምና በያለንበት አረፍ

መገለጪያ

ቦታ

ነው፡፡

በረሐብ እንዲሁም በውሃ ጥም ሰውነታችን ዝሎ አረፍ እንዳልን እንቅልፍ ይዞን ጥርግ አለ፡: ብዙም 0695 139 %ጩ%

ሳንተኛ

ተነሱ

በጨለማ ቢኖር

ጉዞ

ተባልንና

መደናበሩ

ተኩሱ

አቅጣጫ

የተሰጠንን

ግብ

ፍጥነታችንን

አሁንም

ቀንሶታል፡፡

አላቆመልንም፡፡:

ይወርድብናል፡፡

ጥቁት

ለመያዝ

ግራ

በግራም

አንደተጓዝን

አንዳንዴ

ይደርስብኛል፡፡ ብንመታ

ቀድሜው

አኔ

ግን

አንዳችን

ስሄፄድ

በሆዴ

በቀኝም

አንድንተርፍ

ነበር፡፡

ነገር

በሁሉም

የአህያ

አንደሦንም

አንኳን

ስለምፈልግ

ነገር

ሆድ

አሁንም አልተ ከለላ ይሆንልን

አንኳን

አንድ

የገባን

ሰማዩ

መሰለና መንጋቱ መሆኑ ገባን:: ሲደልልና አፄ ለያየንም፡፡ አጠገብ ላጠገብ መሆናችን አንዳች ይመስል

ተነቃነቅን፡፡

ሮጦ

ቢመጣ

አንዳችን

ብንራራቅ

አመርጥ

|

ከነባሮቹ የጠረጠሩት -ቸውና

ወታደርች ነገር

ምን

ከበናል›»

ያለ

አንደሚባባሉ

የምተል

ከሁሉም

መካከል

ይመስል

ነገር

አቅጣጫ

አንዳንዶቹ

እርስ

ለማወቅ

የሰማሁ

ስለሆነ

ጆሮዬን

ሳዳምጥ

ውነትም

ዓይነት

ወይም

ሲንሾካሾኩ

አቅንቼ

መሰለኝ፡-፡

አንድ

የሰሙት

በርሳቸው

ቀለበት

አየኀ «ተ

የሚተኮስብን ውስጥ

የገባን

ይመስላል፡፡

| የአጨዳው ተኩስ በርትቶ አላነቃንቅ ብሎናል፡፡ አሁን የደ ረስንበት ቦታ ጭርሱኑ መጠለያ የሚባል የሌለው ግልጥልጥ ያለ ስለሆነብን በያገኘንበት ከለላ ቢጤ አየፈለግን ተሸጎጥን፡፡ ካለሁበት ሆቬፄ አካባቢውን ስቃኝ አንገታችንን ያስቀበረን መትረየስ ከቅርብ ርቀት ላይ አንደሚገኝ ለማየት ቻልኩ፡፡: በዚህ

ዓይነት

በስተቀኛችን

በኩል

ምን

ያህል

ቦታ

ጊዜ

ከያዙት

አንደቆየን ጓዶች

አነሳሽነት

ወደ

መትረየሱ

ተጠግተው

ውታል፡፡

ካሣ

እንደነገረኝ

አንደኛው

አላውቅም፡፡

አንድ

ሁለቱ

በማደባየት ሲሰዋ

አንደገባኝ በራሳቸው

ዝም

አሰኝተ.

ሁለተኛው

በጽኑ

ከያዝን

በኋላ

ቆስሏል፡፡

አንደምንም

አየተንደፋደፍን

አዚያው

አንድንቆይ

ነገር

ግባችንን

ገና አንዳልያዝን

ግን

ከፍተኛ ከመነሻችን

ተነገረን፡: 002 140 ጩ=፳

ቦታ ዘግይተን

በመነሳታችን

ሁለት ቀን ሙሉ ረባ ራሽን ሳይኖረን ኮቾሮ ብቻ እየበላን ቆየን፡ፅ-ፊ ውሃ ጥሙ አይጣል ነው፡፡ አካባቢው ፍጹም በረፃሃ ሲሆን አልፎ አልፎ ከሚገኙ ቁጥቋጦዎች በስተቀር - አረንጓዴ ነገር አይታይበትም፡፡ ያንን ልሙጥ ተራራ ተጋፈጠነው የሚወርድብንን የስብጥር ተኩስ ችለን ይህ ነው የማይባል መሥዋዕትነት እየከፈልን ከደረስን በኋላ የመጣንበትን መንገድ መለስ ብዬ ሳየው በጣም ነው የገረመኝ፡:

ከፊት

ለፊት

የተዘረጋውንም

ትዕይንት

ስመለከተው

ከሩቅ አንድ የመሰለኝ ተራራ ከቅርብ ርቀት አሥር ትንንሽ ሆኖ ታየኝ፡፡ አንዱ ጋራ ከኋላው ሌላውን አዝሎ ቀጣዩን አስከትሎ አንዱ ባንዱ ላይ እንደ ሰንሰለት ተያይዞ ተጎብሯል፡፡ ይሄንን ሁሉ ጉድ እንዴት አልፈን አንደምንሄድ ግራ ገባኝ: የቦምብ

የሃምሳ ፍንጣሪ

አለቃችን ምሽጋቸው መሣሪያቸውን ሲያደቀው

ሳይነካቸው

ተረፉ፡፡

ነገር

ግን

አንዲመለሱ

ተደረገና

ሌላ ሰው

በድንጋጤ

አጠገብ አሳቸውን

በድን

በቦታቸው

ያረፈው ምንም

ስለሆኑ

ወደ

ኋላ

ተተካ፡፡:

በዚህ ዓይነት ቆይተን ከሦስት ቀን በኋላ ከተራራው ወረድን፡፡ ወደዚያች ተራራ ስንወጣ ምንም ያላየን ኩታራዎች ነበርን፡፡ ከሦስት. ቀን በኋላ በተራራው ሌላ ገፅ በኩል ስንወርድ በውጊያ የጠነከርን ወታደሮች

ኘውም

ሆንን፡፡

ነበር፡፡

በስልጠና

የትም

ወቅት

ሲያስሮጡን

ልምድ

ያንን

ክፉ ናቸው

የምናመሰግንበት ዲሲፕሊንና ታይቶናል፡፡

ያንን

ሁኔታ

ነው

ኮምጫጫነት ጠዋት አሥራ

የጠመድናቸው

የትኛውም

ትምህርት ብለን

ማሠልጠኛ

መማር

የጠላናቸውን

የተፈጠረው፡፡ ጎራው ሲናጋ አንድ ሰዓት ላይ

ዛሬ

ያችን

ውስጥ

አንችልም

አናገ

ነበር፡፡

አስተማሪዎቻችንን

ያስተማሩን

ወታደራዊ

አስፈላጊነቱ ጎልቶ ለስፖርት አስነስተው

ተራራ

ስንቧጥጥ

አመስግነናቸዋል፡፡ ወደሚቀጥለው ግዳጅ ስንጓዝ ከሩቅ ያየነው ተራራ በአሥር ተባዝቶ አሥር አበሳ ይዞ ተገትሮ ይጠብቀናል፡፡ ገዢ መሬት ይዘናል ብለን የተኩራራነውን ያህል ሻዕቢያ እልፍ ብላ ሌላ ጉብታ 652 141 %ጩፎ

ላይ ቁጭ

ብላ ምላሷን

ከዚያ ረድን፡:

በኋላ

ረሃቡን

የለውም፡፡:

ስታወጣብን

ከጓደኞቼ

ጥማቱን

ለራሴ

ታየኝ፡፡

ጋር

ስንቱን

ተካፈልን፡፡

ግን

ጓደኛዬ

ስንቱ

ሲደልል

በብዙ

ላይ

ሊያነሳው

ሲጥር

እሱም

ደረቱ

ስለሞተ

ምንም

የማደርግለት

የማስጥለው

አትለያዩ

አብራችሁ

ረገላቸው

509

ወይም

ሁኑ»

ብር

ስንቱ

የሞተ

ቆሰለ፡፡

ነገር

የደረሰብኝን

አልነበረም፡፡

ወንድሞቹን

ያስገኘው

ወደቀ፡፡ ደፃ

እናቱ

ይመስል

«ልጄ

ተቆራጭ

ያደ

ለማሳደግ

እንዴት እንደሚያግዛቸው እያሰበ የሚሰማው ደስታ ከአጠገቤ ሳይለይ ሁልጊዜ የሚከተለኝ ታወሰኝ፡አለቀስኩኝ፡፡ ዘመቻችን



ቁጥር

ተመቶ

ጥይት

አስታወስኩ፡:

አህት

ወጣን

ቀን

የሚያስጥለኝ

ያሉኝን

ሌሎች

አብረን

አንዱ ልጅ ተመቶ ሲወድቅ ግን ቁስለኛው አጠገብ ደርሶ

ወዲያው

ከሞት

ሞተ

ታዬ

ሃዘን መቼም ደርሶብኝ አያውቅም፡፡: ሊያነሳው ሲሄድ አይቼዋለሁ፡፡ ነገር

ታዩኝ፡:

ጋራ

አናቱን

ትዝ አለኝ፡:: ተንሰቅስቄ

የረባ

ዉጤት አልነበረም፡፡ መሥዋዕትነቱ የከፋ ዉጤቱ ግን አመርቂ አይደለም ተባለ፡፡ ለዚህም የጥፋተኝነት ባርኔጣ የሚደፋለት ሰው ተፈለገና የክፍለ ጦራችን አዛዥ(2፤ ክፍለ

ጦር) ኮሎኔል ውብሸት አልሞቱም

ለተራ

አንጂ

ወታደሮቹ

ማሞና

ታሰሩ፡፡

ግልጽ

ሌሎችም

ኮሎኔል

ተረሸኑ፡፡ የ47ኛውም አዛዥ

ውብሸት

አልነበረም፡፡

ለምን

ሰውዬው

አንደተገደሉ

ከኛ

ለኛ

ጋር

ሲወጡ

ሲወርዱ ሲወድቁ ሲነሱ እንጂ ሲቦዝኑ አላየናቸውም፡፡ ወይም የስትራቴጂ ስሕተት አለ ከተባለ የጦር ኃይሎች አዛዥ የነበረው መንግሥቱ ኃ/ማርያም መረሸን ነበረበት፡፡

የስልት

የሚመራው በፈቃዱ በትኖ

ጦር

መልቀቅ አይደለም

ለደረሰበት ነበረበት፡፡ ዚምባብዌ

ሽንፈት እሱ

ግማሽ

ሃላፊነቱን

ወስዶ

ሚሊዮን

ሠራዊት

ጠቅላይ ቢያንስ

ሥልጣኑን ሜዳ

ላይ

የገባው?

ከኮሎኔል ውብሸት መገደል በኋላ በነበርንበት በናቅፋ ዙሪያ መከላከያ ወረዳ ሠርተን ይዞታችንን አጠናክረን እንድንቆይ ታዘዘን፡፡ ከሠፈርንበት ቦታ ወንበዴም በጣም በቅርብ ርቀት ላይ ጠምዳ ተኮፍሳለች፡: እኛም ጣታችን ከቃታ እንደተላከከ ትጥቃችን 056 142 ዌጩ%

በጣም

ባገኘችው

መንገድ

ሁሉ

ይጫወታል፡፡

ርቀት

የቅርብ

ፍጥጫችን

ትታ

ተኩስ

ተሸጣ

ብለን

እንደሆነ

አንዳንዶቹ ድምጽ

በጣም

አነጣጥረን

ነፍስና

መገደል ሻዕቢያ

ይመስላል

ዓላማ በሚገባ

ሰርስሮ

ስለሚረብሸን

ጊዜ

ለማንሳት

አንጠብቃታሰነን፡፡

እስክትላቀቅ ተኩሰን

ቁስለኞቿን

ስንመልስ

አጸፋውን

ቁስለኞቹን

ሥጋቸው

አንዳንድ

ብላ ስተት ድረስ ምሽጋችን ቁጥቋጦ ዐለትና ያለው ለፊት

ትከፍታለች፡፡

፡። እኛም

ትሮጣለች

የአዛዣችን

ቀጠለ፡፡

አይነት

በዚህ

ሲሰማት ልብ የልብ ወንበዴ ፊት ከምሽጋችን ትመጣለች፡፡ ስር

መራራ

ነበሩ፡፡

ያጠፉ

ራሳቸውን

በብስጭት

ያለዚም

ኑራችንን

ማጉሊያ በድምጽ መልዕክት የሚያማልል የሥነ ልቦና ጦርነት ከመደበኛው ጦርነት ያላነስ የገቡ ጠላት ወደ አንድም ተሸንፈው በዚህ

ልባችንን ትለቅብናለች፡፡ ይህ

ማባበል ሚና

አንጀት

ጀምሮ

ስድብ

ረፃባችን

ታላቅቅብናለች፡፡

አፏን

በፕሮፐጋንዳ

ከሚለው

ደደብ

ያወቀች

ሁሉ

ይሄን

ተነክቷል፡፡

ሞራላችን የሌለህ

መሥዋዕትነት፣

የከፈልነው

አድርገውታል፡፡

ዕለታዊ

ተደራርበው

ሁሉ

አነፒህ

ጥማታችን

ሁኔታ

አስቸጋሪ

አስቀያሚነት

የቦታው

አስከፊነት

የውጊያው

ነበር፡-፡ሖፊ፡

አስጨራሽ

አልህ

አልን፡፡

ቁጭ

ተፋጠን

ሳይላላ

ትመጣ

ተመልሳ

ከመጣች

ድፍን

የሚያሰሙት

ነው፡፡

የሥቃይ

እንጨርሳቸዋለን፡፡

አዛዣችን ወይም ሲሰለቸን መጠባበቁ አሸምቆ እኛም እንሰነዝራለን ፡፡ ይህም ውሳኔ ድንገተኛ ማጥቃት በሚወስደው ማለት በቅርብ ርቀት ውጊያ ይጀመራል ማለት ነው፡፡ የምናደርገውን ንቅናቄ ያለኮሽታ አድርገን ሳያስቡት ምሽጋቸው ድረስ በመግባት አተራምስን ሲቀናን በኛ በኩል ብዙም ጉዳት ሳይደርስብን ተመልሰን እንመጣለን፡፡ አንዳንዴ ብዙ ጓዶቻችን ይሰውብናል፡፡ ሌላ ጊዜ ደግሞ እንዳውም ቀንቶን ምርኮ ይዘን የመጣንበት ጊዜ አለ፡: ግዳጅ ጊዜ እኔ በተሳተፍኩበት አንድ አጠገብ ከምሽጋቸው ተመልሰናል፡: ይዘን የማያስችለን ለመግባት ሰብረን ሲጧጧፍ ወ

143 ጩ%

የወንበዴ ደርሰን ሁኔታ

ምርኮኞች ውጊያው ተፈጠረ፡፡

አብረውኝ ከነበሩት መካከል አንድ በሬቻ የሚባል የወለጋ ልጅ የግራ የቀኙን ተኩስ ቁም ነገር ሳይል ወደፊት ተስቦ ገብቶ በስተግራ በኩል የሚንደቀደቀውን መትረየስ በአጅ ቦንብ አመድ አደረገልን፡፡ ሻዕቢያዎቹ

ምሽግ

ውስጥ

ውስጥ

ውስጡን

ጠመዝማዛ

እየተሸሎኮሎኩ

ደረስንባቸው፡፡፡

አንድ

ስለሚያስፈልገን መሣሪያችንን

ወድረን

ሲፈረጥጡ

አምስት

ከቻላችሁ

አድርገው

የተወሰኑት

ይሆናሉ፡:

ምርኮኛ በሕይወት

አጅ

ወደላይ

በቆፈሩት

ሲንደፋደፉ

- ለመረጃ

ይዛችሁ

ስንላቸው

በጣም

ኑ ስለምንባል

አንደኛው

አመነታ፡፡

ለቅጽበት ተፋጠጥን፡፡እጁን ወደ መሣሪያው ሲሰድና እኔ ስተኩስ አንድ ሆነ፡፡: እጆቹን ለአፍታ ወደ ጎን ዘረጋና ተንገዳግዶ ሲወድቅ ሁለት ጓደኞቹ ከሱ በስተኋላ ካለ ሌላ ጉድጓድ መሰል ነገር ውስጥ አጃቸውን ወደላይ እየሰቀሉ ወጡ፡፡ አላመንኳቸውም፡፡ ደግጌ ቅደሙ ስላቸው ከኋላዬ ጓኞቼ እየተከታተሉ ደረሱልኝና ሌሎችንም መማረክ ጀመሩ፡: በጠቅላላው

ያዝን::

ከዚያ

ለወታደራዊ

እያክለፈለፍን

ደህንነቶች

ከመገለላቸው አንዳንዶቹን

የራሳችን

አስረከብናቸው፡፡

ወደ

የሚጠበቁበት

ቦታ - ከካሣ

በፊት ጥያቄ

ወስደን

ጠየቅናቸው፡፡:

ማታ

መሣሪያዬን መጥተው 6 ወንበዴ

ይዞታ ላይ

ከመሃከላቸው

ስንደርስ

ወደሌላ

ቦታ

ጋር

ሄድንና

የመቀሌ

ልጆች

የነበሩ ሁለት ወንበዴዎች አማርኛ ይችላሉ፡፡ አሁንም ቀን ካለፈ እንደተረዳሁት የኛ መብረቅ ዕዝ በተሰለፈበት የከርከበት ግምባር ሻዕ ቢያ ብቻ ሳትሆን ከትግራይ የመጣ አንድ ብርጌድ. የወያኔ ጦር አብሮ ተደርቦለት ተባብረው ነው የወጉን፡: ማለትም ጋር የኛዎቹ ኢትዮጵያውያንም አብረው ተነባብረው

ከኤርትራዎቹ ወግተውናል፡፡

ለነገሩ እኛ ኤርትራ የኢትዮጵያ አካል ናት ብለን ነው በከሃዲዎች እንዳትገነጠል ልንሞትላት የመጣነው፡፡ ዛሬ ሁሉም የተገላቢጦሽ ሆኖ

እኛ አንደ

ቆጥረው

ቅኝ

ደማችንን

ያኔ ነገሩ ባይገባኝም

ገዢ

ወራሪዎች

ያፈሰስነው

ውስጥ

እንደነጻነት

ከንቱ ሆኖ መቅረቱ

ከማረክናቸው

"ት ለሻዕቢያ ሊረዱ መጥተው ሣህል

እነሱ መካከል

ነው ማለት

ሻዕቢያ

አፈሩን ወወ

144 %ጩ%

ታጋዮች

ያሳዝነኛል፡፡

የትግራይ

ልጆች



እና

የተገኘ

ነው፡፡ እንደፍልፈል

እየፈለፈለች

ምሽግ በጣም

እንደሠራች የተደራጀ

ውስጥ

ምሽጋቸው

በሙሉ

አዚያ

ትምህርት

እናውቃለን :፡: ተማራኪዎቹ እንደነገሩን ግን የምድር ውስጥ ድርጅት መሥርተዋል፡፡ እዚያ

ብቻ

ሳይሆን

ሆኗል፡:

ቤት

ሁሉን

መኖሪያቸውም

የሌላቸው

ነገር

ነገር

መሬት

ሕይወታቸው

የለም፡፡:

ውስጥ

ሆስፒታል፣

ለውስጥ

ቆፍረው

አዘጋጅተዋል፡፡ የኛ ጄቶች ከላይ የሚያዘንቡት ቦምብ ምንም አያደርጋቸውም ማለት ነው፡፡: ካናገርናቸው ወንበዴዎች አንዱ ቀልደኛ ቢጤ ኖሮ ሲነግረኝ በነሱ በኩል ያሉት ምሽጎች ሁሉ ስም ወጥቶላቸዋል አለኝ፡፡ ግሎብ፤ ቴስታ፣ ናኩራ፣ ፌርኔሎና ሰንበል እያሉ ይጠራቸዋል፡፡ «ፌርኔሎ›» የሚባለው ምሽግ ያለማቋረጥ የሚወርድበት የተኩስ መዓት እንደ አቶን ስለሚያቃጥል ከፉርኖ

ቤት

ጋር የሚመሳሰል

ዳቦ ቤት ወይም በምናወርድባቸው

ለደቂቃ

ስም ሰጥተውታል፡፡

ፉርኖ ቤት ማለት የተኩስ ውርጀብኝ

እንኳን

ለአደጋ

ረገውን

የቦምብ

የምሽጋችን ባነሰ ርቀት

ቦምብ

የሞት

አንድ

ጠፋ፡፡ ብዙ

ወዳድቆ

በማስታወስ

መሬት

ወይም ልጅ

አይቻልም፡፡

ነው፡:

የሽረት

ሁለት

ፍልሚያ

ዘመዳሞች ሌላ

ቀን

አንደኛው

ግዳጅ

ይቁሰል

ይማረክ

ሞቶብን

ይታይ

ሳያርፍ

ከመሆናቸው

አንድ

ይሙት ሰው

መቆየት

እና

ከጠላት

ጋር

የኛም

ነበር፡፡

እየቀለብን

ወደጠላት

ነበር፡፡ እንደ ሾሊሾል ጨዋታ ሁኔታ ግን ጨዋታ ሳይሆን ደም የመፋሰሻ የውነት

ጊዜ ደግሞ

ያጎት

ይዋደዳሉ፡፡

«አቶ በሎ»ም አንደዚሁ በምሽጉ መግቢያ አካባቢ

ቅርበት ከመጠጋቱ የተነሳ አንዳንድ ጊዜ ከ50 ሜትር ላይ የምንገኝበት ጊዜ ነበር፡፡ በዚያ ሁኔታ ከኛም ከነሱም

አቅጣጫ አንወረውር የወዳጅነት ስፖርታዊ

ይሁን

«ፌርኔሎ»

አትቁም ለማለት መሰለኝ፡፡ «ሪጎሬና› ደግሞ ከኛም ከነሱም በኩል የሚደ

ውርወራ

የሚወረወረውን

ግጥሚያ፣

ነው፡፡ የተነሳ

ሳይጋለጡ

በትግሪኛ «ግባ በለው» እደጅ ና ‹ሾሊሾል» የተባሉትም

በጣሊያንኛ

የነሱም

ዘመዱ

ማወቅ ሬሳ

ከምሽግ ወ%6 145 %ሯ

መሆኑ

ነው፡፡

አብረውን

ነበሩ፡፡ የአክስት

አብረው

ስላደጉ

ላይ

የደረሰበትን

አልቻልንም፡፡

ተቀላቅሎ

ወጥቼ

ፄጄ

በብዛት

በጣም ሳናውቅ

በዛ

ዉጊያ

በአካባቢው

ሬሳውንም

ቢሆን

ካልፈልግሁ እያለ በጣም አስቸግሮን እንዳይሄድ እንጠባበቀው ነበር፡፡ በጣም አደገኛ ነበር፡፡ ሳናየው አንደምንም ሾልኮ ይሄድና ሁኔታው ፈላልጎት ተመልሶ ባዶ እጁን መጣ፡፡ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ «አጣሁት ማንም አንዲሁ ጀመር፡፡ ይለፈልፍ ያለማቋረጥ እያለ አጣሁት» በጦር

ትዝ

ልቡ ተመልሼ

በአንቅልፍ ጠብቀኝ:፡፡

ጓደኛውን

ይመታል፡፡ ሕሊናውን

ረብሾት

ከዚያ

በኋላ

ወደ አሥመራ

አይቶ

ሲወድቅ

ተመቶ

ጓደኛው

የማንሳት

በአእምሮው

አንድ

ቀን

ተወሰድኩ፡፣

ወደ አዲስ አበባ ተልኬ

አኔም

እግሬና

ማለት

ትከሻዬ

ጦር ኃይሎች

ሆስፒታል

ነው፡፡

ላይ

እዚያ የተደረገልኝ ሕክምና

ራሱ

አለመቻሉ

ማድረግ

ያንን ቀርቷል

ተቀርፆ

እሱ

ሳይቆይ

ብዙም

ፃዛሳቡና

የሚባለው

አበበ

እንደነገሩኝ

ልጆች

ወይም

ይሁን

ይዞት

መጣሁ «አቤ! ያለማቋረጥ አብረውት ይለፈለፋል፡፡

አሱም በቅዥት አነሳፃለሁ» እያለ

የሚያውቁት

የነበሩ

ሌላው

አሰ፡፡:

ማበድም

ጣር

ቁስለኛ

የመጣ

ቆስሎ

የሚለኝ

ሳይሆን

ብቻ

መቁሰል

በጥይት

ሜዳ

መሰለኝ፡:

ተነካ

አእምሮው

ይላል፡፡

አጣሁት

አጣሁት

ሳይጠይቀው

ተመትቼ

በቂ ስላልሆነ

ብዙ ግዜ ቆይቼ

ታከምኩ፡፡

በ76 ዓ.ም እንደገና ተመልሼ ወደ ሰሜን ግምባር እንድሄድ ጠይቄ አልጌና ግምባር ፄድኩ፡፥ እዚያ የነበረው የ23ኛ እግረኛ ክፍለጦር አካል 12፲ኛ እግረኛ ብርጌድ ውስጥ ተመድቤ ግዳጄን መወጣት ቀጠልኩ፡፡ እዚያም እንደገና ተመትቼ ለከፍተኛ ሕክምና አዲስ አበባ ለሁለተኛ ጊዜ መጣሁ፡፡ የቆሰልኩት ብዙ ቦታ ሆኖ የደረሰብኝ ጉዳት ከፍተኛ ስለነበር ለወታደራዊ ሥራ ብቁ አይደለም ተብዬ በቦርድ ከሠራዊቱ ተሰናብቼ ወጣሁ፡፡

መ/አ ክፍሌ

ሽፈራው

አንበሴ

ስላለፈው የጦርነት ትግላችን ጊዜ ካለፈ በኋላ የተለያዩ ትረካዎችን እሰማለሁ፡-: ሁሉም የመሰለውን መናገር ይችላል፡፡ ያልነበረበትንና ያላየውን እየፈጠረ ታሪክን በማዛባት የሚጽፈውን 0066 146 ጩመ%

ሳልጨምር በትክክል በሚዘገብ ፃሳብ ዙሪያም ቢሆን የተለያየ አስተ ያየት ሊኖር እንደሚችል ማስቀመጥ እፈልጋለሁ፡፡ አንድን ክስተት እኔ የምረዳውን አንቺ በሌላ ዓይነት መንገድ ልትረጂው ትችያለሽ፡፡ ለተመሳሳይ ነገር ተመሳሳይ ግንዛቤ ላይኖረን ይችላል፡፡ ትምህርታችን ወይም የፖለቲካ አመለካከታችንና ሌላም ሌላም ምክንያት ተደማምሮ አስተያየታችንን ሊገድበው ወይም ሊያሰፋው ይችላል፡፡ የጦር ሜዳ ውሎዬን ሳስረዳሽ በወቅቱ ያጋጠሙኝን ነገሮች ባካባቢዬ ከነበረው ሁኔታና በነበረኝ መረጃ ላይ ተመርኩዢ የወሰድኩት

የተለየ ኃይለ

አቋም

ሊሆንብሽ ማርያም

የግብረ

ስለሆነ

እስካሁን

ከሰማሽው

ወይም

ከምትረጂው

ይችላል፡፡

ለምሳሌ

እኔ ለጦሩ

ውድቀት

መንግሥቱ

ናቸው

ተጠያቂ

ብቻ

ኃይሎች

ብዬ

አላምንም፡:

አመሠራረትና

የናቅፋ

ከሰኔ

ዘመቻ

እስከ ህዳር ወር 1፲1970 በ1969 የኢትዮጵያ ሠራዊት ከባሬንቱ በስተቀር ሌላውን የኤርትራ ክፍለ ሣገር በሙሉ ለቆ የወንበዴ ኃይል አሥመራን በሰባት ኪሎ ሜትር ቀለበት ዙሪያ አስገብቶ ከቧል፡፡ አሥመራ ውስጥ ነዋሪ የነበሩ የወንበዴ ደጋፊዎች ሻዕቢያ ከዛሬ ነገ በድል አድራጊነት ትገባለች ብለው እየተጠባበቁ ነበር፡፡ በሴቶቻቸው በኩል ሹሩባው ተሠርቶ ጠላው ተጠምቆ በኛ ወታደር አናት ላይ በርበሬና ሚጥሚጣ ተበጥብጦ ሊደፋ ዝግጅቱ ተጠናቋል፡፡በወቅቱ

በምሥራቅ

በኩል

በሶማሊያ

ከመቋቋም ቀጥሎ መላውን ኤርትራን የዘመቻ

ዕቅድ

ወራሪ

ኃይሎች

የደረሰብንን

ይህንን የአሥመራ ዙሪያን ከበባን ብቻ ከሻዕቢያ ጥርስ ፈልቅቆ ለማውጣት

ወጣ፡፡

ወረራ

ሳይሆን ጠቅላላ

በዚህም መሠረት በሰኔ ወር 1970 ዓ.ም በኮሎኔል አሥራት ብሩ (በኋላ ሜዴር ጄኔራል) አዛዥነት፣ በሻለቃ ረታ መንክር" ዘመቻ መኮንንነት 501ኛ ግብረ ኃይል ተቋቋመ፡: በውስጡም "የነበልባልን

ጦር

ከመሠረቱ

አንዱ፡፡

ናቅፋ ወ

ላይ የተሰው፡፡

147 ጩ%ዌ

ሌሎችንም ሻለቃንና 43ኛ መድፈኛ ጦርን፣ 3ኛ ክፍለ ይህ ግብረ ኃይል በአዲስ መልክ የተደራጀ ጦር አጠቃሎ ውስጥ አድርጎ ኤርትራ ተነስቶ በሁመራ ድንጋይ ትክል

አንበሳው በውስጡ ከጎንደር ከረን

ነበር፡፡

መያዝ

ወታደር

ጀግናው

የሆነውን

ልጅ

የጅጅጋ

እንደኔው

ላይ

እዚህ

ናቅፋን

ግቡ

የመጨረሻ

ተጓዘ፡፡:

ወደ

አጽድቶ

ከጠላት

አቆርዳትን

ከዚያ

ገባ፡፥

አውራጃ

ባርካ

ይህ ድንቅ የኢትዮጵያ ልጅ ኣሸቱ ዘለቀን ማንሳት እአፈልጋለሁ፡: የ1፲ኛ ብርጌድ አባል ነበር፡፡ ከረን አጠገብ የምትገኘው እንገርኒ ተ ራራ ላይ ጠላት ገዢ መሬት ይዞ የወገንን ጦር አላስቀርብ ሲል ካሊበር

ኃይልና

የጠላትን

ያለንን

አላስጠጋ

ሰጠኝና

ለኔ»

‹ግዳጁ

ብሎ በፈቃደኝነት ገብቶ የጠላትን ከባድ መሣሪ አጥፍቼ እጠፋለሁ ያ አውድሟል፡፡ ነገር ግን ግዳጁን ከተወጣ በኋላ ድሉ በተገኘበት ቦታ ላይ የኢትዮጵያን ሰንደቅ ዓላማ ሲተክል ከሌላ አቅጣጫ በተተኮሰ ጥይት ተመቶ ሕይወቱ አለፈች፡፡ ለሠራው ጀብዱ ከሞተ በኋላ የጀግና ሜዳይ ተሸልሞ ቤተሰቦቹ ተቀብለዋል፡፡ ክፍሉ የ፲፲ኛ ብርጌድ ደግሞ «የወታደር እሸቱ ዘለቀ ኪነት» በማለት አንዱን ክፍሉን ሲሰይምለት የወደቀበት ተራራ እሸቱ ተራራ ተብሎ ይጠራ ጀመር፡፡

ማርያም

ኃይል

ግብረ

503ኛው

የሚመራው

ከዐድዋ

አቋርጦ

አልጌና

ጄኔራል

በብርጋዲዩር

ደግሞ

508ለ

ካሣ

ወልደ

በኩል

በመንደፈራ

በመነሳት



508ሀ

ማለትም

ኃይል

ግብረ

ንዑስ

በሁለት

ግብረ-

508ኛ

ተቀየረና

ስሙ

እያለ

ላይ

ከረን

ጦር

ይፄው ኃይል ተብሎ ተዋቀረ፡፡

አድርጎ

ምፅዋ አሥመራ የሚፄድ አስመስሎ ወደ ምፅዋ አቀና፡:: ከአሥመራ ጉልቡብና ነው፡፡ ምፅዋ ሲደርስ በመርሳ ርቀቱ 112 ኪሎ ሜትር

በማያሚዶ ዕዝ

ተባለ፡፡

የኛ

ከረን

ሆነ፡፡

ናደው

ዕዝ

ኩሪያን

የሚጠብቀው

አሥመራ

ላይ

ከ506

508ኛው

ደግሞ

509ኛው

የነበረው

ደግሞ

መክት

መከላከል

ዕዝ

ያደርግ

006 148 %=

ውቃው

እንደደረስ

እዚያ

ገባ፡:

መንጥር

ተብሎ

የነበረው

በመጠቃለል

ላይ

አንድ

ዕዝ

አሥመራ

ተሰየመ፡፡

በኮሎኔል

መርዕድ

ጎጉሜ

(በኋላ

ሜጄር

መኮንን ሻለቃ አምባው እኔ የነበርኩበትን 25ኛ ያካትታል፡፡

ይፄ

ጄኔራል)

ደግሞ

የሚመራው

ጦር

ነበር፡፡

የዘመቻው

ጎሣዬ" ነበር፡፡ በውስጡ 2ኛ ክፍለ ጦርና ነበልባል"”ና ፲5 አባት ጦርንና” ሌሎችንም 506ሻኛ

ግብረ

ኃይል

ተባለ፡:

የተሰ

ጠው ግዳጅ በሜካናይዝድ ጦር እየታገዘ ከአሥመራ ሰባት ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ከምትገኘው አዲ ያዕቆብ ህዳር 12 ቀን - ፲970 ዓ.ም ተነስቶ በመሳህሊት በኩብኩብ ግንባር በመሄ ድ ግቡ ናቅፋ ነበር፡- በጣም ብዙ መሥዋዕትነት በተከፈለበት በዚህ ከፍተኛ ጦርነት የሻዕቢያው መሪ ኢሳይያስ አፈወርቂ ራሱ የተካፈለበት ሲሆን በውጊያው ሊያዝ ለጥቂት አምልጦ ነው ናቅፋ የገባው፡፡ ዞሮ ዞሮ 506ኛ- ግብረ ኃይል አዲ ተክለዛንና ኢላ በረድን ነጻ በማድረግ ከ508ኛ ጋር እጅ ለእጅ ተያይዞ ከረንን በማለፍ መሣህ ሊት ገባ፡:: በመቀጠል የሻዕቢያንና የደጋፊዎቿን ምኞት የሕልም እንጀራ

አድርገን

እየነዳን

ውጊያ

ይሁን ካላስወጣናት ሁለት

ወስደን

በኛ አሸናፊነት እንጂ ዕረፍት

ነገሮችን

ድል

አብዮታዊ

በሰሜንም

ተራሮች

ማለት

ላይ

ነው::

አንጠለጠልናት፡፡



ሻዕቢያን ሙሉ በሙሉ ጠራርገን ከናቅፋ እንደማናገኝ ታመነበት:: እዚህ ላይ የሚገርሙ

ታዝቤያለሁ፡፡:

በመደመሪያ ‹ጀግናው

ናቅፋ

ተጠናቀቀ

ነገር

በሔሊኮፕተር

ሠራዊታችን

እየደገምከው

ሆይ!

ነው::

ወረቀት

በምሥራቅ

ሻዕቢያ

ተከባ

ተበተነልን፡፡ የተጎናፀፍከውን



.‹ሀ››

ቅርፅ

ውስጥ ገብታልዛለች፡፡ በቅርቡ አብዮታዊ ግዳጅህን ፈጽመህ ወደ ቤ ትህ ትመለሳለህ፡፡ ደስ ይበልህ!› የሚል ነበር፡፡ ይህ ‹ሀ ቅርፅ

ገብታልሃል»

የሚያመላክት ሳያስተውሉት

የሚለው

አባባል

መሆኑን ቀሩ?

ለጠላት

ወረቀቱን

የሚለውን

ጥያቄ

እኛ

የሠፈርንበትን

የበተኑት

ሰዎች

ይዞታ

አንዴት

ያስነሳል፡፡

"ሽለቃ አምባው የሐረር አካዳሚ ተመራቂ ሲሆን በትምህርት ብልጫ ከግርማዊ ጃንሆይ እጅ የወርቅ ዋንጫ ተሸላሚ ነበር፡: በኋላ ናቅፋ በር ላይ በፈንጂ ተመቶ ተሰዋ፡፡ "አሥመራ ዙሪያዋን ተከባ ስለ ነበር የሃያ አምስተኛ ነበልባል ዋና መምሪያ ኒያላ ነበር፡፡ ሆቴል ውስጥ "የአባት ጦር ሠራዊት ከመደበኛ ወታደራዊ በመቆፈርና የወጣቶቹን ሞራል በመገንባት ከፍተኛ 0532 149 ወ%

ተግባራቸው በተጨማሪ አስተዋፅኦ አበርክተዋል

ምሽግ

ሁለተኛው

የሊቀመንበሩን

ጉብኝት

የሚመለከት

ነው፡፡

ናቅፋን

መንበሩ ሊጎበኙን ይመጣሉ አሳቸው በተገኙበት

ተባለ፡፡ ናቅፋን

ለማስለቀቅ በዝግጅት ላይ እያለን ሊቀ ትያትር የምናሳይ ይመስል

ነፃ አውጥተን

ድሉን

ለኢትዮጵያ

ሕዝብ

እናበሥራለን

ተባለና



ዘጋጁ ተባለ፡-፡ ዝግጅቱ የምንድነው ያልሽ እንደሆነ የሙዚቃ!! ዘፈን ተለማመድን፡፡ ‹ጦር ሜዳ ተወልዶ ጦር ሜዳ ያደገው ጀግናው ሦስተኛ ክፍለ ጦር ናቅፋን ሊቆጣጠር ነው፡፡ ለዚህም

አብዮታዊው ይገኛሉ»

መሪ

ተብሎ

መጥተው

ቅስቀሳ

ተደረገ፡፡

አመራር መፈክሩ

በመስጠት ዘፈኑ

በመካከሉ

ተዘጋጀ፡፡

ዘፈኑ ጦሩ 7ሥያጋ7ሥ መሩ 7ሥሥ ፖ7ያጋሟይ ወጋ/ዴ2 ኋሕይደናመሥሥ

የሚል እና ደግሞ ጃሪ ለፊፀ ያፇምባሮ ዕው፣ ያፇምባረ ሪው ... ምናምን የሚል ነበር፡፡ በዚህ ዝግጅት ላይ እያለን ለቀጣዩ ፍልሚያችን የሚጠቅም ነገር ሳንሥራ ሦስት ወር ሙሉ ተቀመጥን፡: ሊቀመንበሩ ሳይመጡ ማጥቃት 'አይሰነዘርም ተብለናል፡፡ እኛ ለጓድ ሊቀ መንበር መቀበያ ‹ጦሩ ገሠገሠ»ን ስንዘፍን ሻዕቢያ በድንገት ማጥቃት ሠንዝራ ሳናስበው አሥራችን ገባች፡፡ በከምጨዋ በኩል አድርጋ በጀርባችን ነው የገባችው፡፡ በግምባር 29ኛ ዘርዓይ ድረስ ብርጌድ ቁጭ ብሎ

ምንም

ሳይሰማ

ነው

አውነቱን የመጨረሻ

የሞት

ወንበዴዎቹ

ለመናገርን የሽረት

መሐላችን

ወንበዴዎቹ ትግል

ሠርገው

የገቡት፡፡

‹አልቆልናል፡፡

እንሞክር»

ብለው

ነገር ነው

ግን እንጂ

ልንደመሰስ ነው፡፡ ንብረታችንን አቃጥለን በሱዳን በኩል እንሸሻለን በማለት ተስፋ ቆርጠው ለመሸሸ ዝግጅት ላይ እንደነበሩ መረጃ 665) 150 %5%

አለን፡፡

እቺ

ግባችንን

ወዲያው

እንደመያዝ

ሰጠናቸው፡፡ ታጥቆ

ተከታታይ

ቦዝነን

ለመጨረሻው

ሆ ብሎ

ተነሳ፡፡

ውጊያ

ቁጭ

ስንል

ሙከራ

በድንገት

ጠቅላላ

ሁኔታ የአንበሳው ክፍለ ምክንያቱ ግልፅ ባልሆነልን ምስክር አሳቸውንና ሌሎችንም ሰዎች ገደሉ፡፡

ደጄኔ

የመጨረሻ

ለማንሰራራት

ወንዱም

በዚህ

በቁምላቸው

አድርገን

ሴቱም

ውጊያ

ጊዜ

ተማምሎና

ተከፈተ፡፡

ጦር አዛዥ ኮሎኔል ሁኔታ ሕይወታቸውን

የሚመራው

ጦር

ቲክሲ

የማታ አጡ፡፡

ግምባር

ከፍታ

1925 ላይ (ወደ ናቅፋ መፄጃ ማለት ነው) ተቀምጧል፡፡ ጉራጅ አንበሳው ክፍለ ጦር ያለበት ነው፡፡ በዚያ አቋርጠን ነው ወደ ናቅፋ ልንገባ አሥራት ገባን፡፡

ከባድ በስንት በመከራ ወረዳችንን የደረስነው፡፡

መቼም

ልጆች

አንደ

ተሰምቷት

እየተከተለች

መሥዋዕትነት

ከፍለን

በናቅፋ

አካባቢ

ቅጠል

ረግፈዋል፡፡

ለማስታወስ ያህል ናቅፋ ግንባር ላይ

በተደረጉ

አንድ እዚሁ ዘለቀን

አፈልጋለሁ፡፡

በአሥመራ

ከፍተኛ

የተጫወቱ

ማያ

ሚዶ

አቃተው፡፡

ደግሞ

ሚና

ክፍለ

አንዲቆይ

ጦር

የሚሰጠው

ከባድ

መሥዋዕትነት

ተደራርቦ

የመዋጋት

በውስጣችን

የተጫወተ

ዙሪያ

ፍላጎቱን

የተሠገሠገችው

መኮንን

አፋቤት

ሲገባ

17ኛ

ሠራዊቱ

በቃ

ተቃራኒና በእጅጉ የኢሕአፓ

151 ጩ%

ጊዜ

ጦሩን

ነበሩ፡፡ ክፍለ

ጦር

መዋጋት

ተለዋጭ

መክፈሉ

ይመስለኛል፡፡ መወ

መከላከል

ድንቅ

ተደረገ:፡።:።

አፈገፈገ፡

ሲያበሳጨው ሁሉ

ሚና

ሌላው

ላይ

ሺዎች

የኢትዮጵያ

መካከል

ለማስታወስ

በኋላ

የመከላከያ

በጦሩ ዘንድ በጣም ተወዳጅ የነበሩትንና ሕይወታቸውን ያጡትን ኮሎኔል ሸባባው

በማስተባበር ከዚህ

በግድ

አጠቃችን፡፡ ተለዋጭ

ፍልሚያዎች

ከብዙ

አፋቤት

አድርገን

በኩብኩብ

ስናፈገፍግም

ልብ

የልብ

ሻዕቢያ

በድንገት

ትዕዛዝ

ተደረገ፡፡

አእንድናፈገፍግ

ያ ዕቅድ በጄኔራል በኋላ ኋላ ወደ ተለወጠና

ውጊያ

መራራ

ከ18

የነበረው፡፡ ብሩ

ትዕዛዝ

ሲያስከፋው

ቀንሶበታል፡፡ በታኝ

ቅስቀሳ

ይሄ

በዚህ

ላይ

አፍራሽ

በሶሻሊዝም

እናምናለን

ዓላማቸው

አንድ

የተነሳ ለባሹ

በዚህ አመሩ፡፡ በመለዮ ትግሉ

እንደሚለኝ

ትዝ

ትተው

ኢሠፓአኮ

ተቋቁሞ

ተብሎ በኔ

ውስጣዊ

እርስ

የሞራል

ይደራጁ

በርስ ሽኩቻ

እስኪለይለት

አንድነትና

የዓላማ

ብዙ

ናቅፋ መሐል

ወደ ከአሥመራ ግዝግዛና ቀለ*ፃት

ይመጣ የነበረ ኮንሾኮይ በሠራዊቱ ያደረጉት ይህን

ናቸው

ወደ

የሚለውን

የትም

የውስጥ

ጥንካሬ

ላይ

ተጫውቷል፡፡

ሚና

አፍራሽ

ነው»

.‹ኮሚኒስቶች

ሁሉ

የሚሉት

ነው፡፡

መከፋፈላቸውን

መሥመር

በተለያየ

እየተመለመሉ

ሥር

የሠራዊቱ ፓ ርቲዎች

ነጥብ የሚዘነጋው በልዩ ልዩ የፖለቲካ

ጊዜ በፊት

ብዙ በተጨማሪ ከዚህ አባላት ከኢማሌድህ ምሥረታ

ውስጥ

የነበሩ

ይዞ ቀለብ ለጦሩ ወደጮመ፡፡ ተቃጥሎ አባላት ሊግ የወዝ

ተረስነ፡፡

ወታደሮች

በአብዛኛው የተዳረግነው አብረውን የነበሩ መኮንኖች

ለሽንፈት እምነት ችግር ነው፡፡ በግንባር

ጥለው እየወደቁ ሲፋለሙ ቢሮ ተቀምጠው ውሳኔ የሚሰጡ እርምጃ ለጉዳት የተጋለጥንበት ጊዜ ቸው በሚወስዱት

በራሳችን አብረውን

አለቆቻ በርካታ

ወደፊት ካልመጡ መንበሩ ሊቀ እንደገለፅኩት ከላይ ነበር፡-ሖ ልንጨብጠው ተብሎ አትሄዱም በማለት ለአንድ ሰው ክብርና ዝና አለ? ናቅፋ የበለጠ ምን ወንጀል ከማስነጠቅ ድላችንን የነበረውን በሞራል እንደቀመስን ድል ከምንዘፍን ዘፈን ብለን ቁጭ ዙሪያ ነበር፡፡ እንችል ጊዜ ልናጠፋት ገብተን ሻዕቢያን ላንዴና ለመጨረሻ ምናልባት ውጊያው እንዲደመደም የማይሹ ወገኖች ሊኖሩ ይችላሉ፡፡

ጦር በድል

ደርግ ራሱ

ያ ሁሉ

ለሥልጣኑ

አስጊ

መስሎ

ላይ አስተሳሰብ አሳይቶናል፡፡

አሉታ

ምፅዋ

አድራጊነት

ሊታየው ተጽዕኖ

ተመልሶ

ወደ አገሩ ቢገባ

ይችላል፡፡ ሥልጣን የሰው ባህሪና ደጋግሞ ታሪክ እንደሚደርግ

1970 505ኛ ግብረ ኃይል ከአሰብ ተነስቶ በመርከብ ከአሰብ ተነስቶ ወመ 152 =%

ምፅዋ ገባ፡: ገና መልህቅ እንደጣለ የወንበዴው ጦር ቦታ ይዞ መሽጎ እንደሚጠብቀው

ተረዳ፡፡:

ሐምሌ

1970

ወር

593ኛው

ግብረ

|

ኃይል

የአየር

ወለድ

አባል

በነበሩት

ኮሎኔል

ካሣ ገ/ማርያም አዛዥነት ሲዋቀር ዘመቻ መኮንኑ ኮሎኔል ሰይፉ ነበሩ፡፡ በውስጡም 26ኛ ሜካናይዝድ ብርጌድ፣ 4፲ኛ መድፍ ሻለቃ፣

ብኛ

ታንክ

ያጠቃልላል፡፡

ሻለቃና

መነሻው

23ኛ

አድዋ

ነበልባለንሆኖ

መረብ

እንዲሁም ላይ

ሌሎችን

የመሸገውን

ጠላት

ደምስሶ ሐምሌ 1፲6 ቀን 1970 ዓ.ም መንደፈራ ገባ፡፡ ከዚያ በኋላ 503ኛ አዛዝ አሁንም ኮሎኔል ካሣ ሆነው 6ፅ50ዐ3ኛ ሀ ና 5ዐ3ኛ ለ ተ ብሎ ለሁለት ተከፈለ፡፡ በዚህ መሠረት ቆዐ3ኛለ መነሻውን ገርሁ ሠናይ አድርጎ በፆረና፤ በሙልጭ በኩል አድርጎ አካባቢውን ከወንበዴ በማፅዳት ሸኬቲ ተራራ ላይ ሠፈረ፡ ይህ 503ኛለ ንዑስ ንብረ ኃይል በዘመቻው የመጀመሪያ ክፍል ማለትም አዲ ቀይህ እስኪደርስ አዛዝ ኮሎኔል ታሪኩ ላይኔ” ነበሩ፡፡ ከአዲ ቀይህ በኋላ ሌላ አዛዥ ተሾመና ወደ ደቀ መሐሪከአሥመራ አርባ ኪሎ ሜትር ላይ) ተጓበዘ፡፡

ከዚያ በምፅዋ አፋቤት

መጓዝ

መንገድ

ጀመረ፡፦፡

አድርጎ ቦታው

የቀይ ባሕርን በረፃሃ

በመሆኑ

ጠርዝ

ይዞ ወደ

በካርታ

ላይ

የሚታየውን የውሃነ ነጥቡን ስቶ” አልፎት በመሄዱ ከባድ ችግር ላይ ወደቀ፡፡ ከብዙ ችግር በኋላ የመልስ ጉዞ በማድረግ በስንት መከራ ውሃው ያለበት ላይ ሲደርስ ቦታው በሻዕቢያ እጅ ወድቋል፡፡ በጠላት የተያዘውን ውሃ ለማስለቀቅ ታላቅ ትንንቅ ተደረገ፡ አብዛኛው ሠራዊት ከጠላት ጥይት ይልቅ በውፃ ጥም አለቀ፡ በዚህ እጅግ 2*‹ነበር)› ገፅ ፲43

።ብ/ጄኔራል

ካሣዬ

ጨመዳ

የውሃውን ነጥብ ጥሎ ዘግበዋል፡፡ ገፅ 139

ፄዶ

«የጦር

ሜዳ

ሳይሆን

አልፎት

ውሎዎች» እንዲሄድ

9656 153 =%

በሚለው በበላይ

መጽሐፋቸው አካል

ስለታዘዘ

ጦሩ መሆኑን

የተበሳጩት

አዛዥ ኮሎኔል ካሣ ገብረ ማርያም ራሳቸውን ገደሉ፡፡፡

ዘመቻ

መኮንኑ

ኮሎኔል

ህዳር

ወር

1971

59ኛው በሸንበቆ በኩል

በመቀፀል

ሰይፉም

ግብረ ሠራዬ

የምፅዋን

ኃይል አውራጃ

አቅጣጫ

ሽጉጣቸውን

ጠጥተው

ሞቱ::

መነሻው ከሽራሮ ሆኖ በባድሜና አረዛ ላይ ያለውን ወንበዴ ደመሰሰ፡፡

ያዘና

ወደዚያ

የሚሄድ

አስመስሎ

በሺአብ በኩል አድርጎ ማያሚዶ ገባ፡፡የዚህ ግብረ ኃይል አካል የነበ ረው 10ኛ ክፍለ ጦር ጨርሶ ሲደመሰስ 84ኛ ሚሊሺያ ብርጌድ ደግሞ ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው በዚህ ወቅት ነበር፡፡ዝርዝሩ ነው፡፡

አንደዚህ

ህዳር 15 ቀን 1971 የሚሊሺያው ብርጌድ መሽጎ ከነበረው ወንበዴ ጋር ተዋግቶ በጣም ደረሰበት፡፡ አዛዣ ኮሎኔል አዱኛቸው በምሥራቁ

ኮማንዶ አዛዥ ሆነው ሲያዋጉ ከፍተኛ ወታደራዊ ያስመሰከሩ መኮንን የሶማሌ ወራሪ ጦር

ግዝገዛን ጀብዱ

ቦታ

ላይ

ደረሱ፡:

ጄኔራል ተስፋዬ ሀ/ማርያም የሚጠራውን ተስፋዬ በር

ከዚያ

አልፎ

ረሻው የናቅፋ መግቢያ በር ላይ በተደረገው አዱኛቸው ተመተው ወደቁ፡፡ ብዙ ሠራዊት

በማግሥቱ አቅጣጫ

ህዳር 16 ቀን ፲971 ደግሞ

ተነስቶ

በዶጋሊ

በኩል

የወገን ጦር ወንበዴን እያጠቃ ወንበዴው

ረግ

በዚያ

በማያሚዶ

በኩል

«የጦር

ገብቶ

የመጨ

ውጊያ ጀግናው አለቀ፡፡

ኮሎኔል

10 ክፍለ ጦር ከምፅዋ

ተንቀሳቀሰ፡፡

መከላከል

በኩብኩብ

ሜዳ ውሎዎች› 952

ወደሚገኘው

የተሰጠው

ስለነበር የመሳህሊትን

እንዳያመልጥ

በኩል

=ብ/ጄኔራል ካሣዬ ጨመዳ

ብቃት እንዳላቸው

ነበሩ፡፡ ፈዲስና ኮምቦልቻ ላይ የሠፈረውን ጠራርገው ያስወጡ ናቸው፡፡ በዚህ ውጊያ

ቀለማትን እያፀዱ አለፈው ፈጽመውበት በስማቸው

የሚባለውን

መሳህሊት ላይ ከፍተኛ ጉዳት ጦርነት የፓራ

154

ጭጩ%

ገፅ 141

በር በመዝጋት

ነበር፡፡

በኩል

ግዳጅ

ይህን

በአምባ

ለማድ

አልፎ

መሳህሊት

ላይ

ሊዘጋ

ተነቃነቀ፡፡

ነገር

ግን

እዚህ

ላይ

ከፍተኛ

የሆነ

ስሕተት ተፈፀመ፡፡ ይሄውም ምንድነው ጦሩ ለማጥቃት እየሄደ ቁልፍ መሬቶችን ሳይቆጣጠር መቅረቱ ነው፡፡ ከዚህ ሌላ የግብ ክፍያ ሳያደርግ” በሰልፍ ተራ ገብቶ መጓዙ ለጠላት እንዲጋለጥ አደረገው፡፡ ሻዕቢያ ብቻውን ተነጥሎ የመጣውን ያንን ጦር እያየች ዝም ብላ አሳለፈችው፡፡ ወደማያ ሚዶ አስገባችው ማለት ነው፡፡ ወደ አፋቤት ከተማ መግቢያ ሲደርስ እዚያ ላይ ሁለት ገዢ መሬቶች አሉ፡፡ አሁንም ሆን ብላ አሳለፈችው፡፡ ለነገሩ አብሪ አውጥተዋል፡፡ አብሪው ካለፈ በኋላ ዋናው ሠራዊት መግደያ መሬት ሲገባ ግራና ቀኝ ተኩስ ከልተች፡፡ በዚህ ዓይነት ያ ክፍለ ጦር እንዳለ ተደመሰሰ፡፡

ሐምሌ

ወር

1971

በሐምሌ ወር [1971 ዓ.ም በሜ/ጄኔራል አሥራት ብሩና ብ/ ጄኔራል ቁምላቸው ደጀኔ የሚታዘዙ ኮሮች በጥምር ውጊያ ናቅፋን ለማስለቀቅ በኩብኩብ ግንባር ማጥቃት ሰነዘሩ፡፡ በዚያ ማጥቃት አብዮታዊ ሠራዊታችን ጉራጅና ከፍታ [፲925 የተባሉትን ገዢ ቁልፍ

ተራራዎች አዚያ

ተወሰነና

የዘመቻ

ላይ እስከ

ዕቅድ

ተቆጣጠረ፡፡ ሠራዊቱ

72

ዓ.ም

የመከላከያ ቆየ።

አሁንም

ወረዳውን

ይዞ

አንዲቆይ

ናቅፋን

ለመያዝ

አንደገና

ወጣ፡፡

ቀይ ኮከብ ዘመቻ እዚያው ቆይቼ

በ1973

ለማሰልጠን 1974 ክፍለ

ኤርትራ ዓ.ም

ተመርጨ

ውስጥ

በፖለቲካ

21ኛና ታጠቅ

22ኛ ማሰልጠኛ

እዚያው ቆይቼ ለቀይ ኮኮብ ጦር ጋር አንደገና ኤርትራ

ሣሠተከፋፍሎ

ክፍሎች ተራራ ጦር

ውስጥ ክፍለ

ሰፈር

ስሠራ ጦሮችን

ገባሁ፡፡

እስከ

ዘመቻ ካሰለጠንኩት 22ኛ ተራራ ተመደብኩ፡፡ በጠቅላላው 12 ሺህ

መሄድ 0056 155 %%

የሚሆን

ሠራዊት

ከሁርሶ

ማሰልጠኛም

የመጣው

ተጨምር)

በስድስት ቀን ጉዞ በአሰብ አቅጣጫ አድርገን በወሎ ዞረን በማይጨው በኩል መረብን ተሻገርን፡፡ በአሥረኛው ቀን አሥመራ ስንገባ ለቀይ ኮኮብ ዘመቻ ሽር ጉድ ይባላል፡፡ እኛም ናደው ዕዝ ባለበት

ግምባር

ማለት ነው፡፡

ተመደብን፡፡

ማጥቃት ነው፡፡

ይሄ

የሁለት የውጊያ

ትፅዛዝ

ነው፡፡

ኮዳ

ውበቱ

ስለተሰጠው

ፀጋዬ

ነው፡፡

አሁንም

ማለትም

ናቅፋን

ኮዳ

እያንዳንዱ

ለመያዝ

ለመያዝ

ይታወቃል፡፡

ጦሩ

አየተጠቀመ

ማለት

ከተማን

በመባል

ሁለት

ስለሆነ

በቁጠባ

የሚታዘዘው

ቁምላቸው

ናቅፋ

ወታደሩ

የማይገኝበት

ያንንም

ግብ ዘመቻም

የተባለው

ውፃ

ሞልቶ

ሁላችንም

የሁለት

ዘመቻ

ቀጣና

ውሃ

ስለተሰጠው ጥሩ

ሠነዘርን፡፡ ዘመቻ

ኮዳ

እንዲነቃነቅ

ኮዳ

በጄኔራል

ነው፡፡ መብረቅ ፅዝ ደግሞ የጄኔራል በባርካ አውራጃ በአቆርዳት በኩል ገባ፡፡

ውፃዛ

የሚሰማራበት ወታደር

እንዲቆይ

በጣም

ይዞ ሁለት

ትዕዛዝ

ተቃረብን“

በአልጌና በኩል ጄኔራል አበራ አበበ የሚመሩት ውቃው ዕዝ ድል እያገኘ ገሥግሦ ነበር፡፡ ዳቦ ተራራ፣ ሔልሜት ተራራና

ካርተር ተራራ” የሚባሉትን እነፒህን ሁሉ ለመያዝ ተቃርቦ በነገራችን ላይ ዳቦ ተራራ የተባለው ሠራዊቱ እዚያ ቦታ ላይ

ነበር፡፡ ምግብ

ማብሰያ ቁሳቁስ ስላልነበረው ድንጋዩን ቀርፆ አንደ ምጣድ አድርጎ ዳቦ እየጋገረ ስለበላ የበጠው ስም ነው፡: ሔልሜት የተባለው የወታደሩን የብረት ቆብ ወይም ሔልሜት የሚመስል ቅርፅ ስለነበ

ረው

ነው፡፡

መጋዝ

የተባለውም

የመጋዝ

ቅርጽ

ነበረው፡፡

ካርተር ተራራ ደግሞ በዘመኑ የአሜሪካን ፕሬዚዳንት የነበሩት ጂሚ ካርተር ኢትዮጵያ የከፈለችበትን መሣሪያ በማዕቀብ ስም ስለከለከሏት ይፄንን በምሬት ለማስታወስ የተሰጠው ስም ነው፡፡ መቼም ያ ተራራ እንኳን በጥቂት ቀን በስድስት ወርም ለመውጣት የሚያዳግት እጅግ አስቸጋሪ ቦታ ነበር፡፡ ከፍታው ረዢም ሆኖ የአካባቢውን ቦታዎች ቀይ ባህር ውስጥ ያሉትን ደሴቶች ጭምር ሣነበር ክፍል ሁለት ገጽ 29 =ጆነበር ክፍል ሁለት ገጽ 29 ወ%

156 ጩ፳%

ወለል ያለ

አድርጎ ነው፡፡

አናቱ

የሚያሳይ

ያንን

ላይ

በመሆኑ

መያዝ

ፍፁም

ሠፍሯል፡፡

ጥይትና

ቦምብ

ስትራቴጂካዊ አስቸጋሪ

ወደዚያ

ነበር፡፡

የሚጠጋውን

አያበላሹም፡፡

የድንጋይ

ጠቀሜታው የወንበዴ

ሠራዊት

ናዳ

ነው

ከፍ መንጋ

ለማጥቃትየሚለቁበት፡፡

ከዚያ አልፎ ከተጠጋ ቦምብ ያለቀቅበታል፡፡ የኛ ጦር በዚያ ሁሉ የአሳትና የድንጋይ ናዳ መሐል ነው አልፎ ለመሄድ የሚሞክ

ረው፡፡ ተራራው ክፍለ ጦር የፈጠራ ችሎታውን ያስመሰከረው አዚያ ቦታ ላይ ነበር፡፡ ለተራራው ክፍለ ጦር «ቦምበኛው» የሚል ስም

የተሰጠው

የመጣበትን

ችግር

አሻሽሎ

ጠላትን

ለመመከት

በመሞከሩ ነው፡: ይሔውም እንዴት ነው የሚጣልበት ቦምብ መሬት ደርሶ ከመፈንዳቱ በፊት የጥቂት ሰኮንዶች ጊዜ ስለሚሰጥ

በአየር ላይ እንዳለ በራኬት መሳይ ነገር መልሶ በመምታት ለ ተመልሶ ነው፡፡

ወንበዴው

ላይ

ማሳረፍ

ለዚህ የሚጠቀሙበት ያዘጋጁት የቴኒስ መጫወቻ ቦምቡን

ነበር።

ሠራዊቱ

አቀበቱን

ናዳ

የሚያስወግዱት፡፡

ትለቅበታለች፡፡

መሬት

ሲጀምር፣

ትልክበታለች፡፡

እጅግ

ገደል

አላይ

እንደምንም

ነው

ሠራዊቱ

ጋራው

ሆና

መጀመሪያ

አልፎ

ሳይፈነዳ

ያችን

ማስወገድ መጠበቂያው

እንዲጨርስ ቦምበኛው

በመጠቀም

የድንጋይ

ሲል

ቦምብ

በራኬት

የጀመረው፡፡ ማለትም መጠበቂያው ከማረፉ በፊት የአምስት ሰከንድ

ሰከንድ

በመጠጋት

ከፍ

ቦምቡን

ነው

እየቀለበ

ይነቀልና ተ ያህል ጊዜ

በራኬት

መተው

የጀመሩት፡፡ ይሄን ለማክሸፍ ምን ዘዴ ታመጣለች ከተነቀለ

ድንጋይ በራኬት

በኋላ

ላይ

የአምስት

ገጨት

ለመመለስ

ለማድረግ ነው፡፡ የፈጠራ እየተፈለገለት መራራ ትግል

ሰከንዱን

አድርጋ ሲሞክር

ችሎታዋ በኛም ሲካሄድ ቁየ፡: 950 157 ጩጩ

ጊዜ

ቦምቡ እዚያው

ትልከዋለች፡፡ እጁ

ነገር ነው

ትዕይንት

ወደ

ወደ ገደል መስደድ ወርውሮ መሬት

ይቆያል፡፡

ከተቻ መስደድ

የሚያስገርም

አልፎ

ሻዕቢያ

እሱን

ይሄኔ

ወደ

ከፕላስቲክና ባካባቢው ከሚገኝ ራኬት መሳይ ነገር ነበር፡፡ በሱ በእውነቱ

በሞተ

መያያዝ

ያለዚያም

ፃሳቡ

ላይ

እንዲፈነዳ

በኩል

ማክሸፊያ

ይህንን የመሰለ ድንቅ የጀግንነት ሥራ ይፈፀም ነበር፡፡ መጨረሻ ላይ ግን ተሸናፊ ሆነን በመቅረታችን እንኳንስ ጀግኖቻች ለሠሩት ተዓምር ሊወደሱበት ጭራሽ የደርግ ወታደሮች ተብለው አንገታቸውን እንዲያቀረቅሩ ሆኗል፡፡ ታሪካችን እንኳን በቅጡ

ሳይፃፍ ቀርቷል፡፡

በዚያ ውጊያ ትዝ ከሚለኝ አንዱ ነገር የሻዕቢያ ሬዲዮ ሠራተኛ የነበረች ወንበዴ ነገር ነው:ጉ: የራዲዮ ግንኙነታቸውን አንዳንዴ የምስጢር ኮዳቸውን አየጠለፍን አንዳንዴም መሥመር ላይ እየተገናኘን ስለምንሰማ የዚያችን ወንበዴ ስም ከጊዜ ብዛት አወቅነው፡፡: ላልንባ ትባላለች፡፡ በመሐል ገብተን ስንበጠብጣት

«አህያው

ነው

ትለናለች፡፡ ላይ

መሥመር

እዚያ

ተቀብዬ

ብዙ

አኔም

አልክ

ላይ

ያለው፡፡-

በመቆየቴ

ትግሪኛ

አልኳ

አንተ

አድጊ

ስለምችል

እአነግራታለሁ፡፡

ውጣ›»

ከመገናኛው

በኋላ

ግን

ከጠላት

ጋር በሚደረግ ይህን የመሰለ ግንኙነት መላመድ ተፈጥሮ በመዋዛት የጦር ሜዳ ምስጢር አፈትልኮ ሊወጣ ይችላል በሚል ሥጋት በሥራው ላይ ከተመደቡት የመገናኛ ሠራተኞች በስተቀር ሌላ ሰው ወደ ሬዲዮ አካባቢ እንዳይደርስ ተከለከለ፡፡: መብረቅ

ዕዝ

ውስጥ

ያለው

21፲1ኛ

ያለ በቂ ስንቅና በተለይም በውሃ ጥም

የውጊያ እፊቱ

ወረዳ ሲዋጋ

እያለ

አለቀበት፡፡

ከትግራይ

አንድ

ቆየ፡፡ በመረጃ

ብርጌድ

ሌላው

ጦር

፲18

ቀን

ሙሉ

እየተሰቃየ በዚያ አስቸጋሪ

ስሕተት

ሦስት

የሻዕቢያ ብርጌድ

ብቻ

ቀርቶ

ልትታደገው

ክፍለ

አንድ

መስሎት ሲተጋተግ ቁየ፡: ብዙ ሰው ወያኔ ለሻዕቢያ አርዳታ ለመስጠት

ብርጌድ

ጦር

ይዛ

በነፍስ

እንደደ

ረሰችለት እነ ቁምላቸው ደጄኔ አያውቁም፡፡ መረጃ የላቸውም ፡፡ ለዚህ ነው ገና ጦርነቱ ሳይጀመር በፊት ስንት ጦር ይበቃዎታል ሲባሉ (በኋላ ላይ ስሕተቱን በኮሎኔል ውብሸት ላይ ደፈደፉ እንጂ)

ራሳቸው

ናቸው

አንድ

ክፍለ

ጦር

ረበልኝ ይበቃኛል ያሉት፡፡ 21ኛ ተራራ 2፲ኛው ሕፃናት ናቸው የሞሉበት፡፡ የማያውቁ ወጣቶች፡፡ 18 ቀን ሙሉ 956 158 ጩ%

ከአጋዥ

መሣሪያ

ጋር

ከተደ

ክፍለ ጦር ተደረበላቸው፡፡ ከናታቸው ጉያ ወጥተው በውሃ ጥም ተሠቃይተው

ውሃ የያዙ ደርቀው ተዋጉ፡፡ በኋላ ላይ አምስት እንደ እንጨት ቦቴዎች መጡ ተባለ፡፡ ሁለቱ ቦቴዎች ጠቅላይ ሠፈር ቀሩ፡፡ ሦስቱ ሠራዊት ይሄፄዳሉ፡፡: ያ የተጠማ ወደ ግምባር ማለትም ወደፊት ከፊት ሻዕቢያ ይወጋዋል፡፡ በዚህ ላይ ቀለብ አልቀረበለትም፡፡ ቦቴ ውፃ መጣ ሲባል ሁሉም ኮዳውን ይዞ ውዛ ሊቀዳ ወደ ዳገቱ ሄዶ ሊመለስ

ቦታውን

በአጨዳ

ነው

ጠበቀችው፡፡

ተቆጣጥራ

ሻዕቢያ

ቦታ

ደህና

ይዛ

እንጂ

ውጊያ

የእነዚያ ልጆች ዕድል... የተማገዱበት እሳት... አይባልም፡፡ እጅግ የሚያሳዝን ነው፡፡ እንዳሉ እኮ ነው የተረፈረፉት፡፡

በውነቱ

ዕዝና

ናደው

ነው

ያህል

የርሸና

የጨረሰቻቸው፡፡

ውድቀት

የአፋቤት

ጦሩ ባጠቃላይ ላይ ካድሬዎች

የፖለቲካ ሠራተኛ በመሆኔ በፖለቲካ ባለሌላ ማዕረግተኞች

ሆኑ መኮንኖችም ጥላቻ እንዳለበት

ከማያቸው ሁኔታዎ ተረድቻለሁ፡፡ ሁሉም ካድሬ ጥሩ ነው ባይባልም ሁሉም መጥፎ እንዳልሆነ አምነው ለመቀበል የሚሳናቸው ሰዎችን አይቻለሁ፡፡

ሁሉንም

አግብተው

ሙቀጫ

ባንድ

ይወቅጡታል፡፡

ካድሬ

ዎች ጦሩን በመቀስቀስ የፖለቲካ ንቃቱ ከፍ እንዲል የሚያደርጉት አልፎ አልፎ ሳቢያ በዚያ እየተተረጎመ በመጥፎ አስተዋፅዖ በብዙኃኑ የሠራዊት አካል ላይ ጉዳት የሚደርስበት ሁኔታ ይፈጠር ነበር፡፡

ጄኔራል

በስሕተታቸው

ታሪኩ

ላይኔ

ያደረሱት

በራሳቸው

ጉዳት

ለመላው

መዘዙ

አሳቸውም

የደረሰባቸውና

ላይ

ሠራዊት

የተረፈ

ፍፁም ጥፋት የሌለባቸው በግፍ የተ ሆኗል፡፡ስለ አሟሟታቸውም ነው፡፡ ገደሉ አስመስሎ ማቅረቡ ትክክል አይደለም የምለው ለዚህ በሁሉም

ወገን

ጥፋት

ተፈፅሟል፡፡

ወታደር ጭቁን የፈረደበት ያው ሆኗል፡፡ ሕይወታቸው ምክንያት

መራራውን

ነው፡፡

ጄኔራሉም

ጋር ጨርሶ ታሪኩ ላይኔ ከፖለቲካ ሰራተኞች ነበር፡-፡ ሁልጊዜ አንደተዓጩ ነው፡፡ እሳቸው የተማሩ 62 159 %ጩ%

የተጎነጨው

ፅዋ

ለሕልፈተ

አይስማሙም ናቸው፡፡ አንድ

ቀን

ሠራዊቱን

ሰባስበው ላይ

ሰብስበው

ቤተ

መንግሥት

አንቀመጣለን›

በእንዲህ ግምባር ላለው ጦር ነበሩ፡፡ ወንጂ ስኳር

አዳሪ

ሻዕቢያ

ይፄ

ገቡ፡:

አሉ፡፡

ይህ

ሴትኛ

ሲናገሩ

እንዳለ የወጡ በድብቅ

ማምጣት

ሁሉ

በዚህ

እኛ

ቀርቶ

የሙሽራ ልብስ አይቻለሁ፡-፡ ፖስተር

ይላሉ

‹መሐይሞቹ

ምሁራኖቹ

እንደተጠመዱ

ግን

እዚህ



አሸዋ

አውቃለሁ፡፡

በሠራዊቱ ባጠቃላይ በተለይ ደግሞ ጠበቅ ያሉ የዲሲፕሊን ርምጃዎች መሸጥ ክልክል ነው፡፡ ከተማ ሲገቡ

ክልክል

በእጅ

ምን

ነው፡፡

አዙር

መጠጥና

አልኮል

እንዲደርሰን

ቬሎ

ሳይቀር ያመጣል፡፡

ስይገባም፡፡:

ታደርጋለች፡፡

ግምባር

ሌላው

ድረስ

እየመጣ ሲሸጥ ጭፍን እያደረገች

ዓይኗን

የምትጠቅስ ሴት ያለችበት ፖስት ካርድ ሁሉ ይመጣል፡፡ የጦሩን ሞራል ለማላሸቅና ያለውን ዲሲፕሊን ለማዝረክረክ ሆን ተብሎ የሚደረግ እየተከላከለ ይበላሉ፡፡

የሥነ እፒያ

ልቡና ጦርነት መሆኑ አዛዥ ግን ከጎንደር ድረስ

ሠራዊቱ

ኮቾሮ

እየበላ

እሳቸው

ነው፡፡ ይሄ ጥሬ ሥጋ ይህን

ለወታደሩ እያስመጡ

ሲያደረጉ

ወታደሩ

ያያል፡፡ ሌላም

ሌላም

እንዲታረሙ

ሂስ

ናችሁ፡፡:

እናንተ

ቀጠሉ፡፡

አይ

እየተባለ

ይታማሉ፡፡

ቢሰጧቸውም እኔን

እንግዲህ

አታዙኝም›»

ተባለና

ላይ መርሳ ጉልቡብ ላይ ምናምን የሚባል የልብስ

አውለዋል

ተባለ፡፡

ያስነግዳሉ፡፡

ከደብረዘይት

ብለው

ለበላይ

አሉ፡:

«‹መሐይሞች

ሪፖርት

ማመናጨቅ

ተደረገ፡፡

በዚህ

ፍሪንኮር፣ ማይክል ጃክሰን ሸጠው ለግል ጥቅማቸው

ስካኒያ

አገልግል

ሠራተኞች

ካድሬዎቹን

አካል

የተማረከ ዓይነት

ሦስት

የፖለቲካ

አልቀበልም

ከባድ

ያስመጣሉ

መኪና

ገዝተው

ተባለ፡፡

ተከሰሱ፡፡

ኮሚቴ ቡድን

ተቋቋመና እነ ጄኔራል ገብረየስ ወልደ ሐና ያሉበት አጣሪ መጣ፡፡ ሲያጣራ ሲያጣራ የቡድኑ አቋም አዛዥን የሚደግፍ

ሆነ፡፡

ጦሩም

ቃለ

ጉባኤ

በራሳቸው ግማሾቹ

እንዳይመሰክርባቸው ተፃፈ፡:

ላይ ተራ

ለኔውነት

ተጠመጠመ፡፡: ተዋጊ

የፖለቲካ

እንዲሆኑ

የቆሙት

ወደ

ሠራተኞቹን

አገለሉና

ካድሬዎች.

ነገሩ

ሠላሳ

የሚሆኑ

ካድሬዎች

ሌሎቹም

እንዲሁ

በየቦታው

909 160 %ጩጩ

በአጭር

በሆነ

ይፄ

ሦስት

ሲደረግ

እንዲመደቡ

ጠፉ፡፡

መኮንኖች

ጊዜ ውስጥ

ዕዝ

በናደው

ሥር

የነበሩት

ሁለት ክፍለ ጦሮች ፲፳ኛውና 22ኛው በሻዕቢያ ጥቃት ብትንትናቸው እንኳን በቦታው ታሪኩ ጄኔራል በወቅቱ ተደመሰሱ፡፡ ወጥቶ

አልነበሩም፡ አሥመራ ሄፄደዋል፡፡ ከዚያ በኋላ ነገሮች መልካቸውን ከዚህ ሆኖ እንዳለ የተወነጀሉት በፊት ቀየሩ፡ በፍጥነት ጋር ተደማመረና መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ጆሮ ደረሰ፡፡ አሁን ሊቀ መንበሩ

ራሳቸው

ምክትላቸውን ተሰልፎ ሪፖርት

መጡ፡፡

ልከው

ታሪኩ

ፄደው

እንደ

እንግዳ

እንኳን

አልተቀበሏቸውም

አፋቤት ሲደርሱ ብቻ ተቀበሏቸው፡፡

አሁንም እሳቸው አደረጉ፡፡

ቁጭ

ብለው

ሠራዊቱ

ምክትላቸው

በዚያ ጉብኝታቸው መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ተራውን ተዋጊ ብሶቱን እንዲናገር ዕድል ስለሰጡት ጉዱ ሁሉ ተጎልጉሎ ወጣ፡፡ የሠራዊቱ አባላት ስማቸውን ከነማዕረጋቸው፣ የመለያ ቁጥራቸውን፣ ክፍላቸውን እየተናገሩ ያለፍርፃት ነው ብሶታቸውን ያወጡት፡፡ ትዝ እንደሚለኝ አንድ ጠና ያለ የበታች ሹም እንደዚህ አለ፡፡ «አኔ በሠራዊቱ ውስጥ ለሃያ ሦስት ዓመታት አገልግያለሁ፡፡ በመንከራተት ተራራዎች በኤርትራ ጦር ከተሰበሰበው እዚህ ባወሳ ዓመታትን ያስቆጠረ ነው፡፡ የቅርብ ጊዜ መራራ ትግላችንን መሳህሊት ላይ ስንዋጋ አሥራ ስምንት ቀን ውሃ አጥተን በውነ ጥም ስንገረፍ ለኛ የተላኩት ቦቴዎች በየመንገዱ እየተንጠባጠቡ መጀመሪያ ሰአዛዥቻችን ውሽሞች ካደሉ በኋላ ነው እኛ ጋ የደረሱት፡፡

ከሻዕቢያ

እኩል

የሚያጠቁን

የኛ

ጄኔራሎች

ጓድ

ሊቀ

መንበር አርስዎ እንደሚመጡ ታውቆ ከትላንት ማታ ጀምሮ ልብስ ታድሎናል፡፡ እስቲ ጌታዬ ስምንት ዓመት ሙሉ የለበስኳትን ልብስ ላሳይ፡፡ እላዬ ላይ ተበጣጥሳ ቅማል በቅማል ነኝ፡፡ ቪዲዮውም ይቅ ያንሳኝ» ረብና ጉድ ሲያሳይ

የውስጠኛውን አውልቆ የለበሰውን ከላይ አለና እኛም በፉጨት በጭብጨባ ወታደሩ ተባለ፡፡

እንደዚያው ነን የወያኔ መሪዎች

እያለ ድጋፉን ዛፍ ጥላ ሥር

ሰጠ፡፡ የኛ ቁጭ ብለው

ወወ 161 %ጩ%

ጄኔራሎች የሻዕቢያና የሚያወጡትን የጦር

ስትራቴጂ

ዓይነት

ለማክሸፍ

ሊቀ

ውንጀላው

ያልቻሉ

መንበሩ

ናቸው

እያለ

መሐረባቸውን

ተዥጎደጎደ፡፡

ወቀሳውን

አውጥተው

የሳቸውን

ሁኔታ

አወረደ፡፡

በዚህ

እስኪያለቅሱ

ድረስ

የሠራዊት

አባል

ያየው

ለሚደርስበት ችግር ሁሉ ተጠያቂዎቹ አዛቹ አንጂ መንግሥቱ አንዳልሆኑ ገመተ፡: ከጥቂት ጊዜ በኋላ በተካሄደው መፈንቅለ መንግሥት ለጄኔራሎቹ ድጋፉን ያልሰጠው ለዚህ ነው፡፡ በጦሩ ጄኔራል

ላይ

ታሪኩ

የመኮንኖቹ ጋ።:

ሲረሸኑ

መክዳት

አነዚያ

ብለው

ዕዝ



በዚህ ላይ በቂ ዝግጅት የሌለው

ብቻ

ነው፡:

ያለበትን

አራቱን ማዘዣ

የት

የፄዱ

ሄደው

ነው

አንደሚመታ ይዞታ ቦርድ

ጦሮች

ጣቢያውን

ሳቢያ

የፈጠሩት

ችግርና

ይመስልሻል?

ሻዕቢያ

የተቀላቀሉት፡፡

ቁልጭ

አድርገው

ለሻዕቢያ

መረጃ

ላይ ዙሪያ ጥበቃ የተመደበው ሊወጣ የተዘጋጀ ወታደር ነው፡:፡

ጥይት የሌለው፣ አካለ ስንኩል ጦር

ክፍለ

-ጋር

ክስ

አላበቃም፡፡

ጠፍተው

ይሰጣሉ፡፡ «የናደው ዕዝ ለውጊያ ብቃት የሌለውና

በቀረበባቸው

ካድሬዎች

በዚያ

ወንበዴ

እንዴት

ውድቀትና

ከነዚያ

መዘዙ

መኮንኖች

ሰተት

የናደው

በደረሰው

መሣሪያ ያልተሟላለት፣ በቂ ነው፡፡: እሱውም አንድ ብርጌድ

የሚጠብቀው

ጭምር

ስንኩል ጦር ነው» ብለው ልቅም ረግፉለታል፡፡አነዚያ ሰዎች የሰጡት

የሚጠብቀው

ማለትም ይፄው

መገናኛ አካለ

አድርገው ምስጢራችንን ይዘ መረጃ ለሻዕቢያ አጅግ ጠቃሚ

ነበር፡፡

ጄኔራል ጄኔራል ጠቅላላ

ከታሪኩ ሞት በኋላ የናደው አዛዥ ሆነው አዲስ የተሾሙት ውበቱ ፀጋዬ ነበሩ፡፡ ከሁለቱ ክፍለ ጦሮች መደምሰስ እስከ ታሪኩ ርሸና በመጨረሻም እስከ አፋቤት መደምሰስ ድረስ ጨዋታው(የደም መፍሰስና የውድቀት ጨዋታ ልበለው?)

ሁለት

ወር ባልሞላ

ጊዜ ውስጥ

ተጠናቀቀ፡፡

አፋቤት ላይ ናደው ዕዝ እንዴት ተደመሰሰ? 29ነኛ ዘርዓይ ድረስ ከምጨዋ ላይ 5ኛ ብርጌድ ደግሞ ተስፋዬ ተራራ ላይ ቁጭ ብሎ እያለ ተጋዳላዮቹ አህያ እየነዱ ፍየል እየነዱ በሥሩ አልፈው 066 162 %ጩ%

አዘናገንተው

ተራ

አሉበት፡:

ሰዎች

ሰው

መስለው

መገናኛውን

ናቸው

ወታደሮች

(ካድሬዎቹ

ኣሉበት)ሻዕቢያን

በሚቀዳበት

በኩል

ገቡና

ደመሰሱት፡፡

ማዘዣ

ከኛ

ጦር

ብቻ

አይደሉም፡:

ሰተት

አድርገው

አምጥተው

መሐላችን

ጣቢያው

ላይ

ከድተው

ሌሎች

ጉብ

የሄዱት

የተማረኩም

እየመሩ

ሠራዊቱ

ውፃ

ያስገቧት፡፡

ማዘዣ ጣቢያው ከተያዘ መገናኛው ከተደመሰሰ በኋላ ምን በቃ ጦሩ ተከበበ፡፡ ሬዲዮ የለ ምን የለ፡፡ ያም ሆኖ ሦስት ቀን በጀግንነት ተዋጋ፡: መጨረሻ ላይ ተበታተነ፡፡ ጄኔራል ውበቱ ጀለቢያ ለብሰው በግመል ተቀምጠው አመለጡ፡፡ ሠራዊቱ ብትንትኑ ወጥቶ የሞተው ሞተ፡፡ ግማሹ ተማረከ፡፡ ሌላው በቀይ ባህር በኩል አሥወመራ ገባ፡:: ቀረ? ሙሉ

መክት

ዕዝ

ጄኔራል

ከበደ

ጋሼ

ከገነት

ጦር

ትምህርት

ቤት

አዛዥነት

ተነስተው የመክት ዕዝ አዛዥ ሆነው መጡ፡፡ ዕዙ የአሥመራን ያ የሚጠብቀው ነው፡፡ ብርድ በሽታ አለብኝ ብለው ፊልድ ታቸውን

ብለው

ለብሰው

ሠራዊቱን

ስድስት

ወር

አንድ ጥይት

ከቢሮአቸው

አነጋግረው

ሞላቸው፡፡:

በመጡ

በስድስተኛው

አያውቁም፡፡

መቼም

ሰተት

ሳይጮህ

አይወጡም፡፡

በቦታው

ዓይተህ የሻዕቢያ ነው፡፡

ዝር

እዚያው ያኔ

ቀን

ቁጭ

አሥመራ

ብላ ትገባ ነበር፡: ወር

7ኛው ኪሎ ሜትር ላይ አሥር ኮማንዶዎች ተጠቅተው በእሳት

ጄኔራሉ

ሻዕቢያ

አንድም

ከአሥመራ

ቦቴዎች ነዳጅ ጋዩ:፡: ዜናው

አላሉም፡:

ሻለቃ

ምፅዋ

ዓለማየሁን

ወጣ

እንዳሉ ብትመጣ

መንገድ

እንደጫኑ አሥመራ

ዙሪ ጃኬ

ላይ

በሻዕቢያ ሲደርስ

ሂድና

ሪፖርት ኮማንዶ ቦታው

ቀጠሰና

አድርግ ብለው ይልኩታል፡፡ አደጋውን የጣለው ሶሪያ ሰልጥኖ የመጣ ነው፡፡ ኢራቅ ሰልጥኖ የመጣ በጉም ተሸፍናኖ ነበር፡፡ ምንትሴ ቅብጥርሴ ተባለ፡፡

ወዲያው

በሳምንቱ 22% 163 ዌጩ%ዌ

አሥመራ

ከተማ

አጠገብ፣

አፍንጫችን ላይ

ሥር

ማለትም

ቦቴ

አንደገና

አምስት

አሥራ

ስድስት

ተቃጠለ፡፡

ኪሉሎ

አርብ

ሮብ

ሜትር

ርቀት

ይባላል

የቦታው

መጠሪያ፡፡ በሳምንቱ! ይሄንን ሲሰሙ ሊቀ መንበሩ ተስፋዬ ወልደ ሥላሴን ጌታቸው ሺበሺን አስከተለው ሳይታሰብ መጡና መክት ዕዝ መምሪያ ላይ ጉብ አሉ፡: በቦታው የነበሩ አዛዥና መኮንኖች ተርበተበቱ፡፡

ፕሮቶኮል

ሹሟ

ቀድማ

ገብታ

አዳራሹን

አይታለች፡፡

ትዝ ይለኛል ነጭ ቦርሳ ይዛ ነበር:፡ጉ: ተሰብሳቢዎቹ ጭምር ሽጉጣቸውን እንዲያስረክቡ ተደርጓል፡፡ ከዚያ ተሰለፉና ውስጥ

በኋላ

ስብሰባው

‹ላይ!›

ተብሎ

ዘለቁ፡:

ሲቁነጠነጡ

ገለጻ

ያለ

ሁኔታው

ሲጀመር

መደሰታቸው

ካቅም

ሊቀመንበር

አዳራሽ

በላይ

ያንተን

በር

ላይ

ሠላምታውን በቁጣ

ገለጻ

ስለነበርኩ

ፊታቸው

ፉት

ላይ

አላዳምጥም!›

ቁጣቸው

ሁሉ

በግልጽ

‹ዴኔራል

ጓድ!›

«የኢትዮጵያ ድረስ

አሉ

አከታተል

ይነበባል፡፡

«ጄኔራል በአሥመራ የኢትዮጵያን

ያለቀው

ብለው

ወጠጡ፡፡

የሚቻል አዚያ

ነበር፡፡

ከሆነ ሄፄዱ፡፡

ሊቀመንበሩ

የቀረበውን

ሁሴን ሕዝብ

ብለው

ቡና

እንኳን

መቶ

አንደዚህ

እንደቆሙ...

አህመድ

አሥር

ሳይጮህ

አንተ

ንብረት

ተጣሩ፡፡

በተጠንቀቅ

ከምክትል

ዉለታውን

በተጠንቀቅ ዙሪያ

ከበደ!›

ጄኔራሉ

አብዮት

አደረሰህ።

ጄኔራሉ

ከበደ

|

ሲወጡ

«አቤት

መንበር

ትዕግሥታቸው

አላሉም፡፡ ከዚያ

ረግ

ሁኔታውን

ወደ

ጄኔራል

ኮሎኔል ጎሣዬ ደሣለኝ የመክት ዕዝ የፖለቲካ ኃላፊ አባክዎን የሌኒንን አዳራሽ ይጎብኙልን ሲላቸው አዚያው

መኮንኖች

ሊቀ

ይታይል፡፡

ሲያስረዱ

ከበደ

ተቀብለው

የነደዱት

በግልጽ

አንደነበረ

‹‹አቁም!

መግቢያ

ሊቀመንበሩ

ጄኔራል

አለቅነት ነው

0096) 164 %=%

ማዕ

የምትመልሰው?›»

መልስ

የለም:፡:

ዓመት

ሲሠራ

ስድስት

የሠራዊቱን

ታቃጥላለህ?›

ጄኔራል

አንድ

ጥይት

ወር

ሳይሞላህ

ንብረት

እንደዚህ

ዴኔራል ከዚያ እንደዚሁ ተነስተው

ከበደ

አሁንም

በተጠንቀቅ...

ዝም

ተነስተው ፖሊስ መምሪያ ፄደው ማስጠንቀቂያ ሰጥተው ነገር ግን ፄዱ፡፡

አዛዥን

ታዬ

ባላኬርን ሳይቆጧቸው

ብዙም

ይሄ ሆኖ ብዙም ሳይቆይ የጄኔራል ከበደ ማፅረጋቸው ተገፈፈ፡፡ በዚህ ዓይነት ሠራዊቱ በአዛቹ ላይ ያሳደረው ቅሬታ

በነሱ

ላይ

ታዳጊና ዶለቱ፡፡

ብቻ

ሲያርፍ

ጠባቂ ተራው

ያልሰጠው

መስሎ ሠራዊት

በነዚህ

በግንቦት በተደረገ

በፖለቲካው

ክፍል

በተመለከተ

ምናልባት

ማለትም

አሁን

አንደነበረ

ብዙዎች

ለማስቀመጥ

መንግሥት

መምሪያ

8 ቀን አሥመራ

ጊዜ

ማርያም

አባል

፲98፲

ስለፃፉ አፈልጋለሁ፡፡

በሁአሠ፡፡

ነበር::

ከሌሎች

ጊዜው

የወታደሩ

ካለፈ

የመፈንቅለ የተለየ

በኋላ

ይህ

መንግሥት

ሙከራ

መምሪያ

ውስጥ

መንግስቱን

እየተነሱ የነገሮችን

አንድ

ምስክርነት

አስተያየት

አስተሳሰብ

በበኩሌ

ሙክራ

የሰጠው

የመፈንቅለ

ውስጥ

እሰራ

ግን

እሱን ለማጥፋት መንግሥት ድጋፍ

ይመስለኛል፡፡

የመፈንቅለ

ፖለቲካ

ኃይለ

ቀረበ፡:፡ . ጄሼኔጄራሎቹም ለጄኔራሎቹ መፈንቅለ

ምክንያቶች

ስለ አሥመራ የሁአሠ

መንግሥቱ

ያለኝ፡፡

ኩዴታው

የሁላችንም ሂደት

ሂደት

ነው

ትክክል አንዳልሆነ

በቦታው

ላይ

ሆቼ ስለታዘብኩ ተራው የሠራዊት አባል ምን አስተያየት እንደነበረው አይቻለሁ፡፡ በበኩሌ መፈንቅለ መንግሥቱን በፍፁም አልደገፍኩም፡፡: አድርጌያለሁ፡፡ ባልጫወትም

እንዲከሽፍም በአቅሜ አንድ ተራ ሻለቃ ባሻ ሙከራውን

ያኔም

አሁንም

የቻልኩትን በመሆኔ ወሳኝ

አልስማማበትም፡፡

ሁሉ ሚና በአንፃሩ

ግን በተካፋዮቹ ወይም በተጠርጣሪዎች ላይ ጦሩ በወል የፈፀመውን የጅምላ ግድያ አወግዛለሁ፡፡ ያ ጨርሶ ትክክል አልነበረም፡፡ “ሁለተኛው

አብዮታዊ

ሠራዊት 0555 165 %ጩ%

አንደነገርኩሽ የሁአሠ

ማለት

የፖለቲካ

ፖለቲካ መምሪያ

መምሪያው

ኃላፊ

ነበር

ብ/ጄኔራል

ወርቁ

የምሠራው፡፡ ቸርነት

አካባቢ

ነው፡፡

የመፈንቅለ መንግስቱ ሙከራ የተጀመረ ዕለት ጠዋት ሁላችንም ቢሮአችን ስንገባ ያየነው አንዳችም ለውጥ አልነበረም፡: ነገር የመጣው ረፋዱ ላይ ነበር፡፡ አንዳንድ ጓዶች አእየደዋወሉ ነገር አለ ብለው ቢነግሩንም ምን እንደሆነ ሳይገባን ተደናግረን ዋልን፡፡ የአሥመራ ራዲዮ ወታደራዊ ማርሽ ብቻ ያሰማል፡፡ አዛዣችን

ዕዝን

ጄኔራል

ለመጎብኘት

ወርቁ

ቸርነት

ይሄዳሉ

እዚያ

አይቻለሁ፡:

ተዘጋጅቶ መኪና ያሰብነው፡፡

ከረን

ተብሎ

ግምባር

አጃቢና

ነው

መንጥር

ላንድሮቨር

ብለን

የፄዱት

የአሥመራ ሬዲዮ አሁንም በወታደራዊ ማርሽ መፈንቅለ መንግሥት መደረጉን የአምባ ገነኑ የመንግሥቱ ማርያም

መንግስት

መወገዱን

አወጀ፻፡-

ይሄ

ነገር

ነው

ታጅቦ ኃይለ

አንዴት

ነው

አያልን አጠገቤ ከነበሩ ጓደኞቼ ጋር ስንወያይ ምናልባት አኔ ካድሬ ስለሆንኩ ምስጢር ሊያካፍሉኝ አልፈለጉ ይሆናል በሚል ግምት ቀስ ብዬ ስለ ሁኔታው የተረዱት ነገር አንዳለ ብጠይቃቸው ከኔ የተለየ ምንም ነገር እንደማያውቁ ነገሩኝ፡፡ በሬዲዮ ከታወጀው ውስጥ ለኛ ሰበታች

ሹሞችና

ወታደሮች

የሚጠቅም

አንድም

ነገር

አልሰማሁም፡፡

የሰውን ሁኔታ ሳይ ከመኮንኖች አብዛኛዎቹ ደስ ብሏቸዋል፡፡ በተለይም እኛ የፖለቲካ ሠራተኞች ሲከፋንና በሁኔታው ግራ ስንጋባ አነሱ ፊት ላይ ፈገግታ ይነበባል፡፡ እስቲ ቆይ አንድ የአገሬ ልጅ ጄኔራል ወርቁ ቢሮ ፀሐፊ አለች አሷ ልጠይቃት አልኩና ወደሷ ፄድኩ፡፡ ባሻ ነች፡፡ ሐረር የቀላዳንባ ልጅ ነች፡፡ እንዴት ነው ነገሩ? ስላት «እንዴ! አታውቅም እንዴ? ባለፈው ጊዜ እዚህ ቁጭ ብለህ እያነበብክልኝ በታይፕ የጻፍኩት ትዕዛዝ ምን ይመስልፃል? እነ ጄኔራል ደምሴ ፕሬዝዳንቱን አታለው ተጨማሪ ጦር ከሌላ ቦታ እንዲመጣ

አስደርገዋል፡-፡

ሻዕቢያ 95% 166