አብዮቱና ትዝታዬ (The Revolution and my Memories) 9781599071091, 0550555655

የኢትዮጵያ አብዮት ሰፊ፣ ፈጣንና ውስብስብ የነበረ ቢሆንም በግሌ ተካፋይ የነበርኩበትን፣ በዓይኔ ያየሁትንና በማስረጃ ያረጋገጥኳቸውን እውነታዎችን በተቻለ መጠን ከወገናዊነት በፀዳ መልኩ በዚህ

210 53 97MB

Amharic Pages 598 [605] Year 2015

Report DMCA / Copyright

DOWNLOAD FILE

Polecaj historie

አብዮቱና ትዝታዬ (The Revolution and my Memories)
 9781599071091, 0550555655

Table of contents :
ምስጋና
የአሳታሚው ማስታወሻ
ማጥም
መግቢያ

I. ከ1966 በፊትና በኋላ የፖለቲካ እንቅስቃሴና የደርግ አመሠራረት

1. ቅድመ 1966 ዓ.ም ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ባጭሩ
-በአዔው መንግሥት ላይ የተነሱ ዓጮዖች
-የኢትዮጵያ ዘመናዊ ጦርና የፖለቴካ እንቅስቃሴው
-የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎችና የፖለቲካ እንቅስቃሴ
-የኢትዮጵያ ተማሪዎች እቅሰቃሴ - በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር
-በ1960ዎቹ በሀገሪቱ ያጋጠሙ መሠረታዊ ችገሮች

2. የየካቲት አብዮት ከነገሌ እስከ መሿለኪያ
-የልጅ እንዳልካቸው መሾም
-የ2ኛ ዙር ወታደራዊ ኮሜቴ መቋቋም
-በኔ 21 እና የ3ኛ ዙር ወታደራዊ አሰተባባሪ ኮሚቴ
-ኢትዮጵያ ችቅደም
-የደርጉ ውሳኔ አሠጣጥ
-የንዑስ ደርጎች መቋቋም
-በአስተባባሪ ኮሚቴው ላይ የተነሱ የመጀመሪያ ቅዋሜዎች
-የልጅ ሚካኤል እምሩ መሾም
-የነሐሴ ወር የንጉሡና የሥርዓታቸው መጋለጥ
-መስከረዎ 2 ቀን 1967

3. ደርግ ርዕስ መንግሥትና ርዕስ ብሔር ሆነ
-የለውጥ ሐዋርያ
-በአዲሱ መንግሥት ላይ የተነሣው ተቃወሞ
-ጄነራል አማን፣ ደርግዓ የኤርትራ ጉዳይ
-ቅዳሜ ሀዳር 14 ቶን 1967 ዓ.ም
-አዲስ የደርግ ሊቀመንበር መመረጥ
-የዕድገት በህብረት የእውቀትና የሥራ ዘመቻ
-የኢትዮጵያ ሕብረተሰብአዊነት
-የጊዜያዊ መማክርት ጉባዔ

4. የገጠርን መሬት ለሕዝብ ያደረገው አዋጅና ስር ነቀል አብዮት መጀመር
-የፀረ አብዮት እንቅስቃሴ
-የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት

II. የብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራምና የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ፅ/ቤት መቋቋም

5. ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራም
-የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ፅ/ቤት መቋቋም
-ከፍተኛ የሕዝብ አደራጅ ኮሜቴ
-የብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራም
-የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽ/ቤት መቋቋምና የፓለቲካ ድርጅቶች
-የብሔር ብሔረሰብ ድርጅቶች
-መኢሶን እና ኢሕአፓ
-የአብዮት መድረክ
-የሴቶች አስተባባሪ ኮሜቴ
-የወይይት ክበቦች
-የኢትዮጵያ ሠራተኞች አንድነት ማህበር (ኢሠአማ) እና አዲሱ የሠራተኛ ሕግ
-የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር (ኢመማ)
-የከተማ ነዋሪዎች ማህበራት (ከነማ)
-የኢሕአፓ የገጠር ትግል
-የኢሕአፖ የኤኮኖሚ አሻጥር
-የኢሕአወሊ መቋቋምና የኢሕአፖ የክተማ ሽብር ዝግጅት
-በደርግ ውስጥ የኢሕአፓ እንቅስቃሴ

6. የሀገር ውስጥና የአካባቢው ወቅታዊ ሁኔታ እና ሴራ በምኒልክ ቤተመንግሥት
-በኮ/ል መንግሥቱ ስይ የተካሄደ የመፈንቅለ መንግሥት ሙክራ

7. ነጭና ቀይ ሽብር
-በኮ/ል መንግሥቱ ላይ የተካሄደ የግድያ ሙከራ
-የደርጉ ቋሚ ኮሜቴና ፍጥጫው
-ጥር 26 እና ኮ/ል መንግሥቱ
-ኮ/ል መንግሥቱ የደርጉ ሊቀመንበር ሆኑ
-ቀይ ሽብር
-የአብዮት ጥበቃ መቋቋም
-የኢትዮጵያ ማርክሲስት ሌኒኒስት ድርጅቶች ህብረት (ኢማሌድህ) መመሥረትና የማጋለጥ ዘመቻ
-የመንጥር ዘመቻ
-የመኢሶን ቀይ ሽብር
-የሠራተኞች ቀን ዋዜማና ዕለቱ (ሜይ ደይ) 1969
-የአዘአኮ መቋቋም
-የኢሕአፖ ነጭ ሽብር አስከፊ እየሆነ መምጣት
-የኢ ማልድህ ነጻ እርምጃ ከህዳር እስከ መጋቢት 1970
-የቀይ ሽብር መቆም
-በነጭና ቀይ ሽብር ሽፋን የተከሄዱ ግድያዎች
-በነጭና ቀይ ሽብር የደረሰው ጉዳት
-ኢሕአፓ በኤርትራ መገንጠልና በሶማሊያ ወረራ የነበረው አቋም

III. የሶማሊያ ወረራና የአሜሪካን ሴራ፣ የድርጅቶች ሽኩቻና የኢሠፓኦኮ መቋቋም

8. የሶማሊያ ወረራና የአሜሪካን ሴራ፣ የድርጅቶች ሽኩቻና የኢሠፓኦኮ መቋቋም
-ታጠቅና የሚሊሺያ ሥልጠና
-የኢትዮ-ሶቭየት ህብረት ግንኙነት
-በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የሶቭየት ህብረት የሽምግልና ጥረት
-የደርጉ ም/ሊቀመንበር የኮ/ል አጥናፉ መገደል
-የመልሶ ማጥቃት

9. የምሥራቁ ድል በሰሜንም ይደገማል
-አራተኛው የአብዮት በዓል
-የብሔራዊ አብዮታዊ ዘመቻና የማዕከላዊ ፕላን ጠቅላይ መምሪያ መቋቋም
-መደበኛና የመሠረተ ትምህርት ዘመቻ
-የድርጅቶች ሽኩቻ
-የሊቀመንበር መንግሥቱ ማዕከል መሆን
-የኢሠፓአኮ መቋቋም
-የኢሠፓአኮ ጉባኤ
-ለመሆኑ ኮ/ል መንግሥቱ ማን ናቸው?
-የሚኒስትሮች ምክር ቤት
-የኢትዮጵያ አየር መንገድ
-የኑሮ ውድነት
-የኢኮኖሚ ሁኔታ፤ የካሣ ጥያቄና ገለልተኝነት
-የንጉውን ባለሥልማስጣ ፀሪታናትት
-የኢትዮጵያ፣ የሊቢያና የደቡብ የመን የሦስትዮሽ ስምምነት

IV. የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መቋቋምና የደርግ የውድቀት ዋዜማ

10. የኢሠፓ ምስረታ
-የ1977 ድርቅና የሰፈራ ፕሮግራም
-የኢሕዲሪ ምስረታ

11. የሕወሓት እንቅስቃሴና ፕሮጀክት 76
-ቀይ ሽብር በትግራይ
-በ1975 በሕወሓት ላይ የተካሄደ ዘመቻ
-የማርክሲስት ሌኒኒስት ሊግ ትግራይ (ማሌሊት) ምስረታ
-የደህንነት ሚኒስትሩ

12. የኤርትራ ችግር፣ የሠላሙ ጥረትና የውጊያው ሁኔታ
-የአልጄሪያ፣ ሊቢያና ኢራቅ ጉብኝት
-ሱዳን፣ ኢትዮጵያና የኤርትራ ጉዳይ
-በኤርትራ የኢሠፓአኮ መቋቋምና የቀይ ኮከብ ዘመቻ
-የቀይ ኮከብ ዘመቻ (1974 ዓ.ም)
-ናቅፋና በዓሉ ግርማ
-በኤርትራ የተካሄዱ ዘመቻዎች
-የጄነራል ታሪኩ ዓይኔ መገደልና የአፍአበት መደምሰስ

13. በትግራይና በኤርትራ ራስ ገዞች የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ መታወጅ
-የትግራይ መለቀቅ

V. መፈንቅለ መንግሥትና የመጨረሻዋ ራት

14. የግንቦት 8 መፈንቅለ መንግሥት
-በመንግሥት ምክር ቤት የተካሄደ ስብሰባ
-በብሔራዊ ዘመቻ መምሪያ አዳራሽ የተካሄደ ስብሰባ
-ከመንግሥት ምክር ቤት የተሰጠ መግለጫና የፕሬዝዳንቱ ወደ ሃገር መመለስ
-ኤርትራና መፈንቅለ መንግሥቱ
-የጦር ፍርድ ቤት መቋቋም
-የመፈንቅለ መንግሥቱ መነሻ ምክንያቶች
-መፈንቅለ መንግሥቱና የውጭ እጅ
-መፈንቅለ መንግሥቱ ለምን ከሸፈ

15. የሰላሙ ድርድር መጀመር፤ የቅይጥ ኢኮኖሚ መታወጅ፣ የጦርነቱ መግፋትና የመጨረሻዋ እራት
-የሰላሙ ድርድር መጀመር
-ወሎ ግንባር
-የሰሜን ሸዋ ግንባር
-የቅይጥ ኢኮኖሚ መታወጅ
-የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ
-የጉና ተራራና የደብረ ታቦር ግንባር
-የምፅዋ በሻዕቢያ እጅ መውደቅ
-የብሔራዊ ሸንጎ አራተኛ መደበኛ ጉባኤ
-ዳግም ደብረታቦርና የባህር ዳር ግንባር
-የባህር ዳር ግንባር
-የብሔራዊ ሸንጎ አስቸኳይ ስብሰባና የመጨረሻው ስንብት
-ሹም ሽር
-አዲሶቹ የካቢኔ አባላት ሹመትና የመጨረሻዋ እራት
-ፕሬዝዳንቱ ወደ ስደት አመሩ
-ሳይጀመር ያለቀው የለንደኑ ድርድር
-ግዙፉ ሠራዊት ለምን ወደቀ!
-የሽግግር መንግሥት መቋቋም

ማጠቃለያ
የደራሲው የሕይወት ታሪክ
የምህፃረ ቃላት መፍቻና የቃላት ትርጉም
አባሪ ዝርዝር
ዋቢ መፃሕፍት
መጠቁም

Citation preview

56... ክአግ በወሰዳቸው ጨያታራ፡7.

በድፍረት፣ 72፦ሉ

ሁሉ፤ ል።ነ

ሜር መር 5 ወ: እንደምደሰት በጎ0:51:6.እርምጃዎች ግ

በእዐዓጠሕሮ

በእሕፈየገአዉጨሥ

ባለማወቀና

ሃላፊነትን "ያም ሕነ

ዝብ

.

ሆፍ

በስህተተ

በመውሰድ፤ 1.

ታል

:!

ይቀርታ

5

ሁይ

በበኩሌ ሚየ



ለተፈጸሙት !ገ

ቻም

እጠይቃለሁ።

በሎ.

አለዩ

አብዮቱና

ፍሥሐ

ደስታ

ትዝታዬ

(ሌ/ኮሎኔል)

አባታሚና አክፋዬ። ድርድት አብዮቱና ትዝታዬ ፍሥሐ ደስታ ወ ህዳር ወር 2008 ዓ.ም የደራሲው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው፡፡ የመጽሐፉ ዓለማቀፍ መለያ ቀጥር (መዓመቀ›) [5፻እበ፦ 978-1-59-907109-1 ብኢትዮጵያ የመጀመሪያው ዕትም በህዳር ወር 2008 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ ታተመ። የሁለትኛው ዕትም በጥር ወር 2008 ዓ/ም በአዲስ አበባ ክተማ ታተመ። የሦስተኛው ዕትም መጋዜት 2006 ዓ/ም በአዲስ አበባ ከተማ ታተመ አሳታሚና አርታኢ ኤልያስ ወንድሙ የአሳታሚው ሙሉ ሙበት በሕግ የተጠበቀ

ነው።

የመጀመሪያው ዕትም በሐምሌ ወር 2007 ዓ/ም ታትሞ በመስከረም ወር 2008 ዓ/ም በአሜሪካን ሀገር በመዓመቀ ([58ከ) 878-1-59-907108-4 ለንባብ ቀረበ።

ይህንን ወይም ሌሎች የፀሐይ አሳታሚ ድርጅት መጻሕፍትን ለመግዛት፣ ድርሰትዎን ለማሳተም ሲፈልጉ መልዕክትዎን ይላኩልን። ፀሐይ አሳታሚ ድርጅት የመልዕክት ሣ. ቁ. 25042 ኮድ አዲስ

ፒ5፻ክለ፤ ፻ህክ፤195ከ6ር5 167018 እያ%# 80901 [ህዘ[ሃርሂ8ሺሃ

1000

አበባ

4 134፲ ፲),9ሌ, 89ከፎ 3012

ኢትዮጵያ

1,065 ል፪5355 ርጳ 90045 ህ5ለጴ

ዝዘገሃዛነሃ,(26ከ31585115ከ6፻5.ር081

ካለአሳታሚው በማንኛውም

ሕጋዊ ፍቃድ አይነት

| 18፲062155ከ81595115ከ6ያ5.60፲5

በስተቀር፣

ዘዴ ማሰራጨት

ይህንን መጽሐፍ በሕግ የተከለከለ

ማባዛት፣

መቅዳት፣

መተርጎምም

ነው።

የዚህ መጽሐፍ የሕትመት ምዝገባ መረጃ በወመዘክር የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቤተመጻሕፍት፥

በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም ቤተመጻሕፍት እና በአሜሪካ የኮንግረስ ቤተመጻሕፍት ተመዝግቦ ይገኛል። ይህ መጽሐፍ

በአዲስ

አበባ ከተማ

6ፅዩ፻8555፳፻፲

ታተመ።

ሆነ

መታሰቢያ ይህ መጽሐፍ መታሰቢያነቱ ለውድ ባለቤቴ ወ/ሮ ሐረገወይን ገብረሥላሴና ለልጄ ዘለዓለም ፍሥሐ ደስታ፤ ማጊል ካናዳ የሕግ ትምህርቱን አጠናቆ ወደ አገር ቤት ተመልሶ ሃገሩን በማገልገል ላይ እያለ በ28 ዓመቱ በድንገተኛ አደጋ ከዚህ ዓለም በሞት ለተለየው ወንድሜ ሐጎስ ደስታ፤ እንደዚሁም

የኢትዮጵያን አንድነትና የሕዝብዋን ሉዓላዊነት

ለማስከበር በአራቱም ማዕዘናት በየጦር ሜዳው ለወደቁ ጀግኖችና በኢትዮጵያ ለውጥ ለማምጣት በሁሉም ጎራ ተሰልፈው በአመራሮቻቸው

ስህተት ሕይወታቸውን ከነቤተስባቸው

ላጡ ወጣቶች፤

አብረውኝ

ለተንገላቱ

በረጅሙ የእስር ዘመን ጓዶቼ ይሁንልኝ።

ማውጫ ቆቴ ይደ ዕራፊ ፋኦ ዕሖ፥፡ዕፊሩዩ ዚህ ዘዚቀሄ ያቶ ሄፈዜሂአሄያ4ጸንና+

ምስጋና ,,,ህ +-... -...3..›.» የአሳታሚው ማስታወሻ ማጥም እ, ፥9,6--›- .ፁ›››››

ክፍል-8 ከ1966 በፊትና በኋላ የፖለቲካ እንቅስቃሴና የደርግ እመሠራረት

ምዕራፍ

1966 ዓ.ም ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ባጭሩ .....›..›....›..8

፳: ቅድመ

የተነሱ

ላይ

መንግሥት

በአዔው

ዓጮዖች

ጦርና

የፖለቴካ

እንቅስቃሴው

ኃይሎችና

የፖለቲካ

እንስ

የኢትዮጵያ

ዘመናዊ

የኢትዮጵያ

ጦር

የኢትዮጵያ

ተማሪዎች

እቅሰቃሴ

- በሀገር

ያጋጠሙ መሠረታዊ በሀገሪቱ 0ዎቹ በ196

ምዕራፍ

፪: የየካቲት የልጅ

........ :9. 2...

አብዮት

እንዳልካቸው

,:65355ኅኀ5556»፡፡..»› 0550555655»56›»»».

34 32

45 ውስጥና በውፍ%81ር.............

,.,.5:,55፣›»....»

ችገሮች

ከነገሌ እስከ መቪለኪያ ሠ»ሾም

ጊዳ ››»›».»»

,.........

22

.

...

.

.

63 ,...........፣ብ........።. ኮሜቴ መቋቋም የ2ኛ ዙር ወታደራዊ 43 ፡4›ሖ5፡ሬ.ኀህፅ.. በኔ 23 እና የ3ኛ ዙር ወታደራዊ አሰተባባሪ ኮሚቴ 83 +ዢ-....«5... .,..5.ብ-..5.. ችቅደም ኢትዮጵያ 9 ሕ ሓቆ 44. . 86 4.48 የደርጉ ውሳኔ አሠጣጥ ,......ብብ ብብ. ..ብ.፡ፌዔ. የንቡስ

ደርጎች

..ህ54ጤኅኀኅ49ኀ959,6...ሖ፡.».»ሖህ፡»)=». ...... ላይ የተነሱ የመጀመሪያ ቅዋሜዎች ......ኮሚቴው

በአስተባባሪ የልጅ ሚካኤል

መቋቋም እምሩ

መሾም

መስክረዎ

ምዕራፍ

፻: ደርግ የለወዋ በአዲሱ ጀነራል

2

ቀን

.....፡.፡-፡0.»

መጋለዋ ..,.,.,ኀ55፡፡።።.........». የሥርዓታቸው

ወር የንጉውና የነሐሴ

3967

80 83 94

400 ,,555353555558፡».«፡.»..».፡5

105 ርዕስ ብሔር ሆነ.........››.›». ርዕስ መንግሥትና ሐዋርያ .,.,.,555።....።........ኢ ..ጧ...... መንግሥት ላይ የተነሣጡ ተቃወሞ ,.,............ 414 አማን፣ ደርግዓ የአርትራ ጉዳይ .......››. ኢ.፡»»።......»

ቅዳሜ ሀዳር ጊ4 ቶን

1967 ዓ.ም

ከ22 ....›..›... ሺ520ኀ9ኦ‹»«።ህ.ህ+.ቱ

እዲስ የደርገ ሊቀመንበር መመረጥ ........ ........ ...... የዕድገት በህብረት የእወቀትና የሥራ ዘመቻ .... .........» የኢትዮጵያ ሕብረተስብአዊነት ...›››» ......... ........ የጊዜያዊ ምሜከርት ጉባዔ ....›ቭቭቭ.ብ-

1432 437 439

ማውጫ ምፅራፍ

፳: የገጠርን መሬት ለሕዝብ ያደረገው አዋጅና ስር ነቀል አብዮት መጀመር. 143

የዐረ አብዮት እነትስቃሴ . የከተማ ቦታና ትርፍ ቤት

ክፍል ፪ የብሔራዊ

ዲሞክራሲያዊ

አብዮት ፕሮግራምና

የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ፅ/ቤት መቋቋም

ምዕራፍ ፳: ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮት ፕሮግራም የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ፅ/ቢት መቋቋም ከፍተኛ

የሕዝብ

አደራጅ

ኮሜቄ

............ .163

.

..........

የሕዝብ ደርጅት ጉዳይ ጊዜያዊ ጽ/ቤት መቋቋምና የፖለቲካ የብሔር ብሔረሰብ ድርጅቶች ..,....... . መኢሶን እና ኢሕአፓ...

የኣብየት መድረክ ....... የሴቶች አስተባባሪ ኮሜቴ ... የወይይት

ክበቦች

ድርጅቶች .

..... ..».»

.»። 377 . 378

...

,,.,5.5ህ556.55.....

3168 474 4/ዔ

ህህ.

24»+ኔ» «ፊህ

ፋ6ዳ.

የኢትዮጵያ ሠራተኛች አንድነት ማህበር (አሠከሣ) እና አዲሱ የሠራተኛ ሕግ . . 183 የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር (ኢመማ) ..,,.,.::::.ኅ..... .»»». 382 የከተማ ነዋሪዎች “ነህበራት (18ማ) ... .›... 186 የኢሕአፓ የገጠር ጵግል .......... ...» 387 የአሕአፖ የኤኮናሜ አሻጥር .,,,,....... .. 190 የኢሕአወሊ መቋቋምና የኢሕአፖ የክተማ ሽብር ዝግጅት. .. 292 በደርግ ውስጥ የኢሕአፓ እንቅስቻሴ ,,555955555555.......,... 496 ምዕራፍ

5: የሀገር ውስጥና ብምሂልክ

የአካባቢው

ቤተመንግሥች

ወቅታዊ

ሁኔታ

እና ሴራ

.......:5..,....,.....

በኮ/ል መንግሥቱ ስይ የተካሄደ የመፈንቅለ መንግሥት ሙክራ ምዕራፍ

5: ነጭና

ቀይ

ሽብር

..

199

..........

203

...,.1፡::00,5:050353000055ህ:ፊሑ.5....

209

በኮ/ል መንገሥቱ ላይ የተካሄደ የግድያ ሙክራ 5ኔዜ5:,56ኀ.«ሉ56›፡»› 210 የደርጉ ቋሚ ኮሜቴና ፍጥጫው ህህ55505ህ5555555ሑሑ,ሖ...ሖ» 237 ጥር 26 እና ኮ/ል

መንግሥቱ ..,....

ኮ/ል መንግሥቱ የደርጉ ሊቀመንበር ሆኑ ቀይ ክብር .,..,........ የአብዮት ጥበቃ መቋቋም ....... ህወ «ኢትዮጵያ

ጣርከሲስት

ሌኒኒስት ድርጅቶች

ህብረት

.

.....»

223

,,,.,5,,,5.6.5,,,›.... 228 ..........+..54. 230 5 4509 49 44%... ..». 233 መመሥረትና

የጣጋለጥ

ዘመቻ

. . 233

የመንዋር ዘመቻ .... የመኢሶን ቅይ ሸብር የሠራተሻች ቀን ዋዜሣና ፅለፋ (ሜይ ደፀ) 49699 የአዘአኮ

መቋቋም

5555555555...)

......ሖ.«.- «..4፡-፡ሠ፡..

የኢሕአፓ ነዌ ቨብር አስከፊ እየሆነ መምጣት ... . የኢማልድህ ነጻ እርምጃ ከህዳር እስክ መጋቢት 1970. የቀይ

ሽብር

መቆም

»»»..።.

244

....»

246

....»». ..........

,,...55ዐ-.».... ....»....

235 337 239 242 ሪ44

በነጭና ቅይ ሽብር ሽፋን የተከሄዱ ግድያዎች ........ ...«ቨ...-..«. . 248 በነጭና ቀይ ሸብር የደረሰው ገዳት እህ300995555ህ869፡5»98፡፡።«.« ጋጋ ኤሕአፓ በኤርትራ መገንጠልና በሶማሊያ ወረራ የነበረው ከቋም ........ 256

ክፍል ፻ የሶማሊያ

የድርጅቶች ምዕራፍ

፳: የሶማሊያ

የአሜሪካን

ሴራ፣

የኢሠፓኦኮ

መቋቋም

ወረራና የአሜሪካን ሴራ፣

የኢሠፓኦኮ 4 .

ወረራና

ሽኩቻና

መቋቋም

የድርጅቶች

ሽኩቻና

.,::55695556፡›»፡.›፣.›.4..»

265

ታጠቅና የሚሊቪያ ሥልጠና ...... 4 45 4 ወ. ቅቱ ቁቁቁ ወቅ #ቅ ጠ ። * የኢትዮ - ሶቭየት ህብረት ግንኙነት ,.፡1፡:9፡...... 4፡45.



በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካክል የሶቭየት ህብረት የሽምግልና ዋረት የደርጉ ም/ሊቀመንበር የኮ/ል አጥናፉ መገደል ....,.....». የመልሶ ማጥታት .5ኀኀ 5 6፡ኀ 4. 5 8634 % ሐቂ ፍቱ 4ሕኔፍ ቱኬ «5 2፡4

,ምዕራፍ

.

8: የ፣ሥራቁ ድል በሰሜንም ይደገማል ............ አራተኛው የአብዮት በዓል 255 909055ህ9ህ8 959 58«=«... የብሔራዊ

አብዮታዊ

መደበሻና

የመሠረተ

የድርጅቶች

ሽኩቻ.

ዘመቻና

ትምህርት

የማዕከላዊ ኘላን ጠቅላይ

ዘመቻ

ለመሆኑ

ኮ/ል

ጉባኤ

መቋቋም

.-.፡፡....

.

-......

የሊቀመንበር መንግሥቱ ማዕከል መሆን የኤሠፖአኮ መቋቋም ..,.....››.. የኢሠፓአኮ

መምሪያ

......

መንግሥቱ

የሜኒስቸሮች ምክር ቤት

....

303

.....

307

....

330

......

333

55555555፡655......... 320 .4..ህ.. 323.

6 5 9 ሠ. ሠ. ቱ % ቱ ላቄ ቀ ሠል ሠ ሐ *፣

......

3ቋው

.,ህ5565:፡9ኀሀ፡6፡‹፡«#.«..ሓአ.ሬኔ

ጋጋር6

,ህ5ኀኀ፡959እ959ህሀ5«እ6ኦ«ህ«.«ኀ«.፡»

333

ማን ናቸወ”

የኢትዮጵ፻ አየር መንገድ ... - 337 የኑሮ ውድነት ,ዢ.ዜዌ5ቄ0ሠ።።»=።«።»«... ...፡.፡... 341 የኢኮናሚ ኩነታ የካሣ ጥያቄና ገለልተኝነት . የንጉውን ባለሥልጣናት ማስፀሪታት ፣›»›››.... ኀ#555ኑ,ሖ»ሇ»ፍ..9፣ ጋ44 የኢትዮጵያ፣ የሊቢያና የደቡብ የመጎ የሦስትዮሽ ስምምነት ,››..... ...፡..ህ ጋባ

ማውጫ ክፍል



የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ እና የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መቋቋምና የደርግ የውድቀት ዋዜማ ምዕራፍ

፲: የኢሠፓ የ1977

ምስረታ ድርቅና

የኢሕዲሪ ምፅራፍ

ምበረታ

፲፳: የሕወሓት

.......5...........

የሰፈራ

ፕሮግራም .

.

,......

እንቅስቃሴና

ፕሮጀክት

76.................

387

ጎይ ሽብር በትግራይ አ 555305ኀ0::964,4+.»›..›... 3975 በሕወሓት ሳይ የተካሄደ ዘመቻ ,,550565566:..›»...... የማርክሲስት ሴኒኒስት ሊግ ትግራፀ (ማሌሊት) ምስረታ ,.,›........... የደህነነት ሚስስ 5 55590890 9655:6.,...... ......... ምዕራፍ

፲፪: የኤርትራ ችግር፣ የሠላሙ ጥረትና የውጊያው ሁኔታ ........ 421 የአልጀሪያ፣ ሊቢያና ኢራቅ ጉብኝት ...... ........». . 424 ሰዳን፣ ኢትዮጵያና የኤርትራ ጉዳቦ ....... ......... . 428 በኤርትራ የኢሠፓአኮ መቋቋምና የቀይ ኮከብ ዘመቻ . . 434 የቀይ ኮክብ ዘመቻ

13974

ናቅፋና በዓሉ ገርማ በኤርትራ

ዓ.ም)

.........

. 432

.......

የተካሄዱ

ዘመቻዎች

.

የጄነራል ታሪኩ ዓይኔ መገደልና የአፍክበት መደምሰስ ምዕራፍ

398 ዲ03 45 438

.

.-

ቆ3

..,,5,5›፡...»..

444

፲፻: በትግራይና በኤርትራ ራስ ገዞች የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታ መታወጅ . 451

የትግራይ መለቀቅ ......... 4009 ኀ፡ሀእ969፡፡,4,9.....

467

ክፍል 5 መፈንቅለ መንግሥትና የመጨረሻዋ ራት ምዕራፍ

፲፳ የግንቦት 8 መፈንቅለ በመንግሥት

ምክር

ቤት

መንግሥት

የተካሄደ

.........››......›...

በብሔራዊ ዘመቻ መምሪያ አዳፊክ የተካሄደ ስብሰባ .....«59.»ሠ» ክመንግሥት ምክር ቢት የተሰጠ መግለጫና የፕሬዝዳንቱ ጠደ ሃገር መመለስ ኤርትራና መፈንቅለ መንግሥቱ .,.....

የጦር ፍርድ

ቤት



470

....

473 475

መጳቋም..›...»

የመፈንቅለ

መንግሥቱ

መነቫ

መፈንቅለ

መንግሥቱና

የውፍ

መፈንቅል

መንግሥቱ

ለምን

ከቨፈ

»

- 478

ምከንያቶች እጅ

463

ስብበባ

.

.

...,ኀ203ኀ323ኀ3ኀኅ3923929፡ኀኀ::.«.«4.፡፡.

.

484

»

492

497

ማውጫ

ምዕራፍ ፲5: የሰላሙ ድርድር መጀመር፤

የቅይጥ ኢኮኖሚ መታወጅ፣

የጦርነቱ መግፋትና የመጨረሻዋ

እራት................

" 803

የለላጳሙ ድርደር ወሚ እ እ545ዓዓ0995ኀ9ህ955ኀ5464፡5፡.ሖ5....5 903 ወሎ ,503555:65.5፡›»..... ...»» 804 የአሚን ቪክ 5535:9:950055655554፡...... ....505 የቅይዋኢኮኖናሚመታወጅ, ›ፕፕ....... .ኀ+፡‹፡፡,559፡.69565955).45#2017 የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ አንደነት ፓርቲ ,,5ኀ፡፡:፡፡፡፡»›»፡›... 210 የተና ተራራና የደብረ ታዩር ግንባር እ 555515499ኀኀ5.፡»4፡፡፡»9» 933

የምዕዋ በቫዕቢያ እጅ መወደቅ የብሔሬዊ

ሸንጎ

አራተኛ

መደበኛ

.:4፡:4ኀኀ:6ኀዔ6556.......... ... 533 ገባኤ

,.,,.5,55.565.........

ዳገም ደብረታቦርና የባህር ዳር ግነባር ,..,........ ..፡.:%፡.. የባህርዳር ገነባር ህቄ5550ኅ5ኀዓ09553556596555«›»... ..» የብሔራዊ ሸነጎ አስቸኳይ ስብሰባና የመጨረሻው ስንብቅ ,,6.555.›....

526

520 520 5256

አዲሶቹ የካቢኔ አባላት ሹመትና የመጨረሻዋ አራት 533 ፕሬከዝዳንቱ ወደ ስደት አመሩ, ኀኅ59355:5«5፥9+».፡...... ፡...።. ኃኃ4 ሳይጀመር ያለቀው የለንደኑ ድርድር ,:55556:356566»5፡6.... 539 ግዙፋ ሠራዊች ለምን በደቀ! .,505560956999»9፥፡፡,.፡... 543

የሸግገር መንግሥት መቋቋም...ፕፕ5..... 4፡ኀኀ55955፡«5«... 555 ማጠቃለያ

........››››.».».

የደራሷው

የሕይወት ታሪክ

የምህፃረ ቃላት መፍቻና የቃላት ትርጉም .....›››››..›› አባ መ አ ከ3 ከ 553588849938«5ሀ55965«»9945969« መጠቁም

......

ኮደ ሠራ ቱዜይታሠይቶቆ ሎቶ

ወ ቆቆቆፋ ይቀ ለቱ መሇ

ተጃ ለሁ ተይ

ድዶ ታቱ ቂቱ ተፆቹራሓተቆቀህ ቢች]

ምስጋና መጽሐፉን እንድጽፍ በምክርና በሞራል የረዱኝን ሁሉ ላመሰግን እወዳለሁ። መጽሐፉ ተጀምሮ እስከሚያልቅ ድረስ በሃሳብ በማበረታታት ብቻ ሳይሆን ረቂቁን ከኔ ጋር ሆና በመጻፍ የረዳችኝን ውድ

ባለቤቴን ወ/ሮ ሐረገወይን ገብረሥላሴን ከልብ

አመሰግናለሁ። ይህ ብቻ ሳይሆን በሃያ ዓመታት የእስር ዘመኔ ከጎኔ ሳትለይ ሞራል በመስጠት በማጽናናት ላደረገችልኝና ለክፈለችው መስዋዕትነት የምስጋና ቃላት ያጥሩኛል። እስረኞች በሙሉ በምህረት ወይም በይቅርታ እንድንለቀቅ ከወንድሜ ከአቶ ታደሰ

ሰተለያዩ

ወልደ ገብርኤል ጋር ሆና ደከመኝ ሰለቸኝ ሳትል ለኃይማኖት መሪዎች፣

የውጭና የአገር ውስጥ ድርጅቶች እና እምባሲዎች ጉዳያችንን ለማስረዳት ላደረገችው አስተዋጽኦ፤ በመላው እስረኞች ከበሬታና እውቅናን አግኝታ ከመላ የዞን አራት እስረኞች ሽልማት ስለተሰጣት የልብ ኩራትና ደስታ ይሰማኛል። በሃያ ዓመቱ የእስር ዘመኔ ተመላልሰው ለጠየቁኝ፣ ላበረታቱኝ በሙሉ ከፍተኛ ምስጋናዬን አቀርባለሁ። በተለይ ለእህቴ ወ/ሮ መብራት ገብረሥላሴ ፣ ለወንድሜ አቶ ታደሰ

ወ/ገብርኤል

እና ባለቤቱ

እንዲሁም

ወ/ሮ ገነት ተድላ፣

እናቴ

ወ/ሮ

አወጣሽ

ገብረክርስቶስ ደከመን ሰለቸን ሳይሉ፣ ከጎኔ ሳይለዩ ያንን አስቸጋሪና ክፉ ጊዜ ለመወጣት ስለረዱኝ፣ ልጄን በእንክብካቤ በማሳደግና በማስተማር ለረዱኝ ለወንድሜ ለይ/ር ልዑል ሰገድ ገብረሥላሴና ለእህቴ ሲስተር አዜብ ገብረሥላሴ፤ አቶ ሙሉጌታ ገብረኪዳንና እንደዚሁም በማበረታታትና በመጠየቅ የሞራልና ልዩ ልዩ ድኃፍ ያደረጉልኝን ሲስተር የሺ ገብረሥላሴ፣ ኃይሌ ገብረሥላሴና ወ/ሮ አልማዝ ኪዳኔ፣ ዶ/ር አሰፋ ገብረሥላሴና፣ ወሰን ሰገድ ገብረሥላሴ፣ ለወንድሞቹ ለአቶ ካሣ በዛብህና ባለቤቱ ወ/ሮ የማር አሰፋ፣ አቶ አባይ ገብረ ሕይወትና ባለቤታቸው ወ/ሮ እቴነሽ፣ አቶ በላይ አሸብርና ባለቤቱ ወ/ሮ አስካለ ገ/እግዚአብሔር፤

አቶ ዘርዓብሩክ ኃይሉ፤

አቶ ሸዋንግዛው

ሁንዴ፣

አቶ

ተካ ኃይሉ፣ አቶ አበራ ገብረ ማርያም፣ ዶ/ር መክብብ ተ/ማርያምና -ባለቤታቸው ወ/ሮ ዝናሽ ጎሹ፣ ይ/ር ኃይለማርያም ካህሣይ፣ አቶ መረሳ ተክስማርያም፣ ጄነራል ሰለሞን በየነ፣ አቶ ይልማ ካሳየና ባለቤታቸው ወይዘሮ በቀለች አየለ፤ ወንድሜ ተሾመ ተስፋዬ፣ ዶክተር ታደሰ ነጋሽ፣ አቶ ሙሉጌታ እስጠፋኖስ፥ ወ/ሮ አበራሽ ክፍሌ፤ ወ/ሮ አዋሊባቸው ተክለማርያም፣ ለፖሊስ ሪፈራል ሆስፒታል ባለሞያዎች በተለይም ለዶክተር ሰይፉ ባሕሩ፣

እንደዚሁም

ረቂቁን በኮምፒውተር

በመጻፍ

ለተባበረችኝ ወ/ሮ ሒሩት

አስራት የላቀ ምስጋናዬን እያቀረብኩ ውለታቸውን ቸሩ እግዚአብሔር ይክፈላቸው። ለብጹዕ አባታችን አቡነ ጳውሎስ፣ ለአባታችን አባ ብርሃነየሱስ፣ እንደዚሁም ለአባታችን ለቄስ ኢተፋ ጎበና እና ቄስ ዶ/ር ዋቅስዩም ኢዶሳ ከመንግሥት ጋር በመነጋገር በይቅርታ እንድንለቀቅ ሐዋሪያዊ ተልእኮዋቸውን በመወጣት ላደረጉት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የከበረ ምስጋናዬን አቀርባለሁ።

5

፳፪ | ሄዌቁዳህሁ በመጨረሻም ለሃያ ዓመት ከአራት ወር ከስድስት ቀን ከአስራ አንድ ሰዓት የእስር ዘመን በኋላ ወጥቼ ይህንን ትዝታዬን እንድጽፍ ሳበቃኝ አምላክ ምስጋና ይግባው። ፍሥሐ ደስታ (ሌ/ኮሎኔል) የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪኾብሊክ ም/ፕሬዝዳንት

የካቲት 2007 ዓ.ም አዲስ

አበባ፣

ኢትዮጵያ

የአሳታሚው

ማስታወሻ

የዛሬን ለነገ ካላኖሩት ጽፈው ከዋስ ካደረ ቅሬተ አካል ነወ። መምህር ኪዳነ ማርያም ጌታሁን (3954 ዓ.ም) በኢትዮጵያ ረጅም ታሪክ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ መንግሥት ብዙ የተጻፈለት ቢሆንም ባለመታደል ሆኖ ታሪኩን ስልጣን ከለቀቁ በኋላ ከመሪዎቹ አንደበት ሰመስማት፣ የጻፉትንም ለማንበብ አልበቃንም። አፄ ኃይለሥላሴ በስደትና ከስደት መልስ ከጻፏቸውና የጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድ ከእስር ቤት ከወጣው መጽሐፋቸው በስተቀር፤ በርቀት ከተከታተሉ ወይም አንብበው ከጻፉ ታዛቢዎችና ምሁራን ብቻ ታሪኩን እንድናነብ ተገደናል።

በስደት ሕይወትም መንግሥት መንግሥቱ

ሆነ ከዓለም በቃኝ የእስር ቤት ሕይወት

በኋላ ግን የደርግ

መሪዎች ግላዊና የወል ዕይታቸውን እያስነበቡን ይገኛሉ። ፕሬዝዳንት ኃ/ማርያም በትግ4ቸን፥ ጠቅላይ ሚኒስትር ፍቅረሥላሴ ወግደረስ ደግሞ

ብእቸና ለብዮቱ የአስራ ሰባት ዓመቱን በመጻሓፍቶቻቸው

እንድንቃኘው

ውስብስብ

የፖለቲካ ሂደት የወል ዕይታዎች

ፈቅደውልናል።

ዛሬ ደግሞ አብዮቱን በግንባር ቀደም ከመሩት አንዱ እና የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪኾብሊክ ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ሌ/ኮሎኔል ፍሥሐ ደስታ እብዮቱና ትዝታዬ ብለው በሰየሙት መጽሐፋቸው የትላንት ትውስታቸውን፥ የግል ዕይታቸውንና የነገ ተስፋቸውን፥ እንዲሁም አለማን፥ አጠፋን የሚሉትን ጨምረው እነሆ ያስነብቡናል።

ፀሐይ

አሳታሚ

ድርጅት

እንባቢያን

የታሪካቸው

ባለቤት

እንዲሆኑ

መጻሕፍትን

እያሳተመ በማዘጋጀት ማቅረቡን ይቀጥላል። በዚህም የትላንትን ለዛሬ አኖርነው ማለት ነው። ለዚህ መጽሐፍ መሳካት ተባባሪና ተሳታፊ ለሆኑ ባልደረቦቻችን ለአቶ አዲስ አዱኛ፣ ለወ/ት ራሄል ፋሷል፥ አቶ ተሾመ ተስፋዬ፥ አቶ ክፍሌ ሙላት፥ ዶ/ር በለጠ

በላቸው እና ዶ/ር ሰለሞን ማሞን፥ እንዲሁም መጠቁሙን ላዘጀው ለዳንኤል ያዕቆብ፥ የመጽሐፉን ይዘት ላቀናበረው ለዮሴፍ ወንድሙና ሽፋኑን ላዘጋጀችው ለሳራ ማርቲነዝ ከልብ እናመሰግናለን። . ፀሐይ

አሳታሚ

ድርጅት

እስከ

ዛሬ

ያሳተምናቸውን

[ጠዘዝ.186ከ8[ፎ ህ0118ከ6፲5.ር0ሀ3) በመሄድ አልያም

ከቤተ

መጻሕፍት

ተውሳችሁ

ባለንበት

እንበርታ!

መልካም

ጤና ይስጥልን! ኤልያስ ወንድሙ

እንድታነቡ ንባብ።

መጻሕፍት

እንድትጎበኙ፣ እናበረታታሰለን።

ድረ

ብሎም

ገጻችን

ላይ

ገዝታችሁ፣

እንዲህ ተጫጭሰስን፤ እንዲህ

ተጨናብሰን፤

ውሃ እንዳለዘበ፤ ከውሃ ተዋግተጉጊጌ ተዋግተን... ተዋግተን ውሃን አቨንፈን፤ እሳትን ፅንሰን፤

እሳትን አምጠን... አምጠን... አምጠን እሳትንም

ወልደን5

እሳትንም

ሆነን፤

/ የክረምት

ማገፆዎች

ከአጩጨለጨልንለት ከአኣበሰልንለት የሠርቶ

/

የድሃውን

ጎጆ፡ ቀሣ ክል ጭራር፤

ዘንድ የአርሶአደሩን ንፍር፤

አደሩን ሕዝብ

ታሪክ ይዘምረው

ለሰስ ያለ ሽር፤

የኛን እንጉርጉር፡።

ዘመን ይመስክረው የሻን ውጣ ውረድ የእንግልት ኑር፡፡

ነ-ጳ

ደበበ ሠይፋ

መግቢያ ሰለ ሞራል ሆነ የፖለቲካ ብልህነት የሚነገረው ሁሉ በእርገጥ ተለዋዋጭ በመሆኑ፤ ያለፋትን ሰዎች ጽርጊት በዛሬው አስተሳሰብ መፍረድን የመሰለ ስህተት የለም። ዴኒስ አርተር ዊንስታንልይ

ትናንትን አታንሱ ማለት ዛሬ ትላንት እንደሚሆን መዘንጋት ደሆናል፡፡ ዛሬን ተገን አድርጎ ትላንትን ማጥላለትም አያዋጣም ነገ በፈንታው ዛሬ ይሆናልና። ማህሌት መጽሔት

በዓለማችን በአርአያነት የሚጠቀሱ ታላላቅ ሀገራት በረጅም ጊዜ ታሪካቸው አንድም በጦርነት አልያም በዲፕሎማሲ የግዛት ዳር ድንበራቸውን እያስፋፉ፣ ለውጥና አመጽን

አልፈው ዛሬ ላሉበት የእድገትና

እያስተናገዱ በርካታ አስቸጋሪና አስከፊ መሰናክሎችን

የሥልጣኔ ደረጃ መድረሳቸውን ከታሪክ እንረዳለን። ለአብነት በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት የቀጠፈና አሰቃቂ ድርጊቶች የተፈጸሙበት የፈረንሳይ አብዮት ለዛሬዋ ፈረንሳይ የዴሞክራሲና የሥልጣኔ ደረጃ ፈር የቀደደ ተብሎ ይወደሳል። በተመሳሳይ ሁኔታ በአሰቃቂና ጨካኝ

ድርጊቶች

ለእድገትና

ሪፐብሊኮችን

ታጅቦ የተካሄደው

ብልጽግና

ታላቁ የሩሲያ አብዮትም

ሶቪየት ህብረትም

የኑክሊየር ባለቤት እንድትሆን ያበቃ ነው ተብሎ የቀጠፈው

የቻይና ባህላዊ አብዮትም

የሳተላይቶችና

ኋላቀር የነበሩ

በአጭር

ይመሰገናል። የሚሊዮኖች

ጊዜም

ሕይወት

ቻይና አሁን ለደረሰችበት ሁለንተናዊ የኢኮኖሚ

እድገት በር የከፈተ መሠረት የጣለ ተብሎ ይሞካቫል።

ሀገራችን ኢትዮጵያም በረጅም ዘመን ታሪኳ በጦርነትና በነገሥታት ጋብቻ አማካኝነት ግዛትዋን እያስፋፋች አንድ ወጥ ወይም አሃዳዊ መንግስት መሥርታ፣ በርካታ ነገስታትን አፈራርቃ፤ ዘመነ መሳፍንትን አሳልፋ፣ በርካታ ግጭቶችን አስተናግዳ፤ ዘግይቶም ቢሆን አብዮት አካሄዳለች። በ1966 ዓ.ም በሃገራችን የተከሰተው ሕዝባዊ አመጽና የተከተለው አብዮት መድረሻቸው ይለያይ እንጅ መነሻ ምክንያታቸው ከቀደምት አብዮቶች ጋር ከሞላ ጎደል ተመሳሳይ ነበር። ሕዝባዊ አመጹ በአንድ ግለሰብ ወይም ድርጅት ቶቀስቅሶ ሳይሆን መሪዎቹና አስተዳዳሪዎቹ በሕዝቡ ላይ ለዘመናት ባደረሱበት ግፍና ጭቆና

ተነሳስቶ

ሕዝቡ

መብቱን

ለማስከበር

በተበታተነ

መልኩም

ቢሆን

ያላሰለሰ

ትግል ሲያካሂድ ቆይቶ ጽዋው ሞልቶ ሲተርፍና አገሪቷም ወደፊት በመራመድ ፈንታ ባለችበት ለመርገጥ ስትገደድ የተከሰተ አመጽ እንጅ ብዙዎች እንደሚያምኑት በግብታዊነት የፈነዳ አልነበረም።

21.

ዓሥክደታ የኢትዮጵያን

አብዮት

ከሌሎቹ

ልዩ

የሚያደርገው

በሃገሪቱ

ለዘመናት

ሰፍኖ

በነበረው ፈላጭ ቆራጭና ፍጹማዊ የዘውድ አገዛዝ ከተማሪ ቅስቀሳ ባሻገር የፖለቲካ ድርጅት ቀርቶ የፖለቲካ ባሕልና ልምድ ባልነበረበት ወቅት መከሰቱ ነው።

ሕዝባዊ አመጹ ሁላችንም ሳንዘጋጅና ሳንደራጅ የደረሰብን ማዕበል ነበር። በወቅቱ

ብቸኛ የተደራጀና የታጠቀ ኃይል መለዮ ለባሹ ስለነበርም በማዕበሉ ተገፍቶና ተገፍትሮ

አመፁን አጋጣሚ

ተቀላቀለ። ደርግ የተባለ የመለዮ ለባሽ ስብስብ ተወልዶም በዚህ ታሪካዊ መንግሥታዊ ሥልጣኑን ለመያዝ በቃ። የፈረንሳይ ዘውድ መሬት ላይ ወድቃ

ስለአገኘሁዋት በሻምላየ ጫፍ አነሳሁዋት እንዳለው ናፖሊዮን ቦናፓርት የአፄው ዘውድም የሚወስዳት አጥታ ለወራት ስትዋልል ከቆየች በኋላ ደርግ ወሰዳት።

የጊዚያዊ ኢትዮጵያ

ወታደራዊ

ትቅደም”

አስተዳደር

የሚለውን

መሪ

ደርግ

ሥልጣን

መፈክሩን

እንደያዘም

ደግፈው

የአበባ

“ያለምንም

ደም

ጉንጉንና

እቅፍ

በማበርከት ድጋፋቸውን የሰጡ ነበሩ። በአንጻሩ መፈክሩን ከመደብ ትግል አኳያ ብመመልከት “የብሔርተኝነት መፈክር ነው፤ በመደብ ትግሉ ውሃ ቾስሱበት፤ ኢትዮጵያ'

የምትቀድመውና

የምትራመደው

በገዢው

መደብ፤

በጉልተኞችና

በዘውዱ

ሥርዓት

አራማጆች ላይ የመደብ ትግሉ ተፋፍሞ እነዚህን ካልደመሰሰ በስተቀር አብዮቱ ወደፊት

,አይራመድም፤

ደም

ካልፈሰሰ

ስርየትና

አብዮት

የለም፤

በመራራ

ትግላችን

ገዢው

መደብ ካልተደመሰሰ ትግላችን አይቆምም” የሚሉ ተነሱ። ደርግም ለምሁሩና ለተማሪው

እንቅስቃሴ የነበረውን አክብሮትና ያደረበት እምነት የሥራ ዘመቻ በገለጠበት ወቅት፤ የሀገሪትዋ የፖለቲካ

በእድገት በህብረት የእውቀትና መመሪያ የኢትዮጵያ ሶሻሊዝም

መሆኑን ይፋ አድርጎ ነበር። ይህም ከፍተኛ ተቃውሞ ስለገጠመው መመሪያው

ሶሻሊዝም

መሆኑን አወጀ።

ሳይንሳዊ

ደርግ የፊውዳሉ ሥርዓት ግፍና ሰቆቃ ካንገፈገፈው አርሶ አደርና ወዝ አደር አብራክ የተገኘ ራሱም የሰቆቃውና የስቃዩ ገፈት ቀማሽ በመሆኑ ራሱን ከጭቁኑ ጋር አዋህዶ ተማሪና ምሁሩ ከሚያራምደው ፖለቲካ ጋር አዛምዶ የሕብረተሰቡን የልብ ትርታ በማዳመጥ በየካቲቱ እንቅስቃሴ በሕብረተሰቡ ተነስተው ለነበሩ ጥያቄዎች ምላሽ በመስጠትና ስር ነቀል እርምጃዎችን በመውሰድ ሥራውን ጀመረ።

የዚያ ትውልድ ለውጥ ፈላጊ ሃይሎች ግን አንድ ዓይነት ርዕዮተ ዓለም እያቀነቀኑ፣

አንድ ዓይነት እንዲያደራጁ

ቋንቋ እየዘመሩ በሃገሪቱ ለመጀመሪያ ጊዜ እራሳቸውና ሕብረተሰቡን የተመቻቸላቸውን ሕጋዊ መድረክ ተጠቅመው በጋራ ተባብረው

አብዮቱንና ራዕያቸውን ለድል ከማብቃት ይልቅ ከመቀራረብ መራራቅን፤ ከመወያየት አለመደማመጥን መርጠው ልዩነቶቻቸውን በመሣሪያ ኃይል ለመፍታት ተንቀሳቀሱ።

የአንድ ሃገር ልጆች ብቻ ሳይሆኑ የአንድ እናት ልጆችም ጎራ ለይተው ተጨፋጨፉ። አባትና ልጅም በአስተሳሰብ ተለያዩ። በጊዜው የመንግሥት አገልጋይ የነበሩ፤ በቀበሌ ተመራጭነት የሠሩ ክ8ደጃፋቸውና ከልጆቻቸው ፊት በጠራራ ፀሐይ የተረሸኑት በማንም

ሳይ ጦርነት አውጀው ሳይሆን አብዮታቸውን ለመጠበቅ ከነበራቸው ምኞት ለተቃዋሚው ወገን ሥልጣን መያዝ እንቅፋት ሆነው መገኘታቸው ነበር። በድርጊቱ ፈጻሚዎች ግን

ተቃዋሚውን በኃይል ማስወገድ ሳይንሱ የሚፈቅደው የመደብ ትግል ነው። የሞቱት መቸት ስለሚገባቸውና አሸናፊው ትክክል ነው የሚል ድጋፍም በወቅቱ ሲሰጠው ነበር። የተለያዩ ድርጅቶችም ፍላጎታቸውን በመሣሪያ ኃይል ለማስፈፀም ከነበረው መንግሥት ጋር ተፋልመዋል። መንግሥትም የሃገሪቱን አንድነትና ሉዓላዊነት፣ የሕዝቡን

አብዮቶናቸዘታዬራራ | 3 ሰላምና ደህንነት ለማስጠበቅ በወሰደው የመከላከል እርምጃ በርካታ ሕይወት ጠፍቷል። በዚህ ሂደትም ክማንምና ከምንም ያልወገኑ ምኑንም የማያውቁ ንፁሃን ዜጎችም የጉዳቱ ሰለባ ሆነዋል።

ድርጊቶችም

አሰቃቂ

ብዙዎቻችን

ተፈፅመዋል።

ከለውጡ

የተመኘነው የጋራ ብልፅግናና እድገት እንጅ ጦርነትና ሞት አልነበረም። ይሞታል

እንጅ አይወለድም። ንብረት ይወድማል ባለመታደል ግን ይህ ሁሉ የተፈፀመው

የፈለግነውና

በጦርነት ሰው

እንጅ ልማት አይካሄድም። ከሁላችንም ቁጥጥር ውጭ

በነበረው

የመደብ ትግልና የሥልጣን ሽኩቻ ነው። ይህ ሁሉ የተማሪ የፖለቲካ እንቅስቃሴ አራማጆች የነበሩና እነሱ የአቋቋሙዋቸው የፖለቲካ ድርጅቶችና የደርግም ውጤት ነው። በነዚህ የፖለቲካ ድርጅቶችና በደርግ እጅም በአግባቡና ያለአግባብ የፈሰሰ ደም አለ። ደርግም ሆነ አብዛኞቹ የፖለቲካ ድርጅቶች

ሳይሆን ለሃገራቸውና ለሕዝባቸው

ተጠናውቷቸው ከሚል

የመግደል

ሱስ

«ከሌላ የተሻለ ሕይወት እናመጣለን"

ነው።" ከሚል

ናኔ ዓላማ ትክክል

ቅን ምኞትና

የደም ጥማት ኖሯቸው

ነበር ለማለት ይቻላል።

የመነጨ

የማንኛውም ድርጅት ዓላማ ትክክል እንደነበር እያንዳንዱ ዜጋ ያለአንዳች ተጽእኖ በነፃ እስተያየት የሚፈርደው

ህሊናው በሚሰጠው

ይሆናል።

ትክክለኛ መታሰቢያና ሃውልትም

የሚሰራው በድንጋይ ሳይሆን በሕዝቡ ልቦና ይሆናል። የብዙ

ሃገሮች

ንቅናቄዎች

ለረጅም

ጊዜ

የተካሄዱ

ትግሎች

ናቸው።

ለአብነት

በሩሲያ እነሌኒን የወዝአደሩን ፓርቲ መስርትው ሕዝቡን በማንቃትና በማደራጀት ለሥልጣን ፍልሚያ የጀመሩት እኤአ በ1898 ሆኖ ግባቸውን የመቱት ከ19 ዓመታት ውስብስብና ከባድ ትግል በኋላ ነበር። በዚህ ውስብስብ ሂደትም ሰፊ እውቀት፤ የትግል ስልትና ልምድ ቀሰመዋል። በሃገራችን ግን የተማሪ እንቅስቃሴ አራማጆች የፈጠሩዋቸው የፖለቲካ ድርጅቶች ሕዝቡ ውስጥ ገብተው የማንቃትና የማደራጀት ልምዳቸው እንጭጭ

ወይም

አልነበረም

ማለት

ይቻላል።

በመሆኑም

ከትግል

ማነስና አለመብሰል

በመነጨ

የሃገሪቱን ተጨባጭ ሁኔታና እውነታ ገምግመው ትክክለኛ የትግል ዘዴና ስልት ለመቀየስ ባለመቻላቸው በአብዮቱና በሕዝቡ ለደረሰው ውድቀት በቀላሉ የማይናቅ አስተዋጽኦ

አድርገዋል። ከአብዮቱ

አብዮቱ

ደርግን ፈጠረው

እንጅ ደርግ አብዮቱን አልፈጠረውም።

ሂደትና ፍጥነት ጋር አብሮ ሲሮጥም

መፈጠራቸው

አልቀረም።

ብዙ

በዚህ መካከል

ውስብስብ

ደርግ

ችግሮች

'

ቺቸሮ “አለመግባባት መፍትሄ የሚያገኘው በሁለት መንገዶች በውይይት ወይም በኃይል ነው። የመጀመሪያው የሰው ባሕሪ ሲሆን ሁለተኛው የአራዊት ነው” ይላል። ባለ መታደል ሁላችንም ሁለቶኛውን መረጥን። ማሸነፍ እንጅ መሸነፍን ያለመቀበል

እንደባህል አድርገን በመያዛችንና በሃገሪቱ የፖለቲካ ልምድ ካለመኖር ጋር ተዳምሮ የኢትዮጵያ ተራማጆች ኃይልን መርጠው በመንቀሳቀሳቸው የደም መፋሰሱንና የጥፋቱን መጠን በማባባስ ለሃገር ግንባታ ይውል የነበረ ወጣት ለቅስፈት ተዳርጓል። ደርግ መመዘን ያለበት ከፊውዳሉ ሥርዓት ሕዝቡን ማላቀቁ፤ ክገጠር መሬት፣ ክክከተማ ቦታ፣ ከመሠረተ ትምህርት ዘመቻው፣ ተራማጆችን ለማሰባሰብና ሕዝቡን ለማደራጀት፤ የኃይማኖት እኩልነት፤ በሕግም፤ በተግባርም ተረስተው የነበሩ ብሔረሰቦች እንዲታወቁ፤ በስምም በግብርም ኢትዮጵያዊነታቸውን ካረጋገጠውና ከወሰደው እርምጃ ነው። ደርግ መመዘን ያለበት የሃገር አንድነትና ልኡላዊነት ለማስጠበቅ በጦርነት ተጠምዶ የተለያዩ የልማት እርምጃዎችን ከመውሰዱ ጋር ነው። ደርግ የፖለቲካ መፍትሔ ለማምጣት በቂ ትኩረት አላደረገም ተብሎ ይወቀስ እንደሆን እንጅ የሶማሊያ ወረራን፤ የሻዕቢያንና

የወያኔን ጦርነት፣

ደርግ ስላላመጣቸው

በጦርነት የሚከሰስ ድርጅትም አይደለም።

-9((በቤ..፡.፡-..8

ለማንቸውም ስለኢትዮጵያ አብዮት በውጭና መጻሕፍት ተጽፈዋል። አንዳንዶቹ የፈጠራና የልብ

በሃገር ውስጥ ፀሐፊዎች በርካታ ወለድ፣ ሌሎቹ ድርጅቶቻቸውን

የሸኙኝ መሀኑን በወቅቱ የነበሩ የአቃቂ ወዝ አደሮች፤

እነጓድ ወንድሙ

ንፁሕ አድርገው ለማቅረብ ሃቁን በማዛባት የሚቀርቡ ወይም ተነባቢነት ለማግኘት ሲባል አለያም ለጥቅም ማግኛ የነበረውን እንዳልነበረ ያልነበረውን እንደነበረ አድርገው የጻፉም አሉ። ለኦብነት በ1983 የአቃቂ ወዝ አደሮች በቢሮክራሲው አሻጥር በየአመቱ ይከፈላቸው የነበረውን ቦነስ በመከልከላቸው ለፕሬዝዳንቱ አቤቱታ አቅርበው ነበር። ከፕሬዝዳንቱ ጋር ተነጋግረን ቦነሱ እንዲከፈላቸውና በአካል ተገኝቼ እንድገልጽላቸው ተስማማን። በዚህ መሰረትም አቃቂ ፋብሪካ ውስጥ ለተሰበሰቡት ወዝአደሮች ቦነሱ መፈቀዱን ስገልጽላቸው ጥያቄቸው በመመለሱ በከፍተኛ ደስታ፤ በጭብጨባና በመፈክር ሮቢና ሌሎችም

በሕይወት ያሉ ያስታውሱታል። ከዚህ ውጭ የተነገረው ፀሐፊው ያልነበረን እንደነበር በማድረግ በምናቡ የሳለው ድራማ ነው።፤ አንዳንዶቹም ለኢሕኦዲግ ገፀ በረከት በማቅረብ ቀድሞ ደጅ ጠንተው ያጡትን ሹመት በአቋራጭ ለማግኘት በለመዱት የቅጥፈትና የሃሰት አንደበታቸው ከባለሥልጣናት ያልተነገራቸውን የራሳቸውን የስም ማጥፋት ዘመቻ አቀናብረው “ምሰክርነት” ብለውም ያቀረቡም አሉ፡፦ እንደዚሁም በጭፍን ጥላቻ ኣብዮቱን በመኮነን ወይንም ፍፁማዊና እንከን የለሽ አድርገው ያቀረቡም አሉ። በመጥፎም ይሁን በጥሩ በጭፍን ወገናዊነት

የሚጻፉ

መጻሕፍት

ተተኪው

ትውልድ

እውነታውን

እንዳያውቅ

ከታሪክ

እንዳይማር

የሚያደርግ በታሪክ ላይ የሚሠራ ወንጀል ነው። ደርግ ከመቋቋሙ በፊት በክብር ዘበኛ ተመድቤ በመሥራት ላይ በነበርኩበት ጊዜ በቤተመንግሥት ይካሄዱ የነበሩት አንዳንድ ሁኔታዎችን በቅርበት ለማየት እድል አግኝቻለሁ። አመጹ በተጋገለበት ዓመታት አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምሕርት ላይ ስለነበርኩ የተማሪውን እንቅስቃሴ ለመከታተልም ችያለሁ። የጦር ኃይሎች አስተባባሪ ኮሚቴ

ሲቋቋም በመጀመሪያዋ እለት አራተኛ ክፍለጦር ከተገኙት አባላት አንዱ ነበርኩ። የደርጉ

ቋሚ ኮሚቴ ሲቋቋምም ከመጀመሪያዎቹ አባላት አንዱ ነኝ። የደርጉ የአስተዳደርና የሕግ ጉዳይ ኃላፊና የደርግ ረዳት ዋና ጽሐፊ ሆጄ ሰርቻለሁ። የደርግ አባላት በየቦታው ሲመደቡ የኢሠፓአኮ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባልና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምክትል ሰብሳቢ በመሆን ከፍተኛ የሲቭል ሹመት ካገኙት የመጀመሪያው ነኝ። ሕዝብን ከማስተባበር ጀምሮ በፓርቲው እስከ ፖለቲካ ቢሮ አባልና በተለያዩ ከፍተኛ የመንግሥት ኃላፊነት ተመድቤ በመሥራትም እስከ ኢሕዲሪ ምክትል ፕሬዝዳንትነት ደርሻለሁ። በአጭሩ አብዮቱን በግንባር ቀደም ከመሩት ኣንዱ በመሆኔ በነዚህ ሁሉ ምክንያቶች የደርግንና የአብዮቱን ትዝታዎች በክፊልም ቢሆን ለመጻፍ ግዴታ እንዳስብኝ ከተረዳሁ ውዬ አድረያለሁ። ከዚህ በተጨማሪም ኮሎኔል ዓለሙ ጥበቡ፣ በርካታ የደርግ አባላት በተለይ ሻምበል ግርማ አድማሱ፤ እንደዚሁም እስርቤት ካገኘሁዋቸው ደግሞ ዶክተር ተስፋዬ ብሩ፤ አብዱልሰመድ ሁሴን፤ ከእስር እንደወጣሁ ፕሮፌሴር ገብሩ ታረቀና ዶክተር ፀጋየ በርሄ

የጀመርኩትን

ጽሁፍ

የኢትዮጵያ የነበርኩበትን

በዓይኔ

እዳር እንዳደርስ

አብዮት

ሰፊ

ያየሁትን

ከፍተኛ

ፈጣንና በማስረጃ

ግፊትና

ውስብስብ

ሞራል

የነበረ

ያረጋገጥኳቸውን

ሰጥተውኛል።

ቢሆንም

በግሌ

እውነታዎችን

ተካፋይ ለመግለጽ

፤ - ክነበፈለቀ፣ ነበር ጠፍል ሁለት)፣ (ገፅ 369) 2. - በዕቅቱ አምስት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ለፀሐፊው የላኩት ደብዳቤ እራሱ ገላጭ ስለሆነ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ በአባሪነት ተካቷል፡፡

ሞክሬአለሁ በፊት

እንጅ

በአጠቃላይ

ፀሐፊዎች

የተለያዩ

በዚህ

ርዕስ ሲያቀርቡ

እንዲያስተካክሉ ለቀጣይ ፀሐፊዎችም እምነት የተፃፈ ነው።

ልጅ ለራስ ውጭ ከሰው

ለመጻፍ

ታሪክ

የአብዮቱን ግብአት

አብየቱናትዝታዬዩ | 5 አልደፈርኩም። ከአሁን እውነታውን

የነበሩትን

ተመልክተው

እንዲሆንና የጎደለ ካለ ያሟላል

ከሚል

በተቻለ መጠን ከወገናዊነት በፀዳ መልኩ ለመጻፍ ሞክሬአለሁ። ነገር ግን የሰው በተለያየ ምክንያት ለተለያየ ተፅእኖ መውደቁ ስለማይቀር በማወቅም ሆነ ባለማወቅ በማድላት ፍፁም ከወገናዊነት የፀዳ አይሆንም። እኔም ሙሉ በሙሉ ከወገናዊነት ነኝ ብዬ ስለማላምን አንባቢው ይህንን በቅን ልቦና እንዲወስድልኝ እጠይቃለሁ። ስህተት አይጠፋምና መጽሐፉን በሚገባ አንብበው በጭፍን ሳይሆን በገምቢ

መልኩ የሚሰጡትን ማንኛውንም አንዳንዶች

ኢትዮጵያና

በምናባቸው እየሳሉ ትናንም ሳይሆን የሄ ምኞትና ፍላጎት አንድነቷና

ሉዐላዊነቷ

የተጠበቀ

አስተያየትና ሂስ ለመቀበል ዝግጁ ነኝ። ኢትዮጵያዊነትን

የነሱ

ብቻ

አድርገው

በመቁጠር

ዛሬም እንደሚነዙት እኩይ ፕሮፓጋንዳና አሉባልታ እኩልነት፣ የሕግ የበላይነትና ዲሞክራሲ የሰፈነባት፣ የበለጸገች

እንዲት

ኢትዮጵያን

ማየት

ነው።

ዓላማ

በመንደር ልጅነት፣ በጎሳና በዘር የሚለወጥ አይደለም። የጆርጂያን ከሶቭየት የመገ?ጎጠል አመፅ በቀዩ ጦር የደመሰሰው ጆርጂያዊው ጆሴፍ ስታሊን እንደነበር ያጤኑዋል። በዚያ ውስብስብ የአብዮት ወቅት የተጋረጠብኝን ሴራና ተንኮል በመቋቋም፤ የገባሁትን ቃል ኪዳንና መሃላ ጠብቂ በንጹህ ህለጽና ቅንነት ሃገሬንና ሕዝቤን አገልግያለሁ። ታሪክና ትዝታ ሲፃፍ ትላንት በነበረውና ከታየው እውነታና ሁኔታ እንዳለና እንደነበር እንጅ ከጊዜ በኋላ እየተስተካከለ የሚፃፍ ታሪክ በዱቡሽት

ላይ እንደሚሰራ

ቤት መፍረሱ

አይቀርም።

በዚህ ምክንያት የጠቀስኩዋቸው ግለሰቦች በቂም ተነሳስቼ ወይም ስም ለማጥፋት ሳይሆን በአብዮቱ ስለነበረኝ ትዝታ በሃቅ ለማቅረብ ካደረኩት ሙከራ ነው። በመጨረሻም ደርግ በወሰዳቸው በጎ እርምጃዎች እንደምደሰት ሁሉ፤ በማወቅ በድፍረት ባለማወቅ በስህተት ለተፈጸሙት

ደዓሞ፤

ሙሉ

ሃላፊነትን በመውሰድ፤

በበኩሌ የኢትዮጵያን ሕዝብ ይቅርታ

እጠይቃለሁ።

መጽሐፉ የተጀመረው ዓለም በቃኝ እስር ቤት እያለሁ ቢሆንም እስሩ በሚያሳድረው ስነ ልቦናዊ ጫና፣ የፍርዱ ሂደት መጓተትና ለመከሳከል በሚደረገው ጥረት ጊዜዬን በመሻማቱ ረቂቅ ፅሑፉም በማናቸውም ወቅት በሚደረግ ፍተሻ ሊወሰድ ይችላል ከሚል ስጋት በተፈለገው

መጠን ሥራው አልተከናወነም። ይሁን እንጅ በሥራ ዓለም ላይ እያለሁ የያዝኩዋቸው ማስታወሻዎች እቤቴ ስለነበሩና ከእስር ቤት የወጡትም በባለቤቴ እጅ በጥንቃቄ ተቀም'በው ስለነበርና ቀሪዎቹም በአዲስ አባበ ዩኒቨርሲቲ የኢትዮጵያ ጥናት ኢንስቲትዩት ቤተ መጻሕፍት ድጋፍ ለሟሟላት የቻልኩት ከአስር ከተለቀቅሁ በኋላ በመሆኑ ጊዜ መውሰዱ አልቀረም። እስር ቤት የሰው ልጅ እውነተኛ ባህሪ የሚታይበትና ብዙ ትምሕርት የሚቀሰምበት

ራሱን የቻለ ዩኒቨርሲቲ በመሆኑ የአምላክ ፈቃድ ተጨምሮበት ስለፍርድ ሂደቱና ስለእስር ቤቱ በሚቀጥለው መጽሐፌ አቀርበዋለሁ። ፍሥሐ ደሰታ (ሌ/ኮሎኔል) የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ 2007 ዓ.ም

ሪኾብሊክ

ም/ፕሬዝዳንት

ከፍኗስ

-ፅ

ከ1966 በፊትና በኋላ የፖለቲካ እንቅስቃሴና የደርግ

አመሠራረት

ምሰራፍ ቅድመ

ስገደ

1966 ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ባጭሩ ሰዎች የራሳቸውን ታሪከ ራሳቸው ፀይሰራስ፤ እንደፈለጉ አድርገው ግን ሊሰሩት አይችሌም። ራሳቸው በመረጡት ሁኔታም ሲሰሩት አይችሉም፡፡ ታሪክን ሊሰሩ የሚቹሉት ብወቅቱ በተጨባጭ ከሚያጋጥማቸው ቀደም ሲል ከተረከቡትና ክጥንት ሲወርድ ሲዋረድ የመጣውን መሰረት በማድረገ ነው።

ካርል ማርክሰ (አስራ ስምንተኛ ቡሩሜርን

ኢትዮጵያ ሀገራችን በመልክዓ ምድር አቀማመጥ የጥንቱ የሥልጣኔ ማዕከል በነበረው በመካከለኛው ምሥራቅ፤ በቀይ ባሕርና በሰሜን አፍሪካ በስተደቡብ ትገኛለች። የአካባቢው ብርቱና በሥልጣኔ የተራመዱ መንግሥታት እየተነሱ ሷወድቁ፣ እየገነኑ ሲዳከሙ፣ እያደጉ ሲቀጭጩ፣ በፖለቲካ፣ በኃይማኖትና በተለያዩ ምክንያቶች የታሪክ ትርምስ ሲፈራረቅባቸው፤

ግዛታቸው ሲፋለስና ሉዓላዊነታቸው

ሲገሰስ ኢትዮጵያ ግን

የተለያዩ ከባድ ፈተናዎችን ተቋቁማ፣ ግዛቷ ሳይፋለስ፣ ስሟ ሳይለወጥና የመንግሥት ተከታታይነት ሳይቋረጥ ነፃነቷን ጠብቃ የኖረች የጥንታዊ ሥልጣኔ የድንቅ ታሪክ ባለቤት ናት። የተለያየ ኃይማኖትና ባህል የሚንፀባረቅባት

ሀገራችን የተለያየ ቋንቋ የሚነገርባት፣

የብዙ ብሔር ብሔረሰቦች ሀገር ብትሆንም ሕዝቧ ለረጅም ዘመን ክፉና ደጉን፤ ሐዘንና ደስታውን፣ ድሉንና ሽንፈቱን፣ ሰው ሠራሽና የተፈጥሮ ችግሮችን ሁሉ አብሮ በመካፈሉና በማሳለፉ ዘር፣ ቋንቋና ኃይማኖት ሳይለያየው ባሀሉንና ስነ ልቦናዊ እሴቶቹን ተጋርቶ ለረጅም ዘመናት ታፍሮና ተከብሮ በአንድነቱና በነፃነቱ ኮርቶ የኖረ ሕዝብ ነው። ሀገሪቷ ምንም እንኳን የረጅም ዘመን የአንድነትና የነፃነት ታሪክና የአልደፈርም ባይነት ተምሳሌት፣ ከዚህም በተጨማሪ የራስዋ የሆነ ፊደል ባለቤት ብትሆንም እንደ ረጅም ታሪክ ባለቤትነቷና በተፈጥሮ ሀብት የታደለች እንደመሆኗ በሥልጣኔና በዕድገት ከገሰገሱትና እንደ እርሷ የረጅም ጊዜ ባለታሪክ ከሆኑት ሀገሮች ቀርቶ በሃያኛው ክፍለ

ዘመን አጋማሽ ከቅኝ ተገዢነት ነፃ ከወጡት የአፍሪካ ሀገራት እንኳን ለመወዳደር ቀርቶ በመወዳደሪያ መስመር ያልተሰለፈች፣ ሕዝቧም በድህነት፣ በበሽታና በድንቁርና የሚሠቃይባት ኋላቀር ሀገር ናት። ለዚህ ኋላቀርነት በርካታና የተሰያዩ ምክንያቶች ማቅረብ ቢቻልም ሀገሪቷ በመካከለኛው ምሥራቅና በአፍሪካ መካከል የመሸጋገሪያ ድልድይ፣

በአውሮጳና በእስያ መተላለፊያ መንገድ በመሆንዋ፣ 9

ከአንድ ሺህ ኪሎ ሜትር

በላይ

30!

ፍሥአደሰታ

ጋ-ጐሩ

የተከለለው የቀይ ባሕር ወሰኗ እና ወደቦችዋ በአጠቃላይ ስትራተጂካዊ አቀማመጧ በቅድሚያ የሚጠቀሱ ናቸው። እንደዚሁም በጋ ከክረምት ያለማቋረጥ የሚፈሱ ወንዞች፣ የተስማሚ አየር ንብረትና ለም መሬቶች ባለቤት መሆኗ የቅርብና የሩቅ ሀገራትን ትኩረት በመሳብ በየጊዜው ከተነሱባት የውጭ ወራሪዎች፣ ከውስጥ ቦርቧሪዎችና በሥልጣን ሽሚያ የተከሰቱ የርስ በርስ ግጭቶችም በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው። ከዚህም በተጨማሪ በኃይማኖትና ከጐረቤቶቿ የመስፋፋት ፍላጐት ጋር ተዳምሮ ሀገሪቷ ጦርነት ተለይቷት ስለማያውቅም የሀገራችን ታሪክ የዕድገትና የብልፅግና ሳይሆን ያለመታደል ሆኖ አብዛኛው

የጦርነት ታሪክ ነው ማለት ይቻላል። የብዙ

ሺህ ዘመን

የነገሥታትና

ከጎንደር ከ1784

ነገሥታት በተለይም እስከ 1855 ዓ.ም

የነበሩት

መሣፍንትና

ባላባቶች

የተማከለ

መንግሥት

ባለቤት የሆነችው

ኢትዮጵያ

ከተክለ ጊዮርጊስ ዘመነ መንግሥት ፍፃሜ ጀምሮ ማለትም ድረስ የኢትዮጵያ የግዛት መክፋፈል የታየበትና በወቅቱ

ራሳቸውን

ችለው

አካባቢዎቻቸውን

ይገዙና

በውጤቱም

ለተወስነ ጊዜ ማዕከላዊነት የጠፋበት ዘመነ መሣፍንት ተብሎ የሚታወቀው ዘመን ነበር። በዚህ ምክንያትም በሀገሪቱ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ለውጦችና የሕዝብ አንድነት

ከዘመነ

መሣፍንት

አልቻለም።

ሊመጣ

ደረጃና መጠን

በሚፈለገው

በኋላ

የኢትዮጵያ

ንጉሠ

ነገሥት

ተብለው

ዘውድ

የጫኑት

ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ የኢትዮጵያን አንድነት ለማረጋገጥና ማዕከሳዊነትን ለማስፈን በድል የታጀቡ በርካታ ዘመቻዎችን አካሂደው በመሣሪያ ኃይል አንድነትን ለማምጣት ችለዋል። ቴዎድሮስ ኢትዮጵያን ወደ ዘመናዊ ሥልጣኔ ለማሸጋገር በነበራቸው ጉጉት

መስተዳድሩን

ንጉሙ

በርካታ

ለመንጠቅ

በአዲስ

የለውጥ

አዋቀሩ።

አዲስ

እርምጃዎችን

በርካታ ውጊያ

ኣልነበረም። ሌላው ቀርቶ ቆስለው ተርፈዋል።* ኢትዮጵያ ከውጭው እንዳታገኝ በ16ኛው ክፍለ

ያካሂዱባቸው

ከአስራ

የግብር

ቢወስዱም

አከፋፈል

ሥርዓት

ነበርና ዘመነ መንግሥታቸው

ሰባት

ጊዜ

መሠረቁፋ።

ተቃዋሚዎቻቸው

በላይ

የግድያ

ዙፋናቸውን

ሠላም

ሙክራ

የሰፈነበት

ተደርጎባቸው

ዓለም ግንኙነት በማድረግ የዘመናዊ ሥልጣኔ ዕድል ዘመን ቱርኮች ቀጥሎም ግብፆች የቀይ ባሕርን ጠረፍ፣

የምዕዋን ወደብና የዳህላክ ደሴቶችን

በጦር ሠፈርነት

በመያዝና በመቆጣጠር

ከሰባት መቶ

ዓመታት በላይ አፍነዋት ኖረዋል። አፄ ቴዎድሮስ ይህንን የባሕር በሯን ለማሰመለስ በርካታ ጥረቶች በማድረግ ላይ እያሉ ፍሳጎታቸውን ከፍፃሜ ሳያደርሱ የዘመናዊ ጦር መሣሪያ

ባለቤት

ለመሆን

በነበራቸው

ጉጉት

ምክንያት

ከአንግሊዝ

መንግሥት

ጋር

በአጭር

ተቀጨ።

በተፈጠረው

አለመግባባትና እንግሊዞች ባካሄዱት ወረራ ሳቢያ ለኢትዮጵያ አንድነትና ለዘመናዊ ሥልጣኔ ሲሉ በጦርነቱ እጃቸውን ከመስጠትና ሀገርን ከማዋረድ ይልቅ የገዛ ሽጉጣቸውን

ጠጥተው

መቅደላ

ከአፄ ነባሥት

ሆነው

ላይ ተሰዉ።

ቴዎድሮስ ዘውድ

የጀመሩት

በኋላ

ዳግማዊ

የጫኑት

ዮሐንስ

የሥልጣኔ

ተክለ

ጉዞም

ጊዮርጊስን

አራተኛም

ከ1872

በማሸነፍ እስከ

የኢትዮጵያ

1889 የዘለቀው

ንጉሠ ዘመነ

መንግሥታቸው በውስጥ ጠሳትና በውጭ ወራሪዎች በተካሄዱ በርካታ ጦርነቶች የታጀበ ነበር። አፄ ዮሐንስ የግብፅ ወራሪዎችን ጉራዕ ላይ ድል በማድረጋቸው በአገር ውስጥ ተደማጭነታቸው ከፍ እያለ በመምጣቱና ጊዚያዊ ሰላም በመስፈኑ ከተሞችን ማልማት 3

አለማየሁ አበበ (ትርጉም)፣ ዩላ.ታዮጵያታሪክ

ዓ.ምን፣ (7ዕ 259-266)

(እንድርዜይ ባርትኒስኪ ዮዓና ማንቴል - ኒየቾኩ፤ 2003

አብቁናትዝታዬ | 3፲ ጀመሩ።

የንግድ አንቅስቃሴ በክፍተኛ ደረጃ አንሰራራ። አንድ ዓይነት ማኀበራዊ ወግ፤

ልማድና

ኃይማኖት

አንዲሰፍንም ታገሉ።

ይህ የሠላምና የሥልጣኔ ጅማሮ በ1884 መሃዲስቶች የኢትዮጵያን ወሰን አልፈው መተማን በመያዝ ጎንደር በመግባታቸው፤ ጣልያኖች ደግሞ በ1885 ዓ.ም ምፅዋንና አካባቢዋን በመያዛቸው ለቃጥል አልቻለም። የአፄ ዮሐንስ የጦር አበጋዝ አሉላ አባ ነጋ በ1889 ዶጋሊ ላይ ጣልያንን ድል ቢያደርጉም ምፅዋ ላይ ተከማችቶ የነበረውን የጣሊያን ኃይል ከምፅዋ ከማስወጣት ይልቅ የደርቡሾች ወረራ ለክርስትያኒቷ ኢትዮጵያ የበለጠ ስጋት ነው በሚል ደርቡሾቹን ለመደምሰስ ወደ መተማ አቀኑ። ለሀገራቸው አንድነትና ለሃይማኖታቸው ሲሉ አፄ ዮሐንስ 4ኛ አለፉ። የጀመሩት የሥልጣኔ ጉዞም በዚሁ ተቋረጠ።

መስዋዕትነት

ከፍለው

የነገሙት ዳግማዊ አፄ ምኒልክም ወዲያውኑ ወንዝ ከመሻገር አልፈው ጥር 1 ቀን 1862 በሚል ስያሜ አንድ አዲስ ግዛት አወጁ። ተፈርሞ የነበረው የውጫሌ ውልም ለጠብና

አፄ ዮሐንስን ተክተው በ1881 ዓ.ም እንደነገሙ ጣሊያኖች ደጋግመው የመረብን ዓ.ም በቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ ኤርትሪያ በ1881 ዓ.ም በጣሊያንና በምኒልክ መካክል ለግጭት አልፈው

የሕይወት

መነሻ ሆነ። በ1886 ዓ.ም የኢጣሊያ ወታደሮች የኢትዮጵያን ጊዜያዊ ወሰን ገቡ። በ1887 ዓ.ም ከትግሬው ራስ መንገሻ ጋር ገጥመው ድል በማድረጋቸው

አዲግራትን በኋላም አድዋን ያዙ። ቀጥሎም መላ ትግራይን ተቆጣጠሩ። ኣፄ ምኒልክም የኢትዮጵያን ሕዝብ አስከትቶው በመዝመት በጥቁር ታሪክ በዓይነቱና በአንፀባራቂነቱ በመላው ዓለም የሚታወቀውን የ1888 ዓ.ም. አድዋ ላይ የዓድዋ ድልን አስመዘገቡ። አፄ ምኒልክም

ጣልያንን ከኤርትራ

ሙሉ

በሙሉ

ጠራርገው

ሳያስወጡ

ወደ ኋላ

ተመልሰው የደቡብ ክፍላተ ሀገራትን በማቅናትና በማስገበር ዘመቻ ተጠመዱ። በነዚህ ዘመቻዎች ድል ከተቀዳጁ በኋላ በሀገሪቱ ዘመናዊ ሥልጣኔ ማስፋፋት ቀጠሉ። በጦርነቱ ኢኮኖሚው

ምክንያት ተቋርጦ የነበረው የንግድ እንቅስቃሴ እንዲዳብር፤

እንዲያንሰራራ፤

የባቡር ሃዲድ እንዲዘረጋ፣ ዘመናዊ የመንግሥት ገቢ አከፋፈል እንዲኖርና አፄ ቴዎድሮስ ጀያቻሂውት የነበረውን በደሞዝ የሚተዳደር ሠራዊትን የመገንባት፤ የፖስታ አገልግሎትና ፍርድ ቤቶች ወዘተ ማቋቋም ጀመሩ። አፄ ምኒልክ መጀመሪያ በህመም ቀጥሎም በሞት ሲለዩ

የውስጥ

የሥልጣን

ሽኩቻ

በመቀጠሉ

ለጊዜውም

ቢሆን

የተጀመረው

የዕድገትና

የሥልጣኔ ጎዳና ተገታ።

ራቅ ያለውን የውጭ ወረራ እንደዚሁም ዝርዝር የሥልጣን ሽኩቻና ቡርቦራ ለታሪክ ፀሐፊዎችና ተመራማሪዎች ትተን የቅርቡን ስንመለከት ደጃዝማች ተፈሪ መኮንን

ከአፄ ምኒልክ ህልፈት በኋላ የሸዋን መኳንንት አሰባስበውና አሳድመው-ልጅ እያሱን ከሥልጣን አስወግደው ንግሥት ዘውዲቱን በማንጎሥ ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴ ለመሆን በቁ። በዚህ ዓይነት የሥልጣን መንገዳቸውን የጠረጉት ራስ ተፈሪ ቀጥሎም እስከዛሬ ድረስ አነጋጋሪ ከሆነው የንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ሞት በኋላ ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ ሞዓ አንበሳ ዘእምነገደ ይሁዳ ስዩ” እግዚአብሔር ተብለው 225ኛው የኢትዮጵያ ንጉሥ በመሆን በ1923 ዓ.ም ዘውድ

ጫኑ። አፄ ኃይለሥላሴ ከቀደምት ነገሥታት በተሻለ በራቸውን ለዘመናዊ ሥልጣኔ ክፍት በማድረግ ትምህርት ቤቶችን፤ ሆስፒታሎችን፣ ዘመናዊ መሥሪያ ቤቶችንና ዘመናዊ ጦር

ለመመሥሂት

ጥረታቸውን

ዓ.ም በገዛ ፈቃዳቸው

ቀጠሉ።

“ለሚወዱትና ለሚወዳቸው

አዲስ ሕገ መንግሥት

መስጠታቸውን

ሕዝባቸው”ም

አወጁ።

በ1923

131

#ሦሥሙሚደስታ

ሕገ መንግሥቱም የተገኙ፤

ንጉሠ ነገሥቱ ከንግሥት

በእግዚአብሔር

ፈቃድና

ቸርነት

ቅባ

ሳባና ከንጉሥ ሰለሞን የዘር ግንድ

ቅዱስ

ተቀብተው

ለኢትዮጵያ

ሕዝብ

ምንጭ፤

የሞትና

የተሰጡ መሆናቸውን ይደነግጋል። የንጉሥ ሰውነትና ሥልጣን የማይደፈርና የማይገሰስ በተጨማሪም ለወደፊቱ በኢትዮጵያ የሚነግሠ ሁሉ ከንግሥተ ሳባና የሰለሞን ዘርና ከልጅ

ልጆቻቸው

ሳይወጣ

የሚቀጥል

መሆኑን

ይገልፃል።

ንጉሥን

የፍትህ

የምህረት መስጠት በአጭሩ ፍጹማዊና የፈላጭ ቆራጭ ሥልጣን ያጎናፀፈ ነበር። ሕገ መንግሥቱ ለንጉሥ ሕጋዊ መሠረት የሚያጎናፅፍ እጅግ የጠበቀና የተማከለ አሠራርን የሚያሰፍን ቢሆንም በተቃራኒው ግን ባሳባቶቹና መኳንንቱ የነበራቸውን ነፃነት ሥልጣንና ተሰሚነት የሚያሳጣ በመሆኑ ውስጥ ውስጡን ቅሬታ ማሰማታቸው ብሉም ለአድማሣና ለጫራ መንገድ መክፈቱ አልቀረም። ሕገ መንግሥቱ እንደታወጀም የጎጃሙ ራስ ኃይሉ ተክለ ኃይማኖት ልጅ እያሱን በመጠቀም ንጉሠን ከሥልጣን ለማውረድ ተንቀሳቀሱ። በግንቦት ወር 1923 ዓ.ም ልዑል

ጠባቂውን ነገር

ግን

ራስ

ካሣ

በሹመት ልጅ

ለልዑል

ኣልጋ

በመደለል

እያሱን

ወራሽ

ሠርግ

ወደ

ልጅ እያሱ ከታሰሩበት

እንዲረዳ

ለታማኝ

አዲስ

አበባ

ሲሄዱ

ክፍቼ እንዲያመልጡ

አሽከራቸው

ለፊታውራሪ

ራስ

ኃይሉ

አደረጉ።

ጊንዶ

ትዕዛዝ

ቢሰጡም ትዕዛዙን አፍርሶ ስለውጥኑ ለንጉሙ ሪፖርት በማድረግ ሜራውን አጋለጠ። ራስ ኃይሉ ተክለ ኃይማኖትም ታለሩ። በ1923 ዓ.ም ሐምሌ ወር በዋለው ችሎት ይሙት

በቃ ተፈረደባቸው።

ንጉሠ ነገሥቱ ግን የጎጃምን ባላባቶች ላለማስቀየምና ሕዝቡ

ለመነሳሳት ምክንያት እንዳያገኝ በማሰብ ሞቱን ወደ እስራት ለወጡላቸው።

የራስ ደስታ

ዳምጠውና የራስ ካሣ ኃይሉ ጦሮች በልጅ እያሱ ላይ ዘምተው ግንደበረት ላይ ከልጅ እያሱ ደጋፊዎች ጋር ጦርነት ገጠሙ። በዚያ ጦርነት ልጅ እያሱ ድል ሆነው በማምለጥ ጎጃም ቢገቡም በሊበን ኣውራጃ ተላልፈው ተሰጡ። ልጅ እያሱ

ገዥ በፊታውራሪ ገሠሠ በለው በጋራሙሉታ በእስር ቆይተው

ተይዘው ለራስ ደስታ የኢጣሊያ መንግሥት

ሊያነግሣቸው ይችላል በሚል ፍርሃት አፄ ኃይለ ሥላጫ ወደ ስደት ከመሄዳቸው በፊት በመርዝ እንዳስገደሏቸው ይነገራል።* ይህ በእንዲህ እንዳለ በ1928 ዓ.ም አፄው በነገሙ በ5ኛ ዓመታቸው የፋሺስት ጣሊያን ኢትዮጵያን ወርራ ንጉሥም ማይጨው ጦር ሜዳ ድል ከሆኑ በኋላ ቤተሰቦቻቸውንና ጥቂት መኳንንቶቻቸውን አስከትለው ወደ ስደት አመሩ። በአገር ውስጥ የቀሩት መኳንንት ግን “ንጉሠ በሀገር ውስጥ ሆነው መዋጋትና ማዋጋት ሲኖርባቸው አገር ጥለው መሸሽ የለባቸውም” የሚል ከፍተኛ ተቃውሞ ማሰማት ጀመሩ። ንጉሥ ተቃዋሚዎችን በመፍራት ከአዲስ አበባ ሳይሆን ከዱከም ባቡር ተሳፍረው ወደ ጅቡቲ

አቀኑ። ከዚያም ወደ ታላቋ ብሪታንያ አምርተው ለሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በስደት ቆዩ። በኢትዮጵያ

ምክንያት

ተጀምረው

ተቋረጡ።

ብኢትዮጵያ ጦር

አጋርነት

አርበኞች

ወራሪዋ

ጣሊያን

የነበሩ የተለያዩ የልማትና የዕድገት ሥራዎችም

በወረራው

ተጋድሎ፣

በእንግሊዝ

ተባራ

ተመልሰው ዙፋናቸው ላይ ተቀመጡ።

በ5ቱ

በዱር 4

የጠላት

በገደሉ

ወረራ

ዓመታት

ተሰማርተው

ዝኒከማሁ፡ (76 86)

የደምና ኢትዮጵያ

መስዋዕትነት

አፄውም

ከሰደት

ተቋርጦ የነበረውን የልማት ሥራ ቢቀጥሉበትም

ደረታቸውን

ጠላትን

የሕይወት

ነፃነቷን ስትቀዳጅ

መግቢያና

ለጥይት

መውጫ

ሬሳቸውን

ሲያሳጡ

ለአሞራ

የነበሩ

ለመስጠት

አርበኞችና

አብየቁናትዝታዬ | 13

በተለይም ከመጀመሪያውኑ ቄስ

አይቀድስ፣

የሸሸ

የንጉውን ሽሽት በፅኑ ይቃወሙ

ንጉሥ

አይነግሥ”

በማለት

ውስጥ

የነበሩ ወገኖች “የአፈረሰ ውስጡን

ሜራና

አድማ

ሥርዓትና

ወግ፣

ሜራና

መጎንጎን ያዙ። አፄው

ከልጅነታቸው

ጀምሮ

በቤተ

መንግሥት

ተንኮል ተኮትኩተው ማደጋቸው ከተፈጥሮ ብልህነታቸው ጋር ተዳምሮ ባካበቱት የፖለቲካ ጥበብ ሲቻል በብልሃት ሳይቻል በኃይል ሥልጣናቸውን ማጠናከር ያዙ። በአንድ በኩል በ1923 ዓ.ም የወጣውን ሕገ መንግሥት ለሥልጣናቸው መጠናከር ሕኃዊ መሠረት ሲያደርጉ በሌላ በኩል የዙፋን ተቀናቃኞች ሊሆኑ ይችላሉ ብለው ከሚጠረጥሯቸው ወገኖች ጋር ልጆቻቸውንና የልጅ ልጆቻቸውን በጋብቻ በማስተሳሰር ታማኝነታቸውን በመግዛት ከየአቅጣጫው ሊመጣ የሚችልን ተቃውሞ ማለዘብ ቀጠሉ። ለአብነት ልጃቸውን ልዑል አልጋ ወራሽን ለትግራዩ ራስ ስዩም ልጅ ለልዕልት ወለተ እስራኤል፤ ልዕልት ዘነበ ወርቅን ለደጃዝማች ኃይለሥላሴ ጉግሳ፣ ልዕልት እይዳን ለራስ መንገሻ ስዩም፤ ልዕልት ሰብለን ለወለጋው ባላባት ለደጃዝማች ካሣ፤ የልዑል አልጋወራሽና የልዕልት ወለተ እስራኤልን ልጅ ልዕልት እጅግአየሁን ለወለጋው ባላባት ለደጃዝማች ፍቅረሥላሴ ሃብተማሪያም በመስጠት ሸዋን፣ ትግራይንና ወለጋን በጋብቻ አስተሳሰሩ።

አፄ ኃይለሥላሴ በጋብቻ ከማስተሳሰር አልፈው በተለይ በትግራይ በራስ ጉግሳ አርአያና በራስ ስዩም መንገሻ ለአፄ ዮሐንስ ዘውድ ቀረቤታ አለኝ በሚል በመካከላቸው በተፈጠረው የሥልጣን ሽኩቻ ከፋፍለው ለመግዛት በሚገባ ተጠቅመውበታል። ራስ ጉግሳ ከሞቱ በኋላ የተተኩት ልጃቸው ደጃዝማች ኃይለሥላሴ ባለቤታቸው ልዕልት ዘነበወርቅ በወሊድ ምክንያት ሲሞቱ ከአባታቸው ያነሰ ግዛት እንዲሰጣቸው ተደረገ። በእሳቸው፤ በራስ ስዩምና በአጋሜው ገዢ ደጃዝማች ካሣ ስብሃት መካከልም ቅራኔ በመፍጠር ንጉሠ ከትግራይ ሊነሳባቸው የሚችለውን አመፅ ሲቆጣጠሩ ቆዩ። ንጉው ሌላውን

አርበኛው

በማራቅ

ከባንዳው፤

በሚያካሂዱት

ባንዳው

የከፋፍለህ

ከስደተኛው

ግዛ ፖሊሲ

ጋር

መኳንንቱና

አንዱን

በማቅረብ

ባለሥልጣናቱ

እርስ

በርሳቸው ሲራኮቱ እርሳቸው ሥልጣናቸውን በሚገባ መጠበቅና ማደላደል ያዙ። ጥቂት ያፈነገጡ መሣፍንትና መኳንንት ከተገኙ በቤተ መንግሥት ደጀ ጠኝነት በማጉላላት አለበለዚያ የቤተ መንግሥት

ኦባል በማድረግ ይገድሉባቸዋል።

ጋራዥ

ተብሎ በሚታወቀው

የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት

ሞራላቐውንና መንፈሳቸውን በማዳከም የሥልጣን ፍላጎታቸውን ከዚህ ውጭ ሆነው የሚያስቸግሩትን በረቀቀ ዘዴ ወይም በይፋ

ያስወግዷቸዋል።

አፄው በአምቻና በጋብቻ እንዲሁም በልዩ ልዩ ዘዴና ጥበብ መንግሥታቸውን ቢያጠናክሩም በነፃነት ማግስት በአርበኞች፤ በስደተኞችና በባንዳዎች መካከል በተፈጠረው የሥልጣን ትንቅንቅና ትርምሰ፤ የንጉሥን የተማከለ አሠራር በመቃወም፤ በሥልጣንና የነፃነት ዋያቄ ዙርያ የተለያዩ አመፆችና እንቅስቃሴዎች ብቅ ብቅ በማለት አገዛዛቸውን መፈታተን ያዙ። ከነዚህም ውስጥ የትግራይ፣ የጎጃም፣ የባሌና የኤርትራ አመፆችና የሜጫና ቱለማ እንቅስቃሴ በዋናነት የሚጠቀሱ ናቸው።

14 | ፍሥፒክደስታ

የትግራይ

በአፄው

መንግሥት

ቀዳማይ

ወያኔ፣

ላይ የተነሱ

ዓመፆች

የአፄ ኃይለሥላሴ መንግሥት ከፋሽሽት ጣሊያን ወረራ በኋላ በ1933 ዓ.ም አስተዳደሩን እንደተረከበ ከወረራው በፊትና ወራሪው ኃይል ኢትዮጵያን በሚያስተዳድርበት ወቅት ተበታትኖ የነበረውን አሠራር በማዕከላዊነት እንዲመራ በማድረግ አገዛዙንና ሥልጣኑን ማጠናከር ያዘ። ይህ የተማከለ አሠራር በአካባቢው የነበሩ መሣፍንትና መኳንንት በታማኝነት፣ በአሽከርነትና በደጀጠኝነት በዙሪያቸው ተሰልፎ የነበረውን ሕዝብ ካሰምንም መተዳደሪያ አስቀረው። መኳንንቱም ከሥልጣናቸውና ተሰሚነታቸው በመጎለሳቸው የነበራቸውን ክልላቸውን የማስተዳደር አነስተኛ ነፃነት አጡ። በዚያም ምክንያት “ባህልና ልማድህን ተነጠቅክ” የሚል ቅስቀሳ በኅብረተሰቡ በንጉሠ ነገስቱ የደረሰባቸውን በደል ለመበቀል ተጠቀሙበት።

ውስጥ በማካሄድ

ኢትዮጵያ ነፃነቷን ክጣሊያን ብታስመልስም አካልዋ የሆነች ኤርትራ ግን በእንግሊዝ ሞግዚትነት ሥር እንድትቆይ ተደረገ። ኤርትራን ሲያስተዳድሩ የነበሩ እንግሊዞችም የኢትዮጵያ

የይገባኛል

ጥያቄ

ስላሳሰባቸው

ይህንን

ፍላጎት

ለማደናቀፍና

በኢትዮጵያም

ተሰሚነታቸውን ለማጠናከር ኤርትራና ትግራይን በአንድነት “ትግራይ ትግር" በሚል ራሱን የቻለ መንግሥት ለማቋቋም ውስጥ ውስጡን የትግራይ ባላባቶችን ማግባባት ያዙ። በዚሁ መሠረትም ጣልያን ወዲያውኑ ለቆ እንደወጣ ባለሥልጣኖች ንጉሙን ሳያማክሩ ራስ

ስዩም

መንገሻን

የእንግሊዞች ሹመቱን

ዓላማ

ሳይቀበሉ

የኤርትራና

አካባቢውን ቀሩ።

የትግራይ

ከቀረው

ገዥ

አድርገው

ኢትዮጵያ

ወደ አዲስ አበባ በመጓዝም

ሾሟቸው።

ለመነጠል ከንጉሠ

ራስ

መሆኑን

ጋር ስምምነት

ስዩም

ግን

ስለተረዱት

ፈጠሩ።*

ንጉሠ ግን ስላላመኑዋቸው ወደ ግዛታቸው ሳይመለሱ አዲስ አበባ እንዲቆዩ አደረጉ። መሣፍንትና ባላባቶችም አፄ ምኒልክ ከአድዋ ጦርነት በኋላ ኤርትራን ሆን ብለው ለጣሊያን አስረክበዋል፤ አፄ ኃይለሥላሴም አገር ጥለው የፈረጠጡ ስለሆነ ተመልሰው መንገሥ የለባቸውም በማለት ይህንኑ ወደ ገበሬውና ሕብረተሰቡ ጆሮ እንዲደርስ አደረጉ። እነዚህ የትግራይ ባላባቶች የየራሳቸውን ስውር ዓላማ ከግብ ለማድረስም በገበሬው ላይ ይደርስ የነበረውን ግፍና ስቃይ፤ የፍትህ እጦትና ከፍተኛ የግብር ክፍያ የመሳሰሉትን በመጠቀም አመፁን ለማነሳሳት በመሣሪያነት ተጠቅመወብታል። በጣሊያን ወረራ ጊዜ በርካታ መሣሪያ ለመታጠቅ እድል ያገኘው የዋጅራትና የራያ

አዘቦ ሕዝብ ከጎረቤት አፋር ጋር በየጊዜው ባካሄደው ጦርነት ባዳበረው የውጊያ ልምድና የፋኖነት ስጫት በመመካት እንዲሁም የአማራ በተለይም የሸዋ ገዢዎችን “የበላይነት” በመቃወም በግንቦት ወር 1935 ዓ.ም የዋጅራት ሕዝብ በማዕከላዊ መንግሥት ላይ አምፆ ተነሳ። መንግሥትም አመፁን ለማዳፈንና አጥፊዎችን ለመቅጣት በክልሉ ገዢዎች የተመራ ሸመቻ እንዲካሄድ አደረገ። ግንቦት 11 ቀን 1935 ዓ.ም በተካሄደው ውጊያ በርካታ የመንግሥት አስተዳዳሪዎችና የጦር መሪዎች ከሕዝቡም በኩል ብዙ ገበሬዎች ኣለቁ። የዋጅራት ሕዝብም

ድል አድርጎ ብዙዎችን ማረከ።

5 .- ሸመት ሲሻኝ፣ ፕኤርትራ ሕዝቦች የአንድነት ትግል፣ ወይይቶ [ቅፅ ፣፤ ቁጥር 2፤ 1984] (ገዕ ዛ)

. በዚህ ድል የተኩራሩ

ሽማግሌዎችም

ራሳቸውን

የእንደርታ

አብየቱናትዘያዬ | 135 ተጠሪዎች አድርገው

በመሰየም በሐምሌ ወር 1938 ዓ.ም “አረና ሐረና” በማለት በመንግሥት ላይ ለመወየን ተማምለው በመሠልጠን

ተነሱ። የኢትዮጵያ መንግሥትም አመፁን ለመደምሰስ በእንግሊዞች ላይ ከነበሩት ጦሮች ላይ የወሎ ነጭ ለባሾችን በማከል በጀ/አበበ ዳምጠው

ግንባር ቀደም አዛዥነት አጠቃላይ ዘመቻው ደግሞ በታዋቂው ፀዐርበኛና በኋላ የጦር ሚኒስትር በነበሩት በራስ አበበ አረጋይ እንዲመራ ተደረን። ግንባር ቀደሙ ጦር ያልሸፈተውን የራያን ሕዝብ በማስገበርና ገንዘብ በማሰባሰብ ሥራ ተጠምዶ በነበረበት ወቅት የወያኔ ጦር በኩህሀና በእንዳየሱስ ሰፍሮ የነበረውን የመንግሥት ጦር መስከረም 3 ቀን 1936 ዓ.ም በመደምሰስ የሻለቃ አዛን ሻለቃ (በኋላ ጄነራል) ኢሳያስ ገብረሥላሴን ማረከ። ጥቃቱን በማስፋፋትም በከፍተኛ ውጊያ 'እንዳየሱስን በቁጥጥሩ ሥር አዋለ። ከመንግሥት ጎን ተሰልፈውና በወያኔ ተከበው የነበሩ እነ ደጃዝማች

ገብረ ሕይወት

መሸሻ

ከበባውን

ሰብረው

ወደ አድዋ

አመለጡ።

የወያኔው ጦር ወደ አምባላጌ በመዞርም በጄነራል አበበ ዳምጠው ይታዘዝ ከነበረው ጦር ጋር ውጊያውን ቀጠለ። የመንግሥት ጦርም ወደ ኋላ ማፈግፈግ ስለጀመረ የእንግሊዝ ወታደሮች በታንክ እየተጠቀሙ ወያኔውን ለመግታት ቢሞክሩም የወያኔው ጦር በእጅ ቦምብና

ችግር

በመጥረቢያ

ታንክ

ላይ ሰመውጣት

ሳይቀር

ጥቃቱን

ተቋቋመ።

የወያኔው ተዋጊዎች የመንግሥቱ ጦር በተከታታይ በውጊያ በመጠመዱ የስንቅ እንደገጠመው በማወቅ ከብቶቻቸውን ከበረት በመልቀቅ ጦሩ አርዶ እንዲበላና

ላልታሰበ በሽታ እንዲዳረግ በማድረግ ድንገተኛ ጥቃት በመሰንዘር ከፍተኛ ጉዳት አደረሱ። አምባላጌም በወያኔ እጅ ለመውደቅ

ተቃረበች።

በዚህ ወቅት ራስ አበበ ተጨማሪ

እግረኛ

ጦር በማስመጣትና የእንግሊዝ አውሮፕላኖች ደግሞ ከኤደን በመነሳት የወያኔን ጦር በመደብደብ ከፍተኛ ጉዳት ኣደረሱበት። ከእንዳየሱስ ሰብረው ወጥትው የነበሩ የጦር መሪዎችም ጦራቸውን አሰባስበው በመመለስ በውጊያው ተሳተፉ። መስከረም 10 ቀን 1936 ዓ.ም በገበያ ቀን የመቀሌ ከተማ በአውሮፕላን ተደበደበች፤ ሰላማዊው ሕዝብም ተጨፈጨፈ። ለድል ተቃርቦ የነበረው ቀዳማዊ ወያኔም በደረሰበት የጥቃት ምት ቅስሙ ተሰብሮ ድል ሆነ። ወያኔ ድሉን ከተነጠቀ በኋላ ራስ አበበ አረጋይ የትግራይ ጠቅላይ ገዢ በመሆን ተሾሙ። ራስ አበበ ከ1936-1939 ዓ.ም ድረስ በወታደራዊ አገዛዝ በማስተዳደር በአመጹና በውጊያው እጃቐው አለበት የተባሉ መኳንንትና ባላባቶች በእስርና በግዞት እንዲቀጡ አደረጉ። የራያ የርስት ሥርዓት ተሽሮ መሬቱን ወደ ጋሻ በመለወጥና በመውረስ ለባለሥልጣኖቻቸው አከፋፈሉ። የራያን አውራጃ ለሁለት በመክፈል ራያና ቆቦ በወሎ ግዛት ሥር እንዲሆን ተደረገ። ሕዝቡ በእጁ የሚገኘውን የጦር መሣሪያ እንዲያስረክብ ትዕዛዙን ካልፈፀመ ደግሞ በእያንዳንዱ መሳሪያ ብር አንድ መቶ ሃምሳ እንዲከፍል

ይህ ተግባራዊ

እስኪሆን

ድረስም

እያንዳንዱ

አርሶ አደር

አምስት

አምስት

ወታደር በድርጎኝነት እንዲቀልብ ተመደበበት። የራያና ዋጅራት ሕዝብ በአጠቃላይ ከብቱ ተዘረፈ፤ ሴት ልጆቹ ተደፈሩ፤ ቤት ንብረቱ ተቃጠለ።* የራሳቸውና ለመዋጋት

ሳይሞክሩ

የአባታቸውን ነጋሪት

አሽከሮች ሲያስመቱ

አስከትለው ቆይተው

ቀጥሎም

በግዛታቸው

ያመፁትን

ተንቤን

ተቀምጠው

6. .- ቃለክርስቶስ ዓባይ (ኮ/ል)፤ 793ታይ የመንግሥት ግልበጣ ሙከራና ከ908 -- /ዕ6ዕ6 ዓ.ም ዩኒተዮጵያ ታሪክና ፖለቲካዊ ሂደት (አዲስ አበባ፣ ብርኛንና ሰላም ማ/ቤት፣ 1997 ዓ.ም)፤ (96 160 -- 05)

16 | ፍ”ፃኔ ደታ

የነበሩትን

ደጃዝማች

አበበ ታስረው ቤት ታስረው

መንገሻ

ስዩምን

በአመፁና

በሜራው

አሉበት

በማለት

ወደ አዲስ አበባ ተላኩ። ለጥቂት ጊዜያትም በደጃዝማች ከቆዩ በኋላ ከትግራይ ደጃዝማቾች በተውጣጡ ዳኞች

በራስ

ከበደ ተሰማ በተቋቋመው

ፍርድ ቤት ቀረቡ። እነዚህ በዳኝነትና በተፋራጅነት የተሰየሙት መኳንንትም ንጉሥን የክዳ

ስለሆነ

ይሙት

በቃ

የሚል

ፍርድ

አስተላለፉባቸው።

ውሳኔው

ንጉሠ

ዘንድ

ሲቀርብ ግን ልጅ በመሆኑ የፈጸመው ስህተት ነው በማለት ፍርዱን ሽረው ደጃዝማቹን ሰትምህርት ወደ ውጭ ሀገር ላኳቸው። ከዚያ ሲመለሱም የልጅ ልጃቸውን ልዕልት አይዳ ደስታን በጋብቻ ሰጧቸው።

ራስ አበበ አረጋይ የራያና የዋጅራትን ሕዝብ ካስገበሩና ከቀጡ በኋላ በ1940 ዓ.ም በግዞት የነበሩት ልዑል ራስ ስዩም መንገሻ አስተዳደሩን ተረክበው የትግራይ ጠቅላይ ገዢ ሆነው ተሾሙ። እሳቐውም በ1953 ዓ.ም በነመንግሥቱ ነዋይ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ

ከተገደሉ

በኋላ

ልጃቸው

ልዑል

ራስ

ተብለው

የትግራይ

ጠቅላይ

ገዢ

ሆኑ።

ሁለቱም በተክታታይ ትግራይን ቢያስተዳድሩም የራያና የእንደርታ ሕዝብ ከውጊያው በኋላ በደረሰበት ሰቆቃ፣ የግፍ አስተዳደርና ጥቃት ክፉኛ በመጎዳቱ በአፄ ኃይለሥላሴና በአማራው ገዢ መደብ ላይ ክፍተኛ ጥላቻና ቂም ቋጠረ። እረኛው

የሚነፋው

ዋሽንት

የሚያሰማው

ዘፈን የሀዘንና እንጉርጉሮ፤

አለፍ

ሲልም

እምቢተኝነትንና ሽፍትነትን የሚያበረታታ ሆነ። ለምሳሌ ከወቅቱ ዘፈኖች አንዱ፦ አታ ወይናይ ኩሕሎ፣ ሸዋ ኮይንካ"ዶ ትገራይ ይሕሎ፣ ንአዳም ገሪምዎሉ፣ ይህም ማለት፲ ውብ ዓይናማው፣ * ሸዋ ተሁኖ ትገሪፀ አንዴት #ጠበቃል፣ ሕዝበ አዳምን ገርሞታል።፡ የሚል

ነበር።

አዛውንቶችም የደረሰባቸውን ግፍና መከራ በማስተጋባት ወጣቱ በአፄው መንግሥት የከፋና የመረረ ጥላቻ እንዲያድርበት አደረጉ።

የቀዳማይ ወያኔን እንቅስቃሴ ከሕወሓት እንቅስቃሴ ጋር ለማያያዝ የሚሞክሩ አሉ። በመሠረቱ ቀዳማዊ ወያኔ “ሹመታችንን ተነጠቅን፤ ጥቅማችንን አጣን፤ ተገፋን”

በሚሉ የደቡብ ትግራይ ባላባቶችና መኳንንት ተጠንስሶ ገበሬውን በመቀስቀስና በግንባር ቀደምትነት

በማሰለፍ

በፊውዳሎች

መሪነት

በተወሰኑ

የትግራይ

አውራጃዎች

የተካሄደ

አመፅ ነበር። የተነሳውንም አመፅ በማክሸፉ ሂደት የመካከለኛና የምዕራብ ትግራይ ባላባቶች

ከፍተኛ ሚና ስለተጫወቱ የትግራይን ሕዝብ ብሶት ያጠቃለለ አልነበረም። እንዲያውም እንደርታና ራያ በሌሎቹ የትግራይ አውራጃዎች ቂም እንዲቋጥሩና የመከፋፈል አሻራ ጥሎ

ያለፈ

በሶሻሊዝም ትግራይ

ነበር።

ሽፋን

አውራጃዎች

የሕወሓት

ትግራይን

በአድዋ፤

እንቅስቃሴ

ነፃ ለማውጣት አክሱምና

ግን

ከተማሪ

ያቀደ

እንቅስቃሴ

በተለይም

ሽሬ ግንባር ቀደምነት

ጋር

በመካከለኛና

የተቋቋመ

የተቆራኘና

ምዕራብ

ፀረ ፊውዳል

ትግል ነበር። ስለሆነም ሁለቱ እንቅስቃሴዎች ተመሳሳይነትና ግንኙነት አልነበራቸውም። የትግራይን አመፅ በኃይል በደመሰሱ ማግሥት ንጉሠ የጎጃም አመፅ አጋጠማቸው።

አብኮፃቁኖትዌታዬ | 17

የጐጃም

አመፅ

ወራሪው የጣሊያን ጦር በኢትዮጵያወያን የአርበኝነት ተጋድሎና በእንግሊዝ ዕርዳታ ተሸንፎ ንጉሙ ወደ መንበረ ሥልጣናቸው እንደተመለሱ የመንግሥት አስተዳደር ይበልጥ እየተማከለ መጣ። በግብር አከፋፈል ሥርዓቱ በአጠቃላይ በሕዝቡ ላይ በሚደርሰው ጭቆና ምክንያት ከ1933 ዓ.ም ጀምሮ በጐጃም ተከታታይ አመፆች ተከስተዋል። በዋናነት

ግን

የአመፁ

መነሾ

ሥርዓት

የፊውዳሉ

ያስከተለው

የተያያዙ ጥያቄዎች ነበሩ። በጣልያን የቅኝ ግዛት አስተዳደር ሙሉ የነበረውን የጉልት ሥርዓት በአፄው መንግሥት እንዲመለስ መደረጉና

ለመገምገም ለመጀመሪያ

ከመሬት

የመሬትና

ጋር

በሙሉ ተሠርዞ የመሬት ግብርን

ጊዜ በ1934 ዓ.ም የወጣውን አዋጅ ሕዝቡ አልተቀበስውም።

ከጥቂት ጊዜያት በኋላም በጣልያን ወረራ ወቅት ጠላትን በመፋለም

ዝነኛና ታዋቂ አርበኛ የነበረው በላይ ዘለቀ “የአርበኛው

አጥንት

ጀግንነት

በፈጸመው

ባንዳውና

ሳይለቀም

ስደተኛው ተሾመበት” በማለትና በየጊዜው መንግሥት በሚያደርሰው በደል ቅሬታ ስላደረበት በንጉሠ ላይ አምዖ ተነሣ። የሚያሣዝነው ግን በላይ ዘለቀና ተከታዮቹ ተይዘው ንጉሠ ባሰባሰቧቸው ታማኝ መኳንንት በተቋቋመው ፍርድ ቤት ቀርበው ጥፋተኞች ናቸው

ተብለው

በስቅላት

እንዲቀጡ

በቀላቸውን

ተወጥተው

በ1935 ዓ.ም የጎጃም አርበኞች

“እስከመቸ

ተትደረገ።

ንጉሥ

ለጊዜው

ይሆናል። ነገር ግን በበላይ መገደል በአብዛኛው የጐጃም ሕዝብ ላይ ቅሬታና ሐዘን አሳደረ። በላይ ዘለቀ /አባ ኩስትር/ ከግድያው በኋላ ክፍተኛ ዝናና አክብሮት አግኝቷል። አዝማሪዎችም፦

ተሰቀለ ቢሉኝ ዝናሩ ሃው ብዬ፤ ተሰቀለ ቤሉኝ ሽጉጡ ነው ብዬ፤ ለካስ በላይ ነበር ትልቁ ሰውዬ፡፡ ሲሉ ስንኝ ቋጥረውለታል። የጎጃም አመፅ በዚህ ብቻ አላበቃም።

ድረስ በባንዳና ስደተኛ እየታዘዝን እንኖራለን?” በማለት ባነሱት አመፅና ደጃዝማች በላይ ዘለቀ ከታሰሩ በኋላ ደጃዝማች ነጋሽ በዛብህ ወደ አዲስ አበባ ተጠርተው በህግ መወሰኛ

እንዲሰሩ ተደረገ። የሰሜን ሸዋ ተወላጅ የሆኑት ደጃዝማች ከበደ ተሰማ የጎጃም ገዢ ሆነው ተሾሙ። ደጃዝማች ነጋሽም ከነበራቸው ሥልጣን በመነሳታቸው ባደረባቸው ቅሬታ

ውስጥ ውስጡን ተመሳሳይ ቅሬታና ብሶት ያሳቸውን በማሰባሰብ አድማ መጠንሰስ ያዙ። እነዚህ አድመኞች ጆሮ

በመድረሱ

ንጉሥን በኮሎኔል

ለመገልበጥ

መንግሥቱ

ሲያሜሩ

ነዋይ

ዎሥጢሩ

የሚመራ

ጦር

ከውስጥ ሾልኮ ወጥቶ ንጉሙ ሴረኞቹን

ከቦ ያዘ።

በስብሰባ

ሳይ እንዳሉ የተያዙትም በትወደድ ነጋሽ በዛብህ፣ ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ፤ ፊታውራሪ ተወልደብርሃን፣ አቶ ዮሐንስ ሮምሃ፥ አለቃ ፈጠነና የመቶ አለቃ በቀለ አናሲሞስ ንጉሙ ዘንድ ቀርበው ደጃዝማች ገረሱ ዱኪ ሲለቀቁ ሌሎቹ የእድሜ ልክ እስራት ተፈረደባቸው። ፊታውራሪ ተወልደብርሃንና አቶ ዮሃንሰ ሮምሃ በእስር ላይ እንዳሉ ሞቱ።" ከበላይ ዘለቀ ስቅላት በኋላ በ1943 ዓ.ም በመንግሥት የተወሰነውን የመሬት ግብርና የደጃዝማች ከበደ ተሰማን ሹመት በመቃወም በደጃዝማች አበረ ይማም የተመራ ሌላ አመፅ ተነሣ። ማዕከላዊው መንግሥትም አመፁን አክሽፎ መሪውንና ተከታዬቹን ለዕድሜ ልክ እስራት ዳረጋቸው። መንግሥት ያለፈውን ሁኔታ በመገምገም ትምህርት እንደመውሰድ 7

ዚኒ ከማሁ፥(3ፅ 60

፣፡በ6ቤ..፡..2

ይባስ ብሎ

በ196ዐ ዓ.ም የጐጃም

ትዕዛዝ የወጣው መንግሥት

መሬት

እንዲለካ ትዕዛዝ አወጣ።

ሕዝቡም

ልክ እንደ ደቡቡ የአገራችን ክፍል መሬታችንን

“ይህ

ሊወርሰው

ስላቀደ ነው” በሚል አስተሳሰብና እንደዚሁም “በጐጃም የክርስትና ተከታዮች መካከል አነስተኛ ቁጥር ያላቸው የእስልምና ኃይማኖት ተከታዮች የሆኑ ጭሰኞች የከፈሉበትን የመሬት ግብር ደረሰኝ በማሣየት መሬታችንን ይወሰድብናል” በሚል እምነት ሕዝቡ

አመፀ። መንግሥት አመፁን ለማክሸፍ በአየር ድብደባ የታገዘ ወታደራዊ ጥቃት ሲሠነዝር

በተለይም የአመፁ ጠንሳሽ ነው በተባለው የሞጣ ሕዝብ ላይ ያካሄደው የቦምብ ድብደባ በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ጥላቻና ቂም አሳደረ። ጸሐፊው በ1967 ዓ.ም ሌሎች የደርግ አባላትን በመምራት ስለኢትዮጵያ ትቅደም ዓላማ ለማስረዳት በአየር ኃይል የትራንስፖርት አይሮኘላን ሞጣ ሂዶ ሕዝቡን ሰብስቦ ንጉሠ በጐጃም ሕዝብ ላይ ያደረሱትን በደል ሲገልፅ “የደበደቡንማ እናንተ ጋር ያሉት ናቸው!” በማለት ሕዝቡ የአየር ኃይል ባልደረቦች ሳይ እያመለከተ ቁጣው ገነፈለ። እነዚህ የተዋጊ አውሮኘላን አብራሪዎች አለመሆናቸው፣ እነዛም ንጉው ስላዘዚቸው የፈጸሙት

መሆኑን አስረድተን ለማረጋጋት ጥቂት ጊዜ እንደወሰደብን አስታውሳለሁ። ይህ ሁኔታ ግን

የሚያስረዳን ሕዝቡ በንጉሠ ላይ ምን ያህል ቂምና ጥላቻ ቋጥሮ እንደነበር ነው።

የባሌ አመፅ ባሌ ከአዲስ አበባ ራቅ ብላ የምትገኝና እስከ አብዮቱ ፍንዳታ ድረስም ከሌሎች ግዛቶች ጋር ምንም ዓይነት መገናኛ ያልነበራት ጠቅላይ ግዛት ነበረች። በ1943 ዓ.ም የተካሄደው የቀላድ መሬት ልኬትና አዲሱ የግብር አከፋፈል አዋጅ የኦሮሞና ሶማሌ

ማኅበረሰቦችን

ለማሻሻል አዲሱን

መሬት

በ1955 ተመን

አልባና

ዓ.ም

በጭሰኝነት

እንደገና

ቀድሞውንም

ቢሆን

የሚተዳደሩ

በተካሄደው ግብሩን

የመሬት መሸከም

አደረገ።

የግብር

አሰባሰብን

መለካት

የመሬት

ባላባቶቹ

አቅተቶች

ወደነበረው

ጭሰኛ

በማስተላለሩቸው በ1956 ዓ.ም የባሌ ኦሮምዎች “በአማራ ከፍተኛ ጭቆናና በደል እየደረሰብን ነው” በሚል በመንግሥት ላይ አመፁ። አመፁን ያስነሁት ገበሬዎችና መሪዎቻቸው የሠለጠኑትና የታጠቁት የባሌ ጠቅላይ ግዛት አጐራባች ሀገር በሆነች ሶማሊያ ነበር። የሶማሊያ መንግሥት አማፅያኑን ይረዳ የነበረው የሶማሊያ አባት ወይም ሶማሊአቦ የሚሏቸውን የኦሮሞ አጐቶቻቸውን ከክርስትና ኃይማኖትና ከአማራ የበላይነትና ጭቆና ለማላቀቅ በሚል ሰበብ ቢሆንም ዋናውና ድብቅ ፍላጐታቸው ግን በኢትዮጵያ

ላይ የተለያዩ ችግሮችን በመፍጠር የኦጋዴንን የመሬት የተጠቀሙበት መሰሪ ዘዴ እንደነበር ግልፅ ነው።

ይገባኛል ጥያቄ እውን ለማድረግ

የሶማሊያ መንግሥት ድብቅ ፍላጐት እንዳለ ሆኖ ራሳቸውን ጄነራል ብለው ብበሾሙት ዋቆ ጉቱ የሚመራው የባሌ አመፅ ቀስ በቀስ እያደገ መጥቶ አመፁ ከፍተኛ ደረጃ በደረሰበት ወቅት ወደ ሶማሊያ ከሚዘልቀው የመገናኛ መስመር በስተቀር አማፅያኑ

ሌሎችን መንገዶች በመዝጋት ጠቅላይ ግዛቷ ከሌላው የሀገሪቱ ክፍል እንድትቆራረጥ አደረጓት። ይህንን አመፅ ለማክሸፍ የአራተኛ ክፍለ ጦር ሰባተኛ ብርጌድ፣ የክብር ዘበኛ

16ኛ ሻለቃና የተወሰነ የአየር ወለድ ጦር የተመደበ ቢሆንም ከጠቅላይ ግዛቱ የቆዳ ሥፋት፣

ከመሬቱ ወጣ ገባነትና ጥቅጥቅ ያሰ ጫካ መሆን ለሽምቅ ውጊያ ስለሚያመች አመፁ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየሰፋና ከጦሩ አቅም በላይ ሆኖ ዘመቻውን የተራዘመ አደረገው።

አብዩቱናትጸ8ታቹ

በመጨረሻም ንጉ ጃጋማ ኬሎን

ጄነራል

ጄነራሉም

የኃይልና

| 19

የሜጫ ኦሮሞ ተወሳጅ ባላባትና ታዋቂ አርበኛ የሆኑትን ሌ/

የጦሩ አዛዥና የጠቅላይ

ዘዴን

የድርድር

ግዛቱ አስተዳዳሪ

በመጠቀም

በ1962

አድርገው

ዓ.ም

ሾሟቸው።

ለጊዜውም

ቢሆን

ውጊያውን ለማስቆም ቻሉ። ሕዝቡም የተሻለ አስተዳደርና ፍትሕ የሚያገኝ መሆኑ ቃል ተገብቶለት የኋላ ቀሪ ግብር እንዲሠረዝለትና አጠቃላይ ምሕረት እንዲሰጠው ተደረገ።

የአመፁ መሪ ዋቆ ጉቱም በጄነራሉ አቅራቢነት ንጉሠ ዘንድ ቀርበው የገንዘብና ልዩ ልዩ ስጦታ ተደርጐላቸው ወደ ባሌ ጠቅላይ ግዛት ተመለሱ። ከጥቂት ቆይታ በኋሳም ሁኔታዎች

በተገባው

ቃል መሠረት

ባለመሻሻላቸው

ዋቆ ጉቱም

ወደ ሶማሊያ

እንደገና

በመሰደዳቸው የባሌ ክፍለ ሀገር ፀጥታም እንደገና አገረሸቶበት አብዮቱ እስኪፈነዳ እስከ 1966 ዓ.ም እና ከዚያም በኋላ በ1967 ዓ.ም ውንብድና የተስፋፋበትና የመንገድ ላይ ዘረፋ ሁሉ የሚካሄድበት አደገኛ ክልል ሆኖ ነበር። የባሌ ጠቅላይ ግዛት ሰም የሆነ አፈር፣

ከፍተኛ ጫካ በጋ ከክረምት የሚፈሱ ወንዞች ያሉት ሲሆን ለወታደራዊ ዘመቻ የማያመች በቦታው

በመሆኑ

ተመድበው

የነበሩ የሠራዊቱ

መራዘምና

አስቸጋሪነት

ኣፄ ቴዎድሮስና

አፄ ዮሐንስ

አባላት በግጭቱ

ተሰላችተው እያሉ አብዮቱ ፈነዳ።

የኦሮሞ

እንቅስቃሴ

ከአፄ ምኒልክ

በፊት

የነገሙ ነገሥታት

በተለይም

መናገሻ ከተሞቻቸው በስሜኑ የሀገራችን ክፍል በጐንደርና በአክሱም ነበሩ። በዚህም ሳቢያ የመናገሻ ከተሞቹ ከደቡቡ የሀገሪቱ ክፍሎች ከነበራቸው በርቀት ምክንያት ግንኙነቱ የላላ ስለነበር አብዛኛውን የደቡብ ክፍል ሕዝብና ገዢዎቻቸው ላይ የቅርብ ቁጥጥርና

ክትትል ስላልነበራቸው ደቡባዊው ክፍል አንፃራዊ የሆነ የአስተዳደር ነፃነት ነበረው ማለት

ይቻላል። ዳግማዊ አፄ ምኒልክ በመሀል አገር ሷነግሠ ግን ሁኔታዎቹ ተለዋወጡ። የአፄ ምኒልክ መናገሻ ከተማቸው ከደቡቡ የሀገሪቱ ክፍል የቅርብ ግንኙነትና ቁርኝት የነበረውና

በደቡቡ ከፍል የተከበበ መሆኑ ንጉሥ በሥልጣናቸው ላይ ሥጋት እያሳደረባቸው ስለመጣና ስለአሳሰባቸው ጦራቸውን አስከትተው የደቡብ ክፍሉን በመውረር በቁጥጥራቸው ሥር ማድረግ ያዙ። መሬቱን በመውረስም ለባለሥልጣኖቻቸው ባላባቶችና ለሠራዊታቸው በማደሪያነትና በስጦታ ከመደልደል አልፈው ተሸናፊው ሕዝብ በገባርነት ለወታደሮቹ እንዲሰጥ አደረጉ። የደቡብ ክፍል ተወላጆች ከመሬታቸው ተነቅለው ለወራሪው ጦር ሁለተኛ ዜጋ እንዲሆኑ ተደረገ። አሸናፊው ወሮ በያዛቸው ክልሎች አማርኛ ዋና ቋንቋ፣ የኦርቶዶክስ ኃይማኖት ደግሞ

ገባር በመሆን በሀገራቸው

የመንግሥት ኃይማኖት እንዲሆን ሲደረግ በባህሳቸውም ላይ የተለያየ ተፅዕኖ እየተደረገበት መጣ። አንዳንድ የኦሮሞ ተወሳጆች የአማራ ገዢዎች ክርስትና እንዲያነሷቸውና ስማቸውንም ወደ አማራ ስም እስከመለወጥ መድረሳቸው

ለአብነት የሚጠቀስ ነው። ይህ በደቡቡ ክፍል

ይካሄድ የነበረው ኤኩኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊና ብሔራዊ ጭቆና የ1966 ዓ.ም ሕዝባዊ አመፅ እስኪፈነዳ ድረስ በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥትም ቀጠለ። ሥርዓቱ ያስከተለው ጭቆና በኦሮሞ ብሔረሰብ ብቻ ሳይሆን በሌሎች ብሔረሰቦች ጭምር ሲሆን በወቅቱ የነቃውና የተማረው ክፍል ብሶቱን የሚያሰማበት ፓርቲ ወይም ደርጅት አልነበረውም። ተሻሽሎ የወጣው የ1948ቱ ሕገ መንግሥት ማህበራትን ማቋቋም ይፈቅድ ስለነበር ለክልል ልማት

በሚል ሽፋን የጎንደር፤ የጎጃም፤ የትግራይ፤ የጉራጌ፤ የኦሮሞ በሚል በክልልና በብሔረሰብ ስም ማህበር በማቋቋም ዜጎች በየግዛቶቹ መደራጀት ያዙ። ከእነዚህ መካከል በግንባር

2! ደታ ቀደምትነት የሚጠቀሰው በብ/ጄነራል ታደሰ ብሩ (የፖሊስ ሠራዊት ፈጥኖ ደራሽ አዛዥ የነበሩ) ለቃ መንበርነት የሚመራና የመቶ አለቃ ማሞ መዘምር፣ አቶ መኮንን ወሰኑ፣ ኮ/ል

ዓለሙ ቂጤሳና ጄነራል ዳዊት አብዶ የሚገኙበት ሕዝቡን ከማይምነት

የነበረው የፊደል ሠራዊትና

ለልማት ተብሎ የተቋቋመው

የሜጫና

ለማላቀቅ ተቋቁሞ

ቱለማ ማህበር ነው።

ይህ ማህበር ከተቋቋመበት ዓላማ ቀስ በቀስ ወደ ፖለቲካ መድረክነት እየተለወጠና የመብት

ጥያቄዎችን በማንሣትና ከማስተጋባትም አልፎ ደጋፊዎችን ለማሰባሰብና ተደማጭነት ለማግኘት ሲል በድንገት ወደ ሽብር ሥራ አመራ። በ1958 ዓ.ም. በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙት ሦስት ሲኒማ ቤቶች ላይ በተመሣሣይ ጊዜ በአንድ ምሽት ቦምብ ለመጣል ታቅዶ የነበረ ቢሆንም ከቅንብር ማነስ ይሁን ወይም ከፍርሀት በመነጨ በሲኒማ ኢምፓየር ላይ ብቻ ሁለት ቦምቦች እንዲፈነዱ ተደረገ። በዕለቱ ዞርባ ዘ ግሪክ የሚለው ፊልም ይታይ ስለነበር ፊልሙ ከመጀመሩ በፊት በለንደን የኢትዮጵያ አምባሳደር የነበሩት አቶ ገብረ መስቀል ክፍለእግዚ ንግግር ሲያደርጉ የሚያሳይ ዜና በመተላለፍ ላይ እያለ በድንገት የቦምብ ፍንዳታ ድምጽ ተሰማ።

ትንሽ ቆይቶ ሁለተኛው ተደገመ። እኔ ፎቅ ላይ ግድግዳው አጠገብ ተቀምጨ ነበር። ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ መብራቱ ሲበራ ከፊት ለፊቴ በመዝናናት ላይ የነበሩ ፍቅረኞች አዳራሹን ጥለው ስለወጡ ጫማዎችና ቦርሳዎች በየቦታው ተበታትነው አየሁ። ሌሎች ወደውጭ ለማምለጥ በግራና በቀኝ በሚገኙት በሮች ይጋፋሉ። በመጀመሪያው ቦምብ የሐረር ጦር አካዳሚ የአንደኛ ኮርስ ተመራቂ የነበረው የመ/አለቃ ግርማ ኃይለሥላሴ በአደጋው አንድ እጁ ሲቆረጥ የሱ የኮርስ ጓደኛ የነበረው የመ/አለቃ ያረጋል በየነም እግሩ ላይ ቆሰለ። በሁለተኛው ቦምብ በሩ ላይ ሲጋፉ በነበሩት በብዛት የግሪክና የአርመን

ተወላጆች ላይ የመቁሰል አደጋ ደረሰባቸው። የተወረወሩት ቦምቦች የጣልያን ስሪት መሆናቸውን አይቻለሁ። ይህም በመሆኑ ነው ጉዳቱ አነስተኛ የነበረው። ከሲኒማ ቤቱ የወጣው ተመልካች በሩ ሳይ ግራና ቀኝ ተሰልፎ የወረወረውን ሰው ለማወቅ በሚመስል ሁኔታ ከውስጥ የሚወጣውን ሰው በጭንቀት መልክ ሲመለከቱ አንዳንዶች ግን በደመነፍስ

በመሮጥ ፒያሳ አደባባይ ደርሰው ነበር። ቦምቦቹ የተወረወሩትና የፈነዱት ቅዳሜ ምሽት 3 ሰዓት ሲሆን ከሦስት ቀናት በኋላ ረቡዕ ዕለት ወንጀሉን የፈጸመው የአምቦ ኦሮሞ ተወላጅ የሆነውና የሐረር ጦር አካዳሚ

አንደኛ

መዘምር

ኮርስ

ተመራቂና

መሆኑን

በወቅቱ

መንግሥት

በሕግ

በመገናኛ

ፋኩልቲ

ተማሪ

የነበረው

ብዙሃን ገለፀ። የሚገርመው

የመ/አለቃ

አጋጣሚ

ማሞ

በቦምቡ

ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሁለቱም መኮንኖች የራሱ የኮርስ ጓደኞች መሆናቸው ነበር። የመ/አለቃ ማሞ መዘምር የሞት ፍርድ ተፈርዶበት በወህኒ ቤት በስቅላት ሲቀጣ፣

የማህበሩ ለቃ መንበር የነበሩት ብ/ጄነራል ታደስ ብሩም አንድ ጎሳ ከሌላው ጎሳ ጋር በማጋጨት ጥላቻ እንዲፈጠርና አንዱ በአንደኛው ላይ እንዲነሳ ትቀሰቅሳለህ ተብለው

በንጉሠ

ነገሥቱ

ከተወቀሱ

እንዲሰጡ ተጠየቁ። እሳቸው ወልመራ

አካባቢ መኖራቸው

በኋላ መኖሪያ

ቤታቸው

በፀጥታ

ግን በጓሮ በር በመውጣት

ኃይሎች

ተሰወሩ።

ተከቦ

እጃቸውን

ከጥቂት ቀናት በኋላ

ስለተጠቆመ በሻለቃ ገበየሁ ዱቤ የተመራው

የክብር ዘበኛ

ቃሂ እቦታው ድረስ በመሄድ ከተደበቁበት ቦታ ይዞ አመጣቸው። ከዚያም ፍርድ ቤት ቀርበው የሞት ፍርድ ቢፈረድባቸውም ቅጣቱ ሳይፈጸምባቸው ቆዬ። የተለያዩ የማህበሩ

አባላትም ለእስር ተዳረጉ። ይህ የኦሮሞ ተወላጆች እንቅሰቃሴ በዚሁ የተቋጨ ቢመስልም በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች እያቆጠቆጠ የመጣው የኦሮሞ ብሔርተኝነት ቀደም ሲል ከነበረው እንቅስቃሴ ጋር ተዳምሮ የኦሮሞ ነፃ አውጪ ድርጅት ኦነግን እንዲመሠርት ገፋፋው።

አብየቱናት9ታዬ

የኤርትራ

ነፃ አውጪ

[| 21

ድርጅቶች

ከላይ የተጠቀሱት አመፆችና ንቅናቄዎች እንዲሁም የነፃ አውጪ ድርጅቶች ከፊሎቹ በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ሲዳከሙ አንዳንዶቹ ደግምሞ በደርግ ጊዜ ሲያከትሙ፤ የአፄ ኃይለሥላሴንና የደርግ መንግሥትን ለውድቀት፣ የኢሕአዴግ መንግሥትን

ለከፍተኛ

ቀውስና

መንገዳገድ፣

ጊዜም የጉሮሮ አጥንት የሆነው የኤርትራ ታሪክ ጉልህ ሥፍራ ያለው ነው።

አልፎም

ለሀገሪቱ

የአሁኑና

ጉዳይና የነፃ አውጪዎቹ

ለመጻኢው

እንቅስቃሴ

በሀገሪቱ

ኤርትራ በምዕራብ በኩል ክሱዳን፣ በቻሥራቅ ከራስ ካሣር እስከ ራስ ዱሜራ የሱዳን ሰሜናዊ ጠረፍ ድረስ የሚዘልቀውን የአንድ ሺህ ኪሎ ሜትር ርዝማኔ ያለውን የቀይ ባሕር፣ በደቡብ በኩል ደግሞ ከትግራይና ከጐንደር ክፍላት ሀገራት የምትዋሰን ናት። ኤርትራ ከትግራይ ተራራማ ሰንሰለት ጋር የተያያዘ ደጋማ መሬትና ከደጋማው መሬት ተነስቶ አልፎ አልፎ እንደ ናቅፋ ያሉ ተራራማ መሬት ከሚገኝ በስተቀር ቁልቁል

በመውረድ

የሱዳንና ቀይ ባሕር ወሰን ድረስ በተለምዶ ምዕራባዊ ቆላ እየተባለ የሚጠራ

ዝቅተኛ መሬት ያካተተች ናት። ደጋማው የኤርትራ ክፍል ልክ እንደ ትግራይ ወንድሞቹ በአብዛኛው የትግራይ ብሔረሰብ ሲሆን በተመሣሣይ ሁኔታም ከጥቂት እስልምና

ተክታዮች በስተቀር አብዛኛው የክርስትና ኃይማኖት ሲሆን በተቃራኒው የምዕራባዊ ቆላ ሕዝብ ደግሞ ከጥቂት የክርስትና እምነት ተክታዮች በስተቀር በአብዛኛው የእስልምና ኃይማኖት ተከታይ ነው። የአሰብ በተለይም ዋና ወደቧ ምፅዋ በቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ የሚገኙ በመሆናቸው ቀደም ባሉ ዘመናት ዓረቦችና ኦቶማን ቱርኩች በኋላም ጣልያኖች የቀይ ባሕርን በመያዝ የንግድ

መናኸሪያውን

ለመቆጣጠር

በነበራቸው

ፍላጐት

ምፅዋ

ነበረች። በኋላ ላይ ደግሞ የወታደራዊ ስትራቴጂካዊ ጠቀሜታዋ የተለያዩ ኃያላን መንግሥታትን ትኩረት እየሳበች መጣች። በአስራ ዘመን መጨረሻ አካባቢ ምፅዋን የተቆጣጠረችው ጣልያን ቀስ ኤርትራ ይዞታዋን በማስፋፋት የኋላ ኋላ ክልሉን 'ኤርትራ” በሚል ያዘች። በመሆኑም ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተነጥላ ለሃምሣ ዓመታት

ከፍተኛ

የፉክክር

ቦታ

ከፍ እያለ በመምጣቱ ዘጠነኛው መቶ ክፍለ በቀስ ወደ ደጋማው ስያሜ በቅኝ ግዛትነት

በጣልያን ቅኝ ግዛትነት

ቆይታ ጣልያን እ.ኤ.አ. በ1941 ዓ.ም ተሸንፋ ከወጣች በኋላ ደግሞ ኤርትራ በእናት ሀገርዋ በኢትዮጵያ ዘውድ ሥር በፊደራስዮን እስከተቀላቀለችበት እስከ 1945 ዓ.ም ድረስ በእንግሊዝ የሞግዚት አስተዳደር ሥር ቆየች። ከአሥር ዓመታት የፌደራሲዮን ኦስተዳደር በኋላም በ1955 ዓ.ም ከኢትዮጵያ ጋር ተዋሀደች። ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በፌደራሲዮን እንድትቀላቀል መንግሥት በይበልጥ ደግሞ የኤርትራ ተወላጆች ከፍተኛ

የዲኘሎማሲ ዘመቻ ከማካሄዳቸው በሳይ የደምና የሕይወት መስዋዕትነት ከፍለዋል። ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ በኋላ ጣልያን በኤርትራ በሶማሊላንድና በሊቢያ የነበራትን ይዞታ ካጣች በኋላ የተባበሩት ኃያላን መንግሥታት እ.ኤ.አ. በሰኔ ወር 1945 ፓሪስ ላይ ባካሄዱት የሠላም

ጉባዔ የጣሊያን ቅኝ ግዛቶች

የመጨረሻ

ዕጣ

ፈንታ የሚወሰነው ፈረንሣይ፣ ታላቋ ብሪታንያ፣ አሜሪካና ሶቭየት ኅብረት በሚደርሱበት ስምምነት

መሠረት

እንዲሆንና

በጉዳዩ

መንግሥታት እንዲቀርብ ተስማሙ። ፖስቲካ የራሱን ዕድገት በማካሄድ የሞግዚት

አስተዳደር

የመቀጠል፣

ላይ መግባባት

ካልተገኘ

ግን ጉዳዩ ለተባበሩት

ጉባዔው ከመደረጉ በፊት ግን የኤርትራ የውስጥ የተለያዩ ቡድኖች ተፈጥረው ከፊሉ በእንግሊዝ ከፊሉ

ደግሞ

ከኢትዮጵያ

ጋር

መዋሀድን

ሌሎች

51 ሯጭኗደታ ደግሞ ነፃነትንና መገንጠልን የመሳሰሉ ፍላጐቶችና እሳቤዎች ወደ ፖለቲካ የሚመራ የኤርትራ ነፃነት ፓርቲ፣ (ራቢጣ አል እስላሚያ) እና በተድላ

እሳቤዎች ላይ ማሰላሰል ጀመሩ። እነዚህ የፖለቲካ ፓርቲነት በመሸጋገር በወልደአብ ወልደማርያም በኢብራሂም ሥልጣን የሚመራ የእስላም ራቢጣ ባይሩ የሚመራ የአንድነት ፓርቲ የሚል ስያሜ

ይዘው ብቅ አሉ።*

የኢትዮጵያ

መንግሥት

በወቅቱ

ሀብተወልድ፣

በኤርትራ

ምሁራንና

አምባሳደሮች

አማካኝነት

ከፍተኛ

የውጭ

ጉዳይ

ዲኘሎማሲያዊ

ሚኒስትር

ተልዕኮ

በዲፕሎማሲያዊ

ዘመቻ

በነበሩት ይሠሩ

ተመድበው

ሲያካሂድ

በኤርትራ

አክሊሉ

በነበሩ

የነበሩ

የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች ደግሞ የተባበሩት መንግሥታትና ዓለም አቀፍ ተቋማትን የፍላጐታቸውን ትክክለኝነት ለማሳመን ክፍተኛ ጥረት ማድረግ ያዙ። የነበረው ፉክክርም በኤርትራውያን መካከል በተለይም በኢብራሂም ሥልጣን በሚመራው ራቢጣ አል እስላሚያና በተድላ ባይሩ በሚመራው የአንድነት ፓርቲ ስለነበር የኢትዮጵያን መንግሥት የቤት ሥራ አቃልሎታል ማለት ይቻላል። ኤርትራን በሞግዚትነት ያስተዳድሩ የነበሩ እንግሊዞች በፓርቲዎች መካከል መቀራረብ እንዳይፈጠር በእስልምናና በክርስትና ሃይማኖቶች መካከል ግጭት በማስነሣትና በእንግሊዝ ሥር ያገለግሉ በነበሩ ሱዳኖች የእስልምና ኃይማኖት ተከታዮችን ደግፈው ባባባሱት ሁኔታ ለብዙ ሰዎች ሕይወት መጥፋት ምክንያት ብቻ ሳይሆን ለመቻቻል የነበረውን ሁኔታ እያጠፋው መጣሠ*

ኃያላን መንግሥታት ቀደም ሲሉ በደረሱክ8ት ስምምነት መሠረት እ.ኤ.አ. በ1947 የጣልያን ቅኝ ግዛት ወደነበሩት ሦስት ሀገሮች አንድ መርማሪ

ኮሚሲዮን ተላከ። ሆኖም

በኮሚሲዮኑ የቀረበው ሪፖርት ለአራቱ ኃያላን የሚስማማ ሓሳብና አስተያየት ባለመያዙ እ.ኤ.አ በሚያዝያ1949 ጉዳዩ ወደ ተባበሩት መንግሥታት ተመራ። ይህ የቤቪን ፎሮዛ ኘላን የተባለው ለሦስተኛው የተባበሩት መንግሥታት ጉባዔ ቀርቦ በዚሁ ዕቅድ መሠረት ሊቢያ በእንግሊዝ፣

በፈረንሣይና በጣልያን ሞግዜትነት

ሶማሊላንድ በጣልያን ሞግዚትነት እንድትተዳደር፣ እንድትከፋፈል

የሚል

ነበር።

ይህ

መፍትሔ

ለሦስቱ ሀገሮች እንድትከፋፈል፣

ኤርትራ ደግሞ ለሱዳንና ለኢትዮጵያ የተባለውም

ውድቅ

ስለሆነ

የተባበሩት

መንግሥታት ከበርማ፣ ጓቲማላ፣ ኖርዌይ፣ ፓኪስታንና ደቡብ አፍሪካ የተውጣጣ አዲስ ቡድን ለመላክ ወስነ። የተላከው ቡድን እ.ኤ.አ. በሰኔ 28 ቀን 1949 ባቀረበው ሪፖርት በርማና ደቡብ አፍሪካ ኤርትራ በኢትዮጵያ ሉዓላዊ መንግሥት

ሥር በፌዴሬሽን እንድትቀላቀል የሚል

ሓሳብ ሲያቀርቡ፣ ኖርዌይ ደግሞ ኤርትራ ካለምንም ቅድመ ሁኔታ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትዋሃድ ሲሉ፣፤ ጓቂማላና ፓኪስታን ደግሞ ኤርትራ በተባበሩት መንግሥታት ሞግዚትነት ቆይታ በኋላ ነፃነቷን እንድታገኝ የሚሉ ሓሳቦች ቀረቡ። በዚያን

ወቅት

የአፄ ኃይለሥላሴ

መንግሥት

ወደ

አሜሪካ

እየተጠጋ

በመምጣቱ

በአሜሪካኖች በኩል የኢትዮጵያ መብትና ጥቅም መጠበቅ አለበት የሚል አስተሳሰብ እያየለ መጣ። የአሜሪካን አስተዳደር እ.ኤ.አ. ታኅሳስ 1950 የተባበሩት መንግሥታት ውሳኔ ቁጥር 390 ኤ.ቪ የተባለው እንዲጸድቅ አደረገ። በዚሁ መሠረትም የተባበሩት 8 - 1/86.‹ቭ፳ዕ 8: [26::0568 580 8ር፲ፎኗፎር 113802 513516. 7652 ዕዕ ዘነ ሪ፤ ይ፡፡።

ሪ፡፡ /7/፣ያ፡፡ በ4292 ያ /7//፡ጋ። ወዘ 22 144, 1980) %ዬ 56-- 45)

9

- ዝኒከማሁ

(?፲6928ከአ88: እ5ህ:956፤] ፻ሦ555

አብየቁኖትህታዬ | 25 መንግሥታት ኤርትራ የራሷ የሆነ የውስጥ አስተዳደር ኖሯት በኢትዮጵያ ሉዓላዊ የዘውድ አስተዳደር ሥር በፌዴሬሽን እንድትቀላቀል በማሳለፍ የመጨረሻ የተባለ ውሳኔና መፍትሔ

የሆነ ሰንደቅ ዓላማ፤ አስፈጻሚ

እ.ኤ.አ በ1980፣ 46 ለ1ዐ በሆነ ድምፅ ሰጠ። በውሳኔው መሠረትም ኤርትራ የራሷ

በራሷ የውስጥ ጉዳይ ደግሞ የሕግ አውጪ፣፤

እንዲኖራት

መብት

ሲሰጣት

የመክላከያ፥

የውጭ

ጉዳይ፣

የሕግ አስተርጓሚና የገንዘብና የዓለም

አቀፍ ንግድን ኃላፊነት የሚወስድ የፌዴራል መንግሥት እንደሚቋቋም ይገልፃል። በዚያ ሕግ መሠረት ግዛቱን የሚመራ የኤርትራ መንግሥት ይኖራል። የኤርትራ ሕዝብ ኤኩኖሚያዊ ፖለቲካዊና ሌሎች መሠረታዊ መብቶቹን የሚያረጋግጥ የኤርትራ ሕገ መንግሥት የሚታወጅ መሆኑንም በግልፅ አስቀምጧል። የአሜሪካን አስተዳደር ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በፌደራሲዮን እንድትዋሃድ ሲያደርግ በለውጡ ደግሞ አሜሪካን የቃኘው መገናኛ በአሥመራ እንድታቋቁምና ኢትዮጵያ ወታደራዊና ሌሎች እርዳታዎችን ስለማግኘት የምትችልበትና ለሃያ አምስት ዓመታት ፀንቶ የሚቆይ የመከላከያ ስምምነት

እንግሊዞች ኤርትራን ለቀው ከመውጣታቸው በፊት ሁለቱ ሀገሮች ምሥጢራዊ ግንኙነት በማድረግ ተፈራረሙ። የኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በፌደራሲዮን እንድትገናኝ የሚለው መፍትሔ የኤርትራን ሕዝብ አስተያየት፣ የተለያዩ ጐሣዎች፣ ሃይማኖቶችና የፖለቲካ ቡድኖችን ፍላጐት ያካተተ

በመሆኑና

በመልክዐ

ምድር፣

ታሪክና

የዘር ትስስር

እንደዚሁም

የኢኮኖሚያዊ

ግንኙነት በተለይም የኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት መብትና ፍላጐት ላይ የተመረኮዘ እንደነበር በኤርትራ ሕገ መንግሥት መግቢያ በግልፅ ተቀምጧል። ይሁን እንጅ ይህ አሳማኝ ምክንያት በንጉሥና ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በፍፁም እንድትዋሀድ በሚፈልጉ የአንድነት ፓርቲ ደጋፊዎች ሙሉ በሙሉ ተቀባይነት አልነበረውም። በሌላም በኩል የኤርትራን ነፃነት የሚደግፉ ሌሎች ፓርቲዎች መፍትሔውን ፍፁም አልተቀበሉትም። ኤርትራ

የያዘቺው

ከኢትዮጵያ

ዲ.ሲ.3 ወይም

ኦይሮፕላን

ጣቢያ

በፌደራሲዮን

እንድትቀላቀል

በተወሰነው

ዳኮታ አይሮፕላን እ.ኤ.አ ጥቅምት

አረፈች።

ንጉጮሙ

ከመምጣታቸው

በፊት

መሠረት

ንጉሠን

2 ቀን 1952 አክሱም የክብር

ዘበኛ ቀዳሚ

ጦር

ዓድዋ ላይ ጠቅላይ ሠፈሩን አድርጐ የንጉሥን መምጣት ይጠባበቅ ነበር። ንጉሥ አክሱም አርፈው የአክሱም ጽዮንን ተሳልመው ለአዳር ዓድዋ ገብተው በአውራጃው ገዥ ቤት አዳር አደረጉ። ንጉጮ ለመሳለም አክሱም ጽዮን ማርያም ሲደርሱ በሩ ተዘግቶ ቆያቸው። ከዛም የደብሩ አለቃ ከውስጥ ሆኖ በጎላ ድምጽ “መኑ አንተ” ሲላቸው “አነ ውእቱ ንጉሠ ጽዮን ወንጉሠ ነገሥት ዘኢትዮጵያ” ሲሉ በሩ ወለል ብሎ ተከፈተላቸው። በማግሥቱ በአውራጃው ጽ/ቤት ንጉ፦ን ለመቀበልና ለማየት ተሰብስቦ ለነበረ ሕዝብ

ንጉሠ

ነበር።

ከዚያም

ሽልንጐችን

ከሠገነት

ነጭ ሽልንግ

ጉዚቸው

እየወረወሩ

በመኪና

ወደ መረብ

በመወርወር

ሆኖ

በመንገዱ

ወንዝ አመሩ።

ሕዝቡ

ግራና

ገንዘቡን

ቀኝ

ታላቅ ወንድሜ

ሲለቅም

ይመለከቱ

ለተሰለፈው

ሕዝብ

አቶ መኮንን

ደስታ

የዓድዋ ንግሥተ ሣባ ት/ቤት ም/ዲሬክተርና የዓድዋ ቅርንጫፍ የሀገር ፍቅር ማህበር ጸሐፊ ስለነበር ንጉሙ በሚያልፉበት መንገድ በትላልቅ ጨርቆች የተለያዩ ፅሁፎችን በማንጠልጠል ለንጉሥ የተደረገው አቀባበል ደማቅ እንዲሆን ከፍተኛ ሚና መጫወቱን አስታውሳለሁ።

እኔም የአምስተኛ ክፍል ተማሪ ስለነበርኩ ክጓደኞቼ ጋር በመሆን ከዓድዋ

ወደ አክሱም በእግር በመሄድ የአካባቢው ሕዝብ “ፀሐዬ ንጉሥ” እያለ የሚፀልይላቸው ሰው እንደኛው በአርአያ ሥላጫ የተፈጠሩ ሰው መሆናቸውን፣ በሰማይ እንደ አሞራ

24 || ፍታቹ ደስታ ሲበር ያየሁት አውሮፕላንም መሬት እንደሚያርፍ የተረዳሁት፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ለማየት የቻልኩትም በዚያን አጋጣሚ ነበር።

ንጉሥንና

አይሮፕላንን

አፄ ምኒልክ በ1888 ዓ.ም በዓድዋ ጦርነት የጣሊያንን ወራሪ ጦር ድል ከመቱ በኋላ የኤርትራና የኢትዮጵያ ወሰን መረብ እንዲሆን በደረሱበት ስምምነት መሠረት እስከዚያን ጊዜ ጸንቶ የቆየውን ድንበር የሚያፈርስና እናትና ልጅን የሚያቀላቅል ስነ ሥርዓት ተዘጋጅቶ ስለነበር አፄ ኃይለ ሥላሜ የመረብ ወንዝ ድልድይ ላይ የተዘረጋውን ጥብጣብ በመቁረጥ እ.ኤ.አ ጥቅምት 3 ቀን 1952 የመረብን ወንዝ ተሻግረው ኤርትራ ምድር ገቡ። ንጉጮ የመረብን ወንዝ ከተሻገሩበት ጊዜ ጀምሮ አሥመራ ድረስ ያለውን አንድ

መቶ

ሃያ ኪሎ

ሜትር

ርቀት

የኤርትራ

ሕዝብ

የመንገዱን

ግራና ቀኝ

በመሸፈን

የወይራና የዘንባባ ዝንጣፊ በመያዝ ሴቱ በዕልልታ ወንዱ በጭፈራ በተለይ የአንድነት ፓርቲ ደጋፊዎች ራሳቸውንና አካባቢያቸውን በኢትዮጵያ ባንዲራ አሸብርቀውና በባህል ልብስ አጊጠው በጋለና በደመቀ ሁኔታ ንጉሥን ተቀበሏቸው። ንጉሠ የኤርትራ ዋና ከተማ አሥመራ ከመድረሳቸው በፊት በኮሎኔል አበበ ገመዳ (በኋላ ሌ/ጄነራል) የሚመራ

የ12ኛ ብርጌድ የጦር ሠራዊት ቀደም ብሎ አሥመራ ድምቀት

ደርሶ ስለነበር ለአቀባበሉ የተለየ

ሰጠው።

የሚያሳዝነው ግን እልህ አስጨራሽ የዲፕሎማሲያዊ ዘመቻ ተካሂዶ የደምና የሕይወት መስዋዕትነት ተከፍሎ የተገኘው የፌደራሲዮን ግንኙነት ብሎም የኤርትራ ሕዝብ ከወንድሙ የኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የመቀላቀሉ ደስታና ፈንጠዝያ ብዙም ሳይቆይ የፌደራሲዮን መፍትሄ የተባለው ውስብስብ ችግሮችን ይዞ ብቅ አለ። የመጀመሪያውና ዋናው ችግር ንጉሠ የፌደራሲዮንን አስተዳደር ያፀደቁበት ሕግ “የኤርትራ ግዛት ከኢትዮጵያ መንግሥት የተጠቃለለበትና በፌደራሲዮን የተገናኙበት” ብሚል ርዕስ በሀገሪቱ የነጋሪት ጋዜጣ እንዲወጣ ሲደረግ በተመሳሳይ ጊዜ የ1931 (እ.ኤ.አ) የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት በኤርትራ ጭምር የሚሰራ መሆኑ አብሮ ብመደንገጉ፣ ሁለቁም አንቀጾች ማለትም “ኤርትራ በንጉሠ ነገሥቱ ግዛት ሥር ነች” የሚሉ

በመሆናቸው

የኤርትራን

ራስ ገዝነት (ኦቶኖሚ)

ሥር ነች የሚለውን ቅራኔ ሊፈታው

እና በንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት

አልቻለም።

ሁለተኛው በኤርትራ ሕገ መንግሥት የተደነገጉት ዲሞክራሲያዊ መብቶችም በ1931 በተረቀቀው የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ውስጥ ፈጽሞ ሰላልነበሩ ከዚያ ጋር በተያያዘ የተፈጠረ ችግር ነው። በመሆኑም የኤርትራን ሕገ መንግሥት ባረቀቁት አንዛ ሜቴንዞ ግፊትና ውትወታ በመጠኑም ቢሆን የኢትዮጵያ መንግሥት አሻሽሎ ባወጣው የ1948 ዓ.ም ሕገ መንግሥት የዲሞክራሲያዊ መብቶች እስኪካተቱ ድረስ በሁለቱ ሕገ መንግሥታት አለመጣጣም ነበር። እነዚህ ችግሮች በኢትዮጵያ በኩል ከቅንነት የመነጩ ስህተቶች ሣይሆኑ ሆን ብለው የሚፈጸሙ ዕንቅፋቶች እንደነበሩ በርካታ የፖለቲካ ተንታኞች ሲገልፁ ነበር። ለዚህም ማረጋገጫው በጊዜው በኤርትራ የነበሩት የንጉሙ እንደራሴ ቢትወደድ አንዳርጋቸው መሳይ እ.ኤ.አ. በማርች 28 ቀን 1955 ለኤርትራ ምክር ቤት (ባይቶ) እንደተናገሩት “የኤርትራ ጉዳይ ኢትዮጵያንም የሚመለከት ስለሆነ የንጉሥን እንደራሴ ጽ/ቤት በተመለከተ የውጭና የውስጥ ጉዳይ የሚባል አሁንም ሆነ ወደፊት የማይኖር መሆኑን መረዳት ይገባል” በማለት ንግግር ማድረጋቸው የንጉሠን

አብየረናትዝቃዬ

| 25

ፍላጐት ይበልጥ ግልጽ አደረገው። እንደዚሁም የፌደራል መንግሥቱም ሆነ የተቋቋሙት

የፌደራል መዋቅሮች ኃላፊነታቸውን ለንጉሥ በመተው ሥራቸውን አልጀመሩም።”" ከዚህ በማከታተልም የፖለቲካ ፓርቲዎች ታገዱ። ነፃው ፕሬስም ተዘጋ። በእነዚህና ሌሎች ተመሣሣይ ጉዳዮች ምክንያት በኤርትራው ዋና ሥራ አስፈጻሚ (ቺፍ

ኤክስኩቲቭ) በነበሩት አቶ ተድላ ባይሩና የንጉሥ አማችና በኤርትራ የንጉሙ እንደራሴ

ጠበሩት

በትወደድ

አንዳርጋቸው

መሣይ

መካከል

ከፍተኛ

አለመግባባት

ተፈጠረ።

በዚህ አለመግባባት የአንድነት ፓርቲና የሀገር ፍቅር ማህበር ዋና ጸሐፊ የኤርትራ ርዕሰ

መስተዳደር የነበሩት አቶ ተድላ ባይሩ ሥራቸውን ለቀቁ። ይህን ከፍተት ለመሙላትም የአካለጉዛይ አውራጃ ተወላጅ የሆኑና በጣልያን ወረራ ጊዜ በጐንደር የግራዝያኒ ቱርጅማን

(አስተርጓሚ) እንደዚሁም በወሎ ጠቅላይ ግዛት ከአልጋ ወራሹ፣ በጐጃም ከራስ እምሩ፣ በትግራይ ከራስ ስዩም ጋር በተለያየ ደረጃና የሥራ ኃላፊነት በታማኝነት ያገለገሉትና በመጨረሻም በኤርትራ የግርማዊነታቸውን እንደራሴ ጽ/ቤት በምክትልነት በማገልገል

ላይ

የነበሩትን

ደጃዝማች

አስፍሃ

ወ/ሚካኤልን

የኤርትራ

ርፅሰ

መስተዳድር

ሆነው

እንዲመረጡ ተደረገ።፡ ደጃዝማቹ የረጉ፣ ንግግር አዋቂና፤ የረጅም ጊዜ የአስተዳደር ልምድ የነበራቸው መሆኑ ይነገራል። አስፍሃ የኤርትራ ርዕሰ መስተዳድር እንደሆኑም ወዲያውኑ የምክር ቤቱ ኘሬዚዳንት የነበሩት ኢድሪስ መሐመድ አደም ሥራቸውን ለቀው (እ.ኤ.አ. በ1957) በመሰደድ ከዘጠኝ በላይ የግድያ ሙከራ ተካሂዶባቸው የተረፉትና በስደት ካይሮ የነበሩትን የሊቤራል ኘሮግረሲቭ ፓርቲ መሪ ወልደአብ ወልደማርያምንና የረቢጣ አል እስላሚያ

መሪ የነበሩትን ኢብራሂም ሠልጣንን ተቀላቀሉ። ሦስቱ ስደተኞች በሚቀጥሉት ዓመታት የኤርትራ ነፃ አውጪ ንቅናቄ በማቋቋም የኤርትራ ብሔርተኛ እንቅስቃሴ መሪ ሆኑ። አቶ

ወልደአብ ካይሮ የነበረውን እንቅስቃሴ በበላይነት ሲመሩ ቆይተው የኤርትራ ሕዝባዊ ነፃ አውጪ

አውጪ

ድርጅት

ድርጅቶች

ድርጅት አብዮታዊ

አቶ ተድላ

(ሻዕቢያ) መስራች

ለመሆን በቁ። ኢድሪስ

አደም

ደግሞ የኤርትራ ነፃ

(ጀብሀ) ከዚያም በኋላ እ.ኤ.አ እስክ 1975 የኤርትራ ነፃ አውጪ

ዕዝ መሪ ነበሩ።

ባይሩ

ሥራቸውን

ከለቀቁ

በኋላ ምንም

እንኳን

በስዊድን

የንጉሥ

ባለሙሉ ሥልጣን አምባሣደር ሆነው ቢሾሙም ወደ ሹመት ቦታቸው ሳይሄዱ እ.ኤ.አ. በ1970 የኤርትራ ሕዝብ ነፃ አውጪ ድርጅትን ተቀላቀሉ። በአውሮፓ የኢትዮጵያ

ትማሪዎች ማህበርና የመኢሶን እባል የነበረው ልጃቸው ኅሩይ ደግሞ ተፎካካሪ የሆነውን የኤርትራ ነፃነት ግንባር አብዮታዊ ምክር ቤት ወታደራዊ መሪ ሆነ። አቶ ተድላ ባይሩ በስደት ሶሪያ ደማስቆስ ሲሞቱ አቶ ወልደአብ ግን ኤርትራ ከኢትዮጵያ ተገንጥላ የራስዋን መንግሥት ስታቋቁም ከስደት ተመልሰው በግንጠላው በዓል ተካፍለውና ጥቂት ዓመታት ቆይተው በማረፋቸው አርበኛ ተብለው በክብር ተቀበሩ። አቶ ወልደአብ ወ/ማርያም በትውልድ ሐረጋቸው የአክሱም ትግራይ ተወላጅ ሲሆኑ የኤርትራ ሠራተኞች ማህበር መሪ፣ በትግርኛ እየታተመ ይወጣ የነበረውን ጋዜጣ

ዋና አዘጋጅ የነበሩ ሲሆን፤ በፖለቲካ አመለካከታቸው በወቅቱ ከአንድነት ፓርቲ መሪ ከነበሩት ከተድላ ባይሩ ጋር የማይጣጣሙና በብዙ መንገዶችም የሚፎካከሩ ነበሩ። ከፍ

ሲል እንደተገለጸው ወልደአብ በሚያራምዱት ፖለቲካ ምክንያት በኢትዮጵያ መንግሥትና በተፎካካሪዎቻቸው ዘጠኝ ጊዜ የግድያ መራ ከተካሄደባቸው በኋላ ነበር ወደ ግብፅ 30

ዝኒ ከማሁ

261

9፻መአሕደስታ

ካይሮ የተሰደዱት። በመጀመሪያ የነበራቸው የፖለቲካ አመለካከት ኤርትራ በእንግሊዝ ሞግዚትነት ቆይታ በኋላ ነፃነትዋን እንድታገኝ የሚል ሲሆን ቆይተው ደግሞ ኤርትራና ትግራይ

በአንድነት

ሆነው

ከኢትዮጵያ

እንጅ

በፓርቲዎች

ተገንጥለው

“ትግራይ

ትግሪኝ”

የሚለውን

እንዲያቋቁሙ የሚል ፖሊቲካ ያራምዱ ነበር። ይህንኑ ዓላማቸውንም ከካይሮ በትግርኛ ይተላለፍ በነበረው ሬዲዮ ያስተዋውቁ የነበረ ቢሆንም ከጥቂት ጊዜ በኋላ የኢትዮጵያ መንግሥት ከግብፅ ጋር ባደረገው መቀራረብ ሥጋት ስላደረባቸውና ሬዲዮ ጣቢያውም ስለተዘጋ ወደ ሶሪያ ደማስቆ ተሰደዱ። ከላይ የተጠቀሱት የኤርትራ ብሔርተኛ እንቅስቃሴዎች የፖሊቲካ ድርጅቶች አቋቁመው ከኤርትራ ውጪ ሲንቀሳቀሱ እንደ ኤርትራ የነፃነት ንቅናቄ የመሳሰሉት ግን በመንግሥት ዘመቻና በአባላቱ መክዳት ምክንያት በሀገር ውስጥ የተሞከረው እንቅስቃሴ

ሳይሳካ

ቀረ።

ይሁን

መታገድ

እና በነፃ

ጋዜጦች

መዘጋት

የተነሳ

የታለመውና የተናፈቀው የራስ ገዝ አስተዳደር ደብዛው ስለጠፋ የኤርትራ የፖለቲካ ሕይወትና ሕዝቡ ውስጥ ውስጡን ይታመስ ጀመር። እ.ኤ.አ በ1958 ታግዶ የነበረው የሠራተኛ ማህበር የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ

ሠልፍ በመውጣቱ አዲሱ ርዕሰ መስተዳደር ደጃዝማች ኣሰፍሃ በሠልፈኞቹ ላይ ተኩስ እንዲከፈት አዘው ፖሊስ በወሰደው እርምጃ ወደ አምስት መቶ የሚጠጉ ሰዎች ሙትና ቁስለኛ ሆኑ። በእነዚህ ዓመታት በአቆርዳት አከባቢ ኢድሪስ አወተ በተባለ ሽፍታ የተመራ

የወንበዴዎች ቡድን ይንቀሳቀሰ ስለነበር በኤርትራ ፖለቲካና በሌላም ጉዳይ የተከፋ ሁሉ እቅስቃሴውን መቀላቀል ጀመረ። ይህ በኢድሪስ አወተ ይመራ የነበረው የተራ ሽፍትነት እንቅስቃሴ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተጠናከረ እንዲሄድና ፖለቲካዊና ድርጅታዊ ቅርፅ እንዲያገኝ ያደረገችው ግንባር ቀደም ሃገር ግብፅ ናት። በግብፅ የተከሰተው የአረብ የእስልምና ኃይማኖት ተከታዮች

ሶሻሊዝምና አብዮት በሱዳንና በኢትዮጵያ ለሚገኙ የግብፅን ፈለግ እንዲከተሉ የበኩሉን አስተዋፅኦ

አድርጓል። በኤርትራ የእስልምና እንቅስቃሴና የመገንጠል ጥያቄ በማስነሳት በኢትዮጵያ ላይ ችግር በመፍጠር ግብፅ በዓባይ ወንዝ ላይ ያላትን ጥቅም በተዘዋዋሪ መንገድ

ለማስጠበቅ

ለዚሁ

ከነበራት

እንቅስቃሴ

ስትራቴጂ

መሸሸጊያ፣

በመነጨ

እንቅስቃሴውን

ማሰልጠኛና

የቆሳቁስና

መደገፍ

ጀመረች።

የመሣሪያ

ሱዳንም

አቅራቢ

በመሆን

ማገልገል ቀጠለች። ይህ የተራ ሽፍቶችና የወንበዴ ስብስብ የነበረው ቡድን ለመጀመሪያ ጊዜ ከኢትዮጵያ የመከላከያ ሠራዊት ጋር እ.ኤ.አ በ1961 (01953 ዓ.ም አካባቢ) ካደረገው ግጭት በኋላ የኤርትራ ነፃ አውጭ ድርጅት ወይም ጀብሀ በሚል ስያሜ መታወቅ

ይህ

ጀመረ።

እንቅስቃሴ

እንደተጀመረ

የሽፍትነቱ

አጀማመር

ያላማራቸው

በኤርትራ

ፓርላማ ምክትል ፕሬዝዳንት የነበሩት ንቡረዕድ ዲሜጥሮስ ንጉሥ ዘንድ ቀርበው “ይህ

የተጀመረው ውንብድና በእንጭጩ መቀጨት አለበት” በማለት ሲያስረዷቸው ንጉሙም በተደጋጋሚ አጥጋቢ መልስ ሳይሰጧቸው ስለቀሩ “ጃንሆይ ሌላው ቀርቶ ለራስዎ ዙፋንና

ግዛት ተቀናቃኝ

ራሳቸው

ሲመጣበት

አጫውተውኞል።

አይቆጭዎትም

በወቅቱ

በከፍተኛ ደረጃ እያደገ መጣ። በኋላ

እርምጃ

ወይ?” በማለት እንደጠየቋቸው ባለመወሰዱም

ውንብድናው

ንቡረዕዱ

በአጭር

የመጀመሪያው የፓርላማ ምርጫ እ.ኤ.አ መስከረም 5 ቀን 1956 እ.ኤ.ኦ በህዳር ወር በ1962 በርዕስ መንግሥቱ የቅርብ ክትትልና

ጊዜ

ከተካሄደ ቁጥጥር

አብያቁናትዝታጭ [ 27

በተካሄደው ምርጫ የተሰበሰቡት የፓርላማ አባላት ፌደራሲዮኑን አፍርሰው ኤርትራ 14ኛዋ ጠቅላይ ግዛት እንድትሆንና ከኢትዮጵያ ጋር እንድትዋሃድ አድርገው ራሳቸውን በተኑ። ፌደራሲዮኑን በማፍረስ ላይ ያልተስማሙ አባላት በወቅቱ የኤርትራ ፖሊስ አዛዥ በነበሩበት ኮሎኔል ተድላ ዑቅበት በመሣሪያ ኃይል አስገዳጅነትና በማስፈራራት እንዲፈርሙ እንደተደረገ ይነገራል። ከውህደቱ በኋላም ኮሎኔሉ ንጉሠ ዘንድ ቀርበው የብርጋዴር ጄነራልነት ማፅረግ ሲሰጣቸው የወርቅ ሰዓት፣ በትረ መኮንንና የንጉሠ ስም የተፃፈበት ሽጉጥ ተሸልመዋል። የአንድነት ተቃዋሚና ለኤርትራ ነፃነት ተማጓች የነበሩት

ደጃዝማች ተስፋ ዮሐንስ በርሄ የኤርትራ ክፍለ ሀገር ምክትል አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ። ጄኔራሉ ከኢትዮጵያ መንግሥት ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ በሚደርሳቸው ተገቢ ያልሆነ

ትዕዛዝና ያለስምምነታቸው ከፊል የኤርትራ ፖሊስ ወደ መህል አገር፤ በምትኩ ከመሀል አገር ወደ ኤርትራ እንዲዛወሩ በመደረጉና ፀረ አንድነት የነበሩ ሰው በመሾማቸው በኢትዮጵያ መንግሥት አሠራር ቅሬታ ስለአደረባቸው አልፎ አልፎም ያለመታዘዝ ሁኔታ እያሳዩ መጡ። የኤርትራ ፖሊሶችንም ሰብስበው ቅሬታቸውን ገለፁ። በዚህ አኳኋናቸው ያልተደሰቱት በወቅቱ የነበሩት የንጉሥ እንደራሴ ሌ/ጄነራል ዓብይ አበበ “ተድላ ፖሊሶችን

አስተባብሮ

እየተዘጋጀ ነው” በሚል

አመፅ ለመቀስቀስ

ሰበብ በወቅቱ የ12ኛ ብርጌድ አዛዥ የነበሩት ኮሎኔል ከበደ ያዕቆብን (በኋላ ሜ/ጄነራል) ጽ/ቤቱ ድረስ በመላክ “እጃቸውን እንዲሰጡ ተጠይቀው እምቢ ብለው ራሳቸውን አጠፉ” በማለት ጄነራሉ እንዲገደሉ አስደረጉ። እኒህ ኢትዮጵያንና ኤርትራን ለማዋሀድ ንጉሣዊ

ጥረት ያደረጉ መኮንን በዚህ መልኩ

ከፍተኛ

ተከፈላቸው።

ውለታ

አብሯቸው

ለዚህ አንድነት የደከሙት ደጃዝማች አስፍሀ ግን በትወደድ ተብለው የጤና ጥበቃ ሚሜኒስትር፣ ቄስ ዲሜጥሮስ ደግሞ ንቡረዕድ ተብለው የአክሱም አውራጃ ሃይማኖታዊ መሪና አስተዳዳሪ ሆነው ተሾሙ። ከኢትዮጵያና ኤርትራ ውህደት በኋላ የኤርትራ ዋና ሥራ አስፈጳሚ

ጽ/ቤት ፈርሶ

የንጉሥ እንደራሴ የጠቅላይ ግዛቱ አስተዳዳሪ ሆነው ሲሾሙ የአማርኛ ቋንቋ ትግርኛንና በመተካት

ዓረብኛን

ኦፊሴላዊ

ቋንቋ እንዲሆን ተደረገ።

ስለሆነም ከ1945 እስከ 1955

ዓ.ም ድረስ የነበረው የፌዴራል አስተዳደር በተለይም ኤርትራ የኦቶኖሚ አስተዳደርና የራስዋ ሕገ መንግሥት እንዲኖራት የታቀደው እርምጃ በሕዝቡ ዘንድ ከፍተኛ ፍላጐትና ተስፋን ያጫረ ቢሆንም የፌደራሉ ሕግ ሥራ ላይ አለመዋሉና ወዲያውኑ ኤርትራን እንደ ሌሎች የኢትዮጵያ ጠቅላይ ግዛቶች በዘውዱ ቀጥተኛ አስተዳደር ሥር ለማዋል

የተለያዩ እርምጃዎች በመወሰዳቸው የማታ ማታ ወደ ብሔረተኝነት ግጭት አመራ። ኤርትራ በእንግሊዝ ሞግዚትነት ሥር በነበረችበት ወቅት የከረን አውራጃ ገዥ የነበሩት እንግሊዛዊው ጄ.ኬይ.ኤን ትራሻስኪ “ኤርትራ በሽግግር ላይ የምትገኝ ቅኝ ግዛት” ርዕስ በጻፉት መጽሐፋቸው፦

በሚል

ኢትዮጵያ ኤርትራን ሙሉ በሙሉ በቁጥዋሯ ሥር ለማዋል ያላት ፍላጐት ክፍተሻ ነው፡፡ ይህንን ካደረገች ደግሞ በኢርትራ ሕዝብ ቅሬታን በማሰፋፋት አመዕ የሚያቀጣጥል ሲሆን በውጭ ከሚገኘው ሐዘነታና ድጋፍ ጋር ተዳምሮ ኤርትራንና ኢትዮጵያን ኣደጋ ላይ የሚዋል ነው በማለት ተንብየው ነበር። ትራሻስኪ እንዳሉትም ፌዴሬሽኑ ፈርሶ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር እንድትዋሃድ ሲደረግ በሕዝቡ ላይ ቅሬታን የሚያሳድሩ እርምጃዎች መወሰድ ሲጀምሩና በከተሞችም

የተማሪዎች የሽምቅ

ተቃውሞና

ውጊያ

ተስፋፋ።

እንቅስቃሴ

የመንግሥት

እያደገ

ሲመጣ

የፀጥታ

በኤርትራ

ኃይሎችም

ክፍል

ደግሞ

ደጋፊዎች

ናቸው

ቆላማው

ተባባሪና

፡”ከ106ኤ...1...ብ

በሚሏቸው ግለሰቦች ላይ በሚያደርጉት አሰቃቂ ምርመራ፣ በሠራዊቱ የሚካሄደው የጅምላ ግድያና የቤት ንብረት መቃጠል በሺዎች የሚቆጠሩ በተለይም ከምዕራባዊ ቆላ ወደ ሱዳን ሷስደዱ ብዛት ያላቸው ደግሞ ወንበዴዎችን ተቀላቀሉ።

የኢትዮጵያ

የተመረኮዘና

መንግሥት

የዓረብ አገሮች

የወንበዴዎች

በተለይም

እንቅስቃሴ

በእስልምና

የግብፅ እጅ አለበት

በሚል

ኃይማኖት

ይካሄድ

ላይ

የነበረው

ፕሮፓጋንዳ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያና በደጋማው የኤርትራ ሕዝብ ተአማኒነት ማግኘትና በወንበዴዎች ላይም ጥላቻ ማሳደር ችሎ ነበር። ነገር ግን እ.ኤ.አ በ1958 እና በ1959 ከደጋው ኤርትራ የሚገኙ የክርስትና ኃይማኖት ተከታይ ተማሪዎች ወንበዴዎችን

በመቀላቀላቸው የነፃ አውጭውን ድርጅች (ጀብሀ) ቁጥር እያሳደገው ከመምጣቱም ባሻገር ድርጅቱ በእስልምና ኃይማኖት ላይ የተመረኮዘና የዓረብ አገሮች እጅ አለበት የሚለውን

ከተለያዩ ወገኖች በተለይም ከኢትዮጵያ መንግሥት

ይሰነዘር የነበረውን ክስ ለማስተባበል

ተጠቀሙበት። በመሃል አገርም በተለይም የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች የኤርትራ እንቅስቃሴ የአፄውን የፊውዳል ሥርዓት ለመጣል ዓይነተኛ መሣሪያ ነው በማለት

በየዋህነት ሲደግፉ ከኤርትራ የመጡ ተማሪዎች ግን በዚህ ሽፋን የመገንጠል ዓላማቸውን

ዕውን ለማድረግ ፀረ ዘውዳዊ አገዛዝ ትግሉን ማፋፋም አንዳንዳቹ ትምህርታቸውን አቋርጠው ወደ በረሃ ገቡ። ነገር

ግን

ከደጋው

ኤርትራ

የክርስትና

ከጥቀላቀሉ በኋላ ጀብሀ በእስልምና ኃይማኖት

አገሮች

ጋር ያለውን

ኢምፔሪያሊስት ጋር የነበረው

ትግል የጠበቀ

የጠበቀ

ግንኙነት

እንዲያካሂድ የኃይማኖት

በጐሳና

ፍላጐት ቁርኝት

ያዙ።

ኃይማኖት

ሁኔታው

ተክታዮች

ሲመቻችም

ውንብድናውን

ተከታዮች የበላይነት የሚመራና ከዓረብ በኃይማኖት

እያደረባቸው

በቀላሉ

እንዲላቀቅ

ከሚንቀሳቀስ

ቢመጣም

ይልቅ

ፀረ-

ከዓረብ አገሮች

አላስቻለውም።

ቁርኝቱ

በጣም ከመጠናከሩ የተነሳ በኢራቅ የባዝ ፓርቲ ሳይቀር እስከ ማዕከላዊ ኮሚቴ የደረሱ አባላት ነበሩት። የኢትዮጵያ መንግሥትና የአሜሪካን አስተዳደር በኤርትራ የእስልምና ኃይማኖትና

የዓረባዊነት መስፋፋት እያሳስባቸው ስለመጣ ይህንን ዓላማ የሚያራምደውን ጀብሃን ለመደምሰስ በክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች የተደራጀውን ቡድን ለመርዳት ወሰኑ። በዚህ መካከል ኢሳያስ አፈወርቂ በኢንጅኔሪንግ ፋክልቲ የመጀመሪያውን ዓመት ትምህርቱን አቋርጦ እ.ኤ.አ በ1967 ጀብሃን ተቀላቀለ። ወዲያውኑም ለወታደራዊና ርዕዮዯ-

ዓለም ትምህርት ወደ ቻይና ተላከ። እንደተመለሰም በአከለጉዛይ አውራጃ በፖለቲካ ኮሚሳርነት ተመደበ። በዚህ በአከለጉዛይ አውራጃ አላ በተባለው ቦታ የደጋው ኤርትራ

የክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች የተሰባሰቡበትና በአብርሃም ተወልደ የሚመራው ቡድን በመንቀሳቀስ ላይ ነበር። እ.ኤ.አ በ1970 ኢሳያስ ይህንን ቡድን ተቀላቅሎ አብርሃም ተወልደ ባልታወቀ ምክንያት ሲሞት እርሱ የቡድኑ መሪ ሆነ። በዚህን ጊዜ የደቀምሃሪ አስተዳዳሪ በነበረው ተስፋ ሚካኤል ጆርጆ አማካይነት ኢሳያስ ከልዑል አስራተ ካሣና በአስመራ የሲ.አይ.ኤ ኃላፊ ከነበረ ሰው ጋር ቃኘው ጦር ሠፈር ተገኝቶ ውይይት አካሄዶ ነበር። ዝርዝር ውይይቱ ምን እንደነበረ ይፋ ባይሆንም ኢሳያስ የፈረሰውን ፌዴሬሽን ለመመለስ የሚዋጋ ከሆነ የአሜሪካን አስተዳደር ድጋፍና እርዳታ እንደሚያደርጉለት ቃል ገብተውለት እንደነበር ይነገራል። በተጨማሪም ተዋጊ ኃይሉን ከደጋማው ኤርትራ ይልቅ በሳህል አውራጃ አንዲያንቀሳቅስ ምክርም ለግሰውት

ነበር። ኢሳያስ የመሣሪያ እጥረቱን ለማሟላት ፍላጎት ቢኖረውም

በኢትዮጵያ መንግሥት

ባለሥልጣኖች ከተደረገለት የገንዘብ ድጎማ በስተቀር የመሣሪያው ጉዳይ ሳይሳካለት ቀረ።

አብዮቁና ትዝታዬ [ 29 የእነኢሳያስ ቡድን “ጀብሃ ክርስትያኖችንና ገበሬዎችን ይገድላል” በማሰት ያካሄደው ቅስቀሳ ከውጭና ካገር ውስጥ ጓደኞቻቸውን ለማሰባሰብና ገበሬውም ድርጅታቸውን እንዲቀላቀል

በማድረጉ

ድርጅቱ

በከፍተኛ

ደረጃ

እያደገ

መጣ።

የመሣሪያና

የቁሳቁስ

ፍላጎቱን ለማሟላትም ከጀብሃ ከተነጠለውና በሚገባ ከታጠቀው በሳላህ ሳቤ ከሚመራው ፒ.ኤል.ኤፍ ጋር በመቀላቀል በ1962 ዓ.ም የኤርትራ ሕዝብ ነፃነት ግንባር (ሻዕቢያ) መሠረቱ፡፡ የመጀመሪያ የድርጅቱ መሪ ሳላህ ሳቤ ሲሆን ከሱ ሞት በኋላ ኢሳያስ የድርጅቱ መሪ

ሆነ።"፤

ሻዕቢያ እንደተቋቋመ ከማርክሲስት ደቡብ የመንና በወቅቱ ከነበረው መሪ ዓብደል ፈታህ እሸማኤል ጋር ጥሩ ግንኙነት ፈጠረ። ደቡብ የመን በፈንታውም ከሶቭየት ኀብረት፣

ኩባና ሌሎች የሶሻሊስት አገሮች በማስተዋወቁ እንደ ተራማጅና

ማርኪሲስት

ተቆጥሮ የሶሻሊስት አገሮቹ ከኢትዮጵያ ማርክሲስት መንግሥት ጐን እስኪቆሙ ድረስ ለግንባሩ የሞራልና የማቴሪያል ዕርዳታ ይሰጡ ነበር። ሻዕቢያ ተብሎ የሚታወቀው ድርጅት ባለው የመለዋወጥ ባሕሪው በመጠቀም ፀረ ኢምፔሪያሊስትና የኮሎኒያሊስት ትግል ክሚያራምዱ

ጋር ግንኙነት በመፍጠር

የዲፕሎማቲክና

ሲያሳካ፤

ኤርትራ

ከሊሲቢያ፣

ዓረባዊት

የገንዘብ ዕርዳታ ከማግኘቱም ሥልጠና ያገኝ ነበር።

በሚል

ደግሞ

የፕሮፓጋንዳ

ሶሪያና

ኢራቅ

ዘመቻውን

የማቴሪያልና

ባሻገር ኮምኒስት ነኝ በማለትም ከቻይናና ከኩባ ወታደራዊ

የኢሳያስ አባት አቶ አፈወርቂ አብርሃ ተንቤን ይወለዳሉ። እናቱ ወ/ሮ አዳነች የአድዋ ተወላጅ ሲሆኑ በእናቱ በኩል አያቱ ወ/መድህን በራድም የአድዋ ተወሳጅ ናቸው።

እ.ኤ.አ በ1944 አስመራ

አስመራ

በሚገኘው

ልዑል

መኮንን

የተወለደው ት/ቤት

ኢሳያስ በመጀመሪያ

ከተማረ

በኋላ

አዲስ

ገዛ ክኒሻ ቀጥሎም

አባባ ዩኒቨርስቲ

ገባ።

የኢሳያስን የትውልድ ሃረግ ስንመለከት በደጋው ኤርትራና በጎረቤት ትግራይ ያለውን የዘር ትስስር በሚገባ ያሳያል። በመሠረቱ

ሁለቱም

ሕዝቦች የትግራይ ብሔረሰብ

ሲሆኑ ኤርትራ

የሚባል የክልል ስም እንጅ በዚህ የሚታወቅ ብሔረሰብ የለም። ከዚህም በላይ የዘር ትሰስሩ ከትግራይ ብቻ ሳይሆን የደጋው ኤርቸትራ ሕዝብ ከደንቢያና ከጎጃም እንዲሁም የትግረ ብሔረሰብ ከወሎ ሰቆጣና ከጎጃም አገው ጋር የተሳሰረ እንደሆነ የሕዝቡን ታሪክ ጠንቅቀው የሚያውቁ አባቶችና የአንድነት ኃይሎች ያረጋግጣሉ። የኢሳያስ አባት አቶ አፈወርቂ ለረጅም ጊዜ መቀሌ በመሬት ይዞታ አስተዳደር ሲስሩ ቆይተው ጡረታ

ከወጡ በኋላም ኤርትራ እስክተገነጠለች ድረስ እዛው መቀሌ ይኖሩ ነበር። በአንድ ወቅት መቀሌ

ታስረው

ከእስር

እንዲለቀቁ

እግኝቻቸው

ወንጀላቸው

አድርጌአለሁ።

በዚህ

ጊዜ

የኢሳያስ

አባት

ነበር የትውልድ

መሆናቸው ሐረጋቸውን

ብቻ

ስለነበር

ያጫወቱኝ።

የኤርትራና የትግራይን የድንበር ክልል ከወሰድን ኢሳያስ አፈወርቂ ከመለስ ዜናዊ በተሻለ የትግራይ ተወላጅ ሆኖ እናገኘዋለን። የኢሳያስ አጎት ደጃዝማች ሰለሞን አብርሃም በአገር ግዛት ሚኒስቴር ምክትል ሚኒስትር በኋላም የወሎ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ ነበሩ። ሌላው አጎቱ መኮንን አብርሃም የባሕር ኃይል ካፒቴንና የሎጅስቲክስ ኃላፊ ነበር። እንግዲህ ከ1962 በኋላ በኤርትራ የበላይነት የሚመራና የኢትዮጵያ የዘወትር በሽብር ፈጻሚነት፤ በአይሮፕላን ጠለፋ አካባቢ ደግሞ በክርስትና ኃይማኖት 11.

ፒሬጩ:666ክ. እቴሰከጩጠነዝር, ያገ

ቆላማው ቦታ በእስልምና ኃይማኖት ተከታዮች ጠላቶች በነበሩ የዓረብ ሃገሮች የሚረዳ በዋናነት የተስማራ ጀብሃ የተባለ ድርጅት፤ በደጋማው ተከታዮች የበላይነት የሚመራና በሶሻሊስትና

03፡9

136ርር5ከ5ና 1986)› ነፍ. 35 -- 37)

6/፣ እ

፡፤ እያሪ፡79፡7 (ት100:8461016« ፻፻5655,

30 1 ቁፍአቷለታ በተራማጅ የዓረብ አገሮች የተባለ ድርጅት ነበር።

የሚረዳ

በአብዛኛው

በደጋው

ኤርትራ

የሚንቀሳቀስ

ሻዕቢያ

ከነዚህ ከላይ ከተጠቀሱት የኤርትራ እንቅስቃሴዎች በስተቀር ንጉሠ ሌሎቹን በኃይል ለመደምሰስ ችለዋል። ይሁን እንጅ በዚህ ሂደት ጊዜ፤ ጉልበትና ገንዘብ በመባከኑ ንጉጮ ጀምሂውት የነበረው የእድገት ጎዳና ሊስተጓጎል ችሏል። የ1923 ሕገ መንግሥት ለንጉው የተማከለ ሥልጣን በማጎናጸፉ የተከተለውን አመፅ አይተናል። በሌላ በኩል ሕገ መንግሥቱ የገዢው መደብ አባላት ተሰባስበው የሚመክሩበት ምክር ቤትም እንደሚኖር ደንግጎ ነበር። የምክር ቤቱ አባላትም ከመኳንንቱ ወገን ሆነው በመኳንንቱና በወቅቱ ሹመኞች የሚመረጡ ነበሩ። መኳንንትነትና ሹምነት የሚመነጨው ደግሞ ከመሬት ባለቤትነት ጋር በተያያዘና ክትውልድ ትውልድ በሚተላለፍ ዘልማዳዊ ደንብ ነበር።

በውጭ የ1948ቁ ሕገ እንደራሴዎች ስለሚደነግግ በርካታ

ሀገር መንግሥታት ግፊትና በኤርትራ ፌዴሬሽን ምክንያት የወጣው መንግሥትም ዲሞክራሲ ያጎናጸፈ ቢመስልም ለሕግ መምሪያ የሚመረጡ የርስት ወይም የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤቶች መሆን እንዳለባቸው ዲሞክራሷን የሚቆጣጠርና የሚገታ አቁዋም ነበረው። የሕገ መንግሥቱ

አንቀፆች

በሚወጣው

ሕግ

መሠረት

የሚል

ማሰሪያ

ስለተበጀላቸው

አብዛኞቹ

ሕጎች ሳይወጡ ሲቀሩ የወጡትም ሕጎች ቢሆኑ የዴሞክራሲያዊ መብት ማስፈጸሚያ መሣሪያ ሊሆኑ አልቻሉም። በአጭሩ አንድ ሰው በኅብረተሰቡ ውስጥ ለኖረው የሚችለው የኑሮ ደረጃ፣ ክብር፣ ሞገስና መብት የሚወሰነው ከመሬት ጋር በነበረው ግንኙነትና በመሬቱ ላይ በሚያሰማራቸው ሰዎች ብዛት ነበር። በሀገራችን መሬቱ በጥቂት መሣፍንት፣ መኳንንትና ጋሻ ጃግሬዎቻቸው የተያዘ ስለነበር በርሻው ክፍለ ኢኮኖሚ በተቀዳጁት የበላይነት የኅብረተሰቡን አቅጣጫና ህለናዊ ሁኔታዎችን የሚወስኑትና የሚመሩት እነዚህ

ገዥ መደቦች ነበሩ። በዚህ በተጎናጸፉት የፖለቲካ ሥልጣንም ሰፊውን ሕዝብ ለኤኮኖሚ ብዝበዛ ዳረጉት።

መላው የኢትዮጵያ ሕዝብ መስዋዕት ሆኖ አንድነቷን ጠብቆ ባቆያት ሀገር አብዛኛው ጭቁን ሕዝብ የበይ ተመልካች ሲሆን ገበሬውም የባለመሬቱና የባለርስቱ ጭሰኛ ሆነ። በኢትዮጵያ የነበረው የጭሰኝነት ሁኔታ ዘጠና ከመቶ በሆነው ገበሬ ላይ የተጫነ ዘመናዊ ባርነት ነበር። የጉልበቱ ብዝበዛ ከራሱ አልፎ ቤተሰብንም የሚያጠቃልል ሲሆን በተለያየ ምክንያት ግዴታውን ሳያሟላ ከቀረም ከጭሰኝነቱ ይነቀላል። ዘመናዊ የተባለው የ19468ቱ ሕገ መንግሥት ከወጣ በኋላ በ1952 የታወጀው የፍትሐ ብሔር ሕግ ባለመሬቱ ከጭሰኛው ላይ እስከ ሰባ አምስት ከመቶ የሚሆነውን የፍሬውን ውጤት ለመውሰድ እንደሚችል ይደነግጋል። ብዝበዛው በገጠሩ መሬት ላይ ብቻ ሳይሆን በከተማ መሬትና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ጭምር የሚካሄድ ነበር። ሕገ መንግሥቱም ሆነ በየጊዜው የተዘረጉት የአስተዳደር መዋቅሮችና የፍትህ ሥርዓቱ የንጉሠ ነገሥቱን፣ የመሳፍንቱንና የመኳንንቱን ጥቅሞች ለማስጠበቅና የፊውዳሉን ሥርዓት ሳይፋለስ እንዲቀጥል ለማድረግ የተቋቋሙ አይነተኛ መሣሪያዎች ነበሩ።

ገዢው አካባቢውንና

መደብ

የፖለቲካና

የነበረውን

ሥርዓት

የኢኮኖሚያዊ አስከፊነት

የበላይነቱን

ከመሠረቱ

ለማስጠበቅ

እንዳያውቅ

ብሎም

ኅብረተሰቡ ለለውጥ

እንዳይታገል እንዳውም የሚደርስበትን በደልና ሰቆቃ በጸጋ እንዲቀበል ሰማኒያ አምስት ከመቶ የሚሆነው ሕዝብ እጅግ ኋላ ቀር በነበረው የግብርና መስክ እንዲሰማራ አደረገ።

አብየቱናትዝታዬ | 31 በማይምነት ተተብትቦ እንዲቆይም በማድረግ ለካፒታሊስት የምርት ግንኙነት መስፋፋት፣ አዳዲስ አስተሳሰቦች እንዳይፈልቁና ቁሳዊና መንፈሣዊ ዕድገቶች ቀጭጨው እንዲቀሩ አጥብቆ ታግሏል።

ገዢው መደብ ለፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ የበላይነት ሲታገል በአንጻሩ የተጨቆነውና

የሚበዘበዘው

ሰፊው

ሕዝብ

በተናጠልም

ቢሆን

ከመታገል

አልተቆጠበም።

እየዋለ

እያደረም ትግሉ ወደ ወዝ አደሩ፣ ወታደሩ፤ ተማሪውና ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎች እየተዛመተ መጥቶ አዳዲስ አስተሳሰቦችንና የትግል ስልቶችን ይዞ ገዢውን መደብ ታግሎ

ለመጣል ተንቀሳቀሰ።

የኢትዮጵያ

ዘመናዊ

ጦርና የፖለቲካ

እንቅስቃሴው

ሀገራችን በተለያዩ ጊዜያት የነገሱ ነገሥታትም ሆኑ የየክልሉ መሣፍንት ከውስጥ የሚነሳባቸውን የሥልጣን ሽኩቻና ከውጭ የተቃጣባቸውን ወረራ መክተው የሀገሪቱን አንድነት ለማስጠበቅ የቻሉት በየወቅቱና እንደየአስፈላጊነቱ ከአካባቢው በሚሰበሰቡት የገበሬው ጦር እንጅ ከዘመነ መሣፍንት በፊትም ሆነ በዘመነ መሣፍንት ወቅት ኢትዮጵያ እንኳንስ ዘመናዊ ጦር ቋሚ ጦር የሚባል አልነበራትም። ይህ አንደአስፈላጊነቱ የሚሰበሰበው ጦርም የአከባቢው ገባር በሠላሙ ጊዜ ለመሬት ባላባቶች ከሚከፍለው ግብርና ከሚሰጠው የጉልበት

አገልግሎት

ዘመቻው

እስከተጠናቀቀ

ውጪ

ለዘመቻው

ድረስ

ለዘማቹ

የሚያስፈልገውን

ቤተሰቦች

ስንቅና ድርጅት

የሚደረገው

እንደዚሁም

እንክብካቤ

ጭምር

የሚሸፈነው በገባሩ ነበር። ዘመቻው ሌሎች ክልሎችን አቆራርጦ የሚፈፀም ከሆነም ዘማቹ በሚያልፍባቸው ክልሎች የሚገኙ ሕዝቦች ለዘማቼ ጦር ምግብ፣ ለአጋሰሶቹ መኖ

የማቅረብ ግዴታ ነበረበት። ይህ ከአካባቢው እንደ አስፈላጊነቱ የሚሰበሰበው ጦርም በቂ ሥልጠናና ልምምድ ሳይኖረውና ኋላ ቀር መሣሪያ ይዞ ስለሚሰለፍ ይልቁንም ፈጥኖ በመሰማራት በጠላት ላይ ድንገተኛ ድል ለመቀዳጀት እድል አልነበረውም። ይህ ሁኔታ ለጦርነቶች የውድቀት ምክንያት መሆኑን በውል የተገነዘቡና የቋሚ ጦር

አስፈላጊነትን የተረዱት አፄ ቴዎድሮስ ብቻ ነበሩ። የኢትዮጵያ የቋሚ ጦር ግንባታ ወደ አዲሰ ምዕራፍ የተሸጋገረው በአፄ ቴዎድሮስ ዘመን ነበር ማለት ይቻላል። አፄ ቴዎድሮስ በግዛታቸው ከነበሩት ክልሎች በዘውድ ሥር የሚያገለግሉና ከማዕከላዊ መንግሥት ግምጃ ቤት ደሞዝ የሚከፈላቸውን አሰባስበው ለመጀመሪያ ጊዜ ቋሚ ጦር መሠረቱ። ከዚህም

አልፈው ጦራቸው እንደ አውሮፓውያን የዘመናዊ መሣሪያ ተጠቃሚ እንዲሆን በማሰብም

በአካባቢያቸው የነበሩትን ፈረንጆች አሰባስበው ጋፋት ላይ የተለያዩ መድፎችን አሠሩ። እ.ኤ.አ በ1868 መቅደላ ላይ. ከእንግሊዞች ጋር ሲዋጉ መድፎቹ በሙሉ በጦርነቱ

የወደሙ ሲሆን ሴባስቶፖል

የተባለው መድፍ ብቻ ለታሪክ ምስክርነት መቅደላ አፋፉ

ላይ ዛሬም ቆሞ ይገኛል።

ከአፄ ቴዎድሮስ ሞት በኋላ የነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛ ግን በተቃራኒው የሸዋና የጐጃም

ንጉዎችን

ከሥራቸው

አድርገው

ንጉሠ

ነገሥት

ቢባሉም

ንጉሦቹ

የየራሳቸውን

ክልሎች እንዲያስተዳድሩ ሠራዊትም እንደፈለጉ እንዲቆጣጠሩ ለቀቋቸው። ዘማቹ ጦር በሚያርፍበት አከባቢም በሕዝብ ላይ ስቃይ፣ በንብረትና በሰብል ላይ ከፍተኛ ውድመት ስለሚያደርስ በገባሩ ላይ ከሚያሳድረው ቅሬታ ጋር ተዳምሮ ንጉሠ ነገስቱ ለገጠሟቸው ሽንፈቶች ምክንያት ሆኗል። አፄ ዮሐንስ አራተኛ ወደ መተማ ለመዝመት በጐጃም በኩል

351

ፍምመጠይስታ

ሲያልፉ ሠራዊታቸው በጐጃም ሕዝብ ላይ በደል በማድረሱና ዋግ ሹማቸው (በወቅቱ የጦር ሚንስትራቸው የነበሩት) ቀደም ሲል መተማ ዘምተው ስለተገደሉ የጐጃም ሕዝብ በንጉሥ ላይ የነበረውን ቅሬታና ብሶት የሚከተለውን ስንኝ በመቋጠር ብሶቱን ይገልፅ ነበር፦ የመተማ

መንገድ ዋርጊያ ነው መንገዱ፣

ዋገ ሹም በሄዱበት ንጉኑም ይሂዱና በማለትና ንጉው

ከሄዱበት ደህና ከትመለሱ፣

እውነትም ጐጃሜ ጐልድፏል ምጳስ። በማለት ሸኝቷቸዋል። ቋሚ

በገጠሙበት ነገሥቱ

ለአፄ ብርሃን ጦሩም ሲሆን

ጦር ባለመኖሩ

ወቅት የጐጃምና

ጐን ሲዋጉ

ምክንያትም

አፄ ዮሐንስ

የጐንደር መኳንንት

በተቃራኒው

አፄ ምኒልክ

ከሱዳን መሃዲስቶች

ጋር ጦርነት

ሠራዊታቸውን

አስከትተው

ከንጉሠ

ላይ ሠራዊት

ሲያሰባስቡ

ቆይተው

እንጦጦ

ዮሐንስ አልገዛም በማለት በመጨረሻዋ ደቂቃ አመሩ። ቀጥለውም ወሎን ያዙ። በዚህ መካከል ተበታተነ። የቋሚ ጦር አለመኖር ለአፄ ምኒልክ ለአፄ ዮሐንስ መሸነፍ ደግሞ አንዱ ምክንያት

ወደ መተማ ሳይሆን ወደ ደብረ አፄ ዮሐንስ በደርቡሾች ተገድለው የሥልጣን ፍላጐት ጥሩ አጋጣሚ ሆኗል ማለት ይቻላል።

አፄ ምኒልክ ከውጭ መንግሥታትና ድርጅቶች በአንፃራዊ መልኩ ዘመናዊ መሣሪያ

በማግኘታቸውና ጠንከር ያለ ሠራዊት በማሰባሰባቸው ከአፄ ዮሐንስ ሞት በኋላ ያለምንም ተቀናቃኝ ወደ ዙፋን ለመምጣት በቅተዋል። የጣሊያን ጦር ኢትዮጵያን በወረረበት ጊዜ በ1886 ዓ.ም ወደ ዓድዋ የዘመተው ጦር ከወራሪው ጦር ጋር ሲነፃፀር በቂ ሥልጠና ያልነበረውና

ኋላ ቀር መሣሪያ

የታጠቀ

ቢሆንም

ዓድዋ

ላይ ድል

ለመቀዳጀት

የበቃው

በሠራዊቱ ቁጥር ብዛት፣ የኢትዮጵያውያን ወኔ፣ ጀግንነትና የመረጃ የበላይነት መሆኑ ግልፅ ነው። ከዚህ በኋላ አፄ ምኒልክም ልክ እንደ አፄ ቴዎድሮስ ቋሚ ጦር መመስረት ጀምረው

ነበር።

ከአፄ ምኒልክና የመከላከያ ሚኒሰትራቸው ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ሞት በኋላ የንግሥት ዘውዲቱ እንደራሴና አልጋ ወራሽ የነበሩት ራስ ተፈሪ መኮንን (በኋላ አፄ ኃይለሥላሴ) በቀጥታ በመከላክያ ሚኒስቴር ሥር ሲታዘዝ የነበረውን የአፄ ምኒልክ ቋሚ ሠራዊትና የተለያየ መሣሪያ ግምጃ ቤት ተረከቡ። በሚቀጥሉት ዓመታትም ዘመናዊና ቋሚ ጦር ለመመሥረት ቀዳሚ ተግባራቸው በማድረግ ተንቀሳቀሱ። በዚሁ መሠረትም በአብዛኛው የመሀል ሰፋሪ የነበሩትንና ከሸዋ አካባቢ የተገኙ ሰዎችን በመቅጠር በቤልጅግ ወታደራዊ ልዑካን እንዲሠለጥኑና ቀላል መሣሪያ እንዲታጠቁ በማድረግ በኋላ የንጉሠ ነገሥቱ የክብር ዘበኛ ጦር ተብሎ የታወቀውን ቋሚ ጦር ለማቋቋም ቻሉ። በመቀጠልም በ1927 ዓ.ም ከጠላት ወረራ በፊት ከዋናው መናገሻ ክአዲስ አበባ

ከተማ

በስተደቡብ

የወታደራዊ

በአርባ አራት

ማሠልጠኛ

ማዕከል

ኪሎ ሜትር

በመክፈት

ርቀት ላይ በምትገኘው

የመጀመሪያዎቹ

ሠልጣኝ

ሆስታ (ገነት)

ፅጩ

መኮንኖችም

ከተፈሪ መኮንን አንደኛ ደረጃ ት/ቤት ተመርጠው እንዲገቡ ተደረገ። ክዚህ ጐን ለጐንም የፈረንሣይ ቋንቋ ችሎታ የነበራቸው ወጣቶች ከዳግማዊ ምኒልክ ት/ቤት ተመርጠው ፈረንሣይ ወደሚገኘው የሳን ሴር ጦር ት/ቤት በመኮንንነት እንዲሠለጥኑ ተላኩ። ከሆለታ ገነት ጦር ት/ቤት ተመርቀው

አገራችንን

መስዋዕትነት

በወረረችበት

ከፈሉ።

የወጡት

የመጀመሪያዎቹ

ጊዜ በክፍተኛ ጀግንነት

ከእነዚህ

መካክል

መኮንኖች

ተዋጉ፤

በጀግንነት

በ1828 ዓ.ም ጣልያን

ብዙዎቹም

ሲዋጋ

በጠላት

የደምና የሕይወት

ተማርኮ

ከጠላት

ጀግናው

ሳን ሴር

ሠልጥነው

ከፊሎቹ

ይገኝበታል።

ኃይለአብ

በላይ

ሌ/ኮ

የቆመለት

በገነት ጦር ት/ቤት

የተገደለው

ተወርውሮ

አውሮኘላን

አብዮቱና ትዘታዬ 1 33 በር ላይ መታሰቢያ ሐውልት

ወደ

በስደት

ደግሞ

ሱዳን በመሄድ ሱፓ ጊዮርጊስ በተባለ ማሠልጠኛ ጣቢያ በእንግሊዞች ተጨማሪ ሥልጠና ተሰጥቷቸው የኢጣልያ ጦር ኢትዮጵያን ለቆ ሲወጣ ወደ አገራቸው በመመለስ ከፈረንሣይ ጄነራል

እንደነ

ጓደኞቻቸው

ከተመለሱት

ሜ/ጄነራል

ኢያሱ መንገሻ፣

ሌ/

ሳርዳ፤

ዋቅጅራ

ጋር በኢትዮጵያ

ከመሳሰሉት

ብ/ጄነራል ያዕቆብ ገብረልዑል

ጦር ኃይሎች

ከፍተኛ አዛዥችና መሪዎች ለመሆን በቅተዋል። ጣሊያን ኢትዮጵያን ለቃ እንደወጣችና ሀገራችን ነፃነትዋን

“የእንግሊዝ ወታደራዊ ልዑካን ኤም.ኢ) ተብሎ በሚታወቀውና

እንደተቀዳጀች

በኢትዮጵያ” (በእንግሊዝኛ ምሕጻረ ቃል ቢ.ኤም. በጄነራል ኮቶሞ አዛዥነት የሚመሩ የመጀመሪያዎቹ

አስራ አንድ እግረኛ ሻለቆች እንዲቋቋሙ የነበረው ወታደራዊ ሥልጠናም በሆለታ

ተደረገ። በወረራው ምክንያት ተቋርጦ ገነት የመኮንኖች ማሠልጠኛ ጦር ት/

ቤት እንዲቀጥል ሆነ። በቤልጅግ ወታደራዊ አሠልጣኞች በመሠልጠን ላይ የነበረ ሥልጠናውን ተተክቶ አሠልጣኞች ወታደራዊ በስዊድን ዘበኛ ጦርም የክብር ቀጠለ። ለወታደራዊ ሥልጠና በተለይ ለመኮንንነት ኮርስ የሚመረጡት ልክ በሲቭሉ

ዓለም እንደሚደረገው ሁሉ በንጉ፦ ቅርብ ክትትልና ምርጫ የሚፈፀም ስለነበርና ተመልማዮችም ከአንድ ት/ቤት ከተመሣሣይ ደረጃና የቤተሰብ መሠረት የሚመለመሉ ለንጉሠ፦ም ጦር

ጋር አንድ

ጓደኞቻቸው

ስለሆነ ከሲቪል

ዓይነት

ባህሪና

መደባዊ

ከአንደኛ

ደረጃ

የሚጋሩ

አመለካከት

የነበሩ ናቸው።

ታማኝ ት/ቤቱ

መጀመሪያ

የሚመለምለው

ሲሆን

የነበረ

ት/ቤት

በሂደት ግን በሠራዊቱ ረጅም ጊዜ ያገለገሉና መግቢያ ፈተናውን ያለፉ የበታች ሹማምንት ወይም ባለሌላ ማዕረግተኞችን ማሰልጠን ጀመረ። ከአንደኛ ደረጃ ት/ቤት የተመለመሉና ከበታች ሹማምንት የመጡ ኣንድ ላይ የሚሠለጥኑበት ጊዜም ነበር። የነኮሎኔል መንግሥቱ ኃ/ማርያም የ19ኛ ኮርስ የጦር ት/ቤት ተመራቂዎች ራሳቸው መንግሥቱ

ከልጅ

የጦር ሠራዊትና

ወታደር

ወደ

መደበኛ

ወታደርነት

የክብር ዘበኛ የበታች ሹማምንት

መመረቃቸው ለአብነት የሚጠቀስ ጊዜ የተለያየ ቢሆንም መደበኛው የተዋጉ አርበኞችና እደዚሁም በልዩ የነበሩ ግለሰቦችም በትምህርት ቤቱ የመተዋወቂያ ኮርሶች በዚህ ማዕከል

በዚሁ

ማሠልጠኛ

የክብር

ዘበኛን

ሠራዊት

ማዕከል

የገቡ

ሲሆን

በርካታ

አብረው

ተካፍለው

ነው።'" በሆለታ ጦር ት/ቤት የነበረው የሥልጠና ጊዜ ግን ከ6-9 ወራት ነበር። በጠላት ወረራ ጊዜ ልዩ ምክንያት የመኮንንነት ማዕረግ ተሰጥቶአቸው ተመርቀው ከወጡት ጋር ለማስተካከል መሠረታዊና እዲሰጣቸው ተደርጓል።

የክብር ዘበኛ መኮንኖች ማሠልጠኛ ት/ቤት በስተሰሜን ጣሊያን ኢምባሲ አጠገብና በተለምዶ ነበር።

ተዛውረው

ኮርሱን አብረው

የተመረቁት

የተቋቋመው ከአዲስ አበባ ከተማ ቤላ እየተባለ በሚጠራው ሥፍራ መኮንኖች

ከአንደኛ

ደረጃ

ት/ቤት

የተመለመሉና በተለይም የመጀመሪያዎቹ ኮርሶች ከከፍተኛ ወይም ከመካከለኛ የኑሮ ደረጃ ከነበራቸው ቤተሰቦች የተገኙና አንዳንዶቹም በተለያየ ምክንያት በቀጥታ በንጉሙ የተመረጡ መሆናቸው ይነገራል። ይህንን የማሠልጠኛ ማዕከል የመሩት ቀደም ብለው ሲያሠለጥኑ

የነበሩ

የቤልጅግ

አሠልጣኞች

ሳይሆኑ

በስዊድናዊ

12 .- በ9ኛ ኮርስ ተሳታፊ ከሆኑ አጩ መኮንኖች 8ኛ ከፍልን ያጠናቀቁ 39 ወጣቶች፣ ከሠራዊቱ 8ኛ ከፍልን የፈፀሙ 89 የበታች ሹማምንት በጠቅላላው ዘ5 መኮንኖች ተመረቁ፡፡ ከአነዚህ ውስጥ ሃያ አምስቱ

የጀነራልነት ማዕረግ ደርሰዋል።

34 | ፍሥአደስታ -

አዛዥና ወታደራዊ

አሠልጣኞች

ሲሆን ሠልጥኒው የተመረቁ ሠራዊት ይመደቡ ነበር። የቤልጅግ፣

የሚመራ

መኮንኖችም

የስዊድንና

የእንግሊዝ

የጦር ሠራዊትና የክብር ዘበኛን ቢሆንም ከሁለተኛው የዓለም የአሜሪካን መንግሥት “ኢትዮ እንደዚሁም እ.ኤ.እ በ1953

ነበር። የሥልጠና

ጊዜውም

ቀደም ብሎ ተቋቁሞ ወታደራዊ

አሠልጣኞች

ለሦስት ዓመታት

በነበረው የክብር ዘበኛ የኢትዮጳያን

ዘመናዊ

ጦር ለማቋቋምና ለማሠልጠን ከፍተኛ ሚና የተጫወቱ ጦርነት ፍፃሜ በኋላ እ.ኤ.እ በ1950 የኢትዮጵያና ዩ.ኤስ” የወዳጅነትና የአኮኖሚያዊ ግንኙነት ሥምምነት ኢትዮ-ዩ.ኤስ የመከላከያ ሥምምነት በመፈራረማቸው

ከ1943 ጀምሮ ቀደም ሲል የነበሩ የቤልጅግ አሠልጣኞችና የእንግሊዝ ወታደራዊ ሚስዮን

በኢትዮጵያ በአሜሪካን ወታደራዊ አማካሪዎችና ዕርዳታ መሠረትም ኢትዮጵያ ከአሜሪካን መንግሥት ወታደራዊና የሚያስችላት ዕድል የተፈጠረ ሲሆን በምትኩ ደግሞ የእንግሊዝ ሬድዮ መገናኛና ጦር ሠፈር (በኋላ ቃኘው

ቡድን ተተኩ። በዚሁ ስምምነት ኢኮኖሚያዊ ዕርዳታ ለማግኘት ኢትዮጵያ በኤርትራ የነበረውን ስቴሽን እየተባለ የተጠራውን)

ለአሜሪካን መንግሥት ለመስጠት ቃል ገባች። ሁለቱ መንግሥታት ስምምነቱን እንደተፈራረሙ ወዲያውኑ በ1943 ዓ.ም ወይም እ.ኤ.አ በ1950 የኮሪያ ጦርነት በመቀስቀሱ ኢትዮጵያም በተባበሩት መንግሥታት ሥርና ከአሜሪካን መንግሥት ጐን በመሰለፍ በውጊያው ለመካፈል ፈቃደኝነትዋን በመግለፅዋ

አንድ የክብር ዘበኛ እግረኛ ሻለቃ ተሟልቶና የአሜሪካንን መሣሪያ ታጥቆ የአጭር ጊዜ የጦር ልምምድ ካደረገ በኋላ በሌ/ኮ አማን ሚካኤል ዓንዶም አዛዥነት ወደ ሩቅ ምሥራቅ

ኮሪያ ዘመተ። እነዚህ ኢትዮጵያንና የኢትዮጵያን ሠራዊት ወክለው “ቃኘው” በመባል በተከታታይ ለአራት ጊዜ የዘመቱት እግረኛ ሻለቆች በተካፈሉባቸው ውጊያዎች ያሳዩት ጀግንነት ከፍተኛ ዝናን አትርፎላቸዋል።

የአፄው መንግሥት የክብር ዘበኛና የጦር ሠራዊቱን ብቻ ሳይሆን በ1934 ዓ.ም ጥንት የነበረውን የአራዳ ዘበኛ የሚተካ በእንግሊዛዊ ኮሚሽነር አዛዥነትና በእንግሊዝ መምሪያ መኮንኖች መኮንኖች ይመራ

በአብዛኛው በአርበኝነት ውለታቸው ከተሾሙትና ከጦር ሠራዊት በመጡ የፖሊስ ሠራዊት ተመሠረተ። በ1939 ዓ.ም በስዊድናውያን አሠልጣኞች

የነበረው ማሠልጠኛ

ት/ቤት ወደ ኮሌጅ

ተሸጋግሮ

አባዲና

በሚል

ስያሜ

አሰልጣኞች መሪነት የፖሊስ ማሠልጠኛ ማዕከል በአዲስ አበባ ተቋቋመ። እስኪፈነዳ ድረስ የፖሊስ ሠራዊቱ ይታዘዝ የነበረው ከምድር ጦር በመጡ

በነዚሁ

አብዮቱ እንደእነ

ጄነራል ፅጌ ዲቡና ጄነራል ይልማ ሺበሺ የመሳሰሉ መኮንኖች ሲሆን ከፖሊስ ሠራዊት በወጡ መኮንኖች መታዘዝ የጀመረው ከአብዮቱ ፍንዳታ በኋላ ነው። በ1936 ዓ.ም ከአዲስ አበባ ደቡብ በ50 ኪሎ ሜትር ርቀት ወደሚገኘው ደብረ ዘይት ሐረር ሜዳ ከመዛወሩ በፊት በስዊድኖች የተመራ አነስተኛ የአየር ኃይል ማሠልጠኛ በቀድሞ ሲቭል አቪየሽን ግቢ ተቋቁሞ ነበር። አየር ኃይሉ ወደ ደብረ ዘይት ተዛውሮ በመጀመሪያዎቹ ዓመታት ከ9ኛ እና 10ኛ ክፍል በመመልመል በበራሪነትና ቴክኒሻንነት ሲያሰለጥን ቆዬ። በሚቀጥሉት ዓመታት ግን የሐረር ጦር አካዳሚን ፈለግ በመከተል

ኮሌጅ

በማቋቋም

12ኛ

ክፍል

ያጠናቀቁትን

ወስዶ

ማሰልጠን

ቀጠለ።

ከሐረር

ጦር

አካዳሚ የተመረቁትን መኮንኖች በመውሰድም በበራሪነት አሰልጥኗል። በሶማሊያው ጦርነት ከፍተኛ ዝናን ያተረፈው ብ/ጄነራል ለገሠ ተፈራ የሐረር ጦር አካዳሚ ምሩቅ እንደነበር ለአብነት መጥቀስ ይቻላል። አየር ኃይሉ በአገር ውስጥ ብቻ ሳይሆን በኮንጎ የተባበሩት መንግሥታት በድጋፍ ሰጪነት ተመድቦ ሠርቷል። ከሶማሊያ ጋር በ1956

3

-

አብዮቱና ትዝታዬ

| 35

እና 1969 ዓ.ም በተካሄዱት ጦርነቶች የአሜሪካን ኤፍ - 5 እና የሶቪየት ሰራሹን ሚግ አውሮፕላኖችን በማብረር ባሳየው የውጊያ ብቃትና ችሎታ ከምዕራቡም ከምሥራቁም ጎራ

ከፍተኛ አድናቆት አግኝቷል። የአገር ኩራትና አለኝታነቱንም አስመስክሯል። አብዮቱ ሲፈነዳም አየር ኃይሉ 2250 የሰው ኃያል የያዘ ክፍል ነበር። አየር ኃይሉም ለኢትዮጵያ አየር መንገድ

በምሥረታውና

በግብአትነትም

ከፍተኛ አስተዋጽኦና

አገልግሎት

ሠጥቷል።

ኤርትራ በ1945 ዓ.ም ከእናት አገርዋ ኢትዮጵያ ከተቀላቀለችና አትዮጵያም የቀይ ባሕር ባለቤትነቷን ካረጋገጠች በኋላ በ1948 ዓ.ም በሮያል ኖርዌጂያን ባሕር ኃይል አሰልጣኝነት ምፅዋ ወደብ ላይ የባሕር ኃይል ተቋቋመ። እንደተቋቋመም ለእጩ መኮንንነት ከሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች ለበታች ሹምነት ደግሞ ስምንተኛ ክፍልን ያጠናቀቁ ተማሪዎችን በመውሰድ ሲያሰለጥን ቆዬ። የሐረር ጦር አካዳሚን ፈለግ በመክተልም ዩኒቨርሲቲ አንደኛ ዓመት

የባሕር ኃይል ኮሌጅን በማቋቋም የ12ኛ ክፍል ያጠናቀቁትና የነበሩትን ተማሪዎች በመውሰድ ማሠልጠኑን ቀጠለ።

ስልጠና በአገር ውስጥ ብቻ ሳይወሰን የሚሰጠው የባሕር ኃይሉ ለምልምሎቹ በተለያዩ ክፍለ ዓለማት በመዘዋወር የልምድ ልውውጥ እንዲያደርጉና ዕውቀት እንዲቀስሙ አድርጓል። በአካባቢው ከነበሩ አገራትም ከፍተኛ አቅም የነበረው ኃይል ነበር ማለት ይቻላል። የባሕር ኃይሉ ለንግድ መርክብና ለወደብ አስተዳደር ድርጅት የሰው ኃይል ምንጭ ሆኖ አገልግሏል። አብዮቱ ሲፈነዳ የባሕር ኃይሉ 1380 የሰው ኃይል ነበረው።

ንጉሠ ስለነበር

ሕንድን በጎበኙበት ጊዜ የሕንድን ብሔራዊ

ከሕንድ

ጋር

በደረሱበት

ስምምነት

በመባል

የሚታወቀው

መሠረት

የመከላከያ ተቋም ጎብኝተው በእንግሊዝ

ሀገር

ከሚገኘው

የሳንድኸረስት ወታደራዊ ተቋም ጋር በተመሣሣይ ደረጃ የሚገኝ በዘመናዊ የውትድርና ሳይንስና ቴክኖሎጂ የተካኑ የጦር መኮንኖችን የሚያፈራ በመጀመሪያ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በኋላ ሐረር ጦር አካዳሚ

ስመ-ጥር ወታደራዊ

ማሠልጠኛ

ተቋም

በ1950 ዓ.ም ከአዲስ አበባ በስተምሥራቅ በስድስት መቶ ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ በምትገኘው የሐረር ከተማ ተቋቋመ። በመጀመሪያ ዓመታት ለዚሁ አካዳሚ በግዴታ የተመለመሉት ዕጩ መኮንኖች የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተናን በከፍተኛ ውጤት

ያጠናቀቁና የመጀመሪያ

ዓመት

የኢትዮጵያ

ጦር

የኮሌጅ ተማሪዎች

ኃይሎችና

ነበሩ።

የፖለቲካ

እንቅስቃሴ

የኢትዮጵያ መንግሥት ከ1933 ዓ.ም በፊት ጀምሮት የነበረውን መኮንኖችን በተለያየ ደረጃና የሙያ ዘርፍ የማሰልጠንና አዳዲስ የማሠልጠኛ ተቋማትን የማቋቋም ጥረት ከላይ ተመልክተናል። በመጀመሪያ የተቋቋሙት ጦሮች (በተለይ የምድር ጦሩ) አብዛኛው

ወታደሩም

ሆነ የበታች

ሹማምንቶቹ

ከአርበኞች፣

ከስደተኞችና

ከባንዳዎች

የተውጣጡ ነበሩ። የመኮንኖቹ አስተዋፅኦም ከዚህ የተለዬ አልነበረም። መኮንኖቹም ለንጉሥና ለስርዓቱ ተማኝነታቸውን በማረጋገጥ እርስ በርስ በመከፋፈልና በመሻኮት ከንጉሥ የሚቸራቸውን ሹመት፣

ሽልማትና የመሬት ችሮታ ከማለምና ከመጠበቅ በስተቀር

ለፖለቲካውም ሆነ ለዘመናዊ ሥልጣኔ የተጋለጡ አልነበሩም።

ቀስ በቀስ አንዳንድ መኮንኖች ውጭ ሀገር ለትምህርት በመሄድ እንደዚሁም የክብር ዘበኛ መኮንኖች በተባበሩት መንግሥታት ሥር ኮሪያ ዘምተው ሲመለሱ በመጠኑም ቢሆን ለዘመናዊ ሥልጣኔ ዓይናቸው ሳይከፈት አልቀረም። ባጠቃላይ ግን መለዮ ለባሹ

36 || ፃሥዚደስታ እርስ በርሱ የተከፋፈለና የፀጥታ ኃይሎች በድንገት

የተከሰተው

መፈንቅለ

የፖለቲካ እንቅስቃሴ ያደርጋል

የክብር

ዘበኛ

ክትትል

መንግሥት

ተብሎ

መፈንቅለ

ያልተለየው፤

ሙከራ

ግምትም

በክብር ዘበኛ ሠራዊት

እስከቀየረው

ድረስ

ምንም

ሃሳብም አልነበረም።

ዓይነት

መንግሥት

የክብር ዘበኛ ሠራዊት በአንድ ክፍለ ጦር የተዋቀረና የአሜሪካንን መሣሪያ ታጥቆ በሚገባ ሰልጥኖና ተደራጅቶ ከጦር ሠራዊቱ ሊነሳ የሚችለውን ማናቸውንም አመፅና ተቃውሞ ለመደምሰስ የተደራጀ ክፍል ነበር። ሠራዊቱንም በዘመናዊ ወታደራዊ ሳይንስ ለማዳበርና

ለማስተማር

ከአዳዲስ

ቴክኖሎጂ

ጋርም

ለማስተዋወቅ

እንዲሁም

የክፍሉን

ሞራልና መንፈሳዊ ቅናት ለማሳደግ ሲባል የሲቭል ጋዜጠኞች ጭምር የሚገኙበት በሚገባ የተደራጀ ማስታወቂያ ክፍልና “ወታደርና ጊዜው” የሚል ሳምንታዊ ጋዜጣ እንዲሁም ከክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ የሚተላለፍ “ቃኘው” የተባለ የሬድዮ ፕሮግራም ነበረው።

ይህ ክፍለ ጦር በሠራዊቱ የሚካሄደውን ማንኛውንም እንቅስቃሴ የሚቆጣጠሩና የሬድዮ ግንኙነትን የሚጠልፉ የተለያዩ መሳሪያዎች እና በተለይ ደምወዝ የሚከፈላቸው

የመረጃ

ወኪሎችን

አሰማርቶ

ጦር

ሠራዊትን

ብቻ

ሳይሆን

በአገር

አስተዳደር

ሥር

የተዋቀረው የፀጥታ መሥሪያ ቤትን ጭምር መረጃ ሲያሰባስብና በተቃዋሚዎች ላይ ስለላ ሲያካሂድ የነበረ ጠንካራና ታማኝ ክፍል ነበር። የንጉሠ ነገሥቱ የክብር ዘበኛ ጦርም ሆነ መኮንኖቹ በተለይ እንዲሰለጥኑ ከመደረጉም በላይ የዚህ ክፍል አዛዥ የሚሆነው በንጉሥ

በግል

የሚመረጥና

ሆነ ከጦር ኃይሎች

አዲስ

አበባ

ታማኝ

አገልጋዮች

ለንጉሠ

የሚኖረው

ኤታ ማጆር ሹሙ

የተመደቡና

ዘመናዊ

በመሆናቸው

ታማኝነትና

ቅርበት

ከሀገር

የላቀ ነበር። መኮንኖቹም

አኗኗርና

ከየትኛውም

የትምህርት

እድል

ሠራዊት

የተሻለ

መከላከያ

ሚኒስትር

በዋናው መናገሻ ከተማ

የነበራቸው፤

ሕክምናና

የንጉሥ

በእንግሊዝ

ሀገር የተሠራ ግርማ ሞገስ የነበረው ካስክ ባርኔጣና የአሜሪካን ወታደራዊ ልብስ ሳይቀር የሚለብሱ ነበሩ።

የክብር ዘበኛ ጦር ከጠላት ወረራ በኋላ በ1933 ዓ.ም መልሶ ሲቋቋም የመጀመሪያው አዛዥ ሆነው የተሾሙት ሻለቃ በኋላ ሜጀር ጄነራል ሙሉጌታ ቡሊ ነበሩ። ጄነራል ሙሉጌታ በ1947 ዓ.ም የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማጆር ሹም ሆነው ሲሾሙ ብርጋዴር ጄነራል መንግሥቱ ነዋይ የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ ሆኑ። መንግሥቱ ነዋይ

በ1927 ዓ.ም ገነት ጦር ትምህርት ቤት ገብተው በመቶ እልቅና ከወጡ በኋላ ጦሩ በጠላት ወረራ ምክንያት ሲበታተን እሳቸው

ጄነራል

ሙሉጌታ

በመመለስ

ቡሌ ጋር በጅቡቲ፣

በተለያዩ

ጄነራል

የጦር ክፍሎች

መንግሥቱ

ጦር በአዛዥነት በሚመሩበት የአስተዳደር በደልና የፍትህ

ማዕረግ ተመርቀው ከጓደኞቻቸው ከእነ

በርበራና ኬንያ በስደት ቆይተው

አገልግለዋል።

ነዋይ ለንጉሠ

ቅርበትና

ታማኝነት

ወደ አገር ቤት

የነበረውን የክብር

ዘበኛን

ወቅት በንጉሠ አካባቢ ይካሄድ የነበረውን ሜራና ተንኮል፣ መጓደል በቅርበት ለማየት እድሉ ነበራቸው። በአጠቃላይ

የሕዝቡ ኋላ ቀርነትና የጦሩን ጎስቋላ ኑሮ በመመልከት ቅሬታ ቢሰማቸውም የንጉሥን ሥርዓት ለማስወገድ ግን ሥር የሰደደ የፖለቲካ እምነት የነበራቸው አይመስልም። ይልቁንም ንጉሠና ስርዓታቸውን ለማስወገድ የተነሳሱት በታናሽ ወንድማቸው በገርማሜ ነዋይ ጉትጎታና

ግፊት

እንደሆነ

ይነገራል።

አብየቱናትዝታዬ

ገርማሜ ነዋይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቱን

በኮተቤ ቀዳማዊ

ኃይለሥላሴ

| 37

ትምህርት

ቤት ካጠናቀቀ በኋላ ወደ አሜሪካን ሀገር በመሄድ ከዊስኮንሰንና ኮሎምቢያ ዩኒቨርስቲዎች በስነ መንግሥትና በምጣኔ ሀብት የመጀመሪያና የሁለተኛ ዲግሪውን አግኝቶ በ1946 ዓ.ም ወደ ሀገሩ ተመለሰ። በአሜሪካ በነበረበት ጊዜ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበር መሪ የነበረው ገርማሜ በሀገር ቤትም የቀድሞ የኮተቤ ተማሪዎችን በማሰባሰብ የቀጨኔ ክለብ

የሚል

ማህበር አቋቁሞ

በወቅቱ

ተራማጅ

ከሆኑት ቀጨኔ መድሃኔ ዓለም በሚገኘው

ኣስተሳሰብ

ከነበራቸውና

የቅርብ ዘመዱ

የልዑል ራስ እምሩ ቤት ስብሰባዎችን ያካሂድ

ነበር።”“

ገርማሜ

ጸሐፊ

ወደሀገር

ቀጥሎም

ቤት

የወሳይታና

እንደተመለሰ

የኦጋዴን

የጦር

አውራጃ

ሚኒስትሩ

ገዥ

ሆኖ

የራስ

አበበ

ሠርቷል።

አረጋይ

ይህም

ልዩ

የሕዝቡን

ኋላ ቀርና ጎስቋላ ኑሮ በቅርብ ሆኖ ለመመልከት አስችሎታል። በተመደበበት ቦታ በርካታ የማሻሻያ እርምጃዎችን ቢወስድም በመንግሥት ጣልቃ ገብነት ሲደናቀፍበትና ከመንግሥት ባለሥልጣናትም ጥላቻን ሲያስከትልበት ስርዓቱ ከሥር መሠረቱ ካልተለወጠ የትም መድረስ እንደማይቻል በመገንዘብ ለለውጥ እንዲነሳሳ ወንድሙን ማግባባትና መገፋፋቱን ቀጠለ። ጄነራል መንግሥቱም ንጉሠ ወደ ብራዚል ለጉብኝት ሲሄዱ የክብር ዘበኛን ሠራዊት

ተጠቅመው

ረቡዕ ታህሣሥ 4

ቀን 1953 ዓ.ም የመፈንቅለ

መንግሥት

ሙከራ

አካሄዱ። ልዑል አልጋ ወራሹን ግንባር ቀደም በማድረግም የመንግሥት ለውጥ መደረጉ ከጠዋቱ በ3 ሰዓት በሬዲዮ ዜና ታወጀ። በሬድዮ በተላለፈው መልእክትም ክዚህ ጊዜ ጀምሮ አልጋ ወራሹ በሕገ መንግሥቱና በሚቆረጥላቸው ደሞዝ የሚተዳደሩ መሆናቸውን በመግለጽ ለዘመናት በነፃነት የቆየችው ሀገራችን ትናንት ከትናንት ወዲያ ከቅኝ ተገዥነት ነፃ ከወጡ የአፍሪካ ሀገራት ሲወዳደር ሕዝቧ በአስከፊ ኑሮና ድህነት የሚገኝ በመሆኑ ሕዝቧን ከድህነት ለማላቀቅ፣ የሕዝቡን ኑሮና የእርሻ ምርት ለማሳደግና የኢኮኖሚ እርምጃ የሚወሰድ መሆኑን ገለፁ። በሠራዊቱ ውስጥ ያለው ጎስቋላ ኑሮ የሚሻሻልና

ተስፋ ቆርጦ የተነሳ ሕዝብና ቀፎው የተነካበት ንብ ወደኋላ የማይመለስ መሆኑን በመግለፅ ሕዝቡ

ከአዲሱ

መንግሥት

ጋር

እንዲተባበር

ጥሪ

አደረጉ።

በዚሁ እለትም ልዑል ራስ እምሩን ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ሜ/ጄነራል ሙሉጌታ ቡሊን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማጆር ሹም አድርገው ሾሙ። የሚያሳዝነው ግን ይተባበሩኛል ያሏቸው ጄነራሎች በተቃዋሚነት በመቆም በ4ኛ ክፍለ ጦር ተሰብስበው ጦሩን

ለፀረ-መፈንቅለ

ተንቀሳቀሱ።

ሐሙስ

መንግሥቱም

በተሞከረ

ስዩም

መንግሥት

ሙከራ

ዝግጁ

በማድረግ

የጄነራሉን

ታህሳስ 5 ቀን በሁለቱ ወገኖች መካከል በሦስተኛው

የመፈንቅለ

መንግሥቱ

መንገሻን፣

የሀገር

ቀን ለንጉሠ

መሪዎችም

መከላከያ

የትግራይ

ሚኒስትር

ታማኝ

ለማክሸፍ

መፈንቅለ

በሆኑ ጄነራሎች

ጠቅላይ

የነበሩትን

ጥረት

ተኩስ ተከፈተ።

ራስ

ከሸፈ።

ገዥ የነበሩትን ልዑል አበበ

አረጋይንና

ራስ

የሕዝባዊ

ኑሮ እድገት ሚኒስትር የነበሩትን ሜ/ጄነራል ሙሉጌታ ቡሊን ጨምሮ አስራ አምስት የንጉጮሙን ከፍተኛ ባለሥልጣናት በመረሸንና የንጉሥ የእልፍኝ አስከልካይ የነበሩትን ብ/ጄነራል መኮንን ደነቀን በማቁሰል ወደ ዝቋላ አቅጣጫ በመሸሽ ለማምለጥ ሞከሩ። 13 - ባሕሩ ዘውዴ፥ ቦየኒትዮጵያ ታሪክ ከ7 እሰክ 7983 (አዲስ አበባ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ ,989 ዓ.ም)፤ (ሃዬ 232)፤ ብርሃኑ አስረስ፣ ማን ይና'ር የነበረ፡ የታህሳሱ ግርግርና መዘዙ (አዲስ አበባ፣ አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ፕሬስ፣ 2005 ዓ.ም)፤ በፍ 5)

35 || 4ዕክጩ.ደህታ ጄነራል መንግሥቱ ሲያዙ ወንድማቸው ገርማሜ ግን ወንድሙን አቁስሎ ራሱን ገደለ፤ ያ ድርጊቱ የሚያሳየን የመንግሥት ግልበጣ ሙከራቸው እንዳልተሣካ በተረዳ ጊዜ የንጉሥን የማይቀር ብቀሳ ከመጋፈጥ የራሱንም የወንድሙንም ሕይወት ከወዲሁ ለመቅጨት

እንደነበር

ተሳትፈዋል

የተባሉት የፖሊስ ዋና አዛዥ የነበሩት የብ/ጄነራል

የነበሩት የኮ/ል ወርቅነህ

ግልጽ

ነው።

እንዲሁም

ለሌሎች የገርማሜ

መቀጣጫ ንዋይ

እዲሆን

አስከሬኖች

ቀናት በአደባባይ ተሰቅለው ሕዝቡ እንዲያይ ተደረገ። ብ/ጄነራል መንግሥቱ፤ ሻምበል ክፍሌ ወ/ማርያምና ባለሥልጣናትን

አበበ

ተፈሪ

ረሽነዋል

የሚል

የተገኙበት

ችሎት

ክስ ቀርቦባቸው

ስድስት

ሁለት

ኪሎ

በንጉሠ

በዚህ ትዕዛዝ

የመ/አለቃ

ሲቪሎችና

በሚገኘው

ተብሎ

ሜራ

ፅጌ ዲቡና የፀጥታ ሹም

ድጋፍ

ከጦሩ

የከፍተኛ

ለሦስት

ተድላ

ደግሞ

ፍ/ቤት

ኮ/ል

ውስጥ

ተሰይሞ ጄኔራሉና ሻምበሉ በስቅላት የመ/አለቃው ደግሞ የአስር ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው። ጄኔራሉ ማዕረጋቸውንና ሜዳሊያዎቻቸውን ተገፈው የሚሊተሪ ቡላ

ገበርዲን እንደለበሱ ተክለ ኃይማኖት አደባባይ ተሰቀሉ። እኔም ከሐረር ጦር አካዳሚ ለዕረፍት መጥቼ ስለነበር የስቅላቱ የዓይን ምስክር ነኝ።* በዚህ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ

ወደ 300 ሰዎች ሕይወታቸውን

አጥተዋል።

ከእነዚህ ውጪ በተባባሪነትም ሆነ በተሳታፊነት የተጠረጠሩት ሌሎች የክብር ዘበኛ አባላት

የእስራት

ፍርድ

ሲወሰንባቸው

አብዛኞቹ

ግን

በመንግሥት

ተቋቁሞ

በነበረው

ኮሚቴ በአስተዳደራዊ ውሳኔ ወደ ግዞት እንዲላኩና ከሥራ እንዲባረሩ ተደረገ። ከጉዳዩ ጋር ንኪኪ የላቸውም ወይም ፍፁም ሳያውቁ ተሳትፈዋል የተባሉትና በጊዜው ኮንጐ ዘምተው የነበሩ መኮንኖችና ወታደሮች ከፊሉ አዲስ በተቋቋመው የክብር ዘበኛ እንዲቀጥሉ ሲደረግ ሌሎች ደግሞ በጦር ሠራዊቱ ልዩ ልዩ ክፍሎች ተደለደሉ። ጄነራል መንግሥቱ

በሞት እንዲቀጡ

ከተፈረደባቸው

በኋላ ይግባኝ እንደማይጠይቁ

በመግለፅ ከዚህ ቀጥሎ ያለውን ንግግር አደረጉ፦ እናንተ ዳኛቕ የበየናችሁብኝን የሞት ፍርድ ያለ ይገባኝ ተቀብያለሁ። ይግባኝ ብዬ የሚመለከትልኝ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቢሆን ኖሮ ይገባኝ ማለት በፈለግሁ ነበር፡፡ ነገር ግን ይሀ እንደማይሆን አውቃለሁና በይግባኝ በአፄ ኃይለሥላሴ ስም በተቀመጣችኩበት የፍርድ ወንበር ጳይ ከመቀመጣችሁ በፊት በእኔ ላይ የምትሰጡትን ፍርድ ታውቁት እንደነበር ሳስበውና ፍርድ እስከዚህ መድረሱን ስታዘብ ሀዘኔ ይበዛል። ለኢትዮጵያ ሕዝብ አንድነት፤፣ ነጻነትና እርምጃ የተነሳሁ ‹ጠንጀለኛ' ነኝ እንጅ ላፋጀው የተነሳሁ ወንበዴ አይደለሁም፡፡ ይሀን ማድረግ ፊልጌ ቢሆን ኑር ማንም የማይወዳደረው ሠራዊትና መሣሪያ ሳላጣ ዛሬ ከናንተ ፊት ለመቆም ባልበቃሁ ነበር፡፡ እኔ ክአፄ ኃይለሥላሴ ድንክ ውሾች ያነስ ደመወዝኸ የሚያገኙ ሁስት የተራቡ ወታደሮችን አጣልቼ ለማደባደብና አገር ለማፍረስ አለመነሳቴን የሚያረጋግጥልኝ ከእናንተ በትዕዛዝ ያገኘሁትን ፍርድ ለመቀበል ከዚህ መቆሜ ነው፡፡ ክእኔ በፊት በግፍ የፈሰሰው የንፁህ የኢትዮጵያ ሕዝብ ደም ብዙ ነው፡፡ በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት እስርና ሞት ሽልማት በመሆኑ እኔም ለመሞት የመጀመሪያው ሰው አልሆንም፡፡ ሥልጣን ኃላፊ ነው። እናንተ ዛሬ ከጨበጣችሁት የበለጠ ሥልጣን ነበረኝ። ሀብትም አለጣሁም ነበር፡፡ ነገር ግን ሕዝብ የሚበደልበት ሥልጣንና ድሃ የማይካፈለው ህብት ሰለሆነ ንቄ ተነሳሁ። አሁንም እሞታለሁ። ሰው ሞትን ይቨቫል። አኔ ግን በደሰታ ወደሞት አሄዳለሁ። ለኢትዮጵያ ሕዝብ ታላቅነት ቀድመው መስዋዕት የሆኑት አብረውኝ ተነስተው የነበሩትን ጀግኖች 15.

አካባቢው በጦር ሠራዊት አባላት በከፍተኛ ደረጃ በመጠበቅ ላይ እያለ ድንገት የአንድ ተሸከርካሪ ጎማ በመፈንዳቱ በመመልከት ሳይ የነበረው ሕዝብ ተተረማመሰ፤ አካባቢውም በቅፅበት ባዶ ሆነ።

አብየቴናትክታዬ

| 39

ጠንድሞቼን ለመገናኘት ናፍቄያለሁ። የተጀመረው ሥራ ቀላል አይደለም፡፡ አልተሸነፍኩም፡፡ ወገኔ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ የጀመርኩትን ሥራ በቅርብ ጊዜ ውስጥ ፊጽሞ ራሱን እንደሚጠቅምበት አልጠራጠርም፡፡ ከሁሉም የበለጠ የሚያስደስተኝ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ልሰራለት ካሰብኳቸው ሥራዎች አንዱ የኢትዮጵያን ወታደሮች ዋጋና ከብር ከፍ ማድረግ ሲሆን ይህን ሃሳብ ሕይወቴ ከማለፋ በፊት ሲፈጸም ማየቴ ነው። ዛሬ መኖራችሁን በማየት ነገ መሞታችሁን ረስታችሁ አሜን ብላችሁ ቀናችሁን ለማስተላለፍ በመገደዳችሁ በእኔ ላይ ስትፈርዱ በራሳችሁ ለይ የፈረዳችሁ መሆናችሁን አላስተዋላችሁም፡፡ እኔ የተነሳሁት በትክከለና ሕግና ክህሊናችሁ ው% ለመፍረድ እንዳትገደዱ ለሜድረግ ነበር፡ በአጭሩ በኔ ላይ ለመፍረድ የቸኮላችሁትን ያህል አስርና አስራ አምስት ዓመት በቀጠሮ የምታጉላሉትን የደሃውን ሕዝብ ጉዳይ እንደዚህ አፋጥናችሁ ብትመለከቱትና ብትቨሸኙች ኖር የእኔ መነሳት ባላስፈለገ ነበር፡፡ ከእናንተ ከዳችችና የሞት ፍርድ እንድትበይኑብኝ ካዘዛችሁ ሰው ይልቅ ፍርድ ተቀባይ የዛሬው ወንጀለኛ የነገው ባለታሪክ ነኝ። የእኔ ከጓደኛቼ መካከል ለጊዜው በሕፀወት መቆዩቴና ለእናንተ ፍርድ መብቃቴ የዘመኑን ፍርድ ለመጭው ትውልድ የሚያሳይ ይሆናል። ዋ፤ ዋ! ዋ! ለእናንተና ለገዢአችሁ፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ ሃሳቤ በዝርዝር ገብቶት በአንድነት በሚነሳበት ጊዜ የሚደርስባችሁ መዓት የሚያሰትቅ ፀሆናል።

ከ1953ቱ አባልና

መፈንቅለ

የአንደኛ

ኮርስ

መንግሥት

መንግሥት

ምሩቅ

እምሩ

በኮሎሄል

በነበሩት የመፈንቅለ

ደመደሙ።

ንግግራቸውን

ትንቢታዊ

በማለት

ሜራ ፋይዳ

በኋላ በ1956 የቀድሞ

በኋላም

ወደባሕር

ተጠንስሶ ሳይሠሩ

የክብር ዘበኛ ሠራዊት ምክትል

አዛዥ

ነበር። ነገር ግን ውስጥ ከነበሩት ምሥጢሩ

ሾልኮ

መሪነት

ወንዴ

ኃይልም

የተለያዩ

በመውጣቱ

ምንም

ብዙዎቹ

በቁጥጥር

ተሰጣቸው፤

በርካታዎቹም ወደ ወህኒ ተወረወሩ።

ተዛውረው

የሠራዊቱ ሥር

አባላት

ውለው

የተካፈሉበት

የተለያየ

ፍርድ

ኢትዮጵያ በአብዮቱ ዋዜማ የፖሊስ ኃይልን ጨምሮ ከሰባ በላይ ጄነራል መኮንኖች ነበሯት። አብዛኞቹ ጄነራል መኮንኖች ከባላባት ወገንና ታዋቂ ቤተሰቦች የተገኙ ናቸው።

ከዝቅተኛው የኅብረተሰብ ክፍል የመጡትም ቢሆን ከነበረው ሥርዓት ጋር ተቆራኝተውና ተዋህደው ልክ በሲቪሉ ዓለም በሥልጣን ላይ እንደነበሩ ጓደኞቻቸው ለዘውዱ ፍፁም ታማኝና ባለሟል ነበሩ። በጣት ከሚቆጠሩት በስተቀር አብዛኞቹ የጄነራልነት ማዕረግ ችሎታቸው

ብቃታቸውና

በወታደራዊ

ያገኙት

ሳይሆን

ለሥርዓቱና

በተለይ

ለንጉሥ

ብቁ

እንዲሆን

በነበራቸው ታማኝነት ነበር። እነዚህ

ጄነራል

መኮንኖችም

ሠራዊቱን

ከማድረግ ይልቅ እንደ ግል አሽከራቸው እንዲገነባ፣

አጥር

እንዲያጥር፣

የግል

በትምህርትና

በየመኖሪያ ቤታቸው

እርሻዎቻቸውን

በስልጠና

ጭቃ እንዲያቦካ፣

እንዲጠብቅና

ግንብ

እንዲንከባከብ፣

የሚስቶቻቸውን ዘንቢል እንዲሸከም አድርገውት የለየለት ባሪያቸው ሆኖ ነበር። በተጨማሪም ሠራዊቱ የሚደርስበትን የአስተዳደር በደል፤ የተዛባ የስንቅ አቅርቦትና በአጠቃላይ የሚያሰማውን እሮሮና ብሶት ከማስተካከል ይልቅ የግል ኑሯቸውን በማደላደል ላይ ነበሩ። በተለይ ከታህሣሥ 1953 ዓ.ም መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላ አብዛኞቹ ጄኔራሎች ሙያዊ ሥራቸውን እርግፍ አድርገው በመተው ከንጉሥ በሚቸራቸው የገንዘብና የመሬት ስጦታ የቅዳሜና የእሁድ አራሾችና አሳራሾች ሆነው በሰሊጥና በቦሎቄ

እርሻ ተሠማርተው ነበር። አንዳንድ ጄኔራሎች በጥቅም ክመታወራቸው የተነሣ የንጉሥን ታማኝነት

በመሻት

ሰብዕናቸውን

እስከማዋረድ

ደርሰው ነበር።

40 || ፍሣአደሰታ ሽ የሽ ከሐረር ጦር አካዳሚ ተመርቄ እንደወጣሁ የኢዮቤልዩ ቤተ መንግሥትን የመጠበቅ ኃላፊነት

በነበረው

በክብር

ዘበኛ

12ኛ ሻለቃ

ተመደብኩ።

ንጉሥ

ለዓመታዊ

ዕረፍትና

ሕክምና ሂደው ከጀኔቭ (ስዊዘርላንድ) ሲመለሱ የቤተ መንግሥቱ አሳላፊዎች ግዙፍ የሆኑ ውሾቻቸውንና ለውሾቹ የሚሰጥ ምግብ በመያዝ በራፍ ላይ ይጠባበቃሉ። ንጉሥም ከመኪናቸው እንደወረዱ እግራቸውን ከፈት አድርገው በሩ ላይ ቁመው ለውሾቹ ምግብ መስጠት ይጀምራሉ። ወዲያው አልጋ ወራሹ ከመኪናቸው ሳሙ። ከዚያ በኋላ አስራ አራት ጄኔራሎች መለዮአቸውን

ሲስሙ

ተመለከትኩ።

ሲመግቡ

ቆይተው

ንጉሠም

የጫማ

መሳሙ

በዓይናቸው

ቂጥ

“ስነ ሥርዓት”

ወርደው እያወለቁ

የጄኔራሎችን ሲያልቅ

የንጉሥን የንጉሙን

አሳሳም

ፊታቸውን

ጫማ ጫማ

እያዩ ውሾቹን አዙረው

ወደቤት

ገቡ። ይህ ለኔ ለአንድ ከጦር አካዳሚ ለተመረቀ ወጣት መኮንን አስደንጋጭ ገጠመኝ ከመሆኑም በላይ ጄኔራሎቹ በንጉሠ ዘንድ ተቀባይነትና ታማኝነት ለማግኘት እስከዚህ ድረስ ይወርዱና ይዋረዱ እንደነበር ለአብነት የሚጠቀስ ነው። በሌላ በኩል ደግሞ አንዳንድ በራሳቸው የሚተማመኑና ለየት ያለ የፖለቲካ

አመለካከት ወይም ዝንባሌ ያላቸው ጄኔራሎች ከተገኙም አንድም በውጭ ህገር በአምባሣደርነት ወይም የቤተ መንግሥት ጋራዥ ተብሎ በሚታወቀው የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት በሹመት ሳቢያ ይወረወራሉ። ከዚህ ባለፈ በጣም የሚፈሩ ከሆነ ደግሞ የሀገር

መከላከያ

መንገሻ ሙከራ

ሚኒስትርና

የንጉሥ

የቅርብ

ዘመድ

የመገደል ዕጣ ፋንታ ይገጥማቸዋል። በኋላ ንጉኡሙ አንዳንድ ማሻሻያዎችን

እንደነበሩት

ሌቴናል

ጄነራል

መርዕድ

ጄነራል መርዕድ ከመፈንቅለ መንግሥቱ ያደርጋሉ ብለው ሲጠብቁ በተቃራኒው

ኣስተዳደሩ ይበልጥ እየተበላሸና ባለሥልጣኖቹም በሙስናና በብልሹ አሠራር እየተዘፈቁ በመቀጠላቸው ጄኔራሉ የመንግሥት ለውጥ ለማምጣት ያውጠነጥኑ ጀመር። ሃሳባቸውን ለማሳካትም በየጦር ሰፈሩ እየተዘዋወሩ ጦሩን ከማነጋገር አልፈው የደምብ ልብሱን በማሻሻልና እደላውንም በዓመት ከአንድ ወደ ሁለት ከፍ በማድረጋቸው በሠራዊቱ ዘንድ ተቀባይነት በማግኘት ላይ ነበሩ። ጄኔራሉ ጳጉሜ 6 ቀን 1959 ዓ.ም መኮንኖች ክበብ

ቴኒስ ሲጫወቱ ቆይተው ቤታቸው ምሳ አለፈ። ጓደኞቻቸው ጄኔራሉ በንጉሠ

በልተው ጋደም ትዕዛዝ በመርዝ

እንዳሉ በዛው ሕይወታቸው እንደተገደሉ ይጠረጥራሉ።

አስከሬናቸውን በወቅቱ ለማስመርመር ጠይቀውም መከልከላቸውን ይገልጻሉ።" በመሆኑም አብዛኛዎቹ የጦርና የፖሊስ ጄኔራሎች እስከ 1966 ዓ.ም ድረስ የፊውዳሉንና ዘውዳዊውን ሥርዓት ከማገልገል ውጪ ለየት ያለ የፖለቲካ አመለካከትም ሆነ ስሜት

ነበራቸው

ማለት

አይቻልም።

በ1960ዎቹ የመጀመሪያ ዓመታት ግን የተማሪው የፖለቲካ እንቅስቃሴ እያደገና በምሥራቁና በሰሜኑ ክፍል የሚካሄደው ግጭት እየተባባሰ ሲመጣ ሀገሪቱ በፖለቲካዊ፣ ኤኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮች ተወጠረች። የንጉሥ ዕድሜም እየገፋ ሲመጣ መፃኢው የሀገሪቱ ዕድል አሳሳቢ ሁኔታ ላይ መውደቁን ተገንዝበው መሳፍንቱና መኳንንቱ ራሳቸውን ለሥልጣን በማዘጋጀት መሰባሰብ እንደጀመሩ ሁሉ የተወሰኑ ጄኔራሎችም በተመሣሣይ መንገድ መኮንኖችን በዙሪያቸው ለማሰባሰብ መሯሯጥ ጀመሩ። በዚሁ መሠረትም በኢጣልያ ወረራ ጊዜ ኬንያ በስደት ላይ የነበሩና በጆሞ ኬንያታ ፓርቲ በነበረው ካኑ ተብሎ በተሰየመው የቅጽል ስም የሚታወቁት

በነበሩት በሌቴናል ጄነራል አስፋ ደምሴ በተለይም የሐረር ጦር አካዳሚ ምሩቃንና 5.

መኮንኖች የንጉሠ ዋና እልፍኝ አስከልካይ

ዙሪያ መሰባሰብ ያዙ። ወጣት መኮንኖች የአየር ኃይል አባላት ቀደም ሲል የአየር

ስሰ ሴተና ጀኔራል መርዕድ የሰማሁት ወዳጄ ከነበሩት አቶ ከተማ ይፍሩ ከእስር ከተፈቱ በኋላ ነው፡፡

አብዮቱና ትዝታዬ

| 41

ኃይል ዋና አዛዥ በኋላ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማር ሹም በነበሩት በሌቴናል ጄነራል አሰፋ አየነ ዙሪያ በመሰባሰብ ላይ ነበሩ። እንደዚሁም የሸዋ ኦሮሞ ተወላጆች

ደግሞ በሸዋ የመንዲዳ ተወላጅ ኦሮሞ በሆኑትና ቀደም ሲል በሜጫና

ቱለማ አባልነት

ይጠረጠሩ

የንጉሠ

ነገሥቱ

የሥልጣን

ሽኩቻ

በነበሩት

ቀድም

ሲል

የ3ኛ

ክፍለ

አመቺ

ወቅት

ጦር

አዛዥ

በኋላ

ደግሞ

የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ በሆኑት በሌቴናል ጄነራል አበበ ገመዳ ዙሪያ መሰባሰብ ይዘው ነበር። እነዚህ ጄነራል መኮንኖች ራሳቸውን በተለያየ መንገድ በማጠናከር የፊውዳሉን ሥርዓት

መውደቅ

ላይ ተጠምደው

ወይም

ነበር።

በመጠበቅ

በቤተ መንግሥት

በ1965 ዓ.ም ንጉሙ በሲዳሞ ጠቅላይ ግዛት የብላቴን እርሻ ሲጐበኙ የሄሊኩፕተር አደጋ

ባጋጠማቸው

ጊዜ የክብር

ዘበኛ ዋና አዛዥ

የነበሩት

ሌቴናል

ጄነራል

አበበ ገመዳ

መረጃው እንደደረሳቸው ሁኔታው እስኪታወቅ ድረስ የሚኒስትሮችን ደህንነት ለመጠበቅ በሚል ሰበብ ሚኒስትሮቹ በስብሰባ ላይ እንዳሉ በክብር ዘበኛ ወታደሮች ማስከበባቸው አጋጣሚውን በመጠቀም ሥልጣን ለመያዝ ፈልገው እንደነበር በሰፊው ይነገር ነበር። በሠራዊቱ

ውስጥ

በተለይም

የሻለቃና

የብርጌድ

አዛዝች

የነበሩ የበላይ መኮንኖች

በክፍለ

ጦር አዛዥነት ተመድበው ከነበሩ ጄነራል መኮንኖች ጋር እጅና ጓንት በመሆን በየጦር ሰፈሩ ወታደራዊ ክበቦችን በማቋቋም ጦሩን እያራቆቱ የራሳቸውንና የጄኔራሎችን ኪስ በማደለብ ላይ ተጠምደው ለፖለቲካው ደንታ አልነበራቸውም። በሠራዊቱ ውስጥ በብዛታቸው ወሳኝ ሚና ሊጫወቱ የሚችሉ መሥመራዊ

የበታች ሹማምንት

ቢሆኑም

የንጉሠ

ሥርዓት

በከፋፈለህ ግዛ ፖሊሲው

መኮንኖችና

በክብር ዘበኛና

በጦር ሠራዊት መካከል ቅራኔ በመፍጠር ሲጠቀም መቆየቱን የ1953 ዓ.ም መፈንቅለ መንግሥት ሙከራን መክሸፍ ምክንያቶች በማጤን መረዳት ይቻላል። ከክብር ዘበኛ፣ ከሆለታና ከሐረር ጦር አካዳሚ ተመርቀው የወጡ መኮንኖችም የተመረቁባቸው ተቋማት

ዋና የቅራኔ መንስኤ ሆነው እንዲያገለግሉ ተደርጓል። የሐረር ጦር አካዳሚ ምሩቅ መኮንኖች የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን በከፍተኛ ደረጃ ያጠናቀቁ ወይም እንደ አንደኛ ኮርስ ተመራቂዎች ከመጀመሪያ ዓመት ኮሌጅ ተመርጠው የተወሰዱና ለሦስት ዓመታት ዘመናዊ ወታራዊ ሳይንስና የአካዳሚክ ትምህርት በማጠናቀቅ ዲፕሎማ ያገኙ በመሆናቸው ከአንደኛ ደረጃ ት/ቤት ተመርጠው ክብር ዘበኛ ማሠልጠኛ ት/ቤት ገብተው የሦስት ዓመት ወታደራዊ ሥልጠና ተሰጥቷቸው ከተመረቁትና ከተመሳሳይ የትምህርት

ደረጃና ከበታች ሹማምንትነት በመመረጥ ሆለታ ጦር ት/ቤት ገብተው የስድስትና የዘጠኝ ወር ሥልጠና ከተሰጣቸው መኮንኖች ፍፁም ልዩነት ነበራቸው።

ምንም እንኳን ንጉሠ የጦር አካዳሚውን ተመራቂዎች ኮሌጅ ገብተው ከሚመረቁ ጓደኞቻችሁ

አናሳንሳችሁም

በማለት

ቃል

አድማ

መቱ።

ቢገቡም

የአንደኛ

ኮርስ

ዕጩዎች

ሲመረቁ

ግን ለሠራዊቱ በወቅቱ ይከፈል በነበረው የአንድ ም/መቶ አለቃ ደመወዝ ብር 125 ላይ ዘጠና ብር ብቻ ተጨምሮ ሁለት መቶ አስራ አምስት ብር እንዲከፈላቸው ተደረገ። ይህን ክፍያ በመቃወምም በመሠልጠን ላይ የነበሩ የሁለተኛ፤ ሦስተኛና አራተኛ

ኮርስ ዕጩ

መኮንኖች

የተወሰኑ ዕጩ መኮንኖች

በተራ ወታደርነት

እንዲያገለግሉ በመወሰኑና ሌሎች ደግሞ በደረሰባቸው ማስጠንቀቂያና ቅጣት አድማው እንዲከሽፍ ተደረገ። የክብር

ዘበኛ

መኮንኖች

ጄነራል ወደኋላ ተመልሶ የሚል

አዲስና

ያሸበረቀ

ቀደም

ፊርማውን ዲፕሎማ

ሲል

የትምህርት

ቤቱ

አዛዥ

በነበረው

ስዊድናዊ

እንዲያኖር በማድረግ “የክብር ዘበኛ ጦር አካዳሚ” አዘጋጅተው

ከሐረር

ጦር

አካዳሚ

ምሩቆች

ጋር

1 ም፡ሕደታ ተመሣሣይ ደመወዝ ሲነሱም

ጄነራል

እንዲከፈላቸው መንግሥቱ

ጠይቀው

ነዋይ

ነበር።

የሐረር

ንጉ

ወታደራዊ

ወደ

አካዳሚ

ብራዚል

ለመሄድ

ምሩቃን

መኮንኖች

ከሌላው ጦር ትምህርት ቤት ምሩቆች የተለየ ደመወዝ ተቆርጦላቸዋል። እንዴት እኛ ላሰለጠንናቸው ከኛ በላይ ደሞዝ ይቆረጥላቸዋል? በማለት ቅሬታ እያሰሙ ነው። ይህ ነገር ቢስተካከልላቸው ይሻላል ብለው ሃሳብ አቅርበው ነበር። ጃንሆይ ግን “የአቤቱታው መነሻ አንተነህ፤ አውቀነዋል። እንመለስ!” ብለው ስለመለሱላቸው ከቦታው እንደሚነሱ በማሰብ ከመመለሳቸው በፊት መፈንቅለ መንግሥቱን ለማካሄድ የወሰኑበት አንዱ ምክንያት

ይሄው

ነበር።"

ከሆለታ

ጦር ት/ቤት

የተመረቁት

ደግሞ

አስፈላጊነትን ወደጐን በመተው ከአካዳሚ ለምን የተለየ ደመወዝ ይከፈላቸዋል በሚል ይህ ቅራኔ

ይበልጥ

የተስፋፋው

የትምህርትና

የሚመረቁት ቅሬታቸውን

ደግሞ

የጦር

የዘመናዊ

ወታደራዊ

ከኛ የተለዬ ደም ያሰሙ ጀመር።

ኃይሎች

ጠቅላይ

ኤታ

ሳይንስ

ስለማያፈሱ ማር

ሹም

የነበሩት ሌቴናል ጄነራል ኣሰፋ አየነ ሠራዊቱን በተማረ የሰው ኃይል ለመገንባትና የተዛባውን አስተዳደርና ቅራኔውን ለመፍታት በማሰብ አንድ መመሪያ በማውጣታቸው

ነበር።

በዚህ

መመሪያ

መሠረት

ሆለታ

ጦር

ት/ቤት

ገብተው

የሚሠለጥኑ

በሠራዊቱ

ብቻ ያገለገሉና ዕድሚያቸውም ሰላሣ ሰባት ዓመት የሆናቸው የበታች ሹማምንት ብቻ እንደሚሆኑና ለስምንት ዓመታት በመኮንንነት አገልግለው በወቅቱ በነበረው የመሥመራዊ መኮንኖች መጦሪያ ዕድሜ ኣርባ አምስት ዓመት ሲደርሱ በጡረታ እንዲገለሉ የሚያደርግ

ነበር።

ከጦር

አካዳሚው

ተመርቀው

የሚወጡት

ግን

እስከ

ከፍተኛው

ማዕረግ

ድረስ

መዝለቅ የሚችሉ መሆናቸውን መመሪያው ይገልፃል። ቀደም ሲል የአካዳሚ ተመራቂ መኮንኖች የነበራቸውን ቅሬታ በመጠኑም ቢሆን ለመቅረፍ የአንደኛ ኮርስ ተመራቂዎችን በጥቂት ወራት ቀድመዋቸው ከተመረቁት የ19ኛ የሆለታ ኮርስ የተወሰኑትን በመጨመር የተፋጠነ የሻለቅነት ማዕረግ እንዲሰጣቸው አደረጉ። ብዙዎቹ የ19ኛው ኮርስ መኮንኖች ሻምበል መንግሥቱ ኃ/ማርያምን ጨምሮ

ከዚህ የማዕረግ ዕድገት በመታለፋቸው ከፍተኛ ቅሬታን ፈጠሩ። በዚህም የተነሣ በአጠቃላይ በጦር አካዳሚ ምሩቆች ዘንድ በጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማፐር ሹም

ሌቴናል ጄነራል ኣስፋ አየነና በ3ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ የነበሩት ሌቴናል ጄነራል ኃይሌ ባይከዳኝ ሳይ ያነጣጠረ የጥላቻና የስም ማጥፋት ዘመቻ ይካሄድ ጀመር። በተለይ ሁለቱ ጄነራል መኮንኖች ከንጉሙ ባለሥልጣኖች ጋር መገደል ዋናው ምክንያት ይህ ነበር ማለት ይቻላል። መንግሥቱ ሥልጣን ከያዙ በኋላ ግን በአካዳሚውም ሆነ በአካዳሚው ምሩቃን ላይ ምንም ዓይነት የጥላቻ መንፈስ ሲያንፀባርቁ አላየሁም። ከአካዳሚው የአንደኛ ኮርስ ምሩቆች በተለያዬ ምክንያት ከሠራዊቱ ከተገለሉት ውጭ በሠራዊቱ በማገልገል ላይ ከነበሩት ኣስራ ስምንት መኮንኖች መካከል አስራ አራቱ

ጄነራል

መኮንንነት

ሠርተዋል።

በሲቪሉ

ማዕረግ

ደርሰዋል።

ዓለምም

የሠራዊት

ቢሆን የኣካዳሚው

የዕዝና የክፍለ

ምሩቃን

ጦር

በምክትል

አዛሦች

ሆነውም

ፕሬዝዳንትነት፣

በሚኒስትርነት፣ በአምባሳደርነትና በዳኝነት የኃላፊነት መደብ ተሾመው አገራቸውን አገልግለዋል። የጦር አካዳሚው በሶማሌ ወረራ ምክንያት ሥልጠናው ሲቋረጥ ተመልሶ ስልጠናውን እንዲጀምር በመንግሥት በተሰጠው ትዕዛዝ በምድር ጦር በኩል ተቋሙ

አርሲ

ተደርጎ

ነገሌ እንዲቋቋምና ነበር።

ነገር ግን

ለግንባታ

የሠራዊቱ

17. - ብርሃኑ አስረስ (75 143)

የሚያስፈልገው ቁጥር

በከፍተኛ

ከፍተኛ

ወጭም

ደረጃ

ማደግ፣

አብሮ እንዲቀርብ የጦርነቱ

መራዘም

አብዮቱናትዝታዬ [ 43

እንዲሁም የፋይናንስ አቅም መዳከም ባስከተሉት ተፅዕኖ ምክንያት መንግሥት ከጥራት ይልቅ ወደ ብዛት እንዲያዘነብል ተገደደ። ሶቪየት ኅብረትና ኩባዎችም ኢትዮጵያውያንን ወደ ሀገራቸው ወስደው ከማሰልጠን ውጭ ለሚቋቋመው አካዳሚ እርዳታ ለማድረግ ፈቃደኛ

ስላልነበሩ ሥልጠናው

እንደተቋረጠ

ቀረ።

በአጠቃላይ በሠራዊቱ ውስጥ እያደገ የመጣው ቅሬታና ፖለቲካዊ ጥያቄ በዕድሜ፣ በክፍልና በተመረቁበት ተቋም በነበረው መከፋፈልና የአመለካከት ልዩነት በማዕረግ፣ ሠራዊቱ በየጊዜው የሚነሣውን ፀረ ፊውዳል ትግል በማዳፈንና በሕዝቡ ሳይ ለሚደርሰው ብዝበዛና ጭቆና ዋና አስፈጻሚ አካል በመሆን የዘውድ ሥርዓቱ እንዲራዘም የሥልጣን መሠረትና የማዕዘን ድንጋይ ሆኖ ሲያገለግል ኖሯል።

የምድር ጦር አራቱ ክፍለ ጦሮችና የተለያዩ ድጋፍ ሰጪ ክፍሎች አሰፋፈር የጐረቤትና የአካባቢው አገሮች ፍላጐትና ዓላማ፣ በሀገሪቱ ሊደርሱ የሚችሉ የሥጋት ምንጮች ላይ በመመርኩዝና ታሳቢ በማድረግ ነበር። በዚሁ መሠረትም የክብር ዘበኛ

ወይም አንደኛ ክፍለ ጦር በዋናነት ንጉሠ ነገሥቱን የመጠበቅ ኃላፊነት የነበረው ክፍል ሲሆን፤ 2ኛ ክፍለ ጦር ደግሞ ጠቅላይ መምሪያውን አሥመራ በማድረግ የሰሜን ክፍላተ ሀገራትን ማለትም ኤርትራን፣ ትግራይን፣ ጐንደርን፣ ወሎንና የሱዳንን ድንበር ሲቆጣጠር፤ 3ኛው እንበሣው ክፍለ ጦር ጠቅላይ መምሪያውን ሐረር በማድረግ ኦጋዴንን፣ ሶማሊያና ጅቡቲን የሚያዋስኑትን የምሥራቁ የሀገራችንን ክፍል የመጠበቅ ግዳጅ ነበረው። የ4ኛ ክፍለ ጦር ጠቅላይ መምሪያው አዲስ አበባ መሺለኪያ በሚባለው አካባቢ ሆኖ ኬንያንና ሶማሊያን የሚያዋስነውን የደቡቡን የኢትዮጵያ ክፍል የመጠበቅ ግዳጅ የተሰጠው ክፍል ነበር። በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል ተሰማርቶ የነበረው የ2ኛ ክፍለ ጦር ኤርትራ

ከኢትዮጵያ

በፌዴሬሽን

ከተቀላቀለችበት

ከ1945

ዓ.ም

ጀምሮ

ከእናት አገርዋ

ኤርትራ

የገባ

ክፍል

ሲሆን ለተወሰኑ ጊዜያት በሠላም የኖረ ክፍል ነው። ቢሆንም ከ1950ዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ እስከ 1966 ዓ.ም ድረስ በጐረቤት አገሮች ግፊት በየጊዜው እያደገ በመጣው

የጀብሃና የሻዕቢያ የመገንጠል እንቅስቃሴን ለመግታት ለ13 ዓመታት በየበረሃው ሲዋትት

የነበረ ጦር ነው። የምሥራቁ የ3ኛ ክ/ጦርም ሶማሊያ ነፃነቷን ካገኘችበት ከ1952 ዓ.ም ጀምሮ ታላቋ ሶማሊያን የመመሥረት ህልሟንና የመስፋፋት ዓላማዋን እውን ለማድረግና ከግብ ለማድረስ በየጊዜው የምትሰነዝረውን የድንበር ግጭት ለመከላከልና ሠርጐ ገቦችን በማደን ላይ ተሠማርቶ የነበረ ክፍል ነው። የ4ኛ ክፍለ ጦርም እንደዚሁ በደቡብ በኩል በሶማሊያ ሠርጐ ገቦች፣ በባሌ ደግሞ በዋቆ ጉቱ መሪነት በሶማሊያ መንግሥት ደጋፊነትና አስተባባሪነት ተከስቶ የነበረውን አመፅ ለማክሸፍ የሽምቅ ውጊያን በማካሄድ ላይ የነበረ ጦር ነው። በ1960ዎቹ በየቦታው የነበረው የሽምቅ ውጊያ መባባስና የውጊያው አድማስ እየሰፋ መምጣት በየቀጠናው ተሠማርተው ከነበሩት የጦር ክፍሎች ችሎታና ዓቅም በላይ በመሆኑ

የክብር

ዘበኛ አንደኛ

ብርጌድ

ለ3ኛ ክፍለ ጦር፤

አንድ ሻለቃ

ጦር ደግሞ

ለ2ኛ

ክ/ጦር፤ ሌላ ሻለቃ ጊኒር ለሚገኘው 4ኛ ክፍለ ጦር በተደራቢነት ተመድበው ነበር። ጠቅለል ባለ መልኩ የምድር ጦር ሠራዊት በረጅም ጊዜያት በተንዛዛና አሰልቺ በሆነ ውጊያ ተጠምዶ እንደነበር ግልጽ ነው። ሠራዊቱ ከቤተሰቡ ተለይቶ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና ዳር ድንበር ለማስከበርና የሕዝቡን ሠላምና ፀጥታ ለማስፈን በረሀ ለበረሀ ሲዋትትና ሲንከራተት በአንፃሩ ግን የኑሮ

4፥|| ፍዚደስታ ሁኔታው ከቀን ወደ ቀን እየቀነሰ መጣ። ወታደሩ ለቀለብ ተብሎ ከደመወዙ ይቀነስበት ከነበረው ሃያ ሁለት ብር ጋር በዓይነትም ሆነ በመጠን ተመጣጣኝ ራሽን ሳይቀርብለት ከመቅረቱም ባሻገር በ1960ዎቹ የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ እያሽቆለቆለና የኑሮ ውድነቱ

እያሻቀበ ሲመጣ ይከፈለው የነበረው ደመወዝ የተከሰተውን የዋጋ ግሽበት ሊቋቋም አልቻለም። የሠራዊቱ አዛፐችም ሠራዊቱ በየጊዜው ለሚያቀርባቸው ቅሬታዎችና

አስተዳደራዊ በደሎች ደንታ ሳይሰጡ የግል ኑሯቸውን በማደላደል ላይ ስለተጠመዱ የወታደሩ ብሶት ከጊዜ ወደጊዜ እየከፋና እየተባባሰ መምጣቱ አልቀረም። ከ1953

ዓ.ም መፈንቅለ

መንግሥት

ሙከራ

በኋላ የአፄው

መንግሥት

አስተዳደር

ከመሻሻል ይልቅ እየተባባሰ በመምጣቱ ሕብረተሰቡ ብሶቱን በተለያየ መንገድ መግለፅ ጀመረ። በተለያዩ ደራሲዎች ተደርሰው በክብር ዘበኛ ሙዚቀኛ ክፍል ተቀነባበረው

ይቀርቡ

የነበሩ ዘፈኖች

ዮሐንስ

አፈወርቅ

ያን ማህበራዊ

ዕውነታ

የሚጠቁሙ

ነበሩ።

የተደረሰው፣

ለአብነት

በሻምበል

ኩኩሉ ገና ነው አልነጋም ሌሊቱ አያሉ ትንንሽ ልጆች ሲጫወቱ እኔ ግን ጎልማሳው ከህፃን አንቬ ጨረቃን ፀሐይ ነች አልኩኝ ተመልሼ የሚለውን እንደዚሁም በፖሊስ ሠራዊት በተለይም አለማየሁ እሸቴ ይጫወተው የነበረና

በመንግሥት

የተከለከለው “ለካስ እናታችን እምዬ ጨካኝ

ነሽ” በሚለው

ርዕስ

የጎረቤት ምገብ እያቨተትሽ ኑሪ ለመብላት መብት የለቨ መቼም አትጠሪ

የመሳሰሉ ስንኞችን

የቋጠሩ ዘፈኖች የጦሩን ቀልብ

እየሳቡ መጡ።

በሀገሪቱ የፅሑፍና የንግግር ነፃነት ስላልነበረ በ1960 ዓ.ም ይወጡ የፍቅር ዘፈኖች ሕብረተሰቡም ሆነ ሠራዊቱ አንዳንድ ስንኞችን በመምዘዝና ኑሮ ጋር በማገናዘብ ፖለቲካዊ እንደምታና ትርጉም ይሰጠው ጀመር። በወቅቱ የነበሩ “ፍቅር እስከ መቃብር”፣ “አልወለድም” የመሳሰሉ መጻሕፍትና በፀጋዬ መድህን ይቀርቡ የነበሩ ቲያትሮች የየራሳቸውን የፖለቲካ አሻራ በመጣል ላይ

በዩኒቨርሲቲ

ተማሪዎች

ቀን

ይቀርቡ

የነበሩ

ግጥሞችም

አስከፊ

የነበረውን

ከነበሩ ከራሱ ይወጡ ገብረ ነበሩ።

የፊውዳል

ሥርዓት የሚያጋልጡ ሕብረተሰቡንም የሚቀሰቅሱ ስለነበሩ መለዮ ለባሹም ይህንኑ ብሶት እየተጋራ መምጣቱ አልቀረም። በ1960ዎቹ የመጀመሪያ ዓመታት መስመራዊ መኮንኖች በተለይም ከሐረር ጦር አካዳሚ የተመረቁት አብዛኞቹ በዩኒቨርስቲ የመማር ዕድል ስለገጠማቸው ዩኒቨርስቲ ከነበሩ ጓደኞቻቸው ጋር ተመሳሳይ የፖለቲካ አመለካከት እንዲጋሩና በወቅቱ የነበረውን የተማሪ

እንቅስቃሴ

በቅርብና

ከ1950ዎቹ መጨረሻ የሰው

ኃይል

በወቅቱ

በውል

መከታተል

እንዲችሉ

እያስቻላቸው

መጣ።

እንደዚሁም

በኋላ በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ሁኔታ እያሽቆለቆለ ሲመጣና የተማረው በነበረው

የመንግሥትና

ከፊል

መንግሥታዊ

በሆኑ

ድርጅቶች

የመቀጠር ዕድሉ እየመነመነ፣ በዚያም ሳቢያ የሥራ አጡ ቁጥር እየጨመረ ሲመጣ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች በውትድርና ሞያ በተለይም በአየር ኃይል፣ በአርሚ አቪየሽን ኣየር ወለድ

ክፍል መቀጠር

በመጀመራቸው

በሠራዊቱ

ውሰጥ የተሻለ የፖለቲካ

ግንዛቤና ንቃት እንዲኖር መንገድ ከፈተ። መስመራዊ መኮንኖችም ሆነ የበታች ሹማምንት

አብየቄና ትዝታዬ ከገበሬው አብራክ የተገኙ በመሆናቸው በቀጥታም ይሁን በተዘዋዋሪ የፊውዳሉ ተጠቂ ስለነበሩ ከኅብረተሰቡ ፍላጐትና ስሜት ራሳቸውን ማግለል ብሎም የፖለቲካ ሂደት ውጪ ሊሆኑ አልቻሉም።

| 45

ሥርዓት ከሀገሩቱ

ጠቅለል ባለ መልኩ ሲታይ በሠራዊቱ ውስጥ የነበሩ መኮንኖችና የበታች ሹማምንት ዩኒቨርሲቲና

በተለያዩ

ት/ቤቶች

በመግባታቸው

እንደዚሁም

ለተለያየ

ትምህርትና

ኮርስ

ወደውጭ ሀገር በመሄዳቸው የለውጥና የፖለቲካ ፍላጎታቸው እየዳበረ መጣ። የ1953 ዓ.ም መፈንቅለ መንግሥት ቢከሽፍም የሠራዊቱን የፖለቲካ ንቃት ከፍ ከማድረጉም በላይ በተቃውሞ ተሰልፈው የነበሩ በርካታ የጦር ሠራዊት መኮንኖችም እያደረ የአፄውን አስከፊ ሥርዓትና ኋላ ቀርነት መገንዘብ ጀመሩ፡፡ በመፈንቅለ መንግሥቱ ምክንያት ወደ ጦር ክፍሎች ተበታትነው የነበሩ የክብር ዘበኛ መኮንኖችና ባለ ሌላ ማዕረግተኞች ቂም እና ጥላቻ

ቋጥረው

ስለነበረ ለማንኛውም

የኢትዮጵያ

ለውጥ

ዝግጁ

ተማሪዎች

ነበሩ።

እንቅስቃሴ

በሀገር ውስጥና በውጭ በሀገራችን ዘመናዊ ትምህርት ከመጀመሩ ሥርዓት

የተመሠረተው

በቤተክህነትና

በግዕዝ

ሀገር

በፊት የጥንታዊት ኢትዮጵያ የትምህርት ቋንቋ

በሚሰጥ

ትምህርት

ነበር።

የዘመኑ

መኳንንትና የባላባት ልጆች የቄስ ወይም የቆሎ ተማሪ በአስተማሪነት ተቀጥሮላቸው ሲማሩ የገጠሩ የገበሬ ልጅ ግን ከከብት ማገድና ከግብርና ሥራ የመላቀቅ ዕድል ገጠመው ከተባለ በአካባቢው በሚገኘው ቤተ ክርስቲያን ከመሰል ጓደኞቹ ጋር ፊደል እንዲቆጥር ይደረጋል። ቤተ ክህነት ከፊደል ቆጠራ በኋላ ከዳዊት መድገም አንስቶ ድጓ፣ ፆመ ድጓ፤ ዜማ፣ ቅኔና አቋቋም እያለች የራሷ የሆነ የትምህርት ደረጃና ሥርዓት የምትከተል ከመሆኑም በላይ ልክ እንደ ዘመናዊ ዩኒቨርሲቲ ትምህርት በተለይ በዜማ፣ በቅኔና በአቋቋም የረቀቀ

ትምህርት ለማግኘት ሲፈለግ በእነዚህ መስኮች ደብሮች ነበሩ። በቤተ ክህነት ትምህርታቸውን

የተካኑ ሰዎች የሚገኙባቸው ገዳማትና ያጠናቀቁ በአብዛኛው በተለያየ ደረጃ

በቤተ ክርስቲያን አገልገሎት የሚሰጡ ሲሆን ዘመናዊና ወደ አገራችን መግባት ሲጀምርም የቤተ መንግሥትና

የተማከለ የመንግሥት አሠራር የቢሮክራሲው ዋና አንቀሳቃሽ

እነዚሁ የቤተ ክህነት ትምህርት ያላቸው ዜጎች ሆኑ። የቤተ ክህነት ትምህርትና የግዕዝ ቋንቋ ለአማርኛና ለዘመናዊ ትምህርት መስፋፋትና መዳበር የመሠረት ድንጋይ ሆኖ

አገልግሏል።

በኢትዮጵያ

ተምረው ዘመነ

ከመጡ መንግሥት

ዘመናዊ

ትምህርት

የተጀመረው

ነው።!፤

ነገር ግን በወቅቱ

ት/ቤቱ ብዙም ሳይራመድ ተቋረጠ። ተጀምሮ የነበረውና በአፄ ኃይለሥላሴ በጣሊያን

ወረራ

ሁለት

የአድዋ

ተወላጆች

በኋላ አድዋ ላይ ት/ቤት ከፍተው ማስተማር በጀመሩበት

ምክንያት

ተቋረጠ።

በገባው

የህፃናት

በሽታ

ሕንድ

ሀገር

በአፄ ዮሐንስ

ብዙዎቹ

ስለተጠቁ

ከዚያ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ዘመነ መንግሥት የቀጠለው ዘመናዊ ትምህርትም

በጣሊያን ወረራ ምክንያት ትምህርት በመቋረጡም አንዳንዶቹ ተማሪዎች ከአርበኞች

ጋር ተቀላቅለው 16.

ለነፃነት

ሲዋጉ

ሌሎቹ

ደግሞ

አገር ጥለው

ተሰደዱ።

አብዛኞቹ

ልድ መርሻ ወርቄና ልጅ ገብሩ ወርቄ ሲሆኑ የአፄ ዮሐንስ አሰተርጓሚዎቸ ሆነው አገልግለዋል

ግን

46 | ፍሃ ደሰታ

አንድም በነበረው የጣሊያን ቢሮክራሲ ውስጥ ሥራ ሲይዙ አለያም ለኢትዮጵያውያን ብቻ እስከ አራተኛ ክፍል ድረስ ይሰጥ የነበረውን የጣሊያንኛ ቋንቋና የፋሽስት ፕሮፓጋንዳ ትምህርት

በመቅሰም

ለወደፊቱ

በአስተርጓሚነትና

በመሳሰለው

ሥራ

ለመቀጠር

በማሰብ

በጣሊያንኛ ሶኳላ እየተባለ ይጠራ በነበረው ት/ቤት ገቡ። ፋሽስት ጣሊያን ተባርራ ኢትዮጵያ ነፃነቷን በመቀዳጀት መንግሥቷን መልሳ ስታቋቁም እነዚያ በጣሊያን ት/ቤት ገብተው የተማሩ ወጣቶች በመንግሥት መ/ ቤቶች

ተቀጥረው

ለመሥራት

ከፍተኛ

ዕድል

አጋጥማቸው።

ሌሎች

ደግሞ

አቋርጠውት

የነበረውን ትምህርታቸውን በአዲስ መልክ ቀጠሉ። ትምህርታቸውን የቀጠሉ ተማሪዎችም በሚያዜሙት መዝሙር፣ በሚያደርሱት ጸሎት ኢትዮጵያዊን ብሔርተኝነት፣ የሀገር ፍቅርና

በተለይም

የንጉሥን

ትልቅነት፣

ንጉ

ዕድሜያቸው

እንደማቱሳላ

እንዲረዝም

ፍፁምነታቸውን በመማር ለወደፊቱ የንጉሥ ታማኝ አገልጋዮች እንዲሆኑ በመታነፅ ላይ ነበሩ። በዚህ ወቅት የነበሩ ተማሪዎች ለምንም ዓይነት ፖለቲካ የተጋለጡ አልነበሩም። ክጥቂት ዓመታት ፍላጐት

ውጭ

ሀገር

በኋላ የሁለተኛ ደረጃና ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ቢከፈትም ሂዶ

ትምህርቱን

የሚቀጥልበትን፣

ሲመለስም

ደህና

የተማሪው የመንግሥት

ሥራ ላይ ስለሚመደብበት ሁኔታ ከማሰላሰል ያለፈ የፖለቲካ ጉዳይ በአእምሮው ቦታ አልነበረውም። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ኮሌጅ ይመራ የነበረው ከካናዳ በመጡ የካቶሊክ እምነት ተከታይ ጀስዊቶች በመሆኑ ተማሪዎች በከፍተኛ ዲሲኘሊንና ቁጥጥር ሥር ነበሩ።

የኮሌጅ ቀን ተብሎ በሚታወቀውና የኮሌጁ ቻንስለር የሆኑት ንጉሠ በሚገኙበት አንዳንድ ተማሪዎች

በግጥም

ወይም

በንግግር

ውድድር

መልክ

ከሚያስተላልፉት

መጠነኛ

የሆነ

ፖለቲካዊ አዘል መልእክት በስተቀር ተማሪዎቹ በአብዛኛው ከፖለቲካ የራቁ ነበሩ። የኢትዮጵያ ታህሳስ

4

ቀን

ተማሪዎችን 1953

ዓ.ም

ዓይናቸውን

ለፖለቲካ

የከፈተው

የተሞከረው

መፈንቅለ

መንግሥት

የኒቨርሲቲ

ተማሪዎች

ለመጀመሪያ

ጊዜ

መንገዶች

አቆራርጠው

በፕሮፌሰር

መስፍን

መፈክር

ወልደማርያም

በዚያን ጊዜ አንደኛ ክፍለ ጦር በኋላ አራተኛ በመሄድ

ድጋፋቸውን

ከመፈንቅለ

መንግሥቱ

ገለፁ። ዓላማቸውም

ሞካሪዎች

እያሰሙና

በክብር

ዘበኛ ሠራዊት

ነው።

የኦዲስ

አኦበባ

እየዘመሩ

በኣዲስ

አበባ

መሪነት

መቪሺቪለኪያ በሚገኘው

ክፍለጦር እየተባለ በሚጠራው

በዚሁ ክፍለ ጦር መሽገው

ጋር እንዲተባበሩ

ለመገፋፋት

በር ድረስ

የነበሩ ጄኔራሎችን

ነበር።

አፄ ኃይለሥላሴ የታህሳሱ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ እንደከሸፈ የብራዚል ጉብኝታቸውን አቋርጠው አዲስ አበባ በመመለስ ቀድሞ ይኖሩበት የነበረውንና ከአባታቸው ከራስ መኮንን በውርስ ያገኙትን በታህሳሱ ግርግር ደግሞ በደም የጨቀየውን የገነተ ልዑል ቤተ መንግሥታቸውን ትተው ለሃያ አምስተኛው የብር ኢዩቤልዩ የንግሥ በዓል መታሰቢያ ወደተሠራው የኢዩቤልዩ ቤተ መንግሥት (በኋላ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ወደተባለው) ገቡ። የገነተ ልዑል ቤተ መንግሥታቸውንም ዩኒቨርስቲ እንዲሆን ሰጡ። ንጉሥ እንደተመለሱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች መፈንቅለ መንግሥቱን ደግፈው በመሰለፋቸው ይቅርታ እንዲጠይቁ ተደርጐ ንጉሥም ይቅር ብለዋቸው ነበር።

በ1953 ዓ.ም የተለያዩ ኮሌጆች አንድነት ተጠቃለው ቀ.ኃ.ሥ ዩኒቨርሲቲ ሲባሉ የንጉጮ አማች ሆነው ተሾሙ።

ድጎማ

ደጃዝማች ካሣ ወ/ማርያም የዩንቨርሲቲው የመጀመሪያ ፕሬዝዳንት ከዚህ ጊዜ ጀምሮም አዳሪ ት/ቤት መሆኑ ቀርቶ ተማሪዎች የተወሰነ

እየተደረገላቸው

በግላቸው

እንዲተዳደሩ

ተደረገ።

የዩኒቨርሲቲው

ተማሪዎች

አብየቱናትዝታዬ | 47 አዲሱ ፕሬዝዳንት

የዶክትሬት ዲግሪ ስላልነበራቸውና

በተወሰደው

በሚከተለው ሁኔታ ገልጸው ነበር፦ ላም እሳት ወለደች ወንፊት ውሃ ቀዳ ሺ ግመል አለፈ በመርፌ ቀዳዳ በሰንበሌጥ ቁጣ ወደቀ አሉ ዋርካ ተከካ አልተከካ ተቦካ አልተቦካ ተሳካ አልተሳካ የምንቸገረኝ ቤት ሁልጊዜ ፋሲካ በትዕዛዝ ሊቅ መባል ይሀም አለ ለካ

እርምጃ ቅሬታቸውን

ንጉሠ “የድሃ ልጅ አስተዎረህ በራስህ ላይ ችግር ታመጣለህ” በሚሉ እንደ ራስ ካሣ ዓይነት የከበቧቸው መኳንንት ታግለው በተለይ በ1940ዎቹና 50ዎቹ የትምህርት ሚኒስትርነቱንና የዩኒቨርሲቲ ቻንስለር በመሆን ትምህርትን በከፍተኛ ደረጃ በማስፋፋት በርካታ ምሁራንን አፍርተዋል። ቴሌኮሙኒካሽንን፣ መብራት ኃይልን፣ አውራ ጎዳናን፣ አየር መንገድንና ባንክን የመሳሰሉ ድርጅቶችን እና የሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችን በዘመናዊ መንገድ እንዲደራጁ አድርገዋል። ሆስፒታሎችን፣ ክሊኒኮችንና ሌሎች አስተዳደራዊ መዋቅሮችን አቋቁመዋል። የአፍሪካ አንድነት ድርጅትና የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን

እንዲቋቋሙ ቦታ

በማድረግ

እንዲኖራት

አድርገዋል።

ከነበረው ተጨባጭ እንድትሸጋገር

ሀገሪቷ

በአህጉርና ባጭሩ

በዓለም

ንጉሠ

አቀፍ

በነበራቸው

ደረጃ

ተሰሚነትና

ዕውቀት

ችሎታና

ተገቢ በሀገሪቱ

ሁኔታ አንፃር ኢትዮጵያን ከፍፁም ኋላቀርነት ወደተሻለ ዘመናዊነት

ጥረዋል።

ይሁን

እንጅ

ይህ

ሁሉ

ዕድገትና

ብልፅግና

ተማሪና

ምሁሩ

የሚመኘውን ያህል አላረካውም። ከ1953 ዓ.ም መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላ የኢትዮጵያ ተማሪዎች የፖለቲካ ንቃት ከፍ እያለ በመምጣቱ በ1950ዎቹ መጨረሻ የስድስት ኪሎ ዋናው ዩንቨርስቲ ግቢ

የሕግ

ፋኩልቲና

ከግቢው

ውጭ

የነበሩ ኮሌጆች

ወደ

አዲስ

የፖለቲካ

ምዕራፍ

ተሸጋገሩ።

የየራሳቸውን

ማህበር

አቋቋሙ።

ቀጥሎም በ1958 ዓ.ም መጨረሻ የአገር አቀፍ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማህበር በማቋቋም ከቅኝ

ገዢዎቻቸው

ነፃ ለመውጣት

የትጥቅ

ይህ

ዘመን

ትግል

አብዛኛዎቹ

እያካሄዱ

የአፍሪካ

የነበሩበት፣

የጋናው

አገራት

መሪ

ኩዋሚ ንኩርማ ፓን አፍሪካኒዝም የሚስብኩበት፣ የታንዛንያው ጁሊየስ ኒሬሬ የአፍሪካን ሶሻሊዝም ያወጁበት፣ የኮንጐው ፓትሪስ ሉሙምባ ካፒታሊስት ባልሆነ የዕድገት ጐዳና አገሪቷን

ለመምራት

ሲሞክር

በካፒታሊዝም

አቀንቃኞች

የተገደለበት

ወቅት

ነበር።

ከተለያዩ የአፍሪካ አገሮች የከፍተኛ ትምህርታቸውን በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ለመቀጠል የመጡ ተማሪዎችም የነበራቸውን የትግልና የፖለቲካ ልምድ በማካፈል የኢትዮጵያን ተማሪዎች ትግል ፈር በማስያዝና በትግሉ እንዲገፉ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርገዋል። ከአፍሪካ ውጪ እንደ ኩባው ፊደል ካስትሮ፣ የቦሊቪያው ሁለ ገብ ታጋይ ቼ ጉቬራ፣ የሰሜን ሺየትናሙ መሪ ሆ ቺ ሚን ፀረ ኢምፔሪያሊስት ትግልና ሽምቅ ውጊያ

በማካሄድ

የሳበ ነበር።

የኮምኒዝምን

በዚሁ

ሥርዓት

ምክንያት

ለመዘርጋት

ደቡብ

የሚያካሂዱት

እስያንና

አፍሪካም በመሸጋገር ላይ የነበረውን የማርክሲስት

ላቲን

ትግል

አሜሪካን

የተማሪዎችን

ያጥለቀለቀውና

ቀልብ

ወደ

ርዕዮት ለማወቅና ለመረዳት ከነበራቸው

ጉጉት የተነሳ በፀጥታ ኃይሎች እይታ ውስጥ ከነበረው የሶቭየት ቋሚ ኢግዝቢሽንና ቤተ

48 | ይማአደሰታ

መጻሕፍት እንዲሁም ከተለያዩ ቦታዎች በድብቅና በምሥጢር በማስመጣት የማርክሲዝም መጽሐፍትን

ማንበብ

ተያያዙት።

ቀስ በቀስም የዩኒቨርስቲው ተማሪዎች ማህበር ክሮኮዳይልስ ተብለው በሚጠሩ አክራሪ ማርክሲስቶች እጅ በመውደቁ በዋናው ዩኒቨርሲቲ ግቢ ሆነ በሌሎች ኮሌጆች ተማሪዎች ላይ ከፍተኛ ተፅዕኖ በማሳደር የራሳቸውን ፍላጐት ማራመድ ያዙ። በሕቡዕ በሚሰጠው አመራርም ተማሪው የነበረውን መንግሥትና ሥርዓቱን በመቃወም በአመፅ፣ በትምህርት ማቆም አድማና በትዕይንተ ሕዝብ በታጀበ “መሬት ለአራሹ”፣ “የዴሞክራሲ መብቶች”፣ “ፍትሕ ለተጠማው” በማለት የአፄውን መንግሥት ማዋከብ ያዘ።

ምንም እርምጃ

እንኳን መንግሥት

ቢወስድም

ተማሪው

ይህን የተማሪዎችን ፀረ

ፊውዳልና

ፀረ

አመፅ ለማክሸፍ ጭካኔ የተሞላበት ኢምፔሪያሲስት

ትግሉን

ከማካሄድ

አልተቆጠበም። ተማሪዎች በአሜሪካን ኢምፔሪያሊዝም ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ለመግለፅ በ1960 ዓ.ም በዩኒቨርስቲው ግቢ ተዘጋጅቶ የነበረው የዘመን አመጣሹ የሚኒ ስከርት የፋሽን

ትርዒትን

በመቃወም

ትርዒቱን

ለማየት

ተጋብዘው

(የአሜሪካኑን አምባሳደር ኮሪን ጨምሮ) የቲማቲምና የገማ ትርዒቱን አከሸፉ። በማግስቱም የአሜሪካን ዜና አገልግሎት ቤተ መፃህፍቱን በድንጋይ ደበደቡ።

በነበሩት

እንግዶች

ላይ

ዕንቁላል ናዳ በማውረድ ጽ/ቤት /ዩ.ኤስ.አይ.ኤስ/

ይህ የተማሪው እንቅስቃሴ በዚህ ሁኔታ እያለ በ1961 ዓ.ም የሀገሪቱ ኢኮኖሚና የፊናንስ ሁኔታ ሲታይ የንግድ ሚዛኑ ያልተስተካከለ የገቢ ንግድ ክፍያ ከወጪ ንግድ ክፍያ ከፍተኛ ብልጫ ያሳየበት በአጠቃላይ ወቅቱ ሀገሪቱ በክፍተኛ የኤኮኖሚ ቀውስ ውስጥ የገባችበት ነበር። “በደንባራ በቅሎ ቃጭል ተጨምሮ” እንዲሉ በገማል አብደል ናስር ውሳኔ የስዊዝ ካናል በመዘጋቱና የአሜሪካን አስተዳደርም ይሰጠው የነበረ ዕርዳታ በተለያዩ ምክንያቶች በመቀነሱ የኢኮኖሚው ሁኔታ በጣም እያሽቆለቆለና ችግሩ እየተባባሰ ሄደ። መንግሥትም ከደረሰበት የኢኮኖሚ ቀውስ ለመውጣትና የፊናንስ አቅሙን

ለማሻሻል

የተለያዩ

የታክስና

የግብር

ማሻሻያዎችን

ለመውሰድ

ሕግ

አወጣ።

ከእነዚህም ውስጥ ኣንዱ ተማሪዎች ለትምህርት መመዝገቢያና እንዲሁም ለፈተና ልዩ ልዩ ክፍያ እንዲፈጽሙ የሚደነግግ ነበር። ይህ ማሻሻያ የተባለው በአብዛኛው በድህነት ወለል በሚኖር ኅብረተሰብ ላይ ከአቅሙ በላይ በመሆኑና ጫናን በማስከተሉ ተማሪው ኅብረተሰቡን ለመቀስቀስ ጥሩ አጋጣሚ ሆነለት።"* በዚያው ዓመትም የመቀሌው የአፄ ዮሐንስ 4ኛ፣ የደሴው ወ/ሮ ስሂንና የናዝሬቱ የአፄ ገላውዴዎስ ት/ቤቶች ተንቀሳቀሱ። እንደዚሁም በየካቲት ወር የደብረ ብርሃን የመምህራን ማሠልጠኛ፣ የኃይለ ማርያም ማሞና የዘርዓ ያዕቆብ ተማሪዎች ተነቃንቀው ከፖሊስ

ጋር

ይህ የፖሊሶች

ባደረጉት

ድርጊት

ግጭት

ከፍተኛ

አንድ

ቁጣን

ተማሪ

ሲሞት

በመቀስቀሱ

አንዲት

ተማሪዎች

ተማሪ

በደብረ

ደግሞ

ቆሰለች።

ብርሃን

የሚገኙትን ተቋማትን ሰባበሩ። አመፁ ከቁጥጥር ውጭ ወጥቶ ሊገታ የቻለው በነበረው የክብር ዘበኛ ጦር ጣልቃ ገብ እርምጃ ነበር።

ከተማ

በአካባቢው

ይህ የተጀመረው አመፅ እየተፋፋመና እንደ ሰደድ እሳት እየተቀጣጠለ በመሄዱ መንግሥት ይህንኑ ለመግታት መጋቢት 27 ቀን 1961 ዓ.ም ለአገር ግዛት ሚኒስቴር የተለየ ሥልጣን የሚሰጥ ትዕዛዝ (ቁጥር 56) አወጣ። በዚሁ ትዕዛዝ በአንቀፅ 3 ሀ እና ለ እንደዚሁም በአንቀፅ 4 ሀ እና ለ መሠረት “ሚኒስትሩ ለማመን በቂ ምክንያት ካለው 19. |. አንዳርጋቸው አሰግድ፣ በለጭር የታፇጨ ረሯም 7

(አዲስ አበባ፣ መስከረም 1992 ዓ.ም) (7ፅ 29)

አብዮቁናትጣጋዬ | 49 ማንኛውንም ሰው ለሦስት ወር ይዞ (በማረፊያ ቤት) ለማቆየት ይችላል.... ባለበት ቦታ እንዲቆይ መደረጉ አስፈላጊ ከሆነም ይዞ የማቆያው ጊዜ ለታቃጥል ይችላል።” የሚል ሥልጣን ሰጠው። “ይህ ቁጥር 56 የተባለ ትዕዛዝ ተሻሽሎ የወጣውን የ1948 ዓ.ም ሕገ መንግሥት የጣሰና የሚቃረን ስለሆነ ሕጋዊ ተቀባይነት ስጽረው አይገባም” በሚል በሕግ ፋኩልቲ ጭምር የጦፈ ክርክር ይካሄድ እንደነበር ይታወሳል።

ይህ ትዕዛዝ ከወጣ በኋላም ሆነ በፊት እስከ ሚያዚያ ወር ድረስ በደብረ ብርሃን፣

ብወሊሶ፣ በናዝሬት፣ በአዲስ አበባና በሌሎች ቦታዎች በፀጥታ አስከባሪዎች በተተኮሰ ጥይትና በሌላ አደጋ ጭምር የ12 ተማሪዎች ሕይወት ኣለፈ። በርካታ ተማሪዎች ደግሞ

በኮልፌና በሰንዳፋ ታሠሩ። ከነዚህ መካከልም በአብዮቱ የፖለቲካ ሂደት የተለያየ ሚና የነበራቸው እንደነ እሸቱ ጮሌ፣ ሄኖክ ክፍሌ፣ ታምራት ከበደ፣ ዶ/ር ወርቁ ፈረደና ዶ/ር ሃና ጐበዜ እንዲሁም ከተማሪዎች ዋለልኝ መኮንን፣ ይርጋ ተሰማ ይገኙባቸዋል። እነዚህና ሌሎች ፍ/ቤት ቀርበው ከአንድ ወር እስከ ሰባት ዓመት ተኩል ድረስ በእስራት እንዲቀጡ ተፈረደባቸው።”*

በ1961 ዓ.ም ንጉሥ የኢኮኖሚና የፊናንስ ዕርዳታ ለመጠየቅ ወደ ዋሽንግተን ቢያመሩም ተልዕኳቸው የተሳካ ስላልነበረ ይህን ተከትሎም የአሜሪካን አስተዳደር ፊቱን ያዞረው ስላልፈለጋቸው ነው የሚል በሰፊው ይወራ ጀመር። በየጦር ክፍሉ ተመድበው የነበሩ አማካሪዎች “ንጉሥ አንድ ነገር ቢሆኑ ማነው የሚተካቸው?” የሚል ጥያቄ መኮንኖች

ሰወጣት

ያቀርቡ

ስለነበርም

በክተትማ

ይወራ

ከነበረው

ወሬ

ተዳምሮ

ጋር

ውጥረቱን አባባሰው። ይህን በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገር እየተባባሰ የመጣውን ውጥረት

ስማርገብ ይመስላል ንጉሠ ነገስቱ ቀደም ሲል ረጅም እስራት ተፈርዶባቸው ለነበሩ ተማሪዎችና የ1953ቱ መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ተሳታፊ የክብር ዘበኛ መኮንኖችን

ምህረት ሰጡ። በሜጫና ቱለማ ንቅናቄ መሪነታቸው የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው የነበሩት ብ/ጄነራል ታደሰ ብሩም ሐረርጌ ጋራ ሙለታ በግዞት እንዲቆዩ ተደረገ። እነዚህ እርምጃዎች ግን በሀገር ውስጥ የነበረውን ሁኔታ አሳረገቡትም።

ይልቁንም

በነሐሴ ወር 1961 ዓ.ም በብርሃነ መስቀል ረዳ የሚመራውና አማኑኤል ገብረየሱስ (ግርማዬ)፣ ብንያም አዳነ፣ ኢያሱ አለማየሁ፣ ገዛኸኝ እንዳለ፣ አዲሱ አያናና ኃይለየሱስ ወልደ ሰንበትን ያቀፈ ቡድን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ንብረት የሆነውን ዲሲ-3 ዳኮታ ኦይሮኘላን ከባሕርዳር በመጥለፍ ሱዳን ገባ። ይህ ቡድን ሱዳን እንደገባ የታሠረ ቢሆንም ፕሬዝዳንት ኑሜሪ ከንጉሥ ጋር በነበራችው መቀራረብና ግንኙነት ቡድኑ በሱዳን ምድር መቆየት ስላልቻለ ከታሳስ 1962 ዓ.ም. ጀምሮ በአልጄሪያ የፖለቲካ ጥገኝነት እንዲሰጠው

ተደረገ። ይህ የተማሪዎችና የኅብረተሰቡ

በተባበሩት

መንግሥታት

ጥላ ሥር

እንቅስቃሴ በመቀጠል

ዘምተው

የተመለሱ

መስዮ

በተለይ በነሐሴ ወር ኮንጐ ለባሾች

በዘመቻው

ወቅት

የተባበሩት መንግሥታት እንዲክፈላቸው የፈቀደላቸውን ገንዘብ ሳይከፈለን ቀርቷልና ይከፈለን በማለት ስንጉሙ ጥያቄ አቀረቡ። ንጉሥም ከተባበሩት መንግሥታት የመጣና ያልተከፈለ ገንዘብ ስለሌለ ይልቁንም መሬት ይሰጣቸው እንደሆነ እንጅ ቀሪ ገንዘብ ' የለም ሲሉ ነበር ያሰናበቷቸው። በዚህ መልስ ያልረኩ መለዮ ለባሾችም በመስከረም ወር 1962 ዓ.ም ከአጋዴን፤ ከሰሜን፣ ከነገሌ ተሰባስበው በመምጣት የዘማቾች ተወካዮችና

20.

ዝኒ ከማሁ፥ (7 33)

201

ይጢ

በዘመቻው የሞቱባቸው ቤተሰቦች ሠላማዊ ሠልፍ አደረጉ። ይሁን እንጅ በፀጥታ ኃይሎች ተከበው በወታደራዊ ተሸክርካሪዎች ተጭነው ወደተለያየ ቦታ ተወሰዱ።

የ1961 ዓ.ም በውጥረት በማለፉ በ1962 ዓ.ም አዲሱ ዓመት በተለይም ጥቅምት 23 ቀን ንጉሥ በዓለ ንግሳቸውን አስመልክተው አንዳንድ ለውጦች ያውጃሉ እየተባለ

ቢወራም፤ ለመግደል

ለየት

በሌላ በኩል የተሸረበ ጫራ

ያለ የጥበቃ

ትዕዛዝ

ደግሞ ንጉው ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስያን ሲያስቀድሱ አለ የሚል መረጃ በመድረሱ የክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ

አወጣ።

በተለይ

እኔ የነበርኩበት

3ኛ ብርጌድ

በፍጥነት

ስመነቃነቅ በሚችል አኳኋን በአንደኛ ደረጃ ተጠንቀቅ እንዲሆን ሲታዘዝ እኔ አዘው የነበረ ከአምስት እስከ ኣምስት ተኩል ኪ/ሜትር የሚወነጨፍ የ4.2 ሞርታር ባትሪ ተጠምዶ ትዕዛዝ እዲጠባበቅ መመሪያ ተሰጥቶኝ ነበር። ዒላማውም ከተማና ሕዝብ ያለበት አካባቢ በመሆኑ አንድ ችግር ድንገት ቢፈጠር ትዕዛዙን ለመፈፀም ችኅር ላይ እንደምወድቅ በማሰላሰል ላይ የነበርኩ ቢሆንም ስነ ሥርዓቱ ያለ አንዳች ችግር ተፈፀመሙ።

ይህ ተገኘ

የተባለው

የግድያ

መረጃም

እንዲሁ

ሳይሆን

አንድ

ጫፍ

የነበረው

ይመስላል። በህዳር ወር በአፈ ንጉሥ ታከለ ወ/ሀዋሪያት አቀነባባሪነትና ከተለያዩ ቦታዎች

የምድር ጦር መሐንዲስ ክፍል አባላትን ጨምሮ የነበሩበት አንድ ዕቅድ ነበር። ይህም ዕቅድ አንድ እሁድ ቀን ንጉሙ ወደ ሰበታ ሲሄዱ ደናግሎቹ ቤት አጠገብ በሚገኘው ጠመዝማዛ መንገድ ላይ ሲደርሱ ፈንጅ በማጥመድና ይህንኑ ቢያልፉም የንጉሥን መኪና በባዙቃ በማቡነን የደፈጣ ዕቅድ አዘጋጅተው ነበር። ይሁንና ምሥጢሩ አስቀድሞ በመውጣቱ

ንጉሠ

ጉዚቸውን

ሠረዙ።

አፈ

ንጉሥም

አፍንጮ

በር የሚገኘው

መኖሪያ

ቤታቸው

ብፀጥታ ኃይሎች ተክቦ እጃቸውን እዲሰጡ ቢጠየቁ አሻፈረኝ በማለት ህዳር 7 ቀን 1962 ዓ.ም ሽጉጣቸውን ጠጥተው ሞቱ። በማግስቱ የወጣው አዲስ ዘመን ጋዜጣም አፈ ንጉሥ ለአመፅ መዘጋጀታቸው ከታወቀ በኋላ እጃቸውን ሊይዝ ከመጣው የፖሊስ ኃይል ጋር

ተታኩሰው

በመጨረሻም ሕይወታቸውን አጥፍተዋል በማለት መግለጫ አወጣ ከማይጨው ጦርነት በኋላ ንጉሠ ነገሥቱ ቤተሰቦቻቸውንና ጥቂት መኳንንቶቻቸውን ይዘው ወደ ጂቡቲ ሲጓዙ አንዳንዶቹ ለፖለቲካና ለዲፕሎማሲያዊ ትግል የተደረገ ጉዞ አድርገው ወስዱት። በአንፃሩ ግን አፈ ንጉሥ ታከለና ሌሎች መኳንንት ቴዎድሮስ በመቅደላ፤ ዮሐንስ በመተማ መስዋዕት በሆኑባት ሀገር ንጉጮ እስክመጨረሻው ሀገር ውስጥ ሆነው አመራር መስጠት አለባቸው በማለት ጉዞውን የሽሽት እድርገው በመውሰድ በከፍተኛ ደረጃ ተቃውመውት ነበር። ኣፈ ንጉሁ በአምስቱ ዓመታት

የጣሊያን ወሪራም በአርበኝነት ተሰልፈው በመዋጋት ዝናን ያተረፉ ነበሩ። በሥልጣን ዘመናቸውም በኢትዮጵያ የሪፐብሊክ አስተዳደር መመሥሂት አለበት በማለት ሲታገሉ የነበሩ የለውጥ አርበኛ ናቸው። የአፈ ንጉሥ ሞት በተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎችና

ብተማሪዎችም

ዘንድ

ከፍተኛ

ቅሬታ

ስላሳደረና ቁጣን ስለቀሰቀሰ

ድርጊቱን

በማውገዝ

ወረቀት አስከመበተን ተደረሰ፡፡ የዩኒቨርስቲው ተማሪ ከጊዜ ወደ ጊዜ የፖለቲካ ንቃቱና ትኩሳቱ አያደገ በመምጣቱ

ከተለመዱት

መፈክሮችና

ጥያቄዎች በተጨማሪ

በሀገሪቱ ይታዩ የነበሩት የሥራ አጥነት፣

የፍትሕ እጦትና የብሔር ጭቆና የመሳሰሉት የተማሪው የመወያያ ርዕሶች እየሆኑ መጡ። በዚህ ወቅት የወሎ ቦረና ተወላጅ የሆነው ዋለልኝ መኮንን የተባለ የአራተኛ ዓመት የፖለቲካ ሳይንስ ተማሪ አማራ የበላይነቱን በመያዝ የተቀሩትን ክሰማንያ በላይ የሆኑትን ብሔረሰቦች

በቋንቋቸው

እንዳይጠቀሙና

ባህላቸውን

እንዳያዳብሩ

በመጨቆን

ላይ ነው

በማለት በታጎል መጽሔት ላይ ጽሑፍ አቀረበ። የጽሑፉ ዋና ዓላማም ብሔሮች የራሳቸውን

ዕድል በራሳቸው

እስከ መገንጠል

ለመወሰን

በመካሄድ

ላይ ያሉ የብሔር እንቅስቃሴዎችም

ወታደራዊ

ድጋፍ ጭምር

ድረስ ያላቸው

አብየቱኖቸዘታዬ | 51 መብት እንዲታወቅላቸውና

ድረስ

የሶሻሊስት መንገድ እስከተከተሉ

እንዲደረግላቸው የሚጠይቅ

በመሠረቱ ከጆሴፍ

ነበር። ጽሑፉ

ስታለን “የብሔሮች ጥያቄ” ከሚለው የተወሰደ ቧሆንም የማርክሲዝም ሌኒኒዝም ርዕዮት ባልዳበረበትና በጥልቀት ባልተስፋፋበት፤ ስነ ጽሑፎችም እንደልብ ማግኘት በማይቻልበት፤ የፖለቲካ ነፃነት በታፈነበት ሁኔታ ይህ ጽሑፍ መውጣቱ የዩኒቨርስቲውን ተማሪ መማረኩና ከፍተኛ የውይይት ርዕስ ለመሆን መብቃቱ አያስደንቅም። ይህ በዋለልኝ የቀረበው የብሔረሰብ መብት እስከመገንጠል ድረስ የሚለው መጣጥፍ በኤርትራ በብሔርተኝነት ላይ ተመሥርተው ለነበሩ ደርጅቶች ጥያቄውን የብሔር ጥያቄ አድርጐ በማቅረብ በእጅ አዙር እንቅስቃሴያቸው እውቅና እንዲያገኝ ከመርዳቱም ባሻገር በዩነቨርስቲው ለነበሩ የኦሮሞ ተወላጆችም በዚሁ መሥመር እንዲደራጁ ማገዙ አልቀረም። በቀዳማይ ወያኔ እንቅስቃሴ ታሪክ ተጠምደው ለነበሩ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎችም የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ሕወሓት) አስኳል ለሆነው ማህበር ገስገስቲ ብሔረ ትግራይ (ማገብት) የተባለውን ለማቋቋም አስትዋፅዖ ነበረው። ይህ ጽሑፍ

በወጣበት ወቅት የአፄው መንግሥት

በኢኮኖሚያዊ

ቀውስና በተለያየ

የተማሪ አመፅ ተወጥሮ የነበረ በመሆኑ መንግሥት ጽሑፉ የኢትዮጵያን እንድነት ለማናጋት የታቀደና በባዕዳን የተሸረበ ጫራ ነው በማለት ተማሪውን ከኅብረተሰቡ የመቀስቀሻ

ጋር ለማጋጨት

ሆነለት።

መሣሪያ

ዓይነተኛ

በወቅቱ

የነበሩ

መንግሥታዊ

ጋዜጦችም በቶማሪው ላይ ውግዘታቸውን አዥጎደጎዱ። ይህ ፕሮፓጋንዳና ቅስቀሳም ለኢትዮጵያ አንድነት በቆሙ አብዛኛው የኅብረተሰብ ክፍሎች ከፍተኛ ድጋፍ አስገኘለት። በተማሪው መካከልም የመክፋፈል ሁኔታ ማስከተሉ አልቀረም። የሕዝብ ድጋፍ ማግኘቱን የተመለከተው መንግሥትም ሌሎች ተከታታይ አመፆችን ለማዳፈን ሽፋን ይሆንልኛል

አስተሳሰብ የክፋ እርምጃ ለመውሰድ ወሰነ። በዚሁ መሠረትም ታህሳስ 19 ቀን 1962 ዓ.ም የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማህበር ፕሬዝዳንት የነበረው የራያ አዘሶ ተወላጅ የሆነውን ጥላሁን ግዛውን በሚል

ከዩኒቨርሲቲው በስተጀርባ በተለምዶ አፍንጮ በር አካባቢ ከነበረው መኖሪያ ቤቱ ወጥቶ ከሴት ጓደኛው ጋር በሚሄድበት ወቅት ከምሽቱ 3 ሰዓት ሲቪል የለበሱ ሁለት ሰዎች ከአንድ

ነጭ

ፔጆ

መኪና

ወጥተው

ተኩሰው

ከገደሉት

በኋላ

ታዘዙ።

ኮሎኔሉ

ከሌሎች

ጥለውት

እዛው

ሄዱ።”

ጥላሁን እዚያው በቅርብ የሚገኘው የቀድሞ ቀዳማዊ ኃ/ሥላሴ ‹ዛሬ የካቲት 12) ሆስፒታል ህክምና ቢያደርግለትም ሊተርፍ አልቻልለም። በማግስቱ ታህሳስ 20 ቀን 1962 ዓ.ም ቤተሰቦቹ ሬሳውን ለመውሰድ ሲሄዱ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የወሰዱት መሆኑ ተነገራቸው። ተማሪዎቹ የጥላሁንን ሬሳ ለቤተሰቡ እንዲያስረክቡ ቢነገራቸው እኛ እንቀብረዋለን በማለት አሻፈረን አሉ። ተማሪዎቹ እንዲቀብሩት መፍቀድ ደግሞ የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችንም ስለሚያጠቃልል የፀጥታ ችግር እንደሚያስከትል ግልፅ ስለነበር መንግሥት በጦር አስገዳጅነት ሬሣውን ከተማሪዎቹ ቀምቶ ለቤተሰብ ለማስረክብ ወሰነ። በውሳኔው መሠረትም የከብር ዘበኛ የሁለተኛ ብርጌድ አዛዥ የነበሩት ኮሎኔል ዘውዴ ሁነኛው ጦር

ሆነው 20

ይዘው

በመሄድ

በሽምግልና

እንዲያስፈፅሙ

መልክ

ለማስፈጸም

ሞክረው

የጥላሁን ግዛው የሴት ጓደኛ ዮዲት ታዬ ትባል ነበር፡፡

ስላልተሳካላቸው

የሟች

በኃይል

ቤተሰቦች

ጋር

አስገድደው

፳2.| 865ኢ:%ቀ

እንዲወስዱ በክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ ሌ/ል ጄነራል ደበበ ኃ/ማሪያም ታዘዙ። ትዕዛዙን

ለማስፈፀም

ሲሞክሩ

ክአርትስ ፋኩሊቴ

ኣካበቢ ካለው የተማሪዎች

መማሪያ

ፎቅ የጥይት

ተኩስ ተስማ። ወታደሮቹም መተኮስ ቀጠሉ። በዚህ መካከል አሥር ተማሪዎች ሲገደሉ ወደ ሠላሳ የሚሆኑ ደግሞ ቆሰሉ። በመጨረሻም የሟች ቤተሰቦች ሬሣውን ተረከቡ። ሰለ ጥላሁን ግድያ የተለያዩ ነገሮች ቢወሩም ሐቁ ግን ግድያው የተፈጸመው

በንጉሠ

ነገሥቱ

የክብር

ዘበኛ የንጉሥ

የቅርብ

አጃቢ

ወይም

አንጋች

ክፍል

ምክትል

አዛዥ በነበሩት በኮሎኔል ጣሰው ሞጆ ትዕዛዝና ከብሔራዊ ጦር ተዛውረው እኔው ራሴ ደብረ ብርሃን ካሠለጠንኳቸው በኋላ አንጋች ክፍል ባልደረባ በሆኑት ሁለት ወታደሮች ነበር። ለዚሁ ውለታቸውም ሁለቱም የምክትል መቶ እልቅና ማዕረግ የተሰጣቸው መሆኑን የድርጊቱ ፈፃሚዎች ነግረውኛል። ድርጊቱ ሙሉ በሙሉ የተፈጸመው በዚህ

ክፍል ሲሆን የፀጥታው

መ/ቤት በዚህ ድርጊት አልተሳተፈም።፡፤

ይህን ግድያ ተከትሎ

እንደተሰበሰቡ

ት/ቤት፣

ከፖሊስ

ከሐረር

ታህሳስ 21 የመድኃኔ

በተሠነዘረው

መድኃኔዓለም፤

ጥቃት

አራት

ከዓለማያ

ኮሌጅ

ዓለም

ት/ቤት

ተማሪዎች

በድምሩ

ተማሪዎች ተገደሉ።

17 ተማሪዎች

ለሐዘን

ከአርበኞች

ሲገደሉ

በዚህ ግርግር ምክንያት በመላ ሀገሪቱ የሚገኙት ት/ቤቶች ተዘጉ። ከጥላሁን ግድያ ብኋላ ተማሪዎችና መምህራን የተለያዩ ጥያቄዎችን በማቅረብ መንቀሳቀሳቸውን ቀጠሉ። በተለይም የኅብረተሰቡ አንገብጋቢ በሆኑ ችግሮች ማለትም በሥራ አጥነትና በትምህርት

ሥርዓት መውደቅ ላይ አተኮሩ። እነዚህ ችግሮች ደግሞ ቤተሰቦች ተጠበውና ተጨንቀው ያስተማሩትን ልጅ ይጦረኛል ብለው ሲጠብቁ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን ያቋረጡ ወይም ያጠናቀቁ ተማሪዎች የሚጠብቃቸው ዕድል ሥራ አጥነት በመሆኑ ተስፋቸው የውኃ ሽታ እየሆነ እንዲመጣ የሚያደርጉ ነበሩ። ፈተና አልፎ ከክፍል ወደ ክፍል ከሚዘዋወረው እንደዚሁም ፌተና አልፎ ከሚመረቀው ይልቅ የሚወድቀው እየተበራከተ መጣ።

በአንፃሩ

ግን

የመሣፍንትና

የመኳንንት

ባላቸው የግል ት/ቤቶች አልያም ውጭ ደረጃ ት/ቤቶች

ተማሪዎችና

ልጆች

አንድም

ፀገር ተልከው ስለሚማሩ

የጭቁኑ ኅብረተሰብ ጥያቄ ሆኑ።

በሀገር

ውስጥ

ጥራት

ጥያቄዎቹ የሁለተኛ

እንደተፈራውም ይህ በደም የተበከለው ቤተ መንግሥት የኢትዮጵያ ተማሪዎች የአመፅና የአድማ ማዕከል ሆነ። ይህ ማዕከል በአንድ በኩል አገር ገንቢዎችን፣ አንቱ የተባሉ አገር ወዳድ ምሁራንን፤ ለፀረ ፊውዳልና ለፀረ ኢምፔሪያስት ትግል የቆሙ

አብዮተኞችን ሲያፈራ፣ በሌላ በኩል ደግሞ የአገር ገንጣዮችንና በነፃ አውጭ ስም አገር አጥፊዎችን ማፍራቱ አልቀረም።

የተማሪ

እንቅስቃሴ

በውጭ

ድርጅቶች

ሀገር

በውጭ ሀገር በተለያየ መንገድ ትምህርት ለመከታተል የሄዱ ተማሪዎች መጀመሪያ በአፄ ዮሐንስ ቀጥሎም በአፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት ሲሆን ቁጥራቸውም ከ30ና ከ40 የማይበልጥ ነበር። በ1940 ዓ.ም በውጭ ሀገር ይማሩ የነበሩ ተማሪዎች ቁጥር ወደ 200

የሚጠጋ

የነበረ

ቢሆንም

በአብዛኛው

የተገኙ ነበሩ። የእነዚህ ተማሪዎች ፡

ከመሣፍንት

መኳንንትና

ራዕይም ትምህርታቸውን

ከደህና

አጠናቅቀው

ቤተሰብ

ወገን

ወደ ሀገራቸው

ለደህንነታቸው ስል ስማቸውን ለመግለዕ አልፈለግኩም፡፡ ሁለቱም ከዓመታት በኋላ የሌተና ኮሎኔል ማዕረግ ነበራቸው።

አብዮቱናትዝታዬ

| 453

ኢትዮጵያዊያን ተማሪዎች በአውሮፓ የተቃውሞ ሰላማዊ ሰልፍ ሲያደርጉ ተመልሰው

ስለሚጠብቃቸው

ሀገር ከማስገባት ያለፈ በርሳቸው የሚገናኙበት

መጀመሪያ

ሹመትና

አልነበረም። የሀገር ቤት

ዕድገት

እደዚሁም

በውጭ ሀገር ናፍቆታቸውን

በውጭ

ያዩትን

ሥልጣኔ

የነበሩ የኢትዮጵያ ተማሪዎች እርስ የሚወጡበት ለአብነት በ1940ዎቹ

በእንግሊዝ አገር “የአንበሳ ግልገል» (# ሳየሃሰ ከክብ) የሚል መጽሔት

የነበረው፣ እንደዚሁም የአሜሪካው ተቋቁመው እንደነበር ይነገራል።=፡

የኢትዮጵያ

ወደ

ተማሪዎች

ማህበር

የመሳሰሉ

ያወጣ

መድረኮች

በ1953 ዓ.ም የተሞከረው መፈንቅለ መንግሥት በሀገር ውስጥ በተለይም በተማሪዎች ላይ ያሳደረው የፖለቲካ መነሳሳትና የንቃተ ህለጽ መዳበር በውጭ ሀገር ለነበሩት የኢትዮጵያ ተማሪዎች በአህጉር ደረጃ ማህበር ለማቋቋም ግፊት ማድረጉ አልቀረም። በ1953 ዓ.ም በቦን ጀርመን የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበር አ.ኢ.ተ.ማ ሲመሠረት በ1954 ዓ.ም ደግሞ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተማሪዎቸ ማህበር በኋላ በ1961 ዓ.ም ኢዙና የተባለው ተማሪዎች ማህበር ተቋቋመ። ቀደም ሲል የነበሩ የተማሪ ማህበራት አባለት ከፍተኛ የኑሮ ደረጃ ከነበራቸው ቤተሰቦች የተገኙ ሲሆን ቀስ በቀስ ግን ከዝቀተኛው ኅብረተሰብ አብራክ የተገኙ ተማሪዎች በውጭ አገር የትምህርት ዕድል በማግኘታቸው የማህበሩ አባላት የፖለቲካ ይዘትም ለውጥ እያሳየ መጣ። ከመገናኛ መድረክነት አልፎም ወደ መሠረታዊ ለውጥ አቀንቃኝነት መሸጋገር ያዘ። በ1959 ዓ.ም. አ.ኢ.ት.ማ የሚታገለው ፊውዳላዊ መንግሥትና ሥርዓትን ለመጣል መሆኑን በይፋ በማሳወቅ የመሠረታዊ ለውጥ ፈላጊነቱን አረጋገጠ።

22 - አንዳርጋቸው አሰግድ፣፥ (ገፅ 3)

2፡1

ጸ፻ዉ6ስታ በታህሣሰ ወር 1960 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ የተማሪዎች ማህበር በቤልጂግ

አገር ለዮሸቫ በሚባለው ከተማ ተመሠረተ። በሰሜን ኦሜሪካና በአውሮፓ አንዳንድ የተማሪ ማህበራት ውስጥ የማሌ ጥናት ክበቦች ተቋቋሙ። በሰሜን አሜሪካ በተቋቋመው ማኅበር አማካኝነት በ1961 ዓ.ም በኢትዮጵያ ይካሄድ የነበረውን እንቅስቃሴ በመደገፍ በዋሽንግተን የኢትዮጵያ ኤምባሲን ተቆጣጠሩ። በሐምሌ ወር 1961 ዓ.ም የንጉውን የአሜሪካን ጉብኝት በመቃወም አድማ መትተው ሠላማዊ ሠልፍ እደረጉ። የዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበር ተቋቁሞ በመሥራት ላይ እያለ በሐምሌ ወር 1960 ዓ.ም በተወሰኑ ምሁራን

ንቅናቄ በምህፃረ መኢሶን በ1961

አማካኝነት ለመጀመርያ

ጊዜ የኢትዮጵያ ሶሻሊስት

ድርጅት በሃምቡርግ ከተማ ተመሠረተ። ከሄደውና በአልጄሪያ ከሚገኘው የብርሃነ

ቃል መ.ኢ.ሶ.ን የተባለ ዓ.ም አይሮጥላን ጠልፎ

መስቀል ረዳ ቡድን ጋር ግንኙነት በመፍጠር የድርጅቱ አባላት እንዲሆኑ ሐሳብ አቀረበ።

ነገር ግን በሂደት እንደታየው በሁለቱ ቡድኖች መካከል በተለያዩ ጊዜያት በተለያዩ ምክንያቶች ቅራኔ እየተነሳ ወደ አለመስማማትና አለመግባባት አመሩ። መኢሶን በኢትዮጵያ የነበረውን ተጨባጭ ሁኔታ አስመልክቶ ምንም እንኳን ረሀቡ፣ ችግሩ፣ መሬት አልባነቱ ወ.ጨ.ተ ቢኖርም ሕዝቡ የፖለቲካ ንቃት ስለሚጐድለው፣ ስነ ልቦናዊ ዝግጅትም ስለሚያንሰው ይህን አመቺ ሁኔታ ሊጠቀምበት አልቻለም። በኢትዮጵያ ምድር የፖለቲካ ፓርቲ ታይቶ የማይታወቅበት ነው፤ የሙያና የሠራተኛ ማህበራትም

ሠላማዊ

ሠልፍ

በማድረግ

መብታቸውን

ሲያስክብሩ

አልታየም።

ይህም

የሆነበት ምክንያት ሕለናኗዊ ሁኔታ ወደ ኋሳ በመቅረቱ ነው ሲል ገመገመ። የኢትዮጵያ ሕዝቦች የአርነት ድርጅት (ኢሕአድ) ግን በኢትዮጵያ ውስጥ ትግል ለመጀመር የሚያስችል ተጨባጭ

ሕሊኗፍዊ ሁኔታዎች አሉ። አብዮታዊ ትግሉ በሂደት ላይ

ነው። ትግሉ ተጀምሮ አመራር ሊሰጡ የሚችሉ አብዮታዊ ኃይሎች ባለመደራጀታቸውና ባለመኖራቸው ብዙም ሊገፉ አልቻለም ይሳል። ሁለቱም ቡድኖች ትግሉን ከሕዝቡ ጋር ተዋህዶ መምራት ማስፈስጉን ያስተምራሉ።

እንዴት እንዋሃድ በሚለው ጥያቄ ግን ልዩነት ነበራቸው። ይህም የመኢሶን ቡድን ግለሰቦች በተናጠል ረዘም ያለ ጊዜ ወስደው ከሕዝቡ ጋር እየተቀላቀሉ እንደ ሁኔታው

አመችነትም

የሕዝቡን

ንቃት

ክፍ

ለማድረግ

የፖለቲካ

ሥራዎችን

ማከናወን

ነው።

የዛሬው ተራማጆች ዋናው ተግባርም ከገበሬውና ከሠራተኛው መዋሃድና አብሮ በመሠለፍ አብዮታዊ ድርጅት እንዲቋቋም መግፋት ነው እንጅ እፍኝ በማይሞሉ ሰዎች የመሣሪያ ትግል መጀመር የፖለቲካ ንቃቱ ገና ያልጎለበተውን ኅብረተሰብ ለጭፍጨፋ መጋበዝ ነው ሲሉ ይከራከራሉ። ጠቅለል ባለ መልኩ የፖለቲካ ዝግጅት ሳናካሂድ የትጥቅ ትግል እንጀምር በሚሉትና የትጥቅ ትግል ከመጀመሩ በፊት ሰፊ ድርጅታዊ ሥራ መሠራትና፣

የሕዝቡ የፖለቲካ ንቃት መጎልበት አለበት በሚሉ ተጻራሪ ሃሳቦች ላይ ዋናው ልዩነታቸው ተመሠረተ። በሌላ አነጋገር መኢሶን ረጅሙን ጉዞ ሲመርጥ ኢሕአድ ደግሞ አቋራጩን ወይም

አጭር

ጉዞውን

ነበር የመረጠው።”

በዚሁ መሠረት የአልጄሪያው ቡድን በሐምሌ 1962 ዓ.ም ከመኢሶን ጋር አድርጐት የነበረውን ስምምነት በመሰረዝ በሚያዚያ ወር 1963 ዓ.ም ለትጥቅ ትግል ራሱን ለማደራጀት የወሰነ መሆኑን አስታወቀ። ስለሆነም በሐሳብ አንድነት ተሳስሮ የቆየው 23.

የአውሮፓ

የተማሪዎች

ዝኒ ከማሁ፣ (38 80 -- 86)

ማህበር

ከ1963

ዓ.ም

በኋላ

በሁለት

ድርጅቶች

አብዮክናትዝታሄ | 52 በመኢሶንና በኢሕአድ ዙሪያ መሰባሰብ ጀመረ። ኢሕአድ ከኤርትራ ግንባሮች ጋር ተጠግቶ በግንባሮቹ ታግዞ የትጥቅ ትግል ለማካሄድ በማቀድና በመወሰን በሚያዚያ ወር 1965 ዓ.ም ከዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማህበር ወጥቶ ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ፌዴሬሽን የተባለውን ማህበር በማቋቋም አቋሙን በማያሻማ ሁኔታ ግልጽ አደረገ። ተስፋዬ ደበሳይም ወደ አሜሪካን አገር በማቅናት የፍልስጤም ነፃ አውጪ

ድርጅት

በሚሰጠው

ሥልጠና

መሳተፍ

የሚችሉ

ፈቃደኞችን

አዘጋጀ።

በተጨማሪም ከአልጀሪያ፣ ከሶቭየት ኅብረትና ከሆላንድ የተውጣጣ ቡድን በሶሪያ የፍልስጥኤም ማሠልጠኛ ጣቢያ የገጠርና የከተማ የሽምቅ ውጊያ ለስድስት ወራት እንዲሠለጥኑ አደረገ።

በ1960ዎቹ

በሀገሪቱ ያጋጠሙ

መሠረታዊ

ችግሮች

ከላይ በግልፅ እንደተመለከቶው የአፄው መንግሥት በተለያዩ አመፆች፣ ነፃ አውጪ ድርጅቶች፣ እንቅስቃሴዎች፣ በየጊዜው የሚነሳውን የተማሪ አድማና አመፅ በማፈንና በማዳፈን ጉልበቱንና ጊዜውን ማባከኑ አልቀረም። በ1960ዎቹ በሀገሪቱ እየተስፋፋ ከመጣው የሙስና ህኔታ፣ ብልሹ አስተዳደርና የፍትሕ እጦት በተጨማሪ ሀገሪቷ በኢኮኖሚያዊ ፅድገት መገታት፣ አለመሻሻል ተወጥራ ነበር።

በፖለቲካ

በትምህርት

ነፃነት እጦት፤

ሥርዓት

በቅድመ አብዮት ኢትዮጵያ በነበረው መረጃ ዘመናዊ ኢንዱስትሪና ሕንፃ ግንባታ 15 ከመቶ፤

ትራንስፖርትና

ንግድ

15 ከመቶ፣

እንደ

ባንክ የመሳሰሉ

አገልግሎቶች

ደግሞ 18 ከመቶውን ሲይዙ ከአጠቃላይ የአገሪቱ ገቢ 52.3 ከመቶውን የሚይዘው እርሻ ነበር። እንግዲህ የኢንዱስትሪው ክፍለ ኢኮኖሚ እንዳለ የማይቆጠርና የነበሩት ጥቂት ኢንዱስትሪዎችም በውጭ ሀገር ኩባንያዎች የተያዙ፣ ወዝ ኣደሩን ለብዝበዛ በመዳረግና ከፍተኛ ትርፍ በማጋበስ ትርፋቸውን ወደ ባሕር ማዶ በማሸጋገር ላይ የነበሩ ናቸው። ግብርና ግን ለኢኮኖሚው ወሳኝ ሚና የሚጫወት ዘርፍ እንደመሆኑ ይህን መሠረት

በማድረግም በ1960ዎቹ በአዋሽ፤ በአርሲ፤ በባሌ፤ በሲዳሞና በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ሜካናይዝድ

የሆኑ ሰፋፊ እርሻዎች ተጀምረው

ነበር።

ነገር ግን ይህ የእድገት ጎዳና ውጤታማ ሊሆን እንዳልቻለ የዓለም አቀፍ ድርጅቶችና መንግሥትም ራሱ ስለተገነዘበው ለዚህ አማራጭ ሆኖ ያገኘው በቤተሰብ ላይ የተመሰረተ የእርሻ ልማት ለእድገት ዋና አንቀሳቃሽ መሆኑ ታምኖበት ነበር። ይሁን እንጅ የሀገሪቱ የኢኮኖሚና

ግን ከአርብቶ

የፖለቲካ

ምንጭ

ግብርና ቢሆንም

በወቅቱ

አደሩ አካባቢ በስተቀር በአጠቃላይ

በጥቂት ንጉሣውያን ቤተሰብ፣

መሣፍንት፤

የነበረው የመሬት

ከሚታረሰው

መኳንንት፣

መሬት

ይዞታ ሲታይ

65 ከመቶው

ባላባቶችና ጋሻ ዣግሬዎቻቸው፤

30 ከመቶ የሚሆነው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የተያዘ ሲሆን ኑሮው በእርሻ የተመሰረተው ዘጠና ከመቶ የሚሆነው

አርሶ

አደር ድርሻ

5 ከመቶ

ብቻ

ነበር።

በመሆኑም

በአገሪቱ

ከነበረው የተለያየ የመሬት ስሪትና ኋላ ቀር የአስተራረስ ዘዴ የአክሊሉ መንግሥት ላለመው የእድገት ጎዳና አመቺ ነበር ወይ የሚለው መሠረታዊና ምላሽ የሚያስፈልገው

ጉዳይ ሆነ። ተማሪዎች

በአርሲ

ተቋቁሞ

መሬት

በነበረው

ላራሹ

በማለት

የጭላሎ

በተደጋጋሚ

እርሻ ልማት

በሚያሰሙት

(ካዱ) ተሠማርተው

ጩኽትና

በተለይ

የነበሩ የውጭ

28.1. ዳ6ጸያበቃ ሀገር ባለሙያዎች በተደጋጋሚ ምክር ቢለግሱም ለዘመናት ሥር የሰደደውን የፊውዳሉን ሥርዓትና

በተለይ

የመሬት

ሥሪቱን

በትንሹም

እንኳን ቢሆን

ለማሻሻል

አልተቻለም።

በ1952 ዓ.ም የእርሻ ዕድገትና ሠፈራ ቦርድ እንዲቋቋም ተገልፆ የነበረ ቢሆንም በተግባር ሳይውል ቀረ። በ1957 ዓ.ም የመሬት ማሻሻያና ዕድገት ባለሥልጣን የተቋቋመ ቢሆንም ይህም እቅድ ተጨናግፎ

ቀረ።

በ1968 ዓ.ም በአቶ በላይ ዓባይ የሚመራ የመሬት ይዞታ አስተዳደር ሚኒስቴር ተቋቋመ። ይህ የተቋቋመው የሚኒስቴር መ/ቤትም የመሬት ምዝገባ፣ በማይታረሱ መሬቶች ግብር ወይም ታክስ የማስከፈልና የጭሰኛና ባለርስት ግንኙነት ለማሻሻል ያቀረበው ሓሳብና ረቂቅ አዋጅ በመሬት ከበርቴና ፊውዳሎች

የሕግ መወሰኛ ም/ቤቶች ተቀባይነት አላገኘም።።፡ መሬት በኢትዮጵያ የሥልጣን፣ በኅብረተሰቡ የማንነት መታወቂያ

ስስነበር የነበረውን የመሬት

በተሞላው የሕግ መምሪያና

ማህበራዊ

ተቀባይነትን

ሥሪትና ይዞታ ለመለወጥ

የማግኛና

በጣም ከባድና

አደገኛ ነበር። ስለሆነም የአክሊሉ ካቢኔ ያለመውን የኢኮኖሚ ማሻሻያ ለማድረግ የመሬት

ስሪቱ ዋነኛ እንቅፋት ስለሆነበት ምንም ዓይነት እርምጃ መውሰድ አልቻልም። በፖለቲካው ረገድ በ1960ዎቹ አጋማሽ በሀገሪቱ ምንም ዓይነት የፖለቲካ ፓርቲ ወይም ድርጅት ባልነበረበትና የዴሞክራሲዊ መብት በማይታወቅበት ሁኔታ ፈላጭ ቆራጭ የሆነውን ንጉሣዊ አገዛዝ ማሻሻል የሚቻለው በፓርላሜንታዊ አገዛዝ ብቻ ነው የሚለው ሃሳብ በምዕራብ አገር በተማሩ በብዙዎች ምሁራን ዘንድ ተቀባይነት ያገኘና እየተስፋፋም የመጣ ነበር። ነገር ግን መንግሥት ወይም አስፈፃሚው አካል እየተጠናከረ

ከሄደ

የነበራቸው

ሥልጣንና

የበላይነት

ከእጃቸው

እያፈተለከ

ስለሚሄድ

አብዛኛው

ልዑላውያን ቤተሰቦችና የሥርዓቱ ተጠቃሚ መኳንንትና መሣፍንት ሥርዓቱ እንደነበር እዲቀጥል ስለሚፈልጉ ይህን የማሻሻያ ሐሳብ ሥራ ሳይ እዳይውል የበኩላቸውን አፍራሽ ሚና መጫወት ያዙ። በሌላ በኩልም በሕዝብ የተመረጠ መንግሥት በሚሹ ተራማጅ ምሁራን የሌኒኒዝም፣

የማኦይዝም፤ ብሚፈልጉ

ወይም

የሥር

የታንዛኒኔያውን ሞዴል

ነቀል

ለውጥ

አራማጆችና

የተከተለ የአፍሪካን ሶሻሊዝም አቀንቃኞች

ለመገንባት

ዘንድ

የፓርላሜንታዊ

ቀጥሎም

ተማሪዎችና

አገዛዝ

ተቀባይነት አልነበረውም። ምንም እንኳን ተማሪውና ምሁሩ የተለያየ የፖለቲካ አስተሳሰብ ቢያንሸራሽሩም ከአፄው መንግሥት በኩል በሀገሪቱ የነበረውን የፖለቲካ ሁኔታ የማሻሻል ፍንጭ አልታየም። ይልቁንም ሀገሪቱ ወደባሰና ብልሹ አስተዳደር፣ አፈና፣ የፍትህ

#ፅጦትና ሙስና አመራች። በ1953 ዓ.ም የተሞከረው

መፈንቅለ

መንግሥት

ምሁራን

ሥርዓቱ እንዲሻሻል ነጋ ጠባ ቢጮሁና አድማ ቢመቱ እንደዚሁም በእስያና በላቲን አሜሪካ ቀስ በቀስ ደግሞ በአፍሪካ በተለይም በጐረቤት ሶማሊያና ሱዳን የተካሄዱ አብዮታዊ እንቅስቃሴዎችና መንግሥታዊ ለውጦች ለአፄ ኃይለሥላሴ የማንቂያና የመቀስቀሻ ደወል

አልሆነላቸውም። በአንፃሩ ሀገሪቱ የገጠማትን የኤኮኖሚ ማሽቆልቆልና በከፍተኛ ደረጃ እያደገ የመጣውን የሥራ አጥ ቁጥር እና የባለሥልጣኖችን በሙስና መዘፈቅ ወደጐን

ትተው ንጉው በዓለም አቀፍ ደረጃ በተለይም

ሙሉ 25.

ጊዜያቸውን

ማሳለፍ ያዙ።

በአህጉራዊ ደረጃ ዝናቸውን ለመገንባት

ገጉሥቀርቦ የነሰረውን ማሻሻያ ደግፈውት ስለ ነበር አቶ በላይን ጠርተው ተስፋ እንዳይቆርጡ እንዳፅናኑዋቸው ክራላቸው አንደበት ተሰምቷል፡፡

አብየቁናቆክታዩ | 57 ኢኮኖሚ በአዲስ መልክ እንዲያንሠራራ ማድረግ ያዘው። በፖለቲካው ረገድም ለውጥ ለማምጣት ሥርዓቱን ለማሻሻል ወሰነ። ወደ እዚህ ውሳኔ

የአክሊሉ ካቢሄም የወደቀውን እንዳይችል የመሬት ስሪቱ ቀፍድዶ እንደማይችል ስለተረዳ የትምህርት ምክንያት

ያመራበትም

ውድቀት

የኢኮኖሚ

በሀገሪቱ በደረሰው

ደረጃን

ሳቢያ የሁለተኛ

ጨርሰው ወደ ዩኒቨርስቲ ለመግባት ፅድል ያጡና ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው የወጡ ቢሆንም

አዳዲስ የሥራ መስክ ባለመፈጠሩ በመንግሥትና በከፊል መንግሥታዊ በነበሩት ድርጀቶች ለመቀጠር ባለመቻላቸው የሥራ አጡ ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ እየናረ በመምጣቱ ነበር። ስለሆነም በዓለም አቀፍ ድርጅት ባለሙያዎች በመታገዝ የተጠናውን ሴክተር ሪቪው የተባለውን መንገድ በመከተል የአንደኛ ደረጃ ትምህርትን በከፍተኛ ደረጃ በማስፋፋትና

ተመርቀው ሥራ እጥ የሚሆኑትን ቁጥር ለመቀነስ ዩኒቨርስቲ የሚገቡትን ተማሪዎች ኮታ እንደዚሁም

መወሰንና

ምሁራንን

ያላቸው

ጥልቅ ፅውቀት

ከማፍራት

ይልቅ አብዛኞቹን

ተማሪዎች ለሥራ ዓለም የሚያበቃቸውን ሳይንሣዊና የልምምድ ትምህርት በመስጠት ላይ ያተኮረ

ነበር።

ትምህርታቸውን

በሚገባ

የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን

ዕድል የሚሰጠው

የከፍተኛ ትምህርት

ላለፉ ሲሆን ከነዚህም

ለመቀጠል

መንግሥት

በሚያበድራቸውና

በኋላ

በሚከፈል ወይም ጊዚያዊ የሥራ ዕድል ለሚሰጣቸውና እየሠሩ ለመክፈል ለሚችሉ ብቻ ደረጃ

ነበር። በሁለተኛ

ወይም

የሚወድቁት

ትምህርታቸውን

ለማጠናቀቅ

ግን የሞያ ትምህርት

የማይችሉና በየደረጃው

እየተሰጣቸው

ወደሥራ

ዓለም

የሚቀሩት

እንዲሠማሩ

ይደረጋል።

ብቃት

ከፍተኛ

ዕቃና

በማስተማሪያ

ፕሮግራም

ይህ

አስተማሪዎች

ባላቸው

በከተማ ከሚገኙ ት/ቤቶችና በአስተማሪም ሆነ በማስተማሪያ ዕቃ ብቃት

ከተሟሉትና

በሌላቸው የገጠር ት/ቤቶች መካከል እንደዚሁም በማናቸውም መንገድ ክፍተኛ ደረጃና ጥራት ባላቸው የግል ት/ቤቶችና ዝቅተኛ ደረጃ ባላቸው የመንግሥት ት/ቤቶች መካክል

አድልዖ

የሚያደርግ

ነው።

በአጠቃላይ

ፕሮግራሙ

ሲፀነስ

ጀምሮ

በሀብታምና

ድሃ

መካከል ልዩነት ለመፍጠር የታቀደ ይመስላል። ድሃውን ኅብረተሰብ የከፍተኛ ትምህርትን ዕድል በመንፈግ የገበሬው ልጅ ገበሬ ሆኖ እንዲቀር ወይም በጨቅላ ዕድሜው ወደ ሥራ እዲያመራ የሚያደርግና በተቃራኒው ግን ተደማጭነት የሚኖረው የከበርቴ መደብ

ለመፍጠር ያለመ ስልት ነው በማለት አስተማሪዎችና ተማሪዎች ተቃወሙት። ቀስ በቀስ ደግሞ አብዛኛውን የኅብረተሰብ ክፍል የሜነካ በመሆኑ ሥራ ላይ እንዳይውል የሕዝቡ ድጋፍ

ታከለበት።

ይህ በእንዲህ እንዳለ በ1963 እና 1964 ዓ.ም በወሎ ክ/ሀገር ከሚገኙ አውራጃዎች በራያና ቆቦ፤ የጁ፣ አምባሰልና አሳይታ የዝናብ እጥረት ተከስቶ የእህል ምርት ማነስን አስከተለ።

የድርቁ ሁኔታ

እየተባባሰ መጥቶ

ሌሎችንም

አውራጃዎች

በማዳረስ

በ1965 ዓ.ም ከቤት እንስሳት አልፎ ህፃናቱና አዛውንቱ መርገፍ ጀመሩ። መንግሥትም

መልካም

ገፅታውንና

የንጉሥንም

መልካም

ዝና

ለመጠበቅ

በተለይ

የኢትዮጵያ

በማሰብ

አስከፊ ረሃብ ከሀገር ውስጥና ከውጭ ሀገር ጋዜጠኞች እንዲደበቅ አደረገ። የወሎ ጠቅላይ ግዛት የህግ መምሪያ እንደራሴዎች የነበሩና ሌሎች የክፍለ

ይህ .

ሀገሩ

ተወላጆች የወሎ ሕዝብ እያለቀና እየተሰደደ ስለሆነ መንግሥት ዕርዳታ እንዲያደርግላቸው በወቅቱ በአገር አስተዳደር ሚኒስትር ደ.ኤ.ታ የነበሩትን ደጃዝማች ለገሠ በዙን ጠይቀው “ወሎ ድሮውንም መሰደድ ልማዱ ነው” የሚል መልስ እንደተሰጣቸው በሰፊው ይነገርና ይወራ

ነበር።

. 81]

ዊሠሎፍሠ በዚህ መካከል ጆናታን ዲምቢልቢ

አስከፊውን ረሃብና የሰውን እልቂት የሚያሳይ

ፊልም ቀርፆ በመውጣት “የተደበቀው ረሃብ” በሚል ርዕስ በመገናኛ ብዙሃን ለአውሮፓና

ለዓለም ኅብረተሰብ እንዲታይ አደረገ። ይህን የተመለከቱ ሌሎች ጋዜጠኞችም እዲስ አበባ ድረስ በመምጣት ወደ ወሎ ዘልቀው ዜናውን በቦታው ተገኝተው እንዲዘግቡ የማስታወቂያ

ሚኒስቴር ቢጠይቁም ስለተጋነነው ረሃብ መሥሪያ ቤቱ የማያውቀው መሆኑንና በፀጥታ ችግርም እቦታው ድረስ መሄድ እንደማይችሉ ተነግሯቸው ፈቃድ ተከለከሉ። ባለሥልጣናቱም የጋዜጠኞቹንና የዓለም ኅብረተሰብን አቅጣጫ ለማስለወጥ በማሰብ

ንጉሙ

በወሎ

ጠቅላይ

ግዛት

ጉብኝት

እንዲያካሄዱ

አደረጉ።

እዛ እንደደረሱም

ቀይ

ምንጣፍ ተነጥፎ፣ ቄጤማ ተጎዝጉዞ፣ ሕዝቡም ተሰልፎ ደማቅ አቀባበል አደረገላቸው። በወቅቱ የጠቅላይ ግዛቱ እንደራሴ ደጃዝማች ሰለሞን አብርሃምም (የኢሳያስ አፈወርቂ አጎት ናቸው) ሕፃናትና አዛውንቱ እንደ ቅጠል የሚረግፉባቸውን ቦታዎች ትተው የተለያዩ ቦታዎችን አስጎብኝተው፤ ንጉሥም ስለረሀቡ ምንም ሳያዩ ጉብኝታቸውን አጠናቀው ተመለሱ። ጉብኝታቸውም በዜና ማሰራጫዎች ተነገረ። የረሃቡ አስከፊነትና እንደዚሁም የጠቅላይ ግዛቱ ሕዝብ ወደ አዲስ አበባ መሰደድ መጀመሩ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጆሮ ደረሰ። የተማሪዎቹ ማህበርም የቁርሳቸውን ሂሳብ በማጠራቀምና የተለያዬ አልባሳትን በማሰባሰብ በህቡዕ እቦታው ድረስ አንድ ቡድን እንዲሄድ አደረገ። ቡድኑም የያዘውን አከፋፍሎ የረሃቡን አስከፊ ገፅታና ሰቆቃ የሚያሳዩ ፎቶገራፎችን አንስቶ በመምጣት ለጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ በአካል

ሲያስረክብ ለውጭ ሀገር ጋዜጠኞችም እንዲደርሳቸው አደረገ። ረሃቡና ስደቱ እየከፋ በመምጣቱ ንጉሠ አዲስ አበባ

የደረሱትን

ረሃብተኞች

ከተመለከቱ በኋላ የወሎ ጠቅላይ ገዢ የነበሩትን አልጋ ወራሻቸውን ጠርተው ይህ ሁሉ

እስኪሆን

ድረስ

ምን

ትጠብቅ

ነበር በማለት

ከፍ

ዝቅ

አድርገው

ዘለፏቸው።

አልጋ

ወራሹም በደረሰባቸው ቁጣ የደም ግፊታቸው ከፍ ብሎ አንጎላቸው ላይ በመፍሰሱ ከፊል ሰውነታቸው በድን ሆኖ ለሕክምና ወደ ውጭ ሀገር ተላኩ። በአጠቃላይ የአክሊሉ ካቢኔ ለማሻሻል በተለያዩ ምክንያቶች የሚችለውን ቀውስ በማሰላሰል ላይ የጦር ኃይል የተለያዩ ቅሬታዎችን

የፈለገውን የኢኮኖሚ፣ የፖለቲካና የማህበራዊ ጉዳይ ባለመቻሉና የድርቁ ሁኔታ መባባስ ሊያስከትለው እያለ ዋናው የመንግሥት የማዕዘን ድንጋይ የሆነው አንግቦ ብቅ ብቅ ማለት ጀመረ።

ምሰራፍ የየካቲት

አብዮት

ሁበት

ከነገሌ እስከ መሺለኪያ

የጦር ሰው ፖለቲካን መልመድ ሃሳቡን መገታት አለበት፡፡

ወላዋይነትን

ያስክትላልና

ቀዳማዊ ኃይለሥስሴ

ግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በሠራዊቱ ውስጥ ስለሚኖረው የፖለቲካ ጉዳይ አስመልክተው በአንድ ወቅት “የጦር ሰው ፖለቲካን መልመድ ወላዋይነትን ያስከትላልና ሃሳቡን መግታት አለበት” በማለት መሪ ቃል ሰጥተው ነበር። ይህንን መሪ ቃል ሠራዊቱ እንዳይዘነጋውም

በጦር

ኃይሎች

“ወታደርና

በሚወጣው

እየታተመ

ዓላማው”

በተባለ

ሣምንታዊ ጋዜጣ ላይ በየሣምንቱ እየታተመ ይወጣ ነበር።

የወታደሩ ብሶትና ቅሬታ በምድር ጦር ሠራዊቱ በአጠቃላይ በገሀድ የሚታይ የነበረ ቢሆንም በተለይ ደግሞ በነገሌ የነበረው የ4ኛ ክፍለ ጦር አካል 4ኛ ብርጌድ እብቅ የጤፍ ራሽንና የውሃ አቅርቦት እጥረትና የጥራት ጉድለት የሚቀርብለት እንዲሻሻልለት ተደጋጋሚ ጥያቄ አቅርቦ መልስ ስላጣ የቅርብ አዛዝቹን በማሰር ጥር 4 ቀን 1966 ዓ.ም አድማ መታ።

ይህን የሠራዊቱን ኣድማ ለማረጋጋትና በቦታው ተገኝተው መልስ ለመስጠት በወቅቱ የምድር ጦር ዋና አዛዥ በነበሩት በሌቴናል ጄነራል ድረሴ ዱባለ የተመራ ከፍተኛ የመኮንኖች ቡድን ወደ ነገሌ አመራ። ነገሌ እንደደረሱም ሠራዊቱ የምድር ጦር ዋና አዛዝጉና ተከታዮቻቸውን በቁጥጥር ሥር አውሎ ሠራዊቱ የሚመገበውን ምግብ እንዲመገቡና ለተለያዩ ውኃ ወለድ በሽታ የተጋለጠውን ውኃ እንዲጠጡ አደረገ። ጉዳዩ ቤተ-መንግሥት እንደተሰማም ንጉሠ የሠራዊቱ ጥያቄ በአስቸኳይ መልስ የሚያገኝ መሆኑን ቃል በመግባት የታሠሩት ባለሥልጣናት እንዲለቀቁ ለመጠየቅ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ የነበሩትን ሜጀር ጄነራል አበራ ወ/ማርያምን መልእክት አስይዘው በመላክ ጄነራል

ድረሴንና

ተከታዮቻቸውን

እንዲለቀቁ

ከእስር

አደረጉ።

ምንም

እንኳን

የክቡር

ዘበኛ አምፆ በ1953 ዓ.ም መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ያካሄደና በ1954 ዓ.ም የሐረር ጦር አካዳሚ እጩ መኮንኖች በደመወዝ ምክንያት አድማ ማድረጋቸው ቢታወቅም የሠራዊቱን ከፍተኛ አዛዥች በማሰር አድማ መምታት ግን ይህ በነገሌው ጦር የተፈፀመው ድርጊት በኢትዮጵያ ሠራዊት የመጀመሪያው 59

ነበር።

501

ፍሥክ ደበታ

የምድር

ጦር

ዋና

አዛዥ

የነበሩት

ሌቴናል

ጄነራል

ድረሴ

ዱባለ

ተናግረው

ማሳመን የማይችሉ የወታደራዊ ቁመናና ሞገስ ያልተላበሱ በአምቻና በጋብቻ እንደዚሁም ለንጉሥ በነበራቸው ጭፍን ታማኝነት በማዕረግ ያደጉ እንጅ በሠራዊቱ ውስጥ ተቀባይነት ያልነበራቸው ጄነራል መኮንን ነበሩ። የሠራዊቱን ብሶት በማዳመጥ አስቀድመው መፍትሔና ውሳኔ ሊሰጡ የማይችሉ ነበሩ። እንዲያውም በምድር ጦር ውስጥ ሁኔታዎች የተባባሱት እሳቸው የምድር ጦር ዋና አዛዥ ከሆኑ በኋላ ነው የሚለውን አስተሳሰብ በርካታ መኮንኖች ይጋሩታል። በአንድ ወቅት ጄኔራሉ ኦጋዴን የነበረውን ጦር ሲያነጋግሩ አንድ ከሆዱ ገፋ ያለ ወታደር ጦሩ የምግብ ችግር ስላለበት በአስቸኳይ እንዲስተካከልልን ሲል ይጠይቃል። ጄኔራሉ ወደ ሆዱ እያመለከቱ አሁን አንተ ምንህ ነው የተራበው? በማለት ሲመልሱ

የኔ ወባ ነው፣

ቅንጩ

አይደለም ሷል የፌዝ መልስ በመመለሱ

በጦሩ

ውስጥ መነጋገሪያና መሳለቂያ ሆነው ነበር። በነገሌ የተከሰተው አድማ ለጊዜው ረገብ በማለቱና የአፄ ኃይለሥላሴ መንግሥት

በወቅቱ

የነበረውን

የፖለቲካ

ትኩሳት

ለመለካት

ባለመቻሉ

አሊያም

ለሕዝብ

ድምፅ

ደንታ ቢስ በመሆኑ ይሁን የካቲት 3 ቀን 1966 ዓ.ም የነዳጅ ዋጋ ጭማሪ አደረገ

በማግስቱ የካቲት 4 ቀን 1966 ዓ.ም የሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎችና መምህራን ሥራ ላይ ይውላል የተባለው አጠቃላይ የትምህርት ዕቅድ (ሴክተር ሪቪዩ)

የሀብታም ልጆችን በትምህርት የሚያበለፅግ፣ የደሃውንና የገበሬውን ልጅ ግን በአጭር የሚቀጭ አድሎኣዊ የሆነ ፖሊሲ ነው በማለት እና የመሬት ስሪቱንና በወሎና በትግራይ

የተከሰተውን ረሀብ በማውገዝ ሠላማዊ ሠልፍ ወጡ። መንግሥትም የሁለተኛ ደረጃ ት/ ቤት ተማሪዎችን እንቅስቃሴ ሠንዳፋ በሠለጠነው ቁምጣ ታጣቂ በወቅቱ አነጋገር ሚኒ ስከርት ለባሾች ተብለው በሚታወቁት ፖሊሶች በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ኣደረገ። በዚሁ ሂደትም ቀንደኛ ናቸው የተባሉት ሲታሠሩ አንድ ሰው ደግሞ ተገደለ። መምህራንም

የደመወዝ አቀረቡ።

ጨማሪ

እንዲደረግላቸው

በዚሁ ዕለት በማህበራቸው

በዚሁ ቀን ደብረ ዘይት የሚገኙ የአየር ኃይል

በኩል ለንጉሠ

አባላትም ሥራ

ጥያቄ

አቆሙ።

ከዚህ

በኋላ የሚታየው ሁኔታ ሀገሪቷ ወደ ውስብስብ የፖለቲካ ሁኔታና ሕዝባዊ ማዕበል መግባት መጀመርዋ ነበር። የነገሌን ጦር ፈለግ በመከተል የካቲት 5 ቀን የአየር ኃይል ሠራዊት አዛኙን በቁጥጥር ሥር ሲያውል የካቲት 7 ቀን ደግሞ ተማሪዎች ቀደም ብለው ጀምረውት የነበረውን እንቅስቃሴያቸውን ቀጠሉ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ግቢም ፋኖ ተሰማራ፣

ጃረ ሰማኝ ሀገሬ በሚሉ መፈክሮችና የቅስቀሳ መዝሙሮች ተናወጡ። ቀን በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ መምህራን ሥራ አቆሙ። የታክሲ ነጂዎችም

የካቲት 11 በዚሁ ዕለት

በመንግሥት የተጨመረውን የነዳጅ ዋጋ በመቃወም የአንበሣ አውቶቡሶችን በመስበር የከተማይቱን የትራንስፖርት እንቅስቃሴ አቆሙ። በዚሁ ዕለት በተካሄደው ኣመፅ

በግል፤

በመንግሥት፣

በኮር ዲፕሎማቲክ

መኪኖችና

በሰባ አምስት

አውቶቡሶች

ላይ

ጉዳት መድረሱን መንግሥት ገለጠ። በዚሁ አመፅም ሌሎች የምድር ጦር ባልደረቦች በኅቡዕ ተካፋይ ነበሩ። አመፁ በተካሄደበት ቀን የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች በወሰዱት እርምጃ ከአንድ ሺህ በላይ ሲታሠሩ በከተማይቱ አገልግሎት ይሠጡ ከነበሩት አንድ

ሺህ ሁለት መቶ

ተገደሉ። ደግሞ

ገደማ ታክሲ ነጅዎች በከፊል በቁጥጥር ሥር ሲውሉ

የነዳጅ

ዋጋ

ውስጥ

ውስጡን

ከተጨመረበት ሲካሄድ

ከየካቲት በነበረው

3 ቀን ቅስቀሳ

አምስት ሰዎች

ጀምሮ

በከፊል

ግልጽ

በሆነ በክፊል

የካቲት

13 ቀን

1966

ዓ.ም

የአዲስ

አብዮዩቄናትዝቃዬ [ 63 አበባ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ በመሰለፍ ለመጀመሪያ ጊዜ በመንግሥት ላይ ያለውን ተቃውሞ ይፋ አደረገ፡፡ በዚሁ በየካቲት ወር የመጀመሪያ ቀናት በተለይም የአዲስ አበባ ሕዝብ ባደረገው የተቃውሞ ሠልፍ ንጉሠ ነገሥቱ በቴሌቪዥን ቀርበው የተጨመረው የነዳጅ ዋጋ መነሳቱንና

የአጠቃላይ

ትምህርት

(ሴክተር

ሪቪው)

ዕቅድም

መሠረዙን

ለሕዝብ

አሳወቁ። በማግሥቱ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ቱሪዝም ሚኒስትር የነበሩት አቶ ከተማ ይፍሩ በኖርማልና በሱፕር ቤንዚን የሁለትና የአምስት ሣንቲም ማለትም የኖርማል ቤንዚን ዋጋ ክ0.75ሣ ወደ 0.65ሣ በሊትር፣ የሱፐር ደግሞ ከ80.5 ወደ 75.5ሣ ቅናሽ መደረጉን ገለፁ። ይህ አመፅ የማይከሰስና የማይገሰስ ሁሉም የማይሳነው አፄያዊ መንግሥት በሕዝብ ግፊትና ተቃውሞ ለማፈግፈግና ለመንበርከክ የሕዝብን ድምፅና ተቃውሞ ለማድመጥ የሚገደድ መሆኑን ትምህርት የሰጠ በመሆኑ በቀላሉ የሚታይ አልነበረም። ይሁን እንጅ መንግሥት ከዚህ ክስተት ሳይማር የሚቀጥለውን ሕዝባዊ እንቅስቃሴና ተቃውሞ ለመቋቋም የጦር ኃይሉንም ለአፄው መንግሥትና ለዘውዱ ታማኝ እንዲሆን ሰማድረግና

የኤኮኖሚ

በሠራዊቱ

ውስጥ

የተመጀመረውን

ቀውስና የገንዘብ እጥረት ለማሟላት

እንቅስቃሴ

ለመግታት

ሲል

(የገጠመውን

የነዳጅና የተለያየ የግብር ጭማሪ

በማድረግ

ላይ የነበረው መንግሥት) የካቲት 17 ቀን 1966 ዓ.ም የተራ ወታደር ደሞዝ ከ75 ብር ወደ መቶ ብር ያደገ መሆኑን አወጀጄ። ይህ የደመወዝ ጭማሪ በተደረገ ማግስት የየክፍል አሻዥች የመረጧቸው ወታደሮችና የበታች ሹማምንት ጦሩን በመወክል ንጉሠ ነገሥቱ ዘንድ ቀርበው ምስጋናቸውን አቀረቡ። ይህ በየካቲት አጋማሽ የተደረገው ሁኔታ

በመፍጠሩ

መሯሯጥ

ጀመሩ።

እንዳንዶቹ

ሕዝባዊ

ሁኔታውን

ሕፃ መንግሥታዊ

እንቅስቃሴ

እነርሱ

ዘውድን

በገዢው

ወደሚፈልጉት

በመደገፍ

ልፁል

መደብ

የመደናጎጥ

አቅጣጫ

ለመለወጥ

ወሰን ሰገድን ለዘውዱ

በማጨት ሽፋን የማታ ማታ ለራሳቸው ንግሥና በሚያመቻቹ የልዑል ኣስራተ ካሣና የልጅ

እንዳልካቸው ዘመናዊ ምሁራንና መሣፍንትን ያካተተ ቡድን በአንድ በኩል፣ እንደዚሁም ሕገ

መንግሥቱን

ደግፈው

በሚንቀሳቀሱ

የጸሐፌ

ትዕዛዝ

አክሊሉ

ቡድንና

የባሕር ኃይል ዋና አዛዥ የነበረው የልጅ ልጃቸውን ሪር እድሚራል ለማንገሥ መኳንንቱ

በሌላ

በኩል

እስክንድር ደስታን

ይሯሯጡ የነበሩትን ልዕልት ተናኘ ወርቅ ኃይለሥላሴን ጨምሮ መሳፍንቱና በሥልጣን ሽኩቻና በቤተ መንግሥት ሜራ ይራኮቱ ጀመር። ልዑል አስራተ

ካሣና ልጅ እንዳልካቸው መኮንን የማታ ማታ ጐርፉ ሁሉንም ጠራርጓቸው እንደሚሄድ ከወዲሁ ባለመገንዘብ የጸሐፌ ትዕዛዝ እክሊሉን መንግሥት ለማዳከምና ለመጣል በሠራዊቱ

ውስጥ የተጀመረውን እንቅስቃሴ በማራገብና በማበረታታት እግረ መንገዳቸውንም በሠራዊቱ

ውስጥ የየራሳቸውን ደጋፊዎች ለማፍራት

ሙከራ

ማድረግ ያዙ።

የሠራዊቱ የጦር አዛሦችም ሁኔታው አሳሳቢ መሆኑን በማሰላሰል ላይ የነበሩ ሲሆን እነርሱም በተሙሣሣይ ጫራ ሳይጠመዱ አልቀሩም። በየካቲት ወር 1966 ዓ.ም በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የሕግ ትምህርቴን በመከታተል ላይ የነበርኩ ቢሆንም አልፎ አልፎ የሠራዊቱን

እንቅስቃሴ

ለማዳመጥና

የፖለቲካ

ትኩሳቱን

ለመለካት

ወደ

ክብር

ዘበኛ

ጠቅላይ መምሪያና የመኮንኖች ክበብ ብቅ እል ነበር። አንድ ቀን ወደ ጠቅላይ መምሪያው ስሄድ ብረት ለበስ ተሽክርካሪዎች ወትሮ ከነበሩበት ሠፈር ወጥተው በጠቅላይ መምሪያው

ግቢ ሲሰባሰቡ ደረስኩ። ይሁንኑ ስምሪት ያስተባብር የነበረውን የመ/አለቃ ተስፋዬ ወ/ አገኘሁ ምን አዲስ ነገር ተፈጥሮ ነው ብረት ለበሶች ከዚህ የተሰባሰቡት? ብዬ ስጠይቀው ጦር ሠራዊቱ ለአመፅ ስለተዘጋጀ ይህንኑ ለማክሸፍ እንድንዘጋጅ በዋና አዛዝ በሌ/ ጄነራል አበበ ገመዳ መታዘዙን ገለጸልኝ።

21

ፍመአከያናታ

ሁኔታው ሰላሳሰበኝና መኮንኑም ከጦር አካዳሚ የተመረቀና የረጅም ጊዜ ልምድ ስላልነበረው እንደ ታህሣሱ የ1953 ዓ.ም መንፈቅለ መንግሥት ሙከራ ጦሩ እርስ በርሱ እንዲዋጋ ማድረግ አደገኛና በታሪክም የሚያስጠይቅ በመሆኑ እርምጃ ከመውሰዱ በፊት ሁለት ጊዜ እንዲያስብ ምክሬን ለገስኩት። ነገር ግን የአዛሠን ትእዛዝ ማክበር እንዳለበት ሲነግረኝ

ምክሬን

እንዳልተቀበለው

ገባኝ። የታሰበው

ሁኔታ

ሳይፈጠር

ወይም

ያሰቡት

ቀርቶ ይሁን በማግሥቱ ብረት ለበሶቹ ወደ ሠፈራቸው ተመለሱ። ብረት ለበሶቹን በጠቅላይ መመሪያው ባየሁበት ቀን ማታ መኮንኖች ክበብ ስሄድ በዚያኑ ቀን ዋና አዛዝ መኮንኖችን

ሰብስበው

እነሱ ከበታች

ሹማምንትና

ወታደሮች

በሁሉም

ነገር ቀድመው

መገኘትና መምራት እንዳለባቸው ደጋግመው በስብሰባው መግለፃቸውን አጫወቱኝ። ከሴላ አቅጣጫ ደግሞ ከአንድ ሳምንት በፊት ደብረ ብርሃን የነበረውና በሌ/ኮሎሄል ሙለሳሰ ሶሪ ይመራ የነበረው የ19ኛ ሻለቃ ጦር እዲስ አበባ ራስ አባተ ሰፈር ሠፍሮ ትዕዛዝ በመጠባበቅ ላይ እንደነበረ ሰማሁ። እነዚህ ሂደቶች ሲገናዘቡ ጄኔራሉ የወቅቱን ትርምስ ተጠቅመው መፈንቅለ መንግሥት ለማድረግ ዕቅድ እንደነበራቸው እገምታአለሁ።

ይህንን የጄነራሉን እንቅስቃሴ የገመቱ ሌሎች ተቃዋሚዎች ሰሞን

ጄኔራሉ

ከሥልጣን

እንዲነሱ

የሚል

ወረቀት

ይመስለኛል በዚያኑ

በክቡር

ዘበኛና

የነበሩበት

ጊዜ

በኢዮቤልዩ

ቤተ

መንግሥት አካባቢ ሲበትኑ ተክታትሎ ደግሞ ጄኔራሉ እንዳይነሠ የሚል በደጋፊዎቻቸው በኩል በዚሁ አካባቢ ተበተነ። ወቅቱ

ሁኔታዎች

በፍጥነት

በመለዋወጥ

ሳይ

በመሆኑ

ጄኔራሉ

እንዳሰቡት ሳይሆን የካቲት 20 ቀን 1966 ዓ.ም ምሽት በጦር ሠፈሩ ግቢ በሚገኘው የመኖሪያ ሠፈራቸው በክቡር ዘበኛ መድፈኛ፣ መሐንዲስና የቃጄ ሻምበል ባልደረቦች ተከበው እጃቸውን እንዲሰጡ ተጠየቁቄ። በዚህ መካከል ሁለት የሽጉጥ ጥይቶች ክውስጥ

ተተኮሱ።

የከበባቸው

በኋላ ሲታወቅ

ጦርም

ጄኔራሉ

ራሳቸውን

ግን ተኩሱ ሆን ተብሎ ወታደሮችን

ገደሉ

በሚል

እንደመበተን

ይላል።

ለማደናገር የተደረገ ነበር። የጄኔራሉ

መከበብ ከንጉሠ ጆሮ ስለደረሰ በንጉሥ ዋና የእልፍኝ አስከልካይ ሌ/ጄነራል አሰፋ ደምሴ የሚመራ ቡድን ተልኮ በመምጣት ጄኔራሉንና የበታች ሹማምንት ወኪሎችን ይዘው በመሄድ ንጉሥ ፊት አቀረቧቸው። የበታች ሹማምንቱም ንጉውሠ ዘንድ ቀርበው ጄኔራሉ የአስተዳደር በደል ያደረሱባቸው

መሆኑን፣

ጀውሀ የሚገኘውን የግል እርሻቸውን

በወታደሮችና በመንግሥት ንብረት የሚያለሙ መሆናቸው ወ.ዘ.ተ. የሚለውን ክሳቸውን አቀረቡ። ንጉሥም ካዳመጡ በኋላ በአስቸኳይ ውሳኔ የሚሰጣቸው መሆኑን በመግለፅ

በትዕግስት እንዲጠባበቁ አዘው አሰናበቷቸው። ንጉሠ ነገሥቱም በገቡት ቃል መሠረት በማግስቱ ሌ/ጄነራል አበበ ገመዳ ተነስተው

የንጉው ምክትል እልፍኝ አስከልካይ የነበሩትንና የክብር ዘበኛ ጦር ት/ቤት አንደኛ ኮርስ ምሩቅ የሆኑትን ሜጀር ጄነራል ታፈሰ ለማን የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ አድርገው ሾሟቸው። ሌ/ጄነራል አበበ ገመዳ በጣሊያን ወረራ ጊዜ የመቶ እልቅና የነበራቸው የጣሊያን መንግሥት አገልጋይ የነበሩና ጣሊያን ካገራችን ስትወጣ ብኢትዮጵያ መንግሥት የሻምበልነት ማዕረግ ተሰጥቷቸው የምድር ጦሩን የተቀላቀሉ መኮንን ናቸው። ጄኔራሉ የጣሊያንኛ ቋንቋ አቀላጥፈው የሚናገሩ ሲሆን ኤርትራ በፌዴራሲዮን ስትንቀሳቀስ የ12ኛ ብርጌድን በአዛዥነት በመፖራት በ1945 ዓ.ም አሥመራ ገብተው የኤርትራን ፅዝ ከእንግሊዞች የተረከቡ የመጀመሪያው መኮንን ናቸው። ከዚህ ቀጥሎም አሥመራ የነበረው የ2ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ሆነው ሠርተዋል። ሜጀር ጄነራል አማን ሚካኤል ዓንዶም

አብየቱናቅዝታዬ

| 83

ሲነሱም የ3ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ ሆነው ከሠሩ በኋላ በ1962 ዓ.ም ደግሞ ሌቴናል ጄነራል ደበበ ኃይለ ማርያምን ተክተው የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥና የልዩ ኢታማጆር ሹም ሆነው ተሹመዋል። ጄኔራሉ በራሳቸው የሚተማመኑ የአዛዥነትና የመሪነት ብቃት

የነበራቸውና በመረጃ ሥራ የተካኑ ሲሆኑ አንዳንዶች ግን የአፍቅሮተ ንዋይ ያጠቃቸዋል

የሚል ነቀፌታ ይስነዝሩባቸዋል። ለማንኛውም ጄኔራሉ በገዥ መደቡና በሌሎች ጄኔራሎች ይካሄድ በነበረው የሥልጣን ሽኩቻና የቤተ መንግሥት ሜራ ተጠልፈው ወደቁ። እሳቸውን

የተኳቸው ሜጀር ጄነራል ታፈሰ ለማ የአዛዥነት ልምድ አልነበራቸውም። እንደ አጋጣሚ የአዛዥነት ዘመናቸውም አፄ

ከአራት ወራት በሳይ አልዘለቀም።

ኃይለሥላሴ

ለሠራዊቱ

የደመወዝ

ጭማሪ

በማድረጋቸው

በሠራዊቱ

ውስጥ

የነበረውን እንቅስቃሴ እንዳለዘቡት ቢገምቱም የካቲት 19 በኤርትራ የሚገኘው የ2ኛ ክፍለ ጦር የክፍለ ሀገሩን እንደራሴ ሌ/ጄነራል ደበበ ኃ/ማርያምን፣ የክፍለ ጦሩን ዋና አዛዥ ሜ/ጄነራል ስዩም ገድለ ጊዮርጊስንና ሌሎች ከፍተኛ መኮንኖችና አዛዝችን በቁም እሥርና በቁጥጥር ሥር በማዋል፣ የአየር ትራፊክና የተለያየ ትራንስፖርትን በመዝጋት አሥመራ በሚገኘው ሬድዮ ጣቢያ የጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉን መንግሥት እንደሚቃወሙ

ገለፁ። በማስከተልም የሠራዊቱ የኑሮ ሁኔታ እንዲሻሻልና የደመወዝ ጭማሪ እንዲደረግ እዲሁም ለመጀመሪያ ጊዜ የዲሞክራሲያዊ መብቶች እንዲለቀቁ የሚሉትን የፖለቲካ ጥያቄዎች በመጨመር ሃያ ሦስት ነጥቦችን ያዘሉ ጥያቄዎችን አቀረቡ። በዚሁ ዕለትም የአየር ኃይል ደብረዘይትን ተቆጠጣጠረ። የባሕር ኃይልም የ2ኛ ክፍለ

ጦሩን

ፈለግ

በመከተል

የነበሩት ሪር አድሚራል ታየ ጥላሁን ሸሽተው

ከፍተኛ

መኮንኖችን

እአሰረ።

እስክንድር ደስታና ምክትላቸው

በመርከብ

የባሕር

ኃይሉ

ዋና አዛዥ

የነበሩት ብርጌዲየር ጄነራል

በጅቡቲ በኩል አድርገው አዲስ አበባ በመግባት ከእስር

አመለጡ።

ንጉሠም ሌ/ጄነራል ኣሰፋ አየነ (የጦር ኃይሎች ሌ/ጄነራል አሰፋ ደምሴ (ዋና እልፋኝ አስከልካይ)፣ (የአየር ኃይል ዋና አዛዥ) የሚገኙበት ቡድን ሁኔታውን መልእክተኞቹ እንደደረሱም ጦሩ ሌሎችን በቁጥጥር ሥር መንግሥት

ሥልጣን

እንዲለቅ

የሚል

መልእክት

አስይዞ

ጠቅላይ ኤታ ማር ሹም)፣ ሜ/ጄነራል አበራ ወ/ማሪያም እዲያረጋጋ ወደ አሥመራ ላኩ። አውሎ የጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ሌ/ጄነራል

ኣሰፋ

ደምሴን

ወደ

አዲስ አበባ ላካቸው። ወዲያውኑ ንጉሠ የሠራዊቱን ጥያቄ በቀና መቀበላቸው ተገለፀ። የጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉ ካቢኔም የካቲት 20፣ 1986 ዓ.ም. ከሥልጣን ለመሰናበት ቢጠይቅም

ንጉሥ

ሳይቀበሉት

ቀሩ።

ይልቁንም

በዚሁ

ምሽት

የካቲት

16 ለሠራዊቱ

አድርገውት የነበረው ጭማሪ ከመቶ ብር ወደ መቶ አስራ ሁለት ብር ማደጉ ተገለፀ። ንጉሠ በተክታታይ የደመወዝ ጭማሪ ቢያደርጉም የካቲት 21 ቀን የ4ኛ ክፍለ ጦር የኤርትራን ጦር በመደገፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ከጦር ሠፈሩ በመውጣት የአዲስ አበባ ሬድዮ ጣቢያን ያዘ። በከተማይቱ በሄልኮፕትር በመብረርም አስራ አንድ ጥያቄዎችን የያዘ ወረቀት በተነ። ንጉሙን የመጠበቅ ከፍተኛ ኃላፊነት የተሰጠውና ታማኝ የተባለው የክብር ዘበኛ ክፍልም እነዚህን ጥያቄዎች ደግፎ ወጣ። በወቅቱ የተደረዴሩት ጥያቄዎችም፦

1.. የጽሁፍ ነፃነት እንዲኖር፣ 2.. የመሰብሰብና የሠላማዊ ሠልፍ ነፃነቶች እንዲፈቁዱ፣ 3. የፖለቲካ ፓርቲ የመመሥረትና ሕዝቡ በዲሞክራሲያዊ አስተዳዳሪዎች እንዲኖሩ፣

መንገድ

የመረጣቸው

64]

ነጢልደሰታ 4.

መራት ላራሹ እንዲሰጥ፣

5. የአሰሪና ወራተኛች ሕጐች እንዲቫሻሉ፣ 6. የፓለቲካ አስረኛች እንዲፈቱ፣

7. በገበያ ላይ በቂ ቁጥዋር እንዲደረኘ፣ 6.

የሕዝብን ንብረትና ገንዘብ በቀጥታና በተዘዋዋሪ መንገድ እንዲቀርቡ፣

የዘረፉ ባለሥልጣኖች

ለፍርድ

9.. የወታደርና የሌሎችም ሠራተኛች ደመወዝ ከጊዜው የዝ ሁኔታኃጋር ተነፃፅሮ እንዲጨመር፣ 40, ከሠላማዊ ሕዝብና ከወታደሩ ክፍል የተውጣጣ ጥያቄዋች ከሥራ ላይ መዋላቸውን እንዲቆጣጠር፡፡

ኮሜቴ

ተቋቁሞ

ክላይ

የተጠቀሱት

33 . ነባ የትምህርት እድል ለሁሉም እንዲሰጥ፡፡ የማሉ ነበሩ፡

የልጅ ንጉሠ

በዚሁ

እንዳልካቸው

መሾም

በየካቲት ወር ሰሁለተኛ ጊዜ በቴሌቪዥን

ቀርበው የጸሐፌ

ትዕዛዝ

አክሊሉን ካቢኔ የስንብት ጥያቄ መቀበላቸውን ገለፁ። በምትካቸውም ልጅ እንዳልካቸው መኮንን ጠቅላይ ሚኒስትር፣ ሌ/ጄነራል ዓቢይ አበበን የመከላከያ ሚኒሰትር፣ ሌ/ጄነራል ወልደሥላሴ

በረካን የጦር ኃይሎች

ጠቅላይ ኤታ ማር

ሹም አድርገው ሾሙ።

ንጉ በጠቅላይ ሚኒስትርነት ለመሾም የፈለጉት ሌ/ጄነራል ዓቢይ ኦበበን ነበር። ይህም ለጄነራሉ ተነግሯቸው የሹመት ንግግራቸውን ለማዘጋጀት ወደቤታቸው እንደሄዱ በመካከሉ ሁኔታዎች ተለዋወጡ። እነዚያ የኬንያ ስደተኞች ቡድን በብርጌዲየር ጄነራል ግርማ

ፈለቀ

(የመሣሪያ

ግ/ቤት

አዛዥ)

አማካኝነትና

እንደዚሁም

የልጅ

እንዳልካቸው

የቅርብ ዘመድ ናቸው በሚባሉት የአርሚ አቪየሽን አዣዥ አማካኝነትና በሌ/ጄነራል አሰፋ ደምሴ አቅራቢነት ጦሩ የሚፈልገው ልጅ እንዳልካቸው ጠቅላይ ሚኒስትር እንዲሆኑ ነው በማለት ለንጉጮ እንዲነገራቸው ተደረገ። ንጉሙም በመጨረሻው ሰዓት ሐሳባቸውን

ለውጠው ሹመቱን ለልጅ እንዳልካቸው ሰጡ። |

የካቲት 21 ቀን ከታለያዩ የጦር ክፍሎች የተውጣጣ ከፍተኛ መኮንኖችና እነሻለቃ

አጥናፉ አባተ የነበሩበት ኮሚቴ 4ኛ ክ/ጦር ግቢ ተቋቁሞ ነበር። ነገር ግን ሌ/ጄነራል ወ/ ሥላሴ በረካ ኮሚቴው የተመሰረተው ከሕገ መንግሥቱ ውጩ በሕገ-ወጥ መንገድ ስለሆነ ጃንሆይ ተቆጥተዋልና ከጃንሆይ ጋር እኔ አስታርቃችኋለሁና ኮሚቴውን አፍርሱ ሲሉ ተማፀኑ።

በዚህ መስረትም

አባላት ንጉጮ ዘንድ የነበሩትን ወደ 200 የኮሚቴው መፍረስም ተብሎ የሚታወቀው ጸሐፌ ትእዛዝ

የኮሚቴው

ፀሐፊ ሻለቃ ጥበበ መንክርና ከኮሚቴው

የተወከሉ

ቀርበው ታማኝነታቸውን በመግለጽ ጦሩ ከየመንገዱ አስሯቸው የሚጠጉ ባለሥልጣናት ለንጉሱ አስረክበው እንዲለቀቁ አደረጉ። በዜና ማሠራጫ ተነገረ። ይህ የመጀመሪያው ዙር ወታደራዊ ኮሚቴ ከሁለት ቀናት ስብሰባ በኋላ ምንም ዓይነት ፋይዳ ሳይሰራ ተበተነ። አክሊሉን ተክተው የተሰየሙት ልጅ እንዳልካቸው መኮንን ከአክሊሉ

በፊት ጠቅላይ ሚኒስቴር ከነበሩትና በጸሐፊነትና በደራሲነታቸው የሚታወቁት የቢትወደድ

መኮንን እንዳልካቸው ልጅ ሲሆኑ በአንድ በኩል የሸዋ አዲስጌ በሌላ በኩል ደግሞ የጐጃም መሣፍንት ተወላጅ ናቸው። ልጅ እንዳልካቸው የሁለተኛ ደረጃ ትምህርታቸውን

አዘዮቁናቅህያፍ | 65 በቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ኮተቤ ካጠናቀቁ በኋላ የመጀመሪያና የሁለተኛ ዲግሪያቸውን እንግሊዝ አገር ከሚገኘው የኦክስፎርድ ዩኒቨርስቲ በፖለቲካ ሣይንስ አግኝተዋል። በአክሊሉ ካቤኔ የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ቱሪዝም እንደዚሁም የትራንስፖርትና መገናኛ ሚኒስትር ሆነው ሠርተዋል። በተባበሩት መንግስታትም ቋሚ ክማገልገላቸውም

ሆነው

አምባሳደር

መልእክተኛና

በላይ ባይሳካላቸውም

ጀምሮ የተባበሩት መንግስታት ዋና ጸሐፊ ለመሆን የተማሩ ወጣት መሣፍንት ከሚባሉት አንዱ ነበሩ።

ከ1963 ዓ.ም

ላይ የነበሩ ዘመናዊና

በመወዳደር

ልጅ እንዳልካቸው ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው መሾማቸው አንዳንድ ደጋፊዎቻቸውንና

መሰል መሣፍንትን ያስደሰተ ቢሆንም በአብዛኛው ተራማጅ ምሁራንና በተማሪዎች ዘንድ ተቀባይነት አላገኘም። በ1964 ዓ.ም የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ትምህርት እናቁም አናቁም በሚሉ መካከል ተከፋፈለ። እንደዚሁም የካቲት 13 ቀን 1966 የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ማህበር የተለያዩ ሕገወጥ ተግባሮችን በመፈፀሙና አልፎ አልፎ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎችን አርፈው እንዳይማሩ ይከለክላል በሚል ማህበሩ በቦርድ እንዲሰረዝ ተደረገ። መንግሥት በወሰደው የአፈና እርምጃም የተማሪዎች የፖሊቲካ እንቅስቃሴ እየተዳከመ መጥቶ ነበር። የየካቲቱ እንቅስቃሴ ግን ሁሉንም ክፍሎች በማነቃቃት ላይ ስለነበር በተለይ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲውን ተማሪዎች በመቀስቀስ ከፍተኛ ሚና መጫወት ስለጀመሩ እንቅስቃሴው እያንሰራራ መጣ። ወራት

በመጋቢት

በየካቲትና

በሙሉ

ትኩረቱ

መምህራኑ

የተማሪና

ስለሕዝባቂ

ብተለይ ስለመለዮ ለባሹ እንቅስቃሴ ነበር። እነፕሮፌሰር መስፍን ወልደ ማርያም፤ ዶክተር ሰለሞን እንቋይ፣

ዶክተር ጌታቸው ኃይሌና ሌሎችም ባገኙኝ ቁጥር የሠራዊቱ እንቅስቃሴ

እንዳይቀዘቅዝ ስጋታቸውን በመግለጽ ሠራዊቱን ምሩና አስተባብሩ እያሉ ደርሼ ስመጣም በሠራዊቱ ስሳለው ተማሪዎችና መምህራን ብዙ ነበሩ። በሕግ ፋክልቲ የነበሩ የውጭ ሥልጣን ማን ሊይዝ እንደሚችል ስነግራቸው

አቀንቃኝ

ሁሉም

ሳይሉ

ደንገጥ

አይቀርም።

ሃገር መምህራንም ስለሁኔታው ይጠይቁኝ ነበር። እኔም መለዮ

ይህ

በዚህ

በሴላ

በኩል

ይቀበላል

በሚል

አልቀረም።

የቀኝ ፖለቲካ

ስለነበር ወታደሩ

ሳይኖራቸው

እናንተ እናንተ እዚህ ምን ታደርጋላችሁ፣ ሄዳችሁ ይወተውቱኝ ነበር። ክብር ዘበኛ ጠቅላይ መምሪያ እንቅስቃሴ ለማወቅና መረጃ ለማግኘት የሚከቡኝ

እንዳለ

የካቲት

ያለኝን ግንዛቤና ለባሹ ነው ብየ

ግን ተማሪው

እምነት

የሶሻሊዝም

ውስጣዊ

መምህራንና

26 ቀን

ድጋፍ

ተማሪዎች

የተቃውሞ ሠልፍ አደረጉ። በዚሁ

ቀንም

የኢትዮጵያ

ሠራተኛ

አንድነት

ማህበር

(ኢሠኢ.ማ)

መልስ

ካልተሰጣቸው ከየካቲት 28 ቀን ጀምሮ ጠቅላላ የሥራ ማቆም አድማ የሚያደርጉ መሆናቸውን በማስታወቅ ባለ 16 ነጥብ ጥያቄ አቀረቡ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ መምህራን ማህበርም በዚሁ ዕለት አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ተወግደው በምትካቸው ሕዝብ የመረጠው ሌላ ሰው እንዲተካ፣ ከስድስት ወር ለማይበልጥ ጊዜ የሚያገለግልና መሸጋገሪያ ሆኖ ለተተኪው የሚያስረክብ ሕዝባዊ መንግሥት እንዲቋቋም በመጠየቅ ይህ ካልተፈጸመ

ግን ከዚሁ ከየካቲት 26 ቀን ጀምሮ ሥራቸውን

ወስነው አስታወቁ።

ያቋረጡ

መሆኑን በስብሰባ



ሠራዊቱ ግን በተደረገለት ተከታታይ የደመወዝ ጭማሪና የጸሐፌ ከሥልጣን እንዲወርዱ ላቀረበው ጥያቄ ምላሽ በማግኘቱ፥ እንደዚሁም

ትእዛዝ የኮንጐ

አክሊሱ ዘማቾች

66 | ፍሥልደስታ

አቅርበውት

የነበረው

የገንዘብ

ጥያቄ

ጉዳይ

የጠቅላይ

ግዛት

አንደራሴዎችና

በአስቸኳይ

ታይቶ

ውሳኔ

የሚስጥበትና

የሚከፈል ገንዘብ ካለም ከመንግሥት ካዝና የሚከፈል መሆኑ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ቃል በመግባታቸው፣ በተጨማሪም በሠራዊቱ ውስጥ የነበሩ የአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ደጋፊዎች ውስጥ ውስጡን በመንቀሳቀሳቸው ጦሩ የጀመረውን ትግል ከማቀዝቀዝ አልፎ ለአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ድጋፉን መስጠት ጀመረ። ልጅ አንዳልካቸውም የራሳቸውን

ካቢኔ

ሚኒስትሮች፣

ም/እንደራሴዎችን

ለንጉሠ አቅርበው በማሾም መንግስታቸውን ለማጠናከር ተንቀሳቀሱ። የኢትዮጵያ

ሠራተኞች

አንድነት

ማህበር

(ኢሠአማ)

ለልጅ

በመምረጥና እንዳልካቸው

ያቀረባቸው ጥየቄዎች ምላሽ ባለማግኘታቸው የካቲት 28፣ 1966 ዓ.ም ለአንድ ሳምንት የሚቆይ ጠቅላላ የሥራ ማቆም አድማ በመጥራት የከተማ ትራንስፖርት፤ የባቡርና የአይሮፕላን እንቅስቃሴ እንደዚሁም የማምረቻና የአገልግሎት ሰጪ ድርጅቶችን በመዝጋት የአገሪቱን አጠቃላይ የሥራ እንቅስቃሴ አቆመው። ተማሪዎችም በተለይም የዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ጉልቻ ቢለዋወጥ ወጥ አያጣፍጥም፤ ትሻልን ትቼ ትብስን አገባሁ እያሉ የልጅ አንዳልካቸውን መሾም ሲቃወሙ ሌሎች የኅብረተሰብ ክፍሎችም ይህንኑ እርምጃ

በመደገፍና አንድነታቸውን በመግለፅ ሠልፍ ወጡ። ወደ ሦስት መቶ የሚሆኑ ተማሪዎች ደግሞ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቢሮ በመሄድ ከሥልጣናቸው እንዲወርዱ ጠየቁ። በዚሁ ዕለት ከሰአት በኋላ ንጉ መርካቶ እየተዘዋወሩ በየመንገዱ ለተገኙ ሰዎች አንድ አንድ ብር ሲያድሉ

በአጋጣሚ

እኔም በዚያ አካባቢ

ስለነበርኩ ሁኔታውን

የተመለከትኩ

የዓይን

ምስክር ነኝ። በዩኒቨርስቲና በክቶማ የነበረውን የፖለቲካ ትኩሳትና የንጉሙን ድርገት ስመለከት ድርጊታቸው የሀገሪቱን ተጨባጭ ሁኔታ ካለመገንዘብ የመነጨ ይሁን ወይንም ማደናገሪያ አለዚያም ከመጃጀት የተነሳ እንደሆነ ሊገባኝ አልቻለም። ምንም እንኳን የኢሠአማ መሪዎችና ጠቅላይ ሚኒስትሩ ስምምነት ላይ መድረሳቸው

ቢነገርም ኦዲስ አበባና ሀገሪቷ በየካቲት ወር በሠላማዊ ሰልፍና የሥራ ማቆም አድማ ሲናጡ

ቆዩ። መጋቢት ወር ሲገባም 4 ቀን የትምባሆ ሞኖፖል የሥራ

ማቆም

ሲደረግ፣

አድማ

ሠራተኞቹ ተጨማሪ ጥያቄዎች ይዘው ብቅ አሉ። መጋበት ሠራተኞች፣ የቡና ለቃሚዎችና የሽንኮራ አገዳ ቆራጮች

አደረጉ።

መጋበት

7 ቀን

ለመምህራን

የተማሪዎች

ማህበራትና

ጋዜጣቸው

ሺህ ወዝአደር ሴቶች፣

ግምበኞች፣

ፋርማሲስቶች፣

እንዲንቀሳቀሱ

መጠነኛ

ተፈቅዶ

የደመወዝ

ጭማሪ

ትምህርታቸውን

እንዲቀጥሉ ተደረገ። ከመጋቢት 8 እስከ መጋበት 11 ባሉት ቀናት በአዲስ አበባ ሦስት ነርሶች አንድም

ለደመወዝ ጭማሪና

ለሥራ ዋስትና አሊያም ማህበር ለማቋቁም እንዲፈቀድላቸው በመጠየቅ የተቃውሞ ሰልፍ

አደረጉ። ሴተኛ አዳሪዎችም የሥራ ሁኔታ እንዲሻሻልላቸው በመጠየቅ ተሰለፉ። ቄሶችና ዲያቆናትም የጡረታ መብታቸው እንዲጠበቅላቸው በመጠየቅ ሰልፍ ወጡ። በዚህ

በየካቲትና በመጋበት ወር ብሶቱን ወይም ተቃውሞውን ነበር ለማለት አይቻልም። ልጅ እንዳልካቸው በዚህ በተቃውሞ

ለማሰማት ያልተንቀሳቀሰ ክፍል

ሰልፍ መካከል መጋቢት 11 ቀን 1966 ዓ.ም

የሕገ መንግሥት አርቃቂ ጉባኤ አባላት ዝርዝር ይፋ አደረጉ። በዝርዝሩ የተጠቀሱት አባላት በጣት ከሚቆጠሩት በስተቀር አብዛኞቹ በዘውዳዊው ሥርዓት ከፍተኛ ባለሥልጣናት

ወይም ከሥርዓቱ ጋር ግንኙነት የነበራቸው ዝርዝሩ ተቀባይነት አልነበረውም።

በመሆኑ

በመምህራንና

ተማሪዎች

ዘንድ

ተቃውሞ ሰልፉና ጥያቄዎቹ እየተጠናከሩና ውጥረቱ በተለይ በአዲስ አበባ እየተባባሰ በመምጣቱ ይህንኑ የሚያስደርጉት ከሥልጣን የለቀቁት ባለሥልጣናት ናቸው

አብዮቱና ትዝታዬ

የሚል

በሰፊው

ጀመር።

ይወራ

የብሥራተ

ተነቃንቀው

በዚሁ

ምክንያት

ወታደሮች

መወሰኑ

ስለተገለፀ

እንቅስቃሴው

| 67

ወንጌልንና የኢትዮጵያ ሬድዮን በመክበብ ባለሥልጣናቱ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ለመጠየቅ አስበው የነበር ቢሆንም በዚያው ቀን ፓርላማው የቀድሞ ምኒስትሮችን ጥፋት የሚመረምር

ኮሚሽን

ለማቋቋም

የወታደሩ እንቅስቃሴ ረገብ ሲል ሕዝባዊ ሲያፋፍም

ሕዝባዊ

እንቅስቃሴው

እየቀዘቀዘ

ተቃውሞው

ሲግል፤

ሲፈራረቅባቸው

ልጅ እንዳልካቸው ነጋ ጠባ በቴሌቭዥንና በሬድዮ “ፋታ፣

ከሸፈ።

ይሁን እንጅ

ወታደሩ ተቃውሞውን

ውጥረት

ውስጥ

የወደቁት

ፋታ ስጡኝ” እያሉ ሕዝቡን

ይማፀኑ ጀመር። በዚህ መካከል መጋቢት 18 ቀን የ2ኛ ክፍለ ጦር የኤርትራ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴን

(ሌ/ጄነራል ደበበ ኃ/ማርያም) ስድስት ነጥቦች የያዘ ጥያቄ ኣስይዞ ወደ አዲስ አበባ ላካቸው። ከእነዚህ ጥያቄዎች ዋነኛው ደግሞ ልጅ እንዳልካቸው በአስቸኳይ ከሥልጣን እንዲወርዱ የሚጠይቅ ነበር። የአየር ኃይልም በዚሁ ጊዜ የሥራ ማቆም እድማ በማድረጉ በኮ/ል ያለም ዘውድ ተሰማ በሚታዘዘው የአየር ወለድ ሻለቃ ተከበበ። ቀጥሎ በተነሳው አለመግባባትና ከበባ ምክንያት አገሪቱ በዚያን ሰሞን የአየር ኃይል አልነበራትም። ይህ ከነገሌ የተነሣው እንቅስቃሴ እንዴ አዲስ አበባና ደብረ ዘይት በሌላ ጊዜ ደግሞ በኤርትራ ሲከሰት በዚህ በመጋበት ወር ተቃውሞው ከእነዚህ ከተሞች ኣልፎ ወደ ሌሎች የጠቅላይ ግዛቶችና ቦታዎች ተዛመተ። ከናዝሬት ከተማ በቅርብ ርቀት በምትገኘው፤ በቦለቄ ምርትዋ የታወቀችው፣ ሌላው ቀርቶ የጦር መኮንኖችና ጄኔራሎች የአካባቢውን ገበሬ እየነቀሉ ሠፋፊ እርሻ በማካሄድ ከፍተኛ ምርት ይዝቁባት በነበረችው

መቂ ሕዝቡ መሬት ላራሹ በማለት መብቱን ሊያስከብር ተንቀሳቀስ። በባለመሬቶችና በፀጥታ ኃይሎች መካከል በተካሄደው ተኩስም በርካታ ሰዎች ሲገደሉ ከአምስት መቶ በላይ ደግሞ ታሠሩ። ከመሬቱ የተነቀለው ገበሬ በሚገባ ከታጠቁ የመሬት ከበርቴዎች ጋር በባዶ እጁ ገጥሞ መሬቱን ለማስመለስ በመሞከሩ በቀላሉ ሊጠቃ ችሏል። በባሌ ጎባም እንደዚሁ በባለርስቶችና በገበሬዎች መካካል በተከሰተው ግጭት በርካታ ሰዎች ተገደሉ። ፖሊሶችም አምፀው የጠቅላይ ግዛቱ የፖሊስ አዛዥ የነበሩትን ጄነራል መስፍን አምባዬንና ሌሎች መኮንኖችን በቁጥጥር ሥር አኣዋሉ።

በከፋ ጠቅላይ ግዛት የተፈጸመው ግን የብዙዎችን ቀልብ የሳበ ነበር። በጠቅላይ ግዛቱ በተካሄደው የተቃውሞ ሠልፍ ፖሊስ ተኩስ ከፍቶ ብዙ ሰዎችን ስለገደለና ስላቆሰሰ የሕዝቡ ቁጣ ገንፍሎ ተነሳ። በወቅቱ የመምህራን ማህበር ለፆ#መንበር በኋላም የመርማሪ ኮሚሽን አባልና በደርግ መንግሥትም

ከፍተኛ ባለሥልጣን

በነበረው በሁሴን እስማኤልና

በመምህራን ማህበር አቀነባባሪነት በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ አስተዳዳሪዎችንና ፖሊሶችን በቁጥጥር ሥር አውለው የከተማዋን አስተዳደር ተረክበው ነበር። በሚያዝያ

ወርም

ልክ

እንደመጋቢቱ

በጠቅላይ

ግዛቶችና

እንደዚሁም

በከተሞች

የተቃውሞው እንቅስቃሴ ተጠናክሮ መቀጠሉ አልቀረም። ሚያዝያ 2 ቀን የሾላ ወተት ልማት ድርጅት ሠራተኞች አለቃቸው ጌታቸው ማህተመ ሥላሴ እንዲነሠ በመጠየቅ የሥራ ማቆም አድማ መቱ። በአሰላ ደግሞ መሬት ላራሹ ሥራ ላይ እንዲውል በመጠየቅ

ተሰለፉ። አርሲም ልክ እንደ መቂ እነመርዕድና መስፍን ብሩ የመሳሰሉ መሣፍንትና ባለሥልጣናት ገበሬውን እየነቀሉ የግል ዘመናዊ እርሻዎች ያስፋፋባት ጠቅላይ ግዛት ነበረች። በ1966 ዓ.ም ሕዝባዊ እንቅስቃሴው እየተካሄደ ባለበት ወቅት እንኳን በወቅቱ

የሀገር መከላከያ ሚኒስትር ለነበሩት ለሌ/ጄነራል ከበደ ገብሬና ለንግድ፣

ኢንድስትሪና

68 | ፍሥልደስታ

ቱሪዝም ሚኒስትር የአስር ጋሻ መሬት

አቶ ከተማ ይፍሩ ንጉሠ በዚሁ ጠቅላይ ግዛት ለእየአንዳንዳቸው ስጦታ እንዳደረጉላቸው በዜና ማሰራጫ ተገልፆ ነበር።

በዋና መዲናዋ

አዲስ

አበባም

በሺዎች

የሚቆጠሩ

የከተማ

ነዋሪዎች

የክተማዋ

ከንቲባ የነበሩት ዶ/ር ኃይለጊዮርጊስ ወርቅነህ ከሹመታቸው እንዲሻሩ በመጠየቅ ሠላማዊ ሰልፍ አደረጉ። በሕዝቡ ጥያቄ መሠረትም ዶክተሩ ተነሥተው አቶ ሙሉጌታ ስነ

ጊዮርጊስ ከንቲባ ሆነው ተሾሙ። በሀገሪቱ የነበሩ ጋዜጦችም ምንም እንኳን ከአንድ ሁለቱ በስተቀር በመንግሥት ቁጥጥር ሥር የነበሩ ቢሆንም በእነዚህ ወራት አንፃራዊ የሆነ ነፃነት በመጐናፀፋቸው የየመሥሪያ ቤቱን ሃላፊዎች የተደበቀ ምሥጢር ማጋለጥ በመጀመራቸው ተነባቢነታቸው ጨመረ። ጋዜጣም በአንድ ብር ይሸጥ ጀመር።

በአሥር ሳንቲም ይሸጥ የነበረው አዲስ ዘመን

ንጉሥ የማታ ማታ የአመፁ አዝማሚያ እያሳሰባቸው ስለመጣና በመካሄድ ላይ የነበረውን የሥልጣን ሽኩቻ ለማለሳለስ በማሰብ ይመሰላል የአልጋ ወራሹን ልጅ ልዑል ዘርዓያዕቆብ አስፋወሰንን ተጠባባቂ አልጋ ወራሽ አድርገው ሾሙ። ልዑል አስራተ ካሣን በሞግዚትነት ሰየሙ። በወቅቱ ልዑል አስፋወሰን በደም ግፊት ምክንያት በደረሰባቸው የከፊል አካሳቸው በድን መሆን ውጭ አገር በሕክምና ላይ የነበሩና የመዳን ዕድላቸው የመነመነ ነበር። ይህ እርምጃ የልዕልት ተናኘወርቅን ፍሳጐት ሲቀጭ የእነ አክሊሉ ደጋፊዎችን ከሥልጣን ሽኩቻው ውጭ በማድረግ ዘመናዊዎቹ መሣፍንት ተጠናክረው

እንዲወጡ መንገድ ከፈተ። የሕገ መንግሥት አሻሻይ ጉባኤ መሰየምና የፋታ ጥያቄ እንዲሁም የተጠባባቂ አልጋ ወራሽ መሾም በመካሄድ ሳይ የነበረውን ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ላፍታ እንኳን ሊገታው

አልቻለም። እንዲያውም ሚያዚያ 8 ቀን በዓድዋ፣ በደሴ፣ በድሬዳዋ፣ በጐጃም መተከል ከፍተኛ መካከልም ሚያዚያ 10 ቀን ልጅ እንዳልካችው አባላት ጥያቄ አራተኛ ክፍለ ጦር ለተሰበሰበው ጦር

በአከሱም፣ በጅባትና ሜጫ፣ በአምቦ፣ የተቃውሞ ሠልፎች ተካሄዱ። በዚህ በሪኛ ክፍለ ጦርና በሌሎች የሠራዊቱ ስለፖሊሲያቸውና ፅቅዳቸው ማብራሪያ

በመስጠታቸው በሠራዊቱ ውስጥ ድጋፍና ተቀባይነት አላቸው የሚል እምነት ለጊዜውም ቢሆን አሳድሮ ነበር። ሚያዝያ 12 ቀን የእስልምና ኃይማኖት ተከታዮች የኃይማኖት እኩልነት እንዲከበር በመጠየቅ የአዲስ አበባ ከተማ በታሪኳ አይታውና አስተናግዳው በማታውቀው ሁኔታ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ። በዚሁ ዕለት የክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች ወንድሞቻቸው ያቀረቡት ጥያቄ እንዲመለስ አብረው ተሰለፉ። ይህ አስደናቂ ትብብር በግልፅ የሚያሳየው ነገር ቢኖር የኢትዮጵያ ሕዝብ በቋንቋ ሲለያይ በኃይማኖት፣ በኃይማኖት ሲለያይ ደግሞ በቋንቋና በባህል እየተሳሰረ ሕዝቧ በረጅም ጊዜ ታሪኩ የመሠረተውን የአንድነትና የኦብሮ መኖር ባህል ነው። በዚህ በሚያዚያ ወር የይነሱልኝና የሥራ ማቆም አድማው የቀጠለ ሲሆን ሚያዚያ 11 ቀን የፖሊስ ሠራዊት አባላት አዛዣቸው ሌ/ጄነራል ይልማ ሽበሺ ከኃሳፊነታቸው እንዲነሱ በመጠየቅ ይህ ካልተፈፀመ ሥራ የሚያቆሙ መሆኑን በመግለፃቸው ጄኔራሉ ተነስተው የባሌ ጠቅላይ ግዛት እንደራሴ ሆነው ተሾሙ።

የፖስታ ቤት ሠራተኞች፤ ሸለቆ ባለሥልጣን

ሚያዚያ

14 ቀን የሆስፒታልና

ሚያዚያ 15 ደግሞ የብርሃንና ሠላም ማተሚያ ቤትና የአዋሽ

ሠራተኞች

የሥራ ማቆም

አድማ አደረጉ።

እስከ ሚያዚያ አጋማሽ የተካሄዱት የተቃውሞ ሰልፎችና የሥራ ማቆም አድማዎች

ብተስይም

በከፍተኛ ደረጃ እየተስፋፋ

የመጣው

የኃላፊዎችና

የባለሥልጣኖች

የይነሱልን

አብየቱና ቶዘቃዬ [| 69) ጥያቄ አዲሱን ጠ/ሚኒስትርና መንግሥታቸውን እያሳሰበውና ፋታ እየነሳው መጣ። በተቃራኒው ግን በሠራዊቱ ውስጥ ይካሄድ የነበረው እንቅስቃሴ የተዳፈነ ስለመሰላቸውና ሠራዊቱም ድጋፍ ሰጥቶኛል የሚል እምነት ስላሳደረባቸው ልጅ እንዳልካቸው ሚያዝያ የሥራ

19658 ዓ.ም

15 ቀን

ማቆምንና

ሠላማዊ

ሰልፎችን

የሚያግድ

አወጡ።

አዋጅ

በአዲስ አበባም የፖሊስና የጦር ሠራዊት ቁልፍ ቁልፍ ቦታዎችን ለመቆጣጠር ተሰማሩ። የሥራ ማቆም አድማ አድርገው የነበሩ የፖስታ ቤት፣ የምድር ባቡር፣ የአንበሳ አውቶቡስ ሠራተኞች

በምድብ

ክት/ቤት የሚሠረዙ እንደተዘጋ

ከመንግሥት

የ2ኛ በሠራዊቱ

ላይ

ሥራቸው

እንዲገኙ፤

መሆኑንና ዩኒቨርስቲው

ውስጥ

ትምህርት

ቤት

የማይገቡ

ተማሪዎቸ

16 ቀን ጀምሮ ላልተወሰነ ጊዜ

ከሚያዝያ

ተነገረ።

ዙር

ወታደራዊ

መሥመራዊ

መኮንኖች

ኮሚቴ በየጊዜው

መቋቋም እየተገናኙ

ይወያዩ

ጀመር።

በዚህ መሠረትም የአካዳሚና የሆለታ መኮንኖች ልዩነቶቻቸውን ለማስወገድ በማሰብ በተደጋጋሚ አመቼ አካባቢ በሚገኘው ባሕር ዛፍ ውስጥ፣ አንዳንዴም ሌላ ቦታ ይገናኙ ነበር። አንድ እሁድ ቀን ጓደኞቹን ለማየት ወደ ጦር ሠራዊት ክበብ ስሄድ የጦር ሠራዊት መኮንኖች መሰብሰባቸውን አየሁና እኔም ወደ ስብሰባ አዳራሹ ገባሁ። አዳራሹ ውስጥ የተለያየ ማዕረግ ያላቸው መኮንኖች ሲኖሩ የክብር ዘበኛ የመረጃ መኮንኖችም መኖራቸውን ተመለከትኩ። በዚሁ ስብሰባ በአገሪትዋ ሥርዓት አልበኝነት እየነገሰ ነው፤

ሕዝቡ ደግሞ ወታደሩ ደመወዙን አስጨምሮ ሜዳ ጥሎን ከመሄዱም አልፎ ሠላማዊ ስልፍንና ተቃውሞ የሚያግደውን አዋጅ ለማስከበር ተንቀሳቅሷል በማለት በክፍተኛ ደረጃ እያወገዘን ነው የሚል አስተያየት ተንሸራሸረ።

ስለዚህም የሠራዊቱን አንድነት በማስጠበቅ ምን መደረግ እንዳለበት ለመነጋገርና አንድ አስተባባሪ ኮሚቴ የሚቋቋምበትን ሁኔታ ለመፍጠር ነው የተሰብሰብነው በማለት የአርሚ አቬዬሽኑ አዛዥ ኮ/ል ይገዙ ይመኔ ለተሰብሳቢዎቹ አስረዱ። በመጨረሻም አንድ አስተባባሪ ኮሚቴ ለማቋቋም ውሳኔ ላይ ተደረሰ። ሚያዝያ 18 ቀን 1966 ዓ.ም የአየር ወለድ አዛዥ በነበሩት በኮ/ል ያለም ዘውድ ተሰማ ሰብሳቢነት የ4ኛ ክ/ጦር ባልደረባ የነበረው ሻለቃ አጥናፉ አባተ፣

የምድር ወር አባል የነበረው የመ/አለቃ ሺፈራው

ጥላዬ፣

የአርሚ አቪዬሽን ባልደረባ የነበረው ጁኒየር ኤርክራፍትስማን ግርማ ፍሥሐና ክተለያዩ ክፍሎች የተወከሉ መኮንኖችና ባለሌላ ማዕረግተኞች ኮሚቴ በ4ኛ ክፍለ ጦር ጠቅሳይ መምሪያ ተቋቋመ

ልጅ እንዳልካቸው

ሚያዚያ

የሚገኙበት

10 ቀን በ4ኛ ክ/ጦር ተገኝተው

ወታደራዊ

አስተባባሪ

ንግግር ባደረጉበት

ወቅት ፕቀድሞ ባለሥልጣናትና የካቢኔ አባላት ለምን በቁጥጥር ሥር አይውሉም?" የሚል

ካንድ አንድ የጦሩ አባላት ጥያቄ ቀርቦ ነበር፤ እንደዚሁም የሕግ መምሪያ ምክር ቤት አባላት ሚያዚያ 14 ቀን ባካሄዱት ትባዔ ከሥልጣን የወረዱት የቀድሞ የካቢኔ አባላት የሀገሪቱን ፀጥታ በማባባስ ላይ በመሆናቸው ለሀገሪቱ ፀጥታና ለእነርሱም ድህንነት ከፍተኛ ጥበቃ ወደአለበት አካባቢ እንዲሰባሰቡ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ማሳሰቢያ እንዲተላለፍ በከፍተኛ ድምፅ ወስኖ ነበር። እነዚህን ሁኔታዎችን ግምት ውስጥ በማስገባትና ከአዲሱ ጠቅላይ ሚንስትር በነበረው ውስጣዊ ግፊት ይህ የተቋቋመው ወታደራዊ ኮሜቴ ፀሐፊ ትዕዛዝ

አክሊሉንና ሌሎችም ባለስልጣናት በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ለንጉሥ ጥያቄ አቀረበ።

70 | ፍሥአደስታ

ንጉሥም ጥያቄውን ተቀብለው የምርመራ ውጤቱ እስኪታወቅ ድረስ በአንድ በተወሰነ ቦታ እንዲጠበቁ ትዕዛዝ ሰጡ። ንጉጮም ጠ/ሚኒስትር አክሊሉን ጠርተው ጦሩ አንድትታሰሩ የጠየቀ ስለሆነ እጃችሁን ስጡ በማለት አዘዙአቸው። ጠቅላይ ሚኒስትሩም ለምን እንዲህ ይደረጋል ትክክል አይደለም በማለት ንጉጮን ሲጠይቁ በወቅቱ የግቢ ሜኒስትር ሆነው የተሾሙት ደጃዝማች ክበደ ተስማ ጣልቃ በመግባት “ውሻ ሲያስቸግር ለጊዜውም ቢሆን ለማስታገስ አጥንት ይጣልለታል” በማለት የእስሩን ትክክለኝነት ለማስረዳት መሞከራቸውን ታስረው ከተፈቱ ባለሥልጣን ሰምቻስሁ።

በዚሁ መሠረትም ሚያዝያ 18፣ 1966 ዓ.ም ጸሐፌ ትዕዛዝ አክሊሉና ሚኒስትሮቻቸው እንደዚሁም ሌሎች ባስሥልጣናት (በድምሩ 25 ሰዎች) በ4ኛ ከፍለ ጦር ሥር በነበረው ጎፋ በሚገኘው የ17ኛ ሻለቃ ክበብ ውስጥ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደረገ። ኩ/ል ያለም ዘውድ ተሰማም የቀድም ካቢኔ ሚኒስትሮች በሙሉ በእስራት ሰም ተይዘው በ4ኛ ክ/ጦር ጠቅላይ ሠፈር የሚገኙ ስለመሆናቸው ሚያዝያ 19፣ 1966

ዓዔም ጋዜጣዊ መግለጫ

ስጡ።

እነዚህ የቀድሞ ባለሥልጣናት

በአዲሱ የጦር ኃይሎች

ጠቅላይ ኤታ ማር ሹም ሌ/ጄነራል ወልደሥላሴ በረካና የ4ኛ ክፍለ ጦር ዋና አዛዥ በነበሩት ሜጀር ጄነራል ታደሰ መልኬ አስተባባሪነትና ክትትል በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ

ተደረገ። ከዚህ ቀደም ብሎ ሌቴናል ጄነራል አሰፋ አየነና ዶክተር ምናሴ ኃይሌ ከእንዳልካቸው ካቢኔ በራሳቸው ጥያቄ ተሰናብተው ነበር። ነገር ግን ሚያዝያ 22 ቀን ከሁለተኛ ክፍለ ጦር ክስ ቀርቦባቸዋል በሚል ምክንያት ሌ/ጄነራል አሰፋ አየነ ከመገናኛና ፖስታ ሚኒስትርነታቸው ተነሥተው የቀረበባቸው ክስ በፍርድ አስኪጣራ ድረስ በጦር ኃይሎች እጅ እንዲቆዩ የተደረገ መሆኑ ተገለፀ። ዶክተር ምናሴ ኃይሌም ከሃገር ሊወጡ ሲሉ አውሮፕላን ማረፊያ ተይዘው በቁጥጥር ስር መዋላቸው ተነገረ። በተመሳሳይ ጊዜም አስተባባሪ ኮሚቴው ውስጥ ውስጡን ጦሩን ለአመፅና ለአድማ የሚቀሰቅሱና የሚያስተባብሩ ናቸው የሚላቸውን ወደ ሁለት መቶ የሚጠጉ የክብር ዘበኛ፣ የአየር ኃይልና የጦር ሠራዊት መሥመራዊ መኮንኖችና የበታች ሹማምንት በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ አደረገ። ከክብር ዘበኛ ሻምበል ዳዊት ገብሩና ሞላ ዘገየ ከታሠሩት መካከል ነበሩ። አስተባባሪ ኮሚቴው ክላይ የተጠቀሱትን ባለሥልጣናትና የጦር አባላት በቁጥጥር ሥር ካዋለ በኋላ ለንጉሠና ለልጅ እንዳልካቸው ታማኝነቱን ገልፆ ተበተነ።

ይህ የሁለተኛው ዙር ወታደራዊ አስተባባሪ ኮሚቴ የተቋቁመው በረቀቀ ዘዴ ነበር። ሰብሳቢው ኮ/ል ያለም ዘውድ ተሰማና ልጅ እንዳልካቸው በነበራቸው ግንኙነትና የአገር ልጅነት ጠ/ሚኒስትሩ ተቃዋሚዎቻቸውን ለማስወገድ ያቋቋሙት ኮሚቴ ነበር። ጠ/ ሚኒስትሩ ተቃናቃኞቻቸውን በቁጥጥር ሥር በማዋላቸው በጦሩም ድጋፍ በመተማመን

ቀደም ብለው ሠላማዊ ሰልፉንና ተቃውሞውን ለማገድ ያወጡትን ኣዋጅ ተግባራዊ ለማድረግ በሀገር መከላከያ ሚኒስትሩ በሌ/ጄነራል ዓቢይ አበበ የሚመራና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማ“ር ሹሙ በአባልነት የሚገኙበት የፀጥታ ኮሚሽን በማቋቋም ሠላማዊ ሰልፍና የሥራ ማቆም የሚያደርጉትን ለመቆጣጠር ተነቃነቁ። ንጉሠሥም በሀገሪቱ የተከሰተውን ሕዝባዊ አመፅና አሰመረጋጋት አስመልክተው ሚያዝያ 27 ቀን በተከበረው የነፃነት በዓል በፓርላማ ተገኝተው ለሕዝቡ ንግግር ሲያደርጉ በዋናነት የሚከተለውን መልእክት አስተሳለፉ። የደም መፋሰስና ሁካታ እንዲፈጠር የሚሠሩ በባዕዳን የተደገሩ ብዙ ኦጆች ገብተው በእነዚህ ውስት ወራት ውስጥ ሁካታና ብጥብጥ እገዲፈጠር ለማድረግ በልዩ ልዩ ክፍሎች የተፈጸሙት ሁውክቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብና ለአገሪቱም በሁሉም ረገድ ያስከተለው ጉዳት እጅግ ከፍ ያሉና

አብየቱናትዝታዬ

- 71

ኢትዮጵያ በሠለም የነበራትን እምነትና ስም ለማስጠላት አድርዕ ለአገራችን የኢኮኖሜ ዕድገትና ልማች የሜረዳት የወዳጅ አገሮች እጅ ወደኋላ አንዳይፀል የሚያሠጋ ሆኗል፡፡ የኢትጵያ ሕዝብም ከጦር ወታደሩና ክፀጥታ አስከባሪው ጋር በመተባበር ሁካታ ፈጣሪዎችን እንዲቆጣጠርና እንዲደመስስ ማድረግ ብሔራዊ ግዴታው መሆኑን መዘንጋት የስበትም።፡ ሲሉ ገለፁ።

ከዚህ ንግግር የምንረዳው ይህ በየካቲት የጀመረው ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ሰንጉ፦ እምነት በባዕዳን እጅና ከሥልጣን በወረዱ ባለሥልጣኖች የተፈፀመ እንጅ ሕዝቡ ያነሣው ሕዝባዊ አመፅ

አንገፍግፎት

የዘመናት

ብሶትና

ጭቆና

የመሬት

ላራሹ፣

የዲሞክራያው

የዩኒቨርስቲና የ2ኛ ደረጃ ት/ቤት ተማሪዎች መብቶች፣

በመንግሥት የብሔር

መሆኑን

አልተቀበሉትም።

ላይ የነበራቸው

ተቃውሞና

መብትን

አስመልክቶ

ብሔረሰቦች

የሚአነሱአቸው ጥያቄዎች የሶሻሊስት ርዕዮት ቅኝት ስለነበራቸው የኃይለሥላሴ መንግሥት

ተማሪዎችን በኮሚኒስት ሀገሮች ግፊት የሚንቀሳቀሱ ናቸው በማለት ይከሳቸው እንደነበር ይታወቃል። በአንድ ወቅት ሸራይሸ የተባለ ሩሲያዊና ሌላ ሁለት የቼኮዝሎቫኪያ ተወላጆች ከዚሁ ጋር በተያያዘ ምክንያት ከሀገር መባረራቸውም የሚታወስ ነው። ከተማሪዎች ውጪ ደግሞ የጸሐፌ ትእዛዝ አክሊሉና የገንዘብ ሚኒስትር የነበሩት

አቶ ማሞ ታደሰ ባለቤቶች የፈረንሣይ ተወላጆች ስለነበሩ “የጠቅላይ ሚኒስትሩ ባለቤት ከውጪ፣ የገንዘብ ሚኒስትሩ ባለቤት ከውጪ፣ ምስጢራችን ውጪ” ይል እንደነበረው የአራት ኪሎው

ይችላል።

ሊሆን

ወፈፌ

በሌላ

ንጉሠና ሥርዓታቸውን

እነዚህም በፈረንሳዮች

በኩል

የንጉሙ

እንዲያሸሽሉ

ግፊት ይነቃነቃሉ በማለት ጠርጥረዋቸው

ከፍተኛ

አጋርና

ደጋግማ ስትመክር

ረዳት የነበረችው

አሜሪካም

ቆይታ ምክሯን ባለመቀበላቸው

በምዕራቡ ዓለም የተማሩትን ከፍተኛ ባለሥልጣኖችንና ምሁራን በአሜሪካን መንግሥት ግፊት እየተንቀሳቀሱ ነው የሚል ግምትም ፀንጉሠና በመሳፍንቱ ዙሪያ ሳይኖር አልቀረም። እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ግምቶች ሲሆኑ ንጉሥም በግልጽ የጠቆሙት የባዕድ ስም አልነበረም። በዚሁ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉና ካቢኔአቸው በቁጥጥር ስር ውለው ስለነበር ክሱ እነሱንም የሚመለክት ይመስላል።

በሚያዝያና በግንቦት ወራት የልጅ አንዳልካቸው መንግሥት የቀድሞ ባለሥልጣናትን በቁጥጥር

ሥር

በማዋል

እና የወታደሩን

በተለይ የከፍተኛ

መኮንኖችን

ድጋፍ

ያገኘበትን

የፀጥታ ኮሚሽን በማቋቋም በተቃዋሚዎቹ ላይ ከፍተኛ ወከባና እስራት ያሳረፉበት ወቅት በመሆኑ በአክሊሉ መንግሥትና ደጋፊዎች ላይ ከፍተኛ የበላይነት የተቀዳጀባቸው ወራት ነበሩ። የፀጥታ ኮሚሽን ከፍተኛ

ወክባና ጉዳት ካደረሰባቸው መ/ቤቶች

መካከል

የአውራ

ጐዳና፣ የመብራት ኃይልና የቴሌኮሚኒከሽን ሠራተኞች በግንባር ቀደም የሚጠቀሱ ናቸው። ሕዝቡ ግን ሠራዊቱ ደሞዙን አስጨምሮ ሜዳ ላይ ጥሎን ሸሸ፤ አምነነው ተንቀሳቅሰን ለፋሽስት መንግሥት አጋልጦን ተመለሰ፤ ምነው ወቴ ለሆዱ ተገዛ በማለት በበራሪ ጽሁፍና ወረቀት ከመቀስቀስና ከማነሳሳት አልተቆጠበም።

በየካቲቱ እንቅስቃሴ የተጀመረው የኮንን ዘማቾች ጥያቄም ጠ/ሚኒስትሩ ያልተከፈለ ገንዘብ ካለ በአስቸኳይ ተጣርቶ ከመንግሥት ካዝና የሚከፈል መሆኑን ከገለፀላቸው በኋላ እያንዳንዱ ዘማች የሚያገኘውን የገንሀብ ብዛት በማስላት ከእንቅስቃሴው ገሸሽ ማለት ብቻ ሳይሆን የጠ/ሚኒስትሩ ደጋፊ ወደ መሆን ተሸጋገረ። በዚሁ በየካተት ወር ለተካሄደው እንቅስቃሴ የኮንን ዘማቾች የገንዘብ ጥያቄ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አድርጓል።

እነሻለቃ አጥናፉ ይህንን የዘማቾችን ብሶት ለፀረ መንግሥት ተጠቅመውበታል። ምንም እንኳን ልጅ እንዳልካቸው ተስፋ

እንቅስቃሴው በሚገባ ቢሰጡዋቸውም ጉዳዩ

221

*ጂሕደሸታ

በመርማሪ

ኮሚሲዮን

እንዲጣራ

ተደርጎ

በተባበሩት

መንግሥታትም

ሆነ

መንግሥት በኩል ለዘማቾቹ ሳይከፈል የቀረ ገንዘብ እንዳልነበር ተረጋግጧል። ከነገሌና

አዲስ

አበባ

ቀጥሎ

በከፍተኛ

ደረጃ

ይንቀሳቀስ

በኢትዮጵያ

የነበረው

የ2ኛ

ክ/

ጦር ነበር። ከየካቲት 17 ቀን ጀምሮ በመካሄድ ላይ የነበረውን የዚህን ክ/ጦር አመፅ ይመራ የነበረው በመጋቢ የሃምሳ አለቃ ዩሐንስ ሲሆን የበታች ሹጣምንቱ በክፍሉ በነበሩ መኮንኖች

ላይ የግርፋትና የማሰቃየት እርምጃ አድርስውባቸዋል።

ከዚህ ድርጊት

በስተጀርባ ሆኖ በገዛ ጓደኞቹ ላይ ስቃይ እንዲደርስ ያስተባብር የነበረው በኋላ አሰብ ላይ በመንግሥት ላይ አመፆ በራሱ ወታደሮች የተገደለው ሻለቃ ብርሃኑ ኃይሌ ነበር። ከነዚህ የአስተባባሪ ኮሚቴ አባላት መካከልም በመጋቢት ወር አዲስ አበባ በመምጣት ንጉሥ ዘንድ ቀርበው የመሳሪያና ሌላ ሽልማትም ተሰጥቷቸው እንደተመለሱ በኤርትራ ይካሄድ የነበረው የተቃውሞ እንቅስቃሴ ጋብ አለ። መጋቢት 22 ቀን 1966 ዓ.ም የሐረርጌ 3ኛ ክፍለ ጦርና የፖሊስ አባላትም ለጃንሆይ ታማኝነታቸውን

አረጋገጡ።

በየካቲቱ እንቅስቃሴ ብዙም ጉልህ ሚና ያልተጫወተው የ3ኛ ክ/ጦር መጋቢት 30

ተንሳቅሶ ቀደም ሲል የ3ኛ ክፍለ ጦር አዛዥ የነበሩና በኋላ ም/ጠቅላይ ኤታማዥር

ሆነው የተሾሙት ቀደም

ሌ/ጄነራል ኃይሌ ባይክዳኝ ከኃላፊነታቸው

ብሎ መረጃው

የደረሳቸው

ጄነራልም

በገዛ ፈቃዳቸው

ሹም

እንዲነሱ ጥያቄ አቀረበ። ሥራቸውን

መልቀቃቸው

በሬድዮ ተነግሮ ነበር። በዚህ መካክል በጄነራል ወልደሥላሴ በረካ የሚመራ የፀጥታ ኮሚሽን ጦሩን ለማነጋገር ሐረርጌ እንደደረሰም ጄነራል ኃይሌ በራሳቸው ፍቃድ ሳይሆን

በኛ ጥያቄ መውረዳቸው ካልተነገረ ኮሚሽኑን መንግሥቱ በመያዛቸው በጥያቄአቸው መሠረት

አናነጋግርም የሚል እቋም እነ ሻለቃ ይኹው በሬድዮ እንዲተላለፍ ተደረገ።

ጄሄራሉም ሚያዝያ 18 ቀን ከሌሎች ባለሥልጣናት ጋር አብረው በቁጥጥር ስር ዋሉ። ይህንን የ3ኛ ክ/ጦር እንቅስቃሴ በግንባር ቀደምትነት ያስተባብሩ ከነበሩት መካከል ሻለቃ መንግሥቱ ኃ/ማርያም እንደነበሩ ይነገራል። የአየር ኃይል ሠራዊት ሰኔ 13 ቀን ለተቃውሞ ሲንቀሳቀስ በኮ/ል ያለምዘውድ ተሰማ ከሚታዘዘው የአየር ወለድ ክፍል ጋር በደብረ ዘይት በተፈጠረው ከፍተኛ ግጭት

አንድ

ሰው

ሲሞት

ከ45

በሳይ

ቆሰሉ።

ይህ የአየር ወለድ

እንቅስቃሴ

የልጅ

በመዘጋቱም

የልጅ

አንዳልካቸውን መንግሥት በመደገፍ የፊውዳሉን ሥርዓት የሚቃወሙና ተራማጆችን ለማንበርከክ የታቀደና የተቀነባበረ እርምጃ ነበር። ለማንኛውም በየካቲት፣ መጋበትና ሚያዝያ ወራት እንደ ሰደድ እሳት በሀገሪቷ ይቀጣጠል የነበረው ሕዝባዊ አመፅ የፀጥታ ኮሚሽኑ በወሰዳቸው እርምጃዎች በግንቦትና

በሰኔ ወር

መጀመሪያ

ወራቶች

ረገብ

ማለት

ጀመረ።

ዩኒቨርሲቲው

እንዳልካቸው መንግሥት ለጊዜው ፋታ ያገኘ ይመስል ነበር። ንጉሙም ሞቃዲሾ በሚካሄደው 11ኛው የአፍሪካ አንድነት ጉባዔ ለመገኘት ሰኔ 5 ቀን ወደዚያው አመሩ። ፕሬዝዳንት ባሬም ከፍተኛ አቀባበል አደረጉላቸው። ንጉሠ በዚያው በሄዱበት እንዲቀሩ ባለሥልጣናቱ

ቢመክሩዋቸውም በዚህ እድሜያችን ፈጽሞ አንሞክረውም በማለት ወደ ሃገራቸው ተመለሱ።

በሠራዊቱ ውስጥ የነበሩ የበታች ሹማምንት ሕዝባዊ አመፁ እንዲቀጥል ከመገፋፋት

አልተቆጠቡም።

በክብር ዘበኛ በተለይም የመድፈኛ፤

የመሐንዲስና የ2ኛ ብርጌድ የበታች

ሹማምንት ወጣት መኮንኖቹ እንዲያስተባብሯቸውና እንዲመሯቸው ነገር

ግን

ብዙዎቹ

መኮንኖች

ነገሩን

ከኋላ

ሆኖ

ከመግፋት

ባሻገር

ይወተውቱ ጀመር። የሕዝባዊ

አመፁ

አቅጣጫ በውል ስሳልታወቀና ጐርፉ ማንን ይዞ እንደሚሄድ ለመገንዘብ አዳጋች ስለነበር

አብየቀኖዳዝጋዬ |! 73

መሪነቱን ይዘው ለመጋፈጥ ፍላጐቱ አልነበራቸውም። አመፁ መንገድ እየያዘ ሲመጣ ግን የመጀመሪያ ተመራጮቹ ተመልሰው በምትካቸው አባል ለመሆን የተለያየ ሴራ መጎንጎን ጀምረው እንደነበር ይታወሳል። የሕግ መመሪያ እባላት በወቅቱ ሁኔታው ተረጋግቷል የሚል እምነት ስላደረባቸው

በሻለቃ አድማሴ ዘለቀ የሚመራና ሰባት አባላት የሚገኙበት ቡድን ሰኔ 19 ቀን 4ኛ ክ/ ጦር በመሄድ ጦሩን ሰብስቦ በሚያዝያ ወር የታሰሩት የቀድሞ ባለሥልጣናት እንዲፈቱ በምልጃ መልክ ጠየቁ። ነገር ግን ይህ በሆነ በማግስቱ ሰኔ 20 (ሕሙስ ዕለት) በሠራዊቱ ውስጥ በህቡዕ ይንቀሳቀስ የነበረው የሻለቃ አጥናፉ አባተ፣ የሻለቃ ተፈራ ተክለአብ የጁኒየር ኤርክራፍትስማን ግርማ ፍሥሐ ቡድን የ4ኛ ክፍለ ጦሩን በማንቀሳቀስ ማታውኑ የሬድዮና

የቴሌቭዥን

ጣቢያዎች፣

የብሥራተ

ሬድዮ

ወንጌል

ጣቢያ፤

የአይሮፕላን

ማረፊያውና ሌሎች የአዲስ አበባ ቁልፍ ቦታዎች እንዲያዙ አደረገ። ፓርላማው ሰኔ 20 ቀን ባካሄደው ስብሰባ ሳይፈቅድላቸውና ፓርላማው ሳይነጋገርበት የምልጃ

ሥራ

በመሥራታቸው፦

4.. ሻለቃ አድማሴ ዘለቀ 2.

ቀኛዝማች ክበደ አመኑ

3.. 4.. 5. 6. 7..

ከቶ አቶ አቶ አቶ አቶ

ሃይለጌዮርጊሰ ደፋር ፋንቱ በላይ ገዛቸው ሃፀለሥላሴ ኢሳያስ ጉልማ አበራ ደነቀ

ላይ ለ8 ቀናት ከፓርላማ እንዲወገዱ አደረገ።፡ የጦር ኃይል አስተባባሪ ኮሚቴውም ፓርላማው በማስረጃ ያልወከላቸውን ሰዎች መቀበል የሌለበት መሆኙን በክቡር ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኩል እንዲገለፅላቸው የሚል ውሳኔ አስተላለፈ።*”

ሰኔ 21

እና የ3ኛ ዙር

ወታደራዊ

የእነ ሻለቃ አጥናፉ ቡድን በማግሥቱ ሰኔ 21፣ ጣቢያውንና አንዳንድ ጠቃሚ ቦታዎችን ተቆጣጠሩ።

አስተባባሪ

ኮሚቴ

1966 ጦሩን በማንቀሳቀስ ሬድዮ ቀጥሎም አንደኛ በቁጥጥር ሥር

በዋሉት ባለሥልጣኖች ላይ እርምጃ ለመውሰድ እንድንችል፤ ሁለተኛ በከተማ ውስጥ እየተዘዋወሩ ፀጥታ ለማደፍረስ የሚሞክሩትን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ስላቀድን ይህንን

ለመተግበር እንድንችል ድጋፍ እንድትሰጡን፤

'

እንዲሁም የጦር ክፍሎች አራተኛ ክፍለ

ጦር ለተቋቋመው አስተባባሪ ኮሚቴ ወኪሎቻቸውን እንዲልኩ የሚል ቴሌግራም ለተለያዩ

የጦር ክፍሎች አስተላለፈ። በማግስቱ

ሻለቃ

ተፈራ

ተክለአብና

ጁ.

ኢክ.

ማን

ግርማ

ፍሰሐ

በአዲስ

አበባ

አካባቢ በሚገኙ የተለያዩ የጦር ክፍሎች እየተዘዋወሩ የንጉሠ ኣገዛዝ በሀገሪቱ ያደረሰውን . . ግፍና ጭቆና፣ በሠራዊቱ ውስጥ ስላለው ብሶት'እያወሉ ጦሩ ወኪሎቹን በአስቸኳይ ..

25 - አዲስ ዘመን፣ (34ኛ ዓመት፣ ቁጥር 145)

74|

ናሥሐደታ

እንዲመርጥና 4ኛ ክፍለ ጦር ለተቋቋመው አስተባባሪ ኮሚቴ እንዲልኩ ማሳመን ያዙ። በዚሁ ቅስቀሳቸው የመጀመሪያ ዒላማ ያደረጉት በአዲስ ኣበባ አካባቢ የሚገኘውንና

ለንጉሠ ታማኝ በመሆኑ የጦር ሠራዊቱን ለቆላቀል አይችልም ብለው የገመቱትን የክብር ዘበኛ ሠራዊት ነበር። በዚሁ መሠረትም በሻለቃ ተፈራ የሚመራው ቡድን በመጀመሪያ ያነጋገረው መቪለኪያ 4ኛ ክ/ጦር አጠገብ የሚገኘውን ንጉሥን የመጠበቅ ኃላፊነት

የነበረበትን አጋጣሚ

የእኔ የእናት

ክፍል

የሆነውን

የክቡር

ዘበኛ 3ኛ ብርጌድን

በሥራ ምክንያት ስድስት ኪሎ በሚገኘው

ነበር።

እንደ

ጠቅላይ መምሪያ ቆይቼ ወደ አራት

ሰዓት ገደማ ወደ ብርጌድ ጠቅላይ ሠፈር ስሄድ ጦሩ ከስብሰባ ሲበተን ደረስኩ። በወቅቱ የምወዳቸውና የማከብራቸው የ3ኛ ብርጌድ አዛዥ የነበሩትን ኮ/ል ሙሉጌታ ንጋቱን አግኝቼ

ሠላምታ

ስሰጣቸው

ከፊታቸው

የመከፋት

ምልክት

እየታየባቸው

ያውልህ

ጦሩ

መርጦሃል አሉኝ። በነገሩ ግራ ተጋብቼ እንደቆምኩ ወታደሮችና የበታች ሹማምንቱ እርስዎን መርጠናል በአስቸኳይ 4ኛ ክ/ጦር ይሂዱ እያሉ ከፊሉ ከግምጃ ቤት አውጥቶ

ሽጉጥ ሲያስታጥቀኝ

የጦሩ

ከፊሉ ደግሞ ብረት ባርኔጣ ያጠልቅልኝ

አባላት

የሚያስፈልገውንና

ጠጋ

ያዋጣል

ብለው

እርስዎን

የሚሉትን

ይስሩ፤

ጀመር።

እናምንዎታለን፤

ከሌሎቹ

ጋር

ሆነው

በቅድሚያ ግን ጦሩ ካለመግባባት የተነሳ

እርስ በራሱ እንዳይዋጋ የማድረግ ኃለፊነት አለብዎት እያሉ ያዋክቡኝ ጀመር። ምንም እንኳን

ከነሞላ

ዘገየ፤

መቶ

አለቃ

በእውቀቱ

ካሣና

በብርጌዱ

ከነበሩ

ወታደሮችና

በመሆኑ

ሁኔታውን

የበታች ሹማምንት ግንኙነት ቢኖረኝም በህቡእ ይካሄድ የነበረው እንቅስቃሴ ጥርት ያለ

አቋም

ያልነበረው፣

ሁኔታዎች

በፍጥነት

የሚለዋወጠብት

ወቅት

ለመገምገም አስቸጋሪና ግራ የሚያጋባ ነበር። የ12ኛ ሻለቃ አዛዥ የነበሩትን ሌ/ኮሎኔል ከበደ ወ/ሚካኤልን ጠጋ ብዬ እኔ በዚህ ዓይነት ሁኔታ ለመሄድ አልፈልግም፤ ምን ባደርግ

ብትላቸው

ይሻለኛል

ስላቸው

ጦሩ

ሊያስሩህ ይችላሉ።

ለውጥ ፈላጊና ፀረ ፊውዳል

በከፍተኛ

ስሜትና

እንደእኔ ከሆነ ብትሄድ አልነበርኩም

ድምፅ

የመረጠህ

ይሻልሃል

ስለሆነ

እምቢ

አሉኝ። ይህንን ስል

ሳይሆን ከዚህ በፊት የተካሄዱት

ሙከራዎች

ምሥጢር እያፈተለከ አንዳችም ፋይዳና ውጤት ሳይገኝበት የበርካታ ሰዎችን ሕይወት በመቅጠፉ ምክንያት ይህ የአሁኑ እንቅስቃሴ ምን ያህል ይዘልቃል የሚል ስጋት ስለነበረኝ ነው።

ስለዚህም ቅዳሜ ሰኔ 22፣ 1966 ዓ.ም ከቀኑ ወደ አምስት ሰዓት ገደማ የግል ሾልስዋገን መኪናዬን ይዢ በወታደራዊ ጂፓች ታጅቤ ወደ አራተኛ ክ/ጦር መምሪያ አመራሁ። ከ12ኛ ሻለቃ የተመረጡት የበታች ሹማምንት የኣስር አለቃ ግርማ ቡርቃና ም/አስር አለቃ ፍሥሐአንደቶም ተከትለውኝ መጡ። በበኩሌ ስብሰባውን ተጠግቶ ማየቱና መረዳቱ የተሻለ ነው፤ ሌሳው ቢቀር በክብር ዘበኛና በጦር ሠራዊቱ መካከል የነበረውን የመጠራጠር ሁኔታ ማስወገድና ጤናማ ግንኙነት እንዲኖር ማድረግ ስለሚቻል መሄዱ

ይመረጣል

በማለት እያሰላሰልኩ 4ኛ ክ/ጦር ግቢ ደረስኩ።

የ4ኛ ክ/ጦር ግቢ ከ3ኛ ብርጌድ በአንድ ኪሎ ሜትር ርቀት የሜገኝ ጐረቤት ክፍል ነው። እንደደረስንም ወደ 4ኛ ክፍለ ጦር መሰበሰቢያ አዳራሽ አመራን። አዳራሹ ቀደም ሲል በየዓመቱ ለሚካሄደው የጦር ኃይሎች ስፖርት በመሰብሰብያነት ያገለግል ስለነበርና የክብር ዘበኛን በመወክል የጦር ኃይሎች ስፖርት ሥራ አስኪያጅ ኮሚቱ አባል

ስለነበርኩ አዳራሹ ለኔ እንግዳ አልነበረም። በ4ኛ ክ/ጦር ግቢ ጦሩ መሣሪያ ይዞ ላይ ታች ሲል በብዛት ይታያል። ነገር ግን የአዳራሹን በር ከፍተን እስክንገባ ድረስ ምንም ዓይነት ጥበቃ አልነበረም። ወዴት እንደምንሄድ እንኳን የጠየቀን የለም።

; ጫቭ፤ ዳሜ

አብዮቱና ትዝታዬ

የጦር ኃይሎች የፖሊስ ሠራዊትና ብሔራዊ ጦር አስተባባሪ ኮሚቴ 4ኛ ክፍሰ ጦር ስብሰባ አዳራሽ 0979)

አዳራሹ ውስጥ ስንገባ ግማሹ ተሰብሳቢ መሳሪያ አንግቦ ቁሟል። ከፊሉ ደግሞ የጠጅ ቤት አግዳሚ ወንበር በሚመስል ተቀምጧል። ከበሩ ፊት ለፊት ቀደም ብየ ዩኒቨርስቲ ሲማሩ ያየኋቸውና ያወቅኋቸው ሻለቃ አጥናፉ አባተ የተቀመጡ ሲሆን ሌሎች ሁለት ሰዎች ደግሞ በግራና በቀኝ ተቀምጠው ስብሰባውን የሚመሩ ነበሩ። ከ3ኛ ብርጌድ የተወከልነው አዳራሽ ገብተን ተመርጠን መምጣታችንን ስንገልፅ አዳራሹ በጭብጨባ

ተናጋ። ለጊዜው የአቀባበሉ ሞቅታ ቢያስደነግጠኝም

እንደተረዳሁት ክብር ዘበኛ የንጉ

ታማኝ ሠራዊት ስለሆነ አባላቱ በቀላሉ ወኪሎቻቸውን አይልኩም የሚል የሌሎች መለዮ ለባሾች ጥርጣሬ ስለነበረ ነው። ሻለቃ አጥናፉም አንኳን ደህና መጣችሁ በማለት እንድንቀመጥ ጋበዙንና ተቀመጠን። የመሰብሰቢያ አዳራሹ በጣልያን ወረራ ጊዜ የተሰራ ግምብ ቤት ነው። አዳራሹ የከፍለ ጦሩ ልዩ ልዩ መምሪያዎች ወደሚገኙበት ቢሮ መግቢያ ላይ የሚገኝ ግማሽ ክብ የሆነና ግቢውን በትንሹም ቢሆን የሚያሳዩ ሁለት ሰፋፊ ተካፋች መስተዋት ያላቸው መስኩቶችና አንድ መግቢያ በር ብቻ ያለው አዳራሽ ነው። በአዳራሹ የሚገኙት ከፊል አግዳሚ ወንበሮችና ጥቂቶች ደግሞ መደገፊያ ያለቸው የትምህርት ቤት ዴስኮች ናቸው።

22

አንድ

ሠሌዳ

ጥቁር

ይገኛል።

የሀገሪቷ እና የኔም የአስራ ሰባት ዓመታት ውስብስብና አስቸጋሪ ጉዞ ቅዳሜ ሰኔ ቀን 1966 ዓ.ም በዚቺው የመሰብስቢያ አዳራሽ ተጀመረ። የኢትዮጵያ ሕዝባዊ

አመፅና

ናቸው

በኩል

በስተግራ

ከበሩ

አብዮት

ማለት

የኔም

የወደፊት

ጉዞ

ከሰኔ

22ና

ከ4ኛ

ክ/ጦር

መምሪያ

ጋር

የተቆራኙ

ይቻላል።

በዚህ ቀን በስተቀኝ ሻምበል

(በሰኔ 22) ስብሰባውን ይመሩ የነበሩት ሻለቃ ወንድወሰን ኃይሉ በስተግራ ደግሞ ሃምሳ አለቃ

አጥናፉ አባተ ሲሆኑ አበራ አጋ ተቀምጠው

76 |

ፍሥአደፅታ

ከየክፍሉ የሚመጡትን ሂደት ከክብር ዘበኛ፣

በሰብሳቢው እንዲመለሱ የመሳሰሉትም መጥተው

ወኪሎች ይመዘግባሉ። እስከ ሰባት ሰዓት በዘለቀው የመመዝገብ ከጦር ሠራዊት ክፖሊስና ብሔራዊ ጦር ከተመዘገቡት ውጪ

ተደረገ እንጅ የማዕድን ዘበኛ፣ የእሳት አደጋ፤ የደን ዘበኞች ነበር። በአዳራሹ ውስጥ ከሰማንያ እስከ ዘጠና የሚደርሱ

ተወካዮች ተሰብስበዋል።

የመሳሪያው መንገጫገጭ ከሰዎች ጩኸትና ንግግር ጋር ተዳምሮ

በቁጥጥር

ሥር

ያሉትን

ጦሩ

እንዲለቅ

እንዲውሉ

ለ4ኛ

ክ/ጦር

ቃሂ

ሻምበል

ጉባኤውን በስነ ሥርዓት የታነፁ መለዮ ለባሾች የተሰበሰቡበት ሳይሆን አነስተኛ የጉልት ገበያ አስመስሎት ነበር። የምሳ ሰዓት እየተቃረበ ሲመጣ ተሰብሳቢዎቹ ለምን እንደተፈለግን ይነገረን ማለት ጀመሩ። በዚህ ጊዜ ሻለቃ አጥናፉ እስካአሁን ድረስ የተወሰኑ የቀድሞ ባለሥልጣናት በሕዝብና በጦሩ ጥያቄ በቁጥጥር ሥር ውለዋል። ሆኖም ብዙ በደል የፈጸሙ ባለሥልጣናት ከአዲሱ መንግሥት ባላቸው ግንኙነትና በተለያየ ምክንያት ስላልቃሰሩ ሕዝቡ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ እየጠየቀ ነው። የሕዝቡ ጥያቄ ይህ ሁኖ ሳለ ሠራዊቱን በመናቅ የፓርላማ

አባላት

መጠየቅ

ጀሦረዋል።

ስለዚህ

የተሰበሰብንበት ዓላማ የታሠሩትን ለመፍታት ሳይሆን በተለያየ ምክንያት ሳይታሰሩ የቀሩትን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ነው ካሉ በኋላ ተሰብሳቢዎቹ ማስታወሻ እንዲይዙ በመጠየቅ የሚታሰሩ ሰዎችን ሰም ዝርዝር ማንበብ ጀመሩ። በሳቸው በኩል ከጨረሱ በኋላ የቀሩ ካሉ ተሰብሳቢዎቹ ይጨምሩበት በማለት ጠየቁ። አንዳንዶቻችን ስለጉዳዩ ማብራሪያ ፈልገን ጥያቄ አለን ስንል ሰዎቹ በአስቸኳይ ካልተያዙ በስተቀር ኣደጋ ስለሚያስከትል ጥያቄ አንቀበልም ተባለ። ሰብሳቢዎቹ የአስራ አምስት ባለሥልጣኖችን ስም ከጠሩ በኋላ ተሰብሳቢዎቹ የተለያዩ ስሞችን ይሰነዝሩ ጀመር። ከፊሉ በሥራ ላይ ያስቀየመውን አዛዥ፣ ክፊሉ በወሬና በአሉባልታ የሰማውን በማስተጋባት ስም እየጠሩ የሚታሰረው ቁጥር ወደ ሰባ ደረሰ። ከዚያም በቃ በቃ የሚል ድምፅ ከአዳራሹ ስሰተሰማ ሰብሳቢው ሻለቃ አጥናፉ ለጊዜው እነዚህ በአስቸኳይ ይያዙ የሌሎች በሌላ ጊዜ ይቀጥላል በማለት ካስረዱ በኋላ ሰዎቹ በቁጥጥር ስር ኣዛዥ

ለሻለቃ

ስለሺ

መኩሪያ

ትዕዛዝ

ነገር ይታስራሉ

የተባሉ

ሰዎች

ሰጡ።«

ተሰብሳቢዎቹም በማግስቱ እሁድ በሦስት ሰዓት አዳራሽ እዲገኙ በማለት በአስራ አንድ

ሰዓት ወደየቤታችን

አሰናበቱን።

የሚገርመው

ዜናውን

ማምሻውን በመስማታቸው በማግስቱ በአባላቱ መካከል ከፍተኛ ውዝግብ አስከትሎ ነበር።

ሰኔ 23 እሁድ ጠዋት ወደ ስብሰባ አዳራሹ ስንገባ ሻለቃ አጥናፉ በስብሰባው መክፈቻ ትናንት በተወሰነው መሠረት እርምጃ ተወስዶ በዛሬው ዕለት ከከፍተኛ

ባለሥልጣናት

መካከል

ልዑል

ራስ አስራተ ካሣ ተይዘዋል

በማለት ንግግራቸውን

ጀመሩ።

ልዑል ራስ አስራተ ካሣ ቤታቸው አጠገብ ከሚገኘው እየሱስ ቤተክርስቲያን ሲያስቀድሱ በልጃቸው ጠቋሚነት ነበር የተያዙት። ልዑል ራስ አስራተ ለሸዋው ዘውድ ቅርብ የሆነና ለንግስናውም ቀጥተኛ የዘር ሐረግ የነበራቸው መሆኑ ይነገራል። ልዑሉ በኤርትራ ጠቅላይ ግዛት የንጉሠ እንደራሴ በኋላም የህግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት፣ የዘውድ

ምክር ቤት ሰብሳቢና በመጨረሻም

የልዑል ዘርዓያዕቆብ ሞግዚት

ሆነው ሰርተዋል።

ልዑሉ የመሳፍንቱ ወገን ግንባር ቀደም መሪና የዘውዱም ተቀናቃኝ ከመሆናቸውም

በላይ በርካታ ደጋፊ ይኖራቸዋል

ችግር

በቁጥጥር

ሥር

መዋል

ተብሎ ይፈራ ነበር። የእሳቸው

ንጉሥን

በከፊል

ከመንበረ

ያለአንዳች

ሥልጣቸው

ተቃውሞና

አንደማውረድ

- ስለሚቆጠር የመያዛቸው ዜና ሲነገር አዳራሹ በጭብጨባ ተናጋ። ከልዑሉ በተጨማሪም በዚሁ እስት ሌሎች አስር ከፍተኛ ባለሥልጣኖች በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ተደረገ።

አብየቁናገቁፀቹ

! 77

በዚሁ ቀን በቁጥጥር ሥር የሚውሉትን ሰዎች በተመለክተ ሪፖርት ከመስማት በስተቀር ሌላ አንዳችም ቁም ነገር አልተስራም። በቅዳሜና እሁዱ ስብሰባ ከክብር ዘበኛ ተወክለን የተገኘን ሦስት ብቻ ስንሆን በጃንሜዳ አካባቢ ከሚገኙት ከክፍለ ጦሩ መምሪያ፣ ከአንደኛና ከሁለተኛ ብሪጌዶች አንደዚሁም ከልዩ ልዩ ክፍሎች ተወካዮች አልተላኩም ነበር። በዚህ ምክንያት ሻምበል

ፍሰሐ የክብር ዘበኛን 3ኛ ብርጌድ ይዞ ወደጦር ሠራዊት ከዳ እየተባለ በሠፊው

ይወራ

ጀመር። የኛ አራተኛ ክፍለ ጦር ከተቋቋመው አስተባባሪ ኮሚቴ ጋር መቀላቀል ሌሎች የክብር ዘበኛ ክፍሎች ወኪሎቻቸውን እንዲልኩ በክፍተኛ ደረጃ ሲያነሳሳቸው በተቃራኒው

ግን ከጦር ሠራዊቱ ጋር በማበራችን አዛችን በጣም ያስቆጣና ያስደነገጠ ነበር። በዚሁ ወቅት ወኪሎቻቸውን የላኩ የጦር ሠራዊት ክፍሎችም የ4ኛ ክ/ጦር፣ የምድር ጦር ልዩ ልዩ ክፍሎች፣ የጦር ኃይሎች ጽ/ቤት፣ የአርሚ አቪየሽንና የብሔራዊ ጦር ነበሩ። በለውጡ ወሳኝ ሚና ሊጫወቱ የሚችሉ የሰሜኑና የምሥራቁ፣ የአየር ኃይልና የአየር ወለድ

ክፍሎች ወኪሎቻቸውን ስላልላኩ አነሱ እስኪመጡ ድረስም መጠበቅ ግዴታ ነበር። ይህ

3ኛ

ዙር

ወታደራዊ

ኮሚቴ

ተብሎ

የሚታወቀው

ደርግ

የተቋቋመው

ሰኔ

21 ቀን 1966 ዓ.ም ነው። ከሻለቃ ማዕረግ በላይ የነበሩ መኮንኖች አብዛኞቹ ከነበረው ዘውዳዊው ሥርዓት ጋር ቁርኝት ስለነበራቸው ንቅናቄው ግቡን እንዳይመታ ያደናቅፉታል

ተብሎ ስለታመነበት እና ቀደም ብለው ከተቋቋሙትና ወዲያውኑ ከፈረሱት ሁለት ወታደራዊ ኮሚቴዎች ከተገኘው ተሞክሮ በመነሳት ጭምር አባላቱ ከተራ ወታደር እስከ ሻለቃ ማዕረግ አንዲሆን ወስኖ ነበር። ሰኔ 21 ቀን የተላለፈው መመሪያ ይህንኑ በግልፅ ያስቀመጠ ቢሆንም አንዳንድ ክፍሎች ሌ/ኮሎኔሎችና ኮሎኔሎች ወክለው ስለላኩ አስተባባሪ ኮሚቴው ከመመሪያው ውጪ መሆኑን ገልፆ በሌሎች እንዲተኩ ተደርጓል።

በዚህ መመሪያ ብዙዎች የበላይ መኮንኖች ቅሬታ ተሰምቷቸው ነበር። በተለይም በወቅቱ ሆለታ ጦር ት/ቤት በትምህርት ላይ የነበሩ የበላይ መኮንኖች በኮ/ል ሞላልኝ በላይ መሪነት በነኮ/ል ተስፋዬ ወልደሥላሴ አጃቢነት እንዴት እኛ ከንቅናቄው እንገለላለን በማለት

የተጀመረ ቃላት

ደርግ

ድረስ

ቢሆንም

እንዲመለሱ

በመምጣት

በሚቀጥለው

ጥያቄ

አቅርበው

ነበር። ነገር ግን ለጊዜው

ግን እናንተንም የሚያሳትፍ

ይሆናል

በዚህ ደረጃ

በሚል

የሽንገላ

ተደረንገ።

ሰኞ ሰኔ 24 ጠዋት የአየር ኃይል በኮ/ል ታደለ መኩሪያ መሪነት የተወሰኑ የበላይ መኮንኖች

ተወክለው

ወኪሎቻቸውን መመሪያ

መጡ።

እንዲልኩ

መሠረት

ሻለቃ

ነገር

ግን

ተነግሯቸው ሲሳይ

ቀደም

ተመለሱ።

ብሎ

በተላለፈው

መመሪያ

መሠረት

ከሰዓት በኋላ የአየር ኃይል በተሰጠው

ሀብቴ፣

ሻለቃ አዲስ

ማስተር

ቴክኒሻን

ተድላ፣

ማስተር

ቴክኒሻን

ገሠሠ

ወልደኪዳን፣ ጁኒየር ቴክኒሻን ደሞሰው ካሣዬን፣ የአየር ወለድ ጦርም የመ/አለቃ መሐመድ አህመድ፣ የመ/አለቃ ስለሺ በየነ፣ የሃምሳ ኣለቃ በቀለ ደጉና፣ የአስር አለቃ ፍቅሬ ዘርጋባቸውን

ወክሎ

ላካቸው።፣

ገሠሠ ወልደኪዳን፣

ጁኒየር

ቴክኒሻን

ደሞሰው ካሣዬን፣ የአየር ወለድ ጦርም የመ/አለቃ መሐመድ አህመድ፣ የመ/አለቃ ስለሺ በየነ፣ የሃምሳ አለቃ በቀለ ደጉና፣ የአስር አለቃ ፍቅሬ ዘርጋባቸውን ወክሎ ላካቸው። የሦስተኛ ክፍለ ጦር፣ የሐረር የአካዳሚና የሐርርጌ ፖሊስ ጥብቅ አዛዥ ተሰብስበው “አራተኛ ክፍለ ጦር መምሪያ ከተሰበሰቡት ጋር ሆነው ጉዳዩን የሚመረምሩና ሁኔታውን እያስታወቁን በሁኔታው ለመወሰን አንዲቻል አባላት የሚልኩ መሆኑን” መልስ ሰጡ። ከዚያም በኋላ ክፍሎቹ በተለይም የሦስተኛ ክፍለ ጦር በነበረው አጭር ጊዜ መኮንኖች ተሰብስበው ሻለቃ መንግሥቱ ኃ/ማርያምን ሲመርጡ እሱም በፈንታው ሻምበል ገብረየስ

78

ፍሥአደስታ

ወልደሃና፣ ሃምሳ አለቃ ለገሰ አስፋውና የሃምሳ አለቃ ንጉሴ ፋንታን መረጠ። ከሐረር ጦር አካዳሚ ሻለቃ ብርሃኑ ባይህና ሻለቃ ባሻ ከበደ አሊ፣ ከሐረር ፖሊስ ሻለቃ ተካ ቱሉና የአስር አለቃ ንጉሴ ዘውዴ ተመረጡ። አዛዥቹም ወደ አዲስ አበባ ለተነቃነቀው ቡድን ከመሬት ማደላደል ጀምሮ መወሰድ ስላለባቸው እርምጃዎችና በኮሚቴ ተከፋፍለው መሥራት እንዳለባቸው ማስታወሻ አስይዘው ላኩዋቸው።* በመሆኑም ሰኔ 24 ማምሻውን ሻለቃ መንግሥቱ

ተወካዮችን

ይዞ መምጣቱን

ሪፖርት

አደረገ፡፡ ከሪፖርቱ

መንግሥቱ አጠገቤ መጥቶ ተቀመጠ። ሻለቃ መንግሥቱ ኃ/ማርያምን

ለመጀመሪያ

ጊዜ

ሁለታችንም

ሆነን

ዓ.ም

የሻምበልነት

ማዕረግ

ላይ

በ1963

ያየሁትና

በኋላ ሻለቃ

የተዋወቅሁት

አሜሪካን

አገር

ኬኔዲ

ተስፋዬ

ብርሃኑ

አውሮፕላን ማረፊያ ነው። መንግሥቱ ሜሪላንድ ስቴት በሚገኘው አበርዲን የመሳሪያ (ኦርደናንስ) ከፍተኛ ኮርስ ተካፍሎ ሲመለስና እኔ ደግሞ ከጓደኛዬ የአየር ወለድ ሻለቃ የነበረውና

ጋር

የ2ኛ

ጆርጅያ

ኮርስ

ስቴት

የሐረር

በሚገኘው

ጦር

አካዳሚ

ፎርት

ምሩቅ

ቤኒንግ

ከሆነው

ከፍተኛ

ከሻምበል

የእግረኛ

ትምህርት

አጠናቀን

ስንመለስ ነበር። ከመንግሥቱ ጋር አብሮት የነበረውን ሻምበል ተስፋዬ ኀሩይ የተባለ ጓደኛውን ቀደም ብዬ ስለማውቀው ሠላምታ ተለዋወጥን። መንግሥቱ ግን ጥቁር አሜሪካዊ ስለመሰለኝ በእንግሊዝኛ ሠላምታ ሳቀርብለት ወዲያውኑ

“መንግሥቱ

ሙሉ

ጋር አትተዋወቁም

ተሰፋዬ ኀሩይ ጣልቃ በመግባት

እንዴ?” ብሎ ኣስተዋወቀኝ።

ከዚያ በኋላ አንድ ቀን

እዛው በአውሮፕላን ማረፊያ በሚገኝ ቡና ቤት ምሳችንን በልተን ስንጫወት ዋልን። ሻለቃ

መንግሥቱ

ስለወሰድኩት

ትምህርት

ጠየቀኝና

ትምህርቱ

የተራቀቀ፣

ዘመናዊና ጠቃሚ ሲሆን እንዲያውም ለመጀመሪያ ጊዜ የዕዝና የውጊያ ልምምዱ በኮምፒውተር እየታገዘ እንደሚሰጥ ገለፅኩለት። ቀበል አደረገና ምን ያደረጋል ኣገራችን ሂደህ አትጠቀምበት፤ ሠራዊቱ በውትድርና ሞያና ሳይንስ እንዳያድግ አዛገች በተለይም ጄነራል መኮንኖቹ የግል ኑሮአቸውን በማዳበር፣ የግል እርሻና ግምብ

መገንባት

ላይ

ነው

የተጠመዱት

አለኝ።

መንግሥቱ

በሠራዊቱ

ውስጥ

በነበሩ ክፍተኛ አዛዥችና በኃይለሥላሴ መንግሥት ላይ የነበረውን ከፍተኛ ጥላቻ ከመግለፅ አልተቆጠበም። በሀገሪቱ የነበረውን ችግር በስዕላዊ መልክና በተመረጡ ቃላት ሲያስቀምጣቸውና ሲተነትን ሳዳምጠው ከፍተኛ የፖለቲካ ንቃትና አመለካከት እንደነበረው ግልፅ ነው። ጃለቃ መንግሥቱ

ያቀረባቸው

ሐሳቦችና

ትንተናዎች

ሙሉ

በሙሉ

እውነት

ላይ

የተመረኮዙና የምጋራቸው ነበሩ። ነገር ግን እሱ ከሆለታ ጦር ት/ቤት የወጣና የጦር ሠራዊት መኮንን ሷሆን እኔ ደግሞ ከሐረር ጦር አካዳሚ የተመረቅኩ የክብር ዘበኛ ባልደረባ ስለሆንኩ ሥርዓቱ በፈጠረው አለመተማመን ይህ ሻምበል ምን ዓይነት ተልዕኮ ቢኖረው ነው እንደዚህ ደፍሮ የሚናገረው በማለት ስለተጠራጠርኩ ጥሩ አድማጭ ብቻ ሆንኩ። ከምሽቱ ሁለት ሰዓት ሲሆን ከኬኔዲ ዓለም አቀፍ አይሮፕላን ማረፊያ ተለያየን። ሰኔ 1963 ዓ.ም የተለያየን ከሦስት ዓመታት በኋላ ስኔ 1966 4ኛ ክ/ጦር አዳራሽ ተገናኘን። አጠገቤ እንደተቀመጠም ስለተሰበሰብንበት ዓላማ ጠየቀኝ። እኔም እስከኣሁን ሰው ከማሰር በስተቀር ምንም ዓይነት ፋይዳ ያለው ነገር አልሰማሁም፤ እንደምታየው ጩኸትና

ትርምስ

ብቻ

ነው

እንደሚመለሱ ነግረው ሄዱ። 26

አኦልኩት።

ቃሰክርስቶስ አባይ (ኮ/ልን፤ (ሀዕ 498)

እነሱም

አሁን

ደክሞናል

ብለው

በማግስቱ

በሕይወት ከተረፉት

በማግስቱ በማውጣትና

የደርግ እባላት ጋር በ1979 ዓ.ም ለማስታወሻ 4ኛ ክፍሰ ጦር የተነሳነው

ሻለቃ

በማግባት

መንግሥቱ አገሪትዋም

እጁን ሠራዊቱም

አውጥቶ

“ሠራዊቱ

በየጊዜው

መሳሪያ

ናቸው፤

በመሆኑም

ለአንዴና

እየታመሱ

ለመጨረሻ መክተል ያለብንን ዓላማና ግባችን ምን እንደሆነ ተነጋግረንና ተወያይተን መንቀሳቀስ አለብን። ይህ የማይደረግ ከሆነ ግን በዚህ ስብሰባ እንዳንገኝ ጦራችን ማስጠንቀቂያ ሰጥቶ ነው የላከን። ስለዚህ በዚህ የምንስማማ ከሆነ በበኩሌ ዓላማችን “ኢትዮጵያ ትቅደም””" የሚል መሆን እንዳለበት ሐሳብ አቀርባለሁ” አለ። ቀጥሎም በስብሰባ

አዳራሽ

ወደነበረው

ሠሌዳ

በማምራት

ጠመኔ

ይዞ

የምንከተለው

አቅጣጫ

ምን

መሆን እንዳለበት እንፃፍና በኋላ ድምፅ ይሰጥበታል በማለት ከተሰብሳቢዎቹ የሚሰነዘሩትን ዓላማዎቹ መጻፍ ጀመረ። ከተሰብሳቢዎች የተሰነዘሩት ዓላማዎቸም የሚከተሉት ነበሩ። 1ኛ/

2ኛ/

የግርማዊ

ሆነ ውፍ

የግርጣዊ

ንጉሀ

መንገሥት

3ኛ/

አባላት 2.

ንጉሠ

ውሰጥም

ነገሥትች

ዙፋን

ያሉትን ነገሥች

እንዳለ

አንቅፋቶች ዙፋን

እንዳስ

ሆና

በአዲሱ

ርስሰ

መንግሥት

(ካቢኔ)

በማፍረስ

ወታደራዊ

ሕዝባዊ

መንግሥት

ማስወገድ ሆና

የነበረውን

ካቤኒ

ማቋቋም

- ዘውዱንና ርዕሰ መንግሥቱን ማቋቋም የሚሜሉ ነበሩ፡፡

ከዚህ በላይ በቀረቡት ፍላጐት ጨቋኙንና ኢትዮጵያ ትቅደም የሚለዉ የተዋሱት ነዉ፡፡

(ካቢኔውን)

በሙሉ

አስወገዶ

ሦስት ሃሳቦች ላይ ውይይት ተካሄደ። የአብዛኞቹ የኮሚቴ አፋኙን፣ ኢትዮጵያን ወደ ኋላ ያስቀራትን መንግሥት መፈክር በጳዉሎስ ኛኞ አዘጋጅነት በድምፅ ጋዜጣ ይወጣ

ከነበረዉ

፳0፲ ሠጠደድታ አስወግዶ መብትና ሥልጣኑን ሰሕዝብ መመለስ ነበር። ጉባኤው ወታደራዊ መንግሥት ይቋቋም የሚለው ሃሳብ ንጉሣግዊውን መንግሥት በአዲስ ወታደራዊ አምባነነን አገዛዝ መተካት

ነው በሚል

ከመጀመሪያው

በከፍተኛ የተቃውሞ

ድምፅ ውድቅ

አደረገው።

በተራ ቁጥር 3 የተጠቀሰው የሕዝባዊ መንግሥት መቋቋም ጉዳይ ቀደም ሲል በዩኒቨርስቲ መምህራን ማህበር ቀርቦ የነበረ ሐሳብ ሲሆን በስብሰባው ውስጥ የመነጨው ዩኒቨርስቲ

በፊውዳላዊ የመደራጀት

ከተማሩና

የሚመጡት

ስለሚጠይቅና ሐሳብ

በመማር

ላይ ከነበሩ

መኮንኖች

ነበር።

ነጎር ግን ለረጅም

ናቸው።

እንደዚሁም

ዘመን

የአገዛዝ ሥርዓት የኖረ ሕዝብ በመሆኑና የፖለቲካ ልምድና ባህል፣ መብት ባልነበረበት ሀገር አሁንም በሕዝባዊ መንግሥት ስም ተመርጠው

አነዛው መሣፍንትና

ጊዜ

ውድቅ

መኳንንት

ስለሚወስድ

በአፈጻጸም

ረገድ

በጣም

በቂ ዝግጅት

አስቸጋሪ

በመሆኑ

ማድረግ

ይህም

ሆነ።

ከዚህ በላይ አንድ ሲታለፍ የማይችል የወቅቱ ተጨባጭ ሁኔታ ብዙዎቹ የበታች ሹማምንት እንዲሁም አንዳንድ ነባር መኮንኖች የዘውድ አገዛዝን መወገድ በቀና ይቀበሉታል ብሎ መደምደም አለመቻሉ ነው። ከውጪም የዘውዱ ደጋፊዎችና ፈራ

ተባ ይሉ የነበሩ በንጉሙ አካባቢ የነበሩ ባለሥልጣኖች የንቅናቄውን አስጊነት በመገንዘብ ንቅናቄውን በፍጥነት ለማክሸፍ እንዲንቀሳቀሱ ይጋብዛቸዋል የሚል አስተሳሰብም ተሰንዝሯል። በመሆኑም በተራ ቁጥር 1 የተገለፀው የግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ዙፋን እንዳለ ሆኖ በአዲሱ ካቢኔ ውስጥም ሆነ ውጭ ያሉትን እንቅፋቶች በማስወገድ መንግሥቱ በተሻሻለ ሁኔታ ሥራውን እንዲሠራ ማድረግ የሚስው ዓላማ በከፍተኛ ድምጽ ተመረጠ። “ኢትዮጵያ ትቅደም” የሚለው መፈክርም የኮሚቴው መሪ መፈክር ሆኖ ፀደቀ።

የኮሚቴው መጠሪያም የጦር ኃይሎች፣ የፖሊስ ሠራዊትና የብሔራዊ ጦር አስተባባሪ ኮሚቴ ተብሎ እንዲሰየም ተወሰነ። ከዚህ ውሳኔ በኋላ በነበረው የዕረፍት ሰዓት በአባላቱ መካከል ዓላማችንንና አቅጣጫችንን መናፈስ

በሚገባ ሥራ ላይ ለማዋል

ጀመረ።

ከዕረፍት

በኋላ

ይህ

አዲስ አመራር ሃሳብ

በግልፅ

መመረጥ

ቀርቦ

አለበት የሚል

ተቀባይነት

ስላገኘ

ሃሳብ ምርጫ

እንዲካሄድ ተደረገ። «አፍ ያለው ያግባሽ ጤፍ ያለወ” እንደተባለው ሆነና በዚሁ ምርጫም ሻለቃ መንግሥቱ ኃ/ማርያም ለቀቃመንበር፣፤ ለዚህ አስተባባሪ ቁሚቴ መፈጠር ከፍተኛ ሚና

የተጫወቱትና 'ጉባኤውን

የመሩት

ሻለቃ

አጥናፉ

አባተ

ም/ለቃመንበር

ሆነው

ተመረጡ። ሻለቃ መንግሥቱ የለቃመንበርነት ቦታቸውን እንደያዙ ዋና ፀሐፊ የሚሆነውን እንድመርጥ ፍቀዱልኝ በማለት ጠይቀው ስለተፈቀደላቸው የኮርስ ጓደኛቸውንና ከ3ኛ ክ/ ጦር አብሯቸው

የመጣውን

ሻምበል

ገብረየስ ወልደሃናን

መረጡ።”

የሰሜኑ ጦር ተወካዮች እስከዚህ ጊዜ ድረስ አልመጡም

ነበር። ሰኔ 28 ቀን ደረሱ።

ነገር ግን ተወካዮቹ በርክት ብለው የመጡ ሲሆን የተላክነው አዲስ አበባ ያለውን ሁኔታ ተመልክታችሁ ኑ ተብለን ነው በማለት ስብሰባ አዳራሽ አንገባም አሉ። ከዚያም ዓላማችን ምን እንደሆነ ከተገለፀሳቸው በኋላ ከወከላችሁ ክፍል ጋር ተነጋግራችሁ ወኪሎቻችሁን ብታስታውቁን

ስለተባሉ

ክክፍላቸው

ጋር ተነጋግረው

ገልፀው ሰኔ 29 ቀን ስብሰባውን መካፈል 25

ጀምሩ፣

አስር አባላትን የወክሉ መሆናቸውን

ቀሪዎቹም

ወደ ኤርትራ ተመለሱ።

በአንዳገዶቻችን ዘንድ የመንግሥቱ መመረጥ በሀገሪቱ በመከሰት ላይ የነበረውን የብሔረሰቦች ችግር በገለልተኝነት ለመምራት ይረዳል የሚል አስተሳሰብ ነበር፡፡ ሌሎች ደግሞ ስብስቡ ዘለቄታ ስለማይኖረው

አደጋ ቢመጣ ዒላማ የሚሆኑት አሳቸው ናቸው በሚል ምርጫውን ያለእንዳች ጥያቄ ተቀበሉት።

አብያቁናት8ታዬ | ፳8፥ ከኤርትራ የተወከሉትም ሻምበል ውብሸት ደሴ፣ የመ/አለቃ ፍቅረሥላሴ ወግደረስ፣ ኮማንደር የኋላሸት ግርማ፣ ሻምበል ሚካኤል ገብረ ንጉሥ፣ ፒቲ ኦፊሰር ሚካኤል አስገዶም፣ ፒቲ ኦፊስር ታምራት ፈረደ፣ ሻም/ባሻ ደሳለኝ በላይ፣ የአስር አለቃ ንጉጫ ነጋሳ፣ የአስር አለቃ ገብረሕይወት ገብረ እግዚአብሄርና ተራ ወታደር እሸቱ ዓለሙ ነበሩ።

ቀደም ብሎም ሰኔ 24 የክብር በበኛ 1ኛ እና 2ኛ ብርጌድ እንደዚሁም የልዩ ልዩ

ው ክፍሎች በኮ/ል ኃብተማሪያም አየናቸው መሪነት ተወካዮቻቸውን ቢልኩም በምትካቸ የሻለቃነት ወይም ከዚያ ዐታች ያለው ማዕረግ አንዲልኩ ተነግሯቸው ኮሎኔሉ ተመልሰው

ሽ በሻለቃ አበበ በላይነህ ተተክተው ተወካዮቹ ኮሚቴውን ተቀላቀሉ። የለቃመንበር፣ ም/ለቃመንበርና ዋና ፀሐፊ ምርጫ ካለቀ በኋላ እያንዳንዱ አባል መጽሐፍ

ቅዱስና ቅዱስ ቁርዓን በመያዝ የሚከተለውን ቃለ መሐላ በመፈፀም ሥራውን ጀመረ። ቃለ መሐላ

የጦር ኃይሎች አስተባባሪ ኩሚቴ ኢትዮጵያ እኔ ሕዝብ ከብዙ ዘመናት ድህነት ግፍና የኢትዮጵያን መሠረት ዓላማ በተነሳሳበት ትትደም ብሎ ጥቅሜንና ሕይወቴን መስዋዕት የግል ለማሻሻል ኑርውን ለማድረግና ነዓ ሁሉ በደል በምችለው ብማድረግ በፍፁም ታማኝነት አገለገላልሁ፡፡ ኮሜቴው ኢትዮጵያን ለማስተደም የሚያወጣቸውን መመሪያዎችና ድንጋጌዎች ሆሉ #ዖለአንዳች ማመንታትና ማወላወል እክብራለሁ፤ አስከብራለሁም። የኢትዮጵያ ትቅደም ዓላማ የሚቃወም ሥራ አልሠራም ምሥጢርም አላባክንም፡፡ በዚህም በዌቱኑ ሰፊ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሕያው እግዚአብሔር/አላሕ ስም ምያለሁ፡፡

አስተባባሪ ኮሚቴው ሰኔ 26 ቀን የተለያዩ መለዮ ለባሾችን የሚወክሉ አባላትን ንጉሙ ዘንድ በመላክ በኮሚቴው ስም ለግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ያለውን ታማኝነት በመግለፅ አምስት ጥያቄዎችን አቀረበ። እነዚህም፦ ከአሁን

ቀደም

ከሰላማዊው

ሕዝብና

ከወታደራዊ

ክፍሎች

የአገርን

አንድነትና

እድጉ

4..

የሜቃረን ተገባር ፈፅመው ከቱገኙት በሰተቀር ለአገራቸው እድገትና መሻሻል ስለአውነት በመነሳትና ለአገር ፍቅር በመቆርቁር በፊፀሙት ተግባር ምክንያት በየጊዜው ታስረው የሚገኙት የፖለቲካ እስረኝች የግረማዊነትዎ መልካም ፍቃጽና አስተያየት ሆኖ ምህረት እንዲደረገለቸው፤

2,

ከአሁን በራትበፓለቲካ ምክንያት ክአገራቹው ተሰደውበውጭ አገር የሚገኙ ኢትዮጵያውያን

ሁሉ የተለመደው የግርማዊነትዎ ምህረት ተደርጎላቸው ወይ አገራቸው እንዲመለቡ፤ሂ 3.. በገርማዊነትዎ አርቆ አሳቢነት ተባሸሎ እንዲጠጣ የታዘዘው ሕገ መንግሥት በአዌር ጊዜ ጡበዋ ተጠናቆ ለሕዝብ እንዲገለጥና በሥራ ለፀ እንዲውል፤ 4.. ፓርለማው ለክረምት ወራት ለዕረፍት መዘጋቱ ቀርቶ አሁን በአጋጠመን ጊዚያዊ ሀጎታ ምክንያች ሕገመንግሥቱ እስኬታወ፳ ድረሰ በሥራ ላ እንዲቆይ፤ 5.. ይህ የተሳቋመው ኮሜቴአችን በአገሪቱ አንድነትና እድገት፣ ሰላምና ፀጥታ እንደዚሁም ለአገሪቱ የመከላክያና የፖሊስ ኃይሎች መደርጀትና መጓባጓል ከመንግሥት ባለሥልጣኖች 'ዳያደርገ እንዳፈቀድልን ከዙፋንዎ ሥር ዝቅ ብለን በትህትና

ለገርማዊነተዎ ረድም እድሜ እየለመንን ኢትዮጵያ ትቅደም ብስን ስተነሳንበት ዓላማችን የኃያሉ እግዚአብሄር ድጋፍ እንዳይለየን እንፀልያለን

የሚል ነበር። ንጉጮም፦ 2.. በፖለቲካ ምክንያት ታስረዋል ስለተባሉት ዝርዝር ሁነታቸው በአስቸኳይ እየተጠና ምህረት #ዞደረግላቸው፤

ሲሉ

2.

በፍቃዳችን ተሻሽሎ እንዲወጣ ያዘዝነው ሕገ መንግሥት በተቻለ ፍጥነት ተጠናቶ ሥራ ላይ እንዲውል የዘወትር ምኛታችን ስለሆነ በዚሁ መሰረት እንዲፈፀም ጠቅላይ ሜኒስትራችንንና አዋሂውን ጉባኤ አዘናል፤

3.

ፓርጳማው ባጋጠሙት አስቸኳይ ሁኔታዎች ምክንያት ልዩ ስብሰባ በማድረግ ቀጥሎ አዲስ የተሻሻለውን ሕገ መንግሥት ረቂቅም ሌሎችም አስቸኳይ ጉዳዮች እንዲመክርበት ይደረጋል

4.

የተቋቋመው ደርግ ከኣሁን በፊት ከመንግሥት እንዲቀጠል ፈቅደናል፣

መልስ

ባለሥልጣኖች

ጋር የጀመረውን

ገንኙነት

ሰጡ።

በዚህ እለትም የአስተባባሪ ኮሚቴው መሪ መፈክር “ኢትዮጵያ ትቅደም” መሆኑ ለመጀመሪያ ጊዜ ለሕዝብ ይፋ ተደረገ። አስተባባሪ ኮሚቴው በደል አድርሰው ሳይታሠሩ ቀርተዋል በማለት ሕዝቡ በበራሪ ወረቀትና በልዩ ልዩ መንገድ በማሳሰብ ላይ ስለነበር የቀረበለትን የስም ዝርዝር በመያዝ እጃቸውን እንዲሰጡ በመገናኛ ብዙሀን ጥሪ አደረገ። አብዛኞቹ አለአንዳች

ችግር እጃቸውን 4ኛ ክ/ጦር ድረስ በመምጣት

ጀምረው

ነበር።

የአገራችንን

ስለሆነም

እድገትና

ደርግ ሪፖርት

አንድነት

ሲሰጡ አንዳንዶቹ ግን ለጊዜው መሰወር

ያላደረጉ

የሚቃረኑ

በፈቃዳቸው

መሰወራቸውም

እጃቸውን

ካልሰጡ

የተጠረጠሩበትን

ወንጀል

ለመፈጸማቸው አስረጂ እንደሚሆን በመጠቆም በአስቸኳይ እጃቸውን ለደርግ እንዲሰጡ የሚያሳስብ መግለጨ ሰኔ 26 አወጣ። ቀጥሎም ቤት ንብረታቸው የሚወረስ መሆኑን ኮሚቴው ደጋግሞ በመግለፁና የጊዜ ገደብ

በመስጠቱ

ከየተደበቁበት

ብቅ

እያሉ

እጃቸውን

መስጠት

ጀመሩ።

ከተፈላጊዎቹ

አንዱ ራስ መስፍን ስለሺ ተሰውረው የጊዜ ገደቡ አንድ ቀን ካለፈ በኋላ ልጅ እንዳልካቸው ለኮሚቴው ደውለው እየመጡ መሆናቸውን አስረዱ። ሐምሌ 6 ቀንም አምቦ አጠገብ ጉደር ከሚገኘው የእርሻ መሬታቸው በመምጣት እጃቸውን ለአስተባባሪ ኮሚቴው ሰጡ። ከሰኔ 29 እስከ ሐምሌ 3 ድረስ የቀድሞ ባለሥልጣን ቤተሰቦች የመንግሥት ንብረት እንዲያስረክቡ መግለጫ ወጣ። | የአስተባባሪ ኮሚቴው አባላት በኅብረተሰቡ ውስጥ ስለሚኖሩ ጠዋት ጠዋት ወደ

ስብሰባ ሲመጡ ሕዝቡ እንዲታሠሩ የሚፈልጋቸውና የተለያየ ሰሞታ የሚሰማባቸውን ግለስቦች ስም ዝርዝር ይዞ መምጣት የተለመደ ነበር። ማታ ማታም የሚታሠሩ ሰዎች ስም ዝርዝር በመገናኛ ብዙሀን መስማት የተለመደ ሆነ። አንድ ቀን አንድ የአስተባባሪ ኮሚቴው አባል እስከአሁን ድረስ ከተለያዩ መ/ቤቶች ሰዎች ሲታሰሩ ሕዝቡን በፍትህ እጦት በጉቦና በመሳሳለው

ሐሳብ

አቀረበ።

በእጁ

የያዘውን

ስም

የበደሉ

ዝርዝር

ዳኞች ግን አልታሠሩም

ስመለከት

ደህና

ትምህርትና

በማለት

ሰም

አብየቱናቅክታሕ | 83 ወይ

ብዬ

ጠየቅኩትና የስም ዝርዝሩን ከማቅረቡ በፊት እጄን አውጥቼ በግብታዊነት ዝርዝር ከምናቀርብ አንድ ቡድን ፍርድ ሚኒስቴር ሄዶ በማጣራት በደለኞቹን ያቅርብ በማለት ሐሳብ አቀረብኩ። በኔ መሪነት የተለያዩ ተወካዮች ያሉበት ቡድን ወደ ፍርድ ሚኒስቴር ሄዶ ከሚመለከታቸው የፍርድ ሚኒስትር ባለሥልጣኖች ጋር በመመካከርና የእያንዳንዱን ፋይል በመመልከት የስም ዝርዝር እንዲያመጣ ተወስነ። በዚሁ መሠረትም የሰላሳ

የስም ለይቶ

መሆናቸውን

ያላቸው

የመሬት

ሰውየውን

አስተዋልኩ።

ሙግት

ነበረህ

ጉዳዩ ሰው ዳኞች

ዝርዝር ይዘን ለኮሚቴው በማቅረብ በማታው የቴሌቭዥንና የሬድዮ ፕሮግራም እጃቸውን እንዲሰጡ ታዘዙ። ሌሉች የዚህ ዓይነት መጠነኛ የማጣራት ዕድል እንኳን አላገኙም። ዳኞች በቁጥጥር ሥር አልዋሉም የሚለው ጩኸትም ምላሽ አገኘ።

አስተባባሪ ኮሚቴው ሥራውን የሚያከናውንበት ምንም ዓይነት በጀት አልነበረውም። በዚሁ

የሚያስፈጽመው

ጦር

ክፍለ

ከ4ኛ

የሚጠቀመው

ዕቃ

የጽሕፈት

ተሸከርካሪና

ነዳጅ፣

የተለያዩ

ክ/ጦር

ነበር።

በኩል

መምሪያዎች

ሥራውንም

ሲሆን

ክ/ጦር

የ4ኛ

ለአስተባባሬሪ ኮሚቴው ሥራ የመደበው በጀት ስላልነበረ ሌላው ቢቀር የተለያዩ የጦር ክፍሎች ለነዳጅ መግዣ የሚሆን ገንዘብ እንዲያዋጡ ተጠየቁ። በዚሁ መሠረትም የምድር

ጦር በአዣዝ በሜ/ጄነራል ግዛው በላይነህ ትእዛዝ አስር ሺህ ብር፣ የፖሊስ ሠራዊትና የብሔራዊ

አስር ሺህ ብር ሲሰጡ

ጦር እያንዳንዳቸው

8በኛ ግን አምስት

የክብር

ሺህ

ብር ብቻ ሰጠ። አስተባባሪ ኮሚቴው 109 አባላት የነበሩት ሲሆን ይህም ጠቅላላ ጉባኤ ተብሎ የሚታወቀው ነው። ጠቅላላ ጉባኤው የሚሰጠውና የሚያስተላልፈው ውሳኔ የሚተገበረው በዚሁ በ4ኛ ክ/ጦር በነበሩ መምሪያ መኮንኖች ነበር። በዚሁ መሠረትም ሌ/ኮ መርዕድ ንጉጫ በሌሎ ዳንኤል አስፋው ተተክተው የሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴ ሰብሳቢ እስኪሆኑ ድረስ የዘመቻ መኮንን፣ ሻለቃ ነጋቹ ዱባለ የድርጅት፣ ኮ/ል ንጉሜ ኃይሌ የመረጃ፣ ሻምበል ብናልፈው መኳንንት የአስትዳደር መኮንን ሆነው መሥራት ጀመሩ።

በዚህ ወቅት የሀገር መከላከያ ሚኒስትሩ ሌ/ጄነራል ዓቢይ አበበ ሲሆኑ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማር ሹም ደግሞ ሌ/ጄነራል ወ/ሥላሴ በረካ ነበሩ። ሻለቃ መንግሥቱ ኃ/

ማርያም በሌ/ጄነራል ወ/ሥላሴ በረካ ወታደራዊ አመራር እምብዛም ደስተኛ ስላልነበሩና ጄኔራሉ በሕዝቡ የተጠላውን የፀጥታ ኮምሽንን ያስተባብሩ ስለነበር በምትካቸው ለቦታው የሚመጥን

ሰው

አመለካከትም ዝናና

አቅርበን ማሾም

ለዚሁ

ተወዳጅነት

አለብን በማለት

ቦታ የሚመጥኑት

ያተረፉት፣

ከፍተኛ

ለጉባኤው

በሠራዊቱ

የሃገር

ሐሳብ

በተለይም

ፍቅር

ያላቸው፣

አቀረቡ።

በቻሥራቁ በሙስና

ጦር

በእሳቸው

ከፍተኛ

ያልተዘፈቁ፣

“ኮዳ ትራሉ” እየተባሉ የሚጠሩትን የአንበሳው 3ኛ ክ/ጦር ዋና አዛዥ የነበሩት ሜጀር ጄነራል አማን ሚካኤል ዓንዶም ስለመሆናቸው ሰፋ ያለ ስዕላዊ ማብራሪያ ሰጡ። ጠቅላላ ጉባኤውም

ገለፃውን አዳምጦ

ያለአንዳች ጥያቄ ሹመቱን

አፀደቀ።

ከውሳኔው በኋላም በሻለቃ ተስፋዬ ገብረኪዳን የሚመራ አንድ ቡድን ጥያቄውን ለንጉሠ እንዲያቀርብ ታዘዘ። ንጉሥ ጥያቄውን ካዳመጡ በኋላ “ለመሆኑ የምትሾሙትና ግርማዊ ሆይ እኛ ወይስ እኛ ነን?” በማለት ተቆጡ። እናንተ ናችሁ የምትሽሩት ?!” ታውቁታላችሁ አማንን “ለመሆኑ ሲመልሱላቸው በማለት ጥያቄ ነው ያቀረብነው መኮንን እንዳልካቸው ልጅ የነበሩት በማለት በምፅት ቃል ጠየቁ። በዚህ ጊዜ አጠገባቸው በማማለድ ጠጋ ብለው ጃንሆይ ጥያቄውን ተቀብለው ቢሾሙላቸው ጥሩ ነው በማለት

8ፉ|

ብብከደከታ

መልክ አስረዱአቸው።

ንጉሥም

አስበንበት መልሱን እንነግራችኋለን በማለት ተወካዮቹን

አሠናበቱ። ሰኔ 26፣ 1965 ዓ.ም ምሽት ሌ/ጄነራል ወልደሥላሴ

ምክር ቤት አባል፣

በረካ የሕግ መወሰኛ

ሜጀር ጄነራል አማን ዓንዶም በሌተና ጄነራል ማዕረግ ጠቅላይ ኤታ

ማፐር ሹም ሆነው የተሾሙ መሆናቸው በሬድዮና በቴሌቪዥን ተነገረ።

አስተባባሪ ኮሚቴው ቀደም ሷል ለንጉሠ አቅርቧቸው ከነበሩት ጥያቄዎች አንዱና የመጀመሪያው የፖለቲካ አስረኞች እንዲፈቱ ነበር። በዚህ መሠረትም በአገር ግዛት ሚኒስቴር ሰብሳቢነት ከልዩ ልዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የተመረጡ አባሎች

የሚገኙበት ኮሚቴ ተቋቁሞ የእስረኞችንና የግዞተኞችን የእስር ምከንያትና የቆይታ ጊዜ ከማህደራቸው እየመረመረ ለንጉሠ ውሳኔ አቀረበ። ለረጅም ዘመናት ታስረው የነበሩ ከእነ ቢትወደድ ነጋሽ ጋር ንጉሥን ለመገልበጥ አሲረዋል የተባሉት እነ አለቃ ፈጠነና የመቶ አለቃ በቀለ አናሲሞስ፣ አዲስ የኦርቶዶክስ ኃይማኖት ለመመሥረት ሞክረዋል የተባሉት እንደ አነ አባ ቀለመወርቅ የመሳሰሉት ሰኔ 29 ከእስር ተፈቱ። እንደዚሁም ንጉጮሠን ይቃወማሉ የተባሉት እንደ ልጅ ኢያሱ፣ ባላምባራስ አሸብር ገብረ ሕይወት ከግዞት ሲለቀቁ፤ፊታውራሪ ደለኔ ረፈኔ፣ ሐጂ አብደራህማንና ሼክ ሰኢድ አብዩ የግዞት ሁኔታቸው ተሻሻለ። ዘግይቶም ቢሆን ደጃዝማች ኃይለሥላሴ ጉግሳ በቁም እስረኝነት ከነበሩበት ከጎሬ ህይወታቸው እስካለፈ ድረስ ወደ አምቦ ተዛውረው በግዞት እንዲቆዩ ተደረገ። ሐምሌ 23 ደግሞ ብሪጌድየር ጄነራል ታደሰ

ብሩም

በግዞት

ከነበሩበት

ጋራሙለታ

ተለቀውና

የጡረታ

አበላቸው

ተፈቅዶላቸው

አዲስ አበባ ገቡ። በተመሳሳይ ጊዜም ያዩ መሐመድ፣ ደጃዝማች አሉላ በቀለ፣ አይዳሂስ መሐመድና ነገደ ገብረአብ ከእስር ተፈቱ። በ1956 ክነኮሎኔል እምሩ ወንዴ ጋር በመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ ታስሮ ከነበረበት ከሦስተኛ ፖሊስ ጣቢያ ጠፍቶ ከ10 ዓመት በኋላ ከተደበቀበት ወጥቶ ለደርግ እጁን የስጠው መቶ አለቃ በቀለ ሰጉም በምህረት ተለቀቀ። ከዚህ በተጨማሪም በሚያዝያ ወር በኮሎኔል የዓለምዘውድ ተሰማ ተቋቁሞ በነበረው ኮሚቴ ከአየር ኃይል፣ ክብር ዘበኛና ምድር ጦር ታስረው የነበሩ ወደ ሁለት መቶ

የሚጠጉ መኮንኖችና የበታች ሹማምንትም

ከእስር ተለቀቁ። ከእስር ከተለቀቁት መካከል

ከክብር ዘበኛ የመቶ አለቃ ዳዊት ገብሩና ሞላ ዘገየ ይገኙበታል። እነዚህ በሚሊተሪ ፖሊስና በተለያዩ ወታደራዊ እስር ቤቶች ታስረው የነበሩ መለዮ ለባሾች ተለቀው

በተሽካርካሪ

አስተባባሪ

ኮሚቴው

ወደነበረበት

4ኛ ክ/ጦር

ሲመጡ

አስር

ላይ በነበሩ

አባላት የተደረሰና የተቀነባበረ ነው የተባለውን “ተነሳ ተራመድ” የሚለውን መዝሙር እየዘመሩ ነበር። ይህ መዝሙር በአብዮቱ ወቅት ለረጅም ጊዜ ተወዳጅ መዝሙር የነበረ ሲሆን መዝምሩም የሚከተለው ነበር። ተነሣ ተራመድ ክንድህን አበርታ አገር ብልፅግና ለወገን መከታ አንበል ሃሌሉያ ታለቅ የምስራች ከብዙ አስር ዘመን ኢትዮጵያ ቶፈታች ኢትዮጵያችን ትቅደም ብለን እንገስግስ ስለትውልድ

እንዲተርፍ

የ#ዝነፀ

%ንስስ

0 ሁ ኢትዮጵያ ትቅደም” 29.

መሉውን መዝሙር በአባሪ ቁጥር አራት ይመልከቱ

አብየቱናትክዝታዬ | 85 እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ከፊሎቹ ከእስር ሲለቀቁ ከፊሎቹ ግዞቱ ሲቫሻልላቸው ኤርትራን ከኢትዮጵያ ለማስገንጠል ተካፋይ ወይም የንቅናቄው ደጋፊዎችም ነበሩ

ሳይፈቱ ቀሩ። በፓርላማ ይገኙ የነበሩ

ተብለው በቁጥጥር ስር የነበሩት ግን ተለይተው ድርጊቱን

የኤርትራ እንደራሴዎች

ጥለው ወጡ።

መቀመጫቸውን

በመቃወም

ኢትዮጵያ

ትቅደም

ኮሚቴው ምንም እንኳን ዓላማው ኢትዮጵያ ትቅደም እንደሆነ ይፋ ቢያደርግም ስለ ይዘቱ ዝርዝር ማብራሪያ አልሰጠበትም ነበር። በመሆኑም ሐምሌ 1 ቀን ኮሚቴው በቅድሚያ ታማኝነቱን የኢትዮጵያ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ለግርማዊ ጃንሆይ በመግለጽ የመሪ መፈክሩ አስተሳሰብና ፍልስፍና እንደሚከተለው መሆኑን መግለጫ አወጣ።” የደርጉ ሙሉ ዓላማዎች ወደፊት ለሕዝብ ይገለፃል በማለትም መግለጫውን ቋጨ። ይህን መግለጫ ተከትሎም የምድር ጦር የሙዚቃ ክፍል ያስምንም

ደም

በቀና መንፈስ

የሚል

ተወዳጅ

የደርጉ

መዝሙር

ሙሉ

ኢትዮጵያ

ትቅደም

ግን እንክከንኖ ይውደም

አውጥቶ

ለሕዝቡ

ዓላማዎች

ሐምሌ

ትቅደም

ሌላ ማብራሪያ

ወደፊት ዓላማ

ኃይሉች

8 የጦር

መሠረት

ይፋ

አደረገ።

ለሕዝቡ

ይገለፃል

የኢትዮጵያን

በማለት

ሕዝብ

ቃል

በተገባው

ማስከበር

መብት

ነው

የሚል ተጨማሪ ማብራሪያ ወጣ። ሐምሌ 20፣ 1966 ዓ.ም ደግሞ ደርግ ስለኢትዮጵያ ሰጠ።

ኢትየጵያ

ማብራሪያው

ትቅደም

በሰፊው

ሊተረጎምና

ሊተነተን የሚቻል ከባድና ከፍተኛ ብሔራዊ ጥሪ እንደመሆኑ መጠን ሰፋ ባለ ሁኔታ እስከምናቀርብ ድረስ በአጭር ለመግለፅ እንሞክራለን በማለት ይጀምርና ዋና ዋናዎቹን

ለመጥቀስ

30.

..

9፡

በማለት የሚከጉለውን

ያስቀምጣል፦

ታጥቀን

ለመሥራት

አንነሳ የሜል

».

ኢትዮጵያውያን ሁሉ በጋለ መንፈስ በአዲስ ጉልበት ብሔራዊ ስሜጓቅ የተሞላ የአገርና የወገን ፍቅር ዛው፤

.

በአገሪቱ ውስጥ እንዱ ሌለውን በትውልድ፣ በሥልጣኑ፣ በሁህብቱ፣ በጉልበቱ ወይም በእውቁቱ መጫኑዓ መጩጨፃኑ እንዳይቀጥል ሰመፍትሔ ፍለጋ የተፈጠረ ዓለማ ነው፤

.

በኢትዮጵያውያን መክላከል መተጣመን፣ እንዲሰፍን የሚያሳስብ ነው።

፦።

ከኢትዮጵያውያን ላይ የተጫነው የኑሮ ችግርገ፣ ድንቁርፍ፣ በሽታ፣ ረሀብና የሞራል ውድቀት ከቁጥጥር ሥር ይዋል ማለት ነው፡፡

.«-

ኢትዮጵያውያን በእናት አገራቸው ወስጥ ያለው ድሎትም ህነ ችግር፣ ሀዘንም ሆነ ደስታ በእኩልነት እንዲሰማቸውና እንዲደረግላቸው አገሪቱም የሁሉም ባለአገሮች የእኩል እናት እንድትህን የሚጠይት ነው፡፡

*.

በዘር፣ በነገድ፣ በጐሳ፣ በቋንቋና በኃይማኖት የሚደረገው ሠ”ለያየት አገሪቱን በክፍተኛ ውድቀት ላይ ስለሚጥላት ክሁሉ አስቀድመን አንድነታችን ተጠናክሮ በበላት መግቢያ ቀዳዳ እንዲያጣ ጥንቃቄ እንዲዴረግ የሚያስገነዝብ ነው፡፡፤ ሙሉ

መግለጫውን በአባሪ

በወቆቱ ከወጣው ፅሁፍና

ቁጥር ሦስት

መግለጫ

ህብረት፣ መፋተቀርና መተሳበብ

ይመልከቱ

የተወሰደ

በክፍተና ደረጃ

86 | ፍኮሥጠደስታ

እነዚህ ሐምሌ አንድ፣ ዘጠኝና ሀያ የተሰጡት መግለጫዎች በአንድ በኩል ዓላማን የሚያንፀባርቁ ሲመስሉ በሌላ በኩል ደግሞ ልመና፣ የማረጋጊያ መግለጫና የብሔርተኝነት ስሜት ያካተቱ ናቸው። ደርግ በየጊዜው መግለጫና ማብራሪያ ለመስጠት

የተገደደው

አባላቱ

በወቅታዊ

ሁኔታ

አስገዳጅነት

ፍጥነትና

በድንገት

ከየቦታው የተሰበሰቡና ቀደም ሲል የተነደፈ የጋራ ፕሮግራም ለኖራቸው ቀርቶ የተለያየ የትምህርት ደረጃ፤ ማዕረግና የፖለቲካ እይታ ስለነበራቸው ብሎም የጋራ የፖለቲካ ግንዛቤ ስላልነበራቸው ነው። ይህንን ክፍተት ለማቀራረብ ሲሞከርም የዓላማው ጥራት ችግር ላይ መውደቁ

አልቀረም።

ደርጉ-እነዚህን መግለጫዎች ባወጣ፣ ሰዎችን ባሰረና ንብረት በወረሰ ቁጥር የማይተማመን

ባልንጀራ በየወንዙ ይማማላል እንዲሉ ለግርማዊ ጃንሆይ ታማኝቱን በተደጋጋሚ ከመግለፅ ወደኋላ አላለም። ደርግ ይህንን ማድረጉ ንጉሥን ለማዘናጋት የተጠቀመበት ዘዴ መሆኑን በማስተዋል

ነው መሰለኝ ዕውቁ ዘፋኝ የክብር ዶ/ር ጥሳሁን ገሠሠ፣

ያዋከቡት ነገር ምዕራፍ አያገኝም ፍቅሬ ፍቅሬ በቫ እኔ አላማረኝምቷ ሲል የዘፈነው፡፡ የጦር ኃይሎች፣ የፖሊስ ሠራዊትና የብሔራዊ ጦር አስተባባሪ ኮሚቴ ከሰኔ 30 ጀምሮ ይጠቀምበት የነበረውን “አስተባባሪ ኮሚቴ” የሚለውን መጠሪያ ለውጦ የጦር ኃይሎች፣ የፖሊስ ሠራዊትና የብሔራዊ ጦር ደርግ በሚለው ተካ። ደርግ የሚለው ቃል ለመጀመሪያ ጊዜ በአማርኛ ከሚተላለፈው የጀርመን ሬድዮ የተሰማ ሲሆን ቃሉም ከግዕዝ

የተወሰደና “ደረገ፣ ደርግ

አንድ ሆነ” የሚል ትርጉም ያለው ነው።

ከተለያዩ

የመለዮ

ለባሹ

ክፍሎች

የተወከሉ

የደርጉ

ውሳኔ

አሠጣጥ

ከተራ

ወታደር

ማዕፅረግ ያላቸው አንድ መቶ ዘጠኝ አባላት ያካተተ አንድ ጠቅላሳ ጉባኤውን የሚመሩ አንድ ለቀመንበር ም/ሊቀመንበርና ፀሐፊ ነበሩት።

እስከ

ጉባኤ

ሻለቃ

ሲኖረው

ደርግ ሥራውን የሚያክናውነውና ውሳኔ የሚያስተላልፈው በጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባና በድምፅ

ብልጫ

ነበር።

ይህም

የሚከናወነው

አብዛኛውን

ጊዜ

ቀደም

ብሎ

በተዘጋጀ

ኣጀንዳ ሳይሆን በድንገት ከቤቱ በሚነሳ ወይም በለቀመናብርቱ በሚቀርብ ጉዳይ ላይ ውይይት ከተደረገ በኋላ ነው። ጉባኤው ያፀደቀው ውሳኔ በመገናኛ ብዙሀን ለሕዝብ የሚተላለፍ ከሆነም በሻለቃ አሥራት ደስታ በሚመራው የማስታወቂያና የሕዝብ ግንኙነት ኮሚቴ አካማኝነት የመግለጫው ረቂቅ ተዘጋጅቶ ለጠቅላላ ጉባኤው ለእርማት ይቀርባል። በጠቅሳላ

ጉባኤው አባላትም የፊደል ግድፈት ሳይቀር ማስተካከያ ከተደረገበት በኋላ መግለጫው ለማስታወቂያ ሚኒስቴር ተልኮ በአመዛኙ በምሽቱ ክፍለ ጊዜ በሬድዮና በቴሌቪዥን ለሕዝቡ ይቀርባል። መግለጫው ከቋንቋው ጥራት ባሻገር መልእክቱ የሰፊውን ሕዝብ ልብ በሚሰረስርና

ቀልብ በሚስብ

መንገድ

ቢቀርብም

በጉባኤው

አባላት ይደረግ የነበረው

እርምት ግን ጊዜ የሚያባክንና እጅግ በጣም አሰልቺ ነበር። እነዚህን በደርግ የሚወጡ መግለጫዎች ሰለቸኝ ደከመኝ ሳይል በክፍተኛ ትእግስት በማዘጋጀት ዋናውን ሚና የተጫወተው የስነ ጽሁፍ ችሎታ የነበረው የፖሊስ ሠራዊት ተወካይ የመ/አለቃ ገበያው ተመስገን ነበር።

አብፃቁና ትዝታዬ | 87 የደርግ ስብሰባ የሚጀመረው ከጠዋቱ በ3 ሰዓት ሲሆን አብዛኛውን ጊዘ ምሣ ሳይበላ እስከምሽቱ አስራ ሁለት ስዓት ተኩል መቆየት የተለመደ ነበር። አንዳንዴም ምሥጢር ለመጠበቅ ሲባል የተላለፈው ውሳኔ ተግባር ላይ እስኪውል ድረስ አባላቱ

ከአዳራሽ እንዳይወጡ ይደረጋል። በአንድ ወቅት የፖሊስ ሠራዊት ተወካዮች የወሎ ጠቅላይ ግዛት ፖሊስ አዛዥ የነበሩት ብ/ጄነራል ግርማ ዮሐንስ በ1965 ዓ.ም መጨረሻ የደሴ ወ/ሮ ስህን ት/ቤት ተማሪዎች ሰልፍ በወጡበት ወቅት በሰጡት ትዕዛዝ ሰባት ተማሪዎች ሲገደሉ ከተገደሉት መካክል እንጨት ሸጣ የምትተዳደር እናት ብቸኛ ልጅዋ

የነበረ መሆኑን

ስሜት

ምርመራ

ሹም

የነበረው

የገረፈና

ያስገርፈ

በሚያሳዝን

በሚኮረኩር ሻለቃ

እንዲሁም

ሁኔታ

ሁኔታ

ብርሃኑ

የብዙ

አቀረቡ።

ሰዎቹ

ሰው

ገለፁ።

ሜጫ

እንደዚሁም

የፖለቲካ

ሕይወት

አደገኞች

ያጠፋ

ስለሆኑም

የፖሊስ

እስረኞችን ስለሆነ

ምስጢሩ

ሠራዊት

በአሰቃቂ

ልዩ

ሁኔታ

በአስቸኳይ

እንዲያዝ

እንዳይባክን

እስኪያዙ

ድረስ የደርግ አባላት ከአዳራሹ እንዳይወጡ ተደርጎ ምሳ ሳንበላ እስክምሽቱ አራት ሰዓት መቆየታችን

ለአብነት

የሚጠቀስ

ነው።

#ያሥጢር እንዳይባክን ተብሎ የአዳራሹ በርና መስኮት ስለሚዘጋም በዛች ጠባብ አዳራሽ የታመቀው የሲጃራ ጭስ ክሰው ትንፋሽ ጋር ተዳምሮ መስኮቱ ሲከፈት ከአዳራሹ

የሚወጣው የመለስተኛ ባይሆኑ ኑሮ የስብሰባው አንዳንድ የደርግ ሳይስማሙ ሲቀሩ እኔ የሚያስፈራሩም ነበሩ።

ፋብሪካ ጭስ ይመስል ነበር። አባላቱ በወጣትነት እድሜ ላይ ሂደት ከፍተኛ የጤንነት ቀውስ ማስከተሉ አይቀሬ ነበር። አባላት በስብሰባው ላይ በሚነሳው አጀንዳም ሆነ በውሳኔው እኮ ጦሩ ነው ወክሎ የላከኝ ሄጀ ለጦሬ እነግራለሁ እያሉ የዚህ ዓይነት ማስፈራራት ሲያዳምጡ የቆዩት የወህኒ ፖሊስ

ተወካዮች አዛዣቸው እንዲታሰሩ ሃሳብ ያቀርባሉ። ያቀረቡት ምክንያት አጥጋቢ ስላልነበረ

ጥያቄአቸው ውድቅ ሲሆንባቸው “ጦር የላችሁም ብላችሁ ሃሳባችንን አልተቀበላችሁም ካስፈለገ እኮ እኛም እስረኞችን ፈተን እንለቃለን” በማለት ለማስፈራራት ሞክረው ጉባዔውን

ፈገግ

ማሰኘታቸው

ይታወሳል።

የደርግ

አባላቱ

ሁሉም

ጦሩ

ወክሎናል

በማለት

እራሳቸውን በኩል ደረጃ ስላስቀመጡና አለቃና ምንዝር በመጥፋቱ ሁሉም የራሱን ጥያቄ ለማሳመን በሚያስተጋባው ጩኸት ስነሥርዓት ለማስከበር እጅግ አስቸጋሪና ፊታኝ ነበር። ይባስ ብሎ ደግሞ አባላቱ መሳሪያ ታጥቀው ወደ አዳራሹ ስለሚገቡና በውይይት

መካከል

በሚነሳው

ንትርክና

አታካሮ

በማንኛውም

ጊዜ

አደጋ

ሊከሰት

የሚችልበት አጋጣሚም ነበር። አንዳንድ አባላት በዚህ ዓይነት አሠራር መቀጠል አይቻልም ብለው ተስፋ በመቁረጥ ወደ ክፍላቸው ለመመለስ ያሰቡም አልጠፉም። በመጀመሪያ ጊዜ በኮሚቴ ተከፋፍሎ ለመሥራት ደግሞ በአባላቱ መካከል መተማመን ስላልነበረ ፈጽሞ አልተቻለም። ይህ የምሥጢር አጠባበቅ ጥንቃቄ ቢወሰድም የሚገርመው ነገር እነዚህ በሀገር ጉዳይ ላይ ሲነጋገሩና ሲከራከሩ የዋሉ አባላት አብዛኞቹ በእግራቸው ነበር ወደ ቤታቸው የሚኳትኑት። አብዛኞቹም የራሳቸው ቴሌቪዥን ስላልነበራቸው ቀን ያሳለፉት ውሰኔ ሲተላለፍ ማንም

ስለማያውቃቸው ከኀብረተሰቡ መካከል ሆነው በየቡና ቤቱ ያዳምጡ

ነባር። ይህ ሁኔታ

ምሥጢር ለመጠበቅ አስቸጋሪ ቢሆንም የኅብረተሰቡን ስሜት ለመገምገምና ለደርግ መረጃ ለማቅረብ ግን ጠቃሚ አስተዋጽኦ ነበረው። ደርግ በጠቅላላ ጉባኤው ስብሰባ ውሳኔ ለመስጠት ኣዳጋች እየሆነበት ስለመጣ

ሌላው ቢቀር አጀንዳ አዘጋጅቶ ለውይይት የሚያቀርብ እንድ አካል መፈጠር እንዳለበት ስምምነት

ላይ

ተደረሰ።

ክጠቅላላ

ጉባኤው

የተውጣጡ

አባላት

የሚገኙበት

የእቅድ

. 88 | ዊ/ባአደታ ኮሚቴ እንዲቋቋም ተደረገ። የእቅድ ኮሚቴ አባላትም ሻለቃ መንግሥቱ ኃ/ማርያም፣ ሻለቃ አጥናፉ አባተ፣ ሻለቃ ብርሃኑ ባይህ፣ ሻለቃ ሲሳይ ሀብቴ፣ ሻምበል ገብረየስ ወ/ ሃና፣

ሻምበል

ኪሮስ

ዓለማአየሁ፣

ሻምበል

ሞገስ

ወ/ሚካኤል፣

ኃይሌ፣ ሻለቃ ተካ ቱሉ፣ ሻለቃ ተስፋዬ ገብረኪዳን፣ የአስር አለቃ ንጉሴ ነጋሣ ነበሩ።

የመ/አለቃ

አለማየሁ

ፒቲ ኦፊስር ታምራት

ፈረደና

ክዚህ በማከታተልም አባላቱን በማግባባት በሻምበል ሞገስ ወ/ሚካኤል የሚመራ የኢኮኖሚ ኮሚቴ፣ በሻለቃ ተካ ቱሉ የሚመራ የደህንነት ኮሚቴ፣ በመ/አለቃ አለማየሁ የሚመራ የአስተዳደርና ተቋም ኮሚቴ ተቋቋመ። ቀስ በቀስ የደርጉ አሠራር ወግና መልክ

እየያዘ መጣ።

አስተባባሪ ኮሚቴው ከሚኒስትሮች ምክር ቤት ጋር በጋራ ለመሥራት ንጉ፦ን አስፈቅዶ ስለነበር ከምክር ቤቱ በደጃዝማች ዘውዴ ገ/ሥላሴ እና ክደርግ በኩል ደግሞ ብሻምበል ናደው ዘካርያስ የሚመራ የጋራ ቡድን ተቋቋመ። የዚህ የጋራ ኮሚቴ ዓላማ በሁለቱም

መካከል

የጋራ

መግባባትና

አሠራር

ለማስፈን

ነበር።

ይሁን

እንጅ

የጋራ

- ኮሚቴው ሳያውቀው ደርግ በተናጠል እየወሰነ ውሳኔውን በመገናኛ ብዙሀን ስለሚገልፅ የጋራ ኮሚቴው ምንም ፋይዳ ሳይኖረው ከሰመ።

የንዑስ ደርጎች መቋቋም ደርግ ስለሚያሳልፈው ውሳኔም ሆነ በየጊዜው ስለሚወስዳቸው እርምጃዎች አባላቱ

ወደተመረጡበት ክፍል እየሄዱ ጦሩን ሰብስበው ያነጋግራሉ። ከጦሩ የሚነሳውን ጥያቄም ይዘው ለስብሰባው ያቀርባሉ። የዚህ ዓይነቱ አሠራር ሁሉጊዜ አመቺ ስለማይሆንና ብዙዎች

የጦር

ክፍሎችም

ከአዲስ

አበባ

ውጪ

በመሆናቸው

በዋናው

ደርግና

በጦሩ

መካከል እንደ ድልድይ ሆነው የሚያገለግሉ ንኡስ ደርጎች በየቦታው ተቋቁመው ነበር። በመጀመሪያ መለዮ ለባሾች ባሉበት አካባቢ በወረዳ አስተዳደር ሳይቀር ንኡስ ደርጎች

ነበሩ።

በዋናው

ደርግ በኩል

ዕውቅና

የነበራቸው

ግን የሰሜኑ፣

የምሥራቅ፣

የክብር

ዘበኛና የፖሊስ ሠራዊት ንዑስ ደርጎች ናቸው። እነዚህ ንዑስ ደርጎች በመጀመሪያ ጊዜ

ጦሩንና አካባቢያቸውን በማስተባበር ክፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያስተላልፈውን ውሳኔ ጭምር መቃወም ያዙ።

ንዑስ

ደርጎቹ

በየክልላቸው

ትንንሽ

ያደረጉ

መንግሥታት

ቢሆንም

በመሆን

እያደር

ደርግ

ማዕከላዊነትን

ያልጠበቀ እርምጃ በመውሰድ ከፍተኛ ችግር ፈጠሩ። በጦሩ የተመረጡ ስለነበሩና ' በተለይ ከአዲስ አባባ ውጭ ለነበሩ ጦሮች ቅርበት ስለነበራቸው የፈለጉትን መሾም. ማውረድ፣

ማሰር

አልፎ

አልፎም

ሴራና

አድማ

መጠንሰስ

ጀመሩ።

ስነ

ሥርዓት

ለማስያዝም ቀላል ሆኖ አልተገኘም። ለአብነት ኦጋዴን የነበረው ጦር አምፆ አዛዥቹን በማሠሩ ከዋናው ደርግ አባላት ተልከው ጦሩን አነጋግረው መፍትሔ ከሰጡ በኋላ ሐረር ተመልሰው ለንዑስ ደርጉ መግለጫ ሲሰጡ በቅድሚያ እኛ ሳንፈቅድ .በአየር ክልላችን አልፋችሁ እንዴት ወደ ኦጋዴን በረራችሁ በማለት ያብጠለጠሏቸው መሆኑን . ኮሚቱው

በወቅቱ

ዋናው

ደርግ

ገልዷል። በተረጋጋ

መንገድ

መበተን ነበረበት። በዚሁ መሠረትም

ሥራውን

በመጋቢት

ሰመሥራት

የንዑስ

ደርግ

1967 አጋማሽ በአውራጃ

አባላቁን

'

በዘዴ

አስተዳዳሪነትና

.

አባየተናትቁ#ሩ መሥሪያ

የሲቪል

በተለያዩ

በመመደብ

በሹመት

ቤቶች

ቻ።።

ሊገላገሳቸው

199.

-

አባላቱም

ሹመቱን በከፍተኛ ደስታ ተቀበሉት።

ኮሚቴው

አስተባባሪ ወይም

የኢትዮጵያ

ትቅደም

ጋር አመሳስለው

ትርጉም

(ደርግ)

ይፋ

ዓላማውን

የፋሽዝም

ሥርዓት

ይሰጡት

እንዳደረገ

-

የጀርመን ናዚ

ነን የሚሉ የአርያንን ዘር የበላይነት ከሚያረጋግጠው

አንዳንድ ተራማጆች መርህ

ቅዋሜዎች

ላይ የተነሱ የመጀመሪያ

በአስተባባሪ ኮሚቴው

ጀመር።

የፋሽዝም ፡

በኢትዮጵያ

ነግሷል

.

ሥርዓት እንዴት ሊከሰት እንደሚችልና እንደሙጃ የትም ሊበቅል እንደማይችል እያወቁ ድህነት በመነጨ

አሊያም ከአመለካከት

በተንኮል

አንድም

ፋሽዝም

ብለው መቀስቀስ ያዙ። ያኔ በውል ባይታወቅም ደርጉን ከውልደቱ ለማኮላሽትና ለማደናቀፍ በውጭም ተቀባይነት እንዳይኖረው ይህን አደናጋሪ ፍልስፍና ያራምዱ የነበሩት የኢሕአድ (በኋላ ኢሕአጋን አባላት መሆናቸው በሚቀጥሉት ዓመታት ይፋ ሆኖአል። ሌሎች ተራማጆችም ቢሆኑ አስተባባሪ ኮሚቴው ደጋግሞ ታማኝነቱን ለንጉሠ በመግለፁ ስልታዊ አካሄድ መሆኑን ካለመገንዘብ ደርግ የኢምፔሪያሊዝምና የፊውዳል ሥርዓት ተቀጥላ ስለሆነ ሕዝዙን በማዘናጋት የድሮውን ቡድን ነው በማለት ሰፊ ቅስቀሳ ማካሄድ ጀመሩ።

ለመመለስ

ሥርዓት

. -

የተቋቋመ

ከውጪ የዚህ ዓይነት ተቃውሞ ሲካሄድ ከውስጥ ደግሞ ከሻለቃ አጥናፉ አባተና ሊዲኒግ ኤርክራፍትስማን ግርማ ፍሥሐ ጋር በመተባበር ሻለቃ ተፈራ ተክለአብ ተንኮል መጠንሰስ

ይዞ ነበር።

ሻለቃ

ተፈራ

በዋነኝነት

የመንግሥቱን

በ3ኛ ክ/ጦር

መወከልና

ብሎም የአስተባባሪ ኮሚቴው ለቃመንበር መሆን በመቃወም የሐረርጌ ጦር በእሱ ምትክ ሌላ ወኪል እንዲልክ በመቀስቀስ ላይ ስለመሆኑ መረጃ ለደርግ ደረሰ። ሻለቃ

ተፈራ የሻለቃ መንግሥቱ የሆለታ 19ኛ ኮርስ ጓደኛና የ3ኛ ክ/ጦር የመሐንዲስ ክፍል አባልና ሲሆን ደርግ በተቋቋመበት ወቅት በኢንጅነሪንግ ኮሌጅ ትምህርት ላይ ነበረ።

በመጨረሻም

ሻለቃ

ብርሃኑ

ቡድን ወደ ምሥራቅ በመሄድ

ባይህና ሻለቃ

ደምሴ

,

ከደርግ የተውጣጣ

ድሬሳ ያሉበት

ጦሩን በማነጋገር ቅስቀሳውን አክሽፎ ሻስቃ ተፈራም

ወደ

, አዲስ አበባ እንዲመለስ ተደረገ። ሻለቃ ተፈራ ተ/አብ ቅንና ብሩህ አእምሮ የነበረው መኮንን ቢሆንም በጣም ችኩል ስለሆነ በቀላሉ አደጋ ላይ የሚወድቅ ሰው ነበር። አዲስ አበባ ከተመለሰም በኋላ | በደርግ ላይ የተለያየ ቅስቀጻ ማካሄዱን ቁጠለ፡፡ በተደጋጋሚ ተመክሮ ሊመስሉስ ባለመቻሉ

- የነበረውን ሥርዓት ለመጣል በከፍተኛ ቆራጥነት የደከመበትን ጉዳይ እስከመጨረሻው'' . ስይገፋበት ይቃወማቸው ከነበሩ የንጉሙ ባለሥልጣናት ጋር አብሮ በቁጥጥር ሥር ''! ዋለ። ለስምንት ዓመታት ከታሰረ. በኋላ መስከረም 1፣ 1975 ዓ.ም የፊውዳሉን ስለነበረው 'ባሕሪ ,ውስብስብ አብዮት የኢትዮጵያ

በምህረት ሥርዓት

ትለቀቀ።. በግንባር -

| ቀደምትነት የሚቃወሙና ለሶሻሊዝም ግንባታ ይታገሉ የነበሩ አንዳንድ ተራማጆችም. ; ከሚቃወሟቸው

ጮሌ

ተማሪዎችን

ባለሥልጣናት

ጋር የታሰሩበት-ወቅት

የቀድሞ ባለሥልጣናት

ጋር

ለአመጽ ታስሮ

እያነሳሳ ነው በሚል

ነበር።

በመኢሶን

እስረኞቹ የመኝታ

ላይ

ተጋድሞ

መጽሐፍ

ሲያነብ

አገኘህ አይደል” አንዳሉት ሲነገር ነር።

ተመልክተው

...

እሸቱ.

ክስ ቀርቦበት ከቀድም በየተራ

ክፍሎቻቸውን

ስለነበር ደጃዝማች ግርማቸው 'ተክለሐዋሪያት. ተራ ደርሷቸው

. እሸቱ አልጋ

ነበረ። ዶክተር

በማጽዳት

“ዶክተር

.

..

ያፀዱ

ላይ እያሉ

የተመኘኸውጉ

..

'

.'.'.

.

.ይሸዜ .....፡..፪

በመዲናዋ አዲስ አበባም በአንዳንድ ቡድኖች ቅስቀሳ የተወሰኑ የኅብረተሰቡ ክፍሎችና ድርጅቶች ሥራ ለማቆምና ለተቃውሞ ሠልፍ በመዘጋጀት ላይ ስለመሆናቸውም ተደጋጋሚ መረጃ ነበር። ይህም ገና በመውተርተር ላይ በነበረው አስተባባሪ ኮሚቴ

ህልውና ላይ ሊያስከትል የሚችለውን ጉዳትና አደጋ መገንዘብ ይቻላል። አስተባባሪ ኮሚቴውም ሥራ በሚያቆሙና ችግር ለመፍጠር በሚዘጋጁ ክፍሎች ላይ እርምጃ የሚወስድ ስለመሆኑ መግለጫ አወጣ። ምንም እንኳን ሐምሌ 5 የኢትዮጵያ ሠራተኞች

አንድነት ማህበር (ኢሠአማ) እንደዚሁም ሐምሌ 13 ደግሞ የኢትዮጵያ ማህበር (ኢመማ) ወታደራዊውን እንቅስቃሴ እንደሚደግፉ ቢገልፁም በሌላ ደርጉን በእንጭጩ የማፍረስ ሴራ ላይ ተጠምደው ነበር። አንድ ከሰዓት በኋላ ደርግ በስብሰባ ላይ እያለ በወቅቱ የምድር መኮንን የነበሩና በዚያን ጊዜ የአስተባባሪ ኮሚቴውም የመረጃ መኮንን ሆነው ላይ የነበሩት ሌ/ኮ ንጉሜ ኃይሌ ወደ ስብስባ አዳራሹ በመግባት አንዲት

ለለቃመንበሩ ሰጥተው ይወጣሉ። ለቃመንበሩ ተመልክተው ' , ደቂቃዎች በኋላ የ4ኛ ክ/ጦር የዘመቻ መኮንን እንዲሁም የሆኑት

ሌ/ኮ መርዕድ

ተከታትለው

ንጉጫ

ሌላ ብጣሽ

የመጣላቸውን

ማስታወሻ

ማስታወሻ

ለጉባኤው

መምህራን በኩል ግን

ጦር መረጃ በመሥራት ማስታወሻ

እንዳስቀመጧት የደርግ ዘመቻ

ሰጥተው

ይወጣሉ፥

አነበቡ።

ማስታወሻውም

ከጥቂት መኮንን

ለቀመንበሩም

የስብሰባ

አዳራሹ በአምስት ደቂቃ ውስጥ ካልተለቀቀ በከባድ መሣሪያ ሊደበደብ መሆኑን የሚገልጽ

ነው ብለው ንግግራቸውን ሳይጨርሱ ጥቂቶች በመስኮት ሌሎች ደግሞ በበሩ ለመውጣት

በመሞከራቸው ትርምስምስ ተፈጠረ። ለቀመናብርቱም ተሰብሳቢዎቹን ማረጋጋት ያዙ። ስብሰባው እንደተረጋጋም ድብደባውን ያካሂዳል ተብሎ የተጠረጠረው የክብር ዘበኛ ሠራዊት በመሆኑ ከዚህ ክፍል

ተወከለን የመጣነው በአስቸኳይ ሂደን ሁኔታውን እንድናጣራ ተላክን። ይህ የኦራተኛ ክ/ ጦር ግቢ በታህሣስ 1953 ዓ.ም ሰተካሄደው የመፈንቅለ መንግሥት ወቅትም የተቋዋሚዎቹ የእነ ጄነራል መርዕድ መንገሻ ጊዜያዊ ጠቅላይ ሠፈር ስለነበር በክብር ዘበኛ መድፍ

ሲደበደብ ጠቅላይ ሰፈራቸውን ወደ በቅሎ ቤት ለማዛወር ተገደው እንደነበር ይታወሰል። በመጀመሪያ

ያመራነው

ቅርብ

ወደነበረውና

አገኘነው።

ቀጥለን

እኔ ወደተመረጥኩበት

3ኛ ብርጌድ

ሲሆን እዛ ስንደርስም ምንም ዓይነት የተለየ እንቅስቃሴ አልነበረም። ከወታደሮቹ ጠይቀን እንደተረዳነው ስለአቅጁ ምንም የሚያውቁት ነገር የለም፤ የብርጌዱን ከባድ መሳሪያ ግምጃ

ቤትም

እንደተቆለፈ

ጃንሜዳ

አካባቢ

ወደሚገኙት

ክፍሎች

አምርተን ሠፈሮቹን ተዘዋውረን ቃኘን። በዚህ አካባቢም ምንም እንቅስቃሴ ባለመኖሩ ይህንኑ ተመልሰን ለደርግ ጉባኤ አስረዳን። ከጊዜ በኋላ እንደተረዳነው ግን ከበስተጀርባው ማን -እንዳለ ባይታወቅም የደርጉ አባላት እስከ ሻለቃ ማዕረግ ድረስ በመሆናቸው የተቆጩት

ሁለቱ ሌ/ኮሎኔሎች

ያቀነባበሩት

ሴራ

እንደነበር ነው።

ከዚህ በኋላ ኮሎኔል

መርዕድ ንጉሜን ተክተው ኮ/ል ዳንኤል አስፋው የዘመቻ መኮንን ሆኑ፤ የዘመቻ ክፍሉም

ከተለያዩ ክፍሎች በተውጣጡ መኮንኖች ተጠናከረ። ከአየር ወለድ ለአስተባባሪ ኮሚቴ ተወክለው የመጡት መ/አለቃ መሐመድ አህመድና ለዘመቻ መምሪያዉ ተወክለዉ

የመጡት

ሻምበል

ኪሮስ

አለማየሁ

በምን

አይነት ስምምነት

እንደሆን

ወደዘመቻ ሻምበሉ ደዌሞ የአስተባባሪዉ ኮሚቴ አባል ሆነዉ ተለዋወጡ።

አለማየሁ ከዚህም አልፈዉ የዕቅድ ኮሚቴ አባል እስከመሆን ደረሱ። ከዚህ ሴራ ቀጥሎ ደግሞ የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ ሜ/ጄነራል

መቶ

አለቃዉ

ሻምበል ኪሮስ

ታፈሰ

ለማና

የንጉው ዋና እልፍኝ አስከልካይ ሌ/ጄነራል አስፋ ደምሴ አስተባባሪ ኮሚቴው በስብሰባ

አብየተናትዝ።ዬ ላይ እንዳለ

በንጉሥ

እንደሚችል

በመገመት

የቅርብ

አንጋቾች

ለማሳፈን ዕቅድ

አውጥተው

ይህ ሴራም

በራሱ ከሸፈ።

ይህንኑ

| 91

ተግበራዊ

ለማድረግ ንጉሥን ጠይቀው ነበር። ንጉ ግን ዕቐዱን ስሳለመቀበላቸው ከዚያ አካባቢ መረጃ ተገኘ። ንጉሠ እቅዱን ያልተቀበሉት ደርግ ለሳቸው ታማኝ መሆኑን በተደጋጋሚ ስለገለፀ ኮሚቴውን መነካካቱ ወክሎ በላካቸው ክፍሎች በኩል ያልታሰበ አደጋ ሊፈጥር

ሊሆን ይችላል።

ከሁለት ወይም

ሦስት ቀናት በኋላ የፈጥኖ ደራሽ አዛዥ የነበሩት ብ/ጄነራል ሙሉጌታ ወ/ዮሐንስ የበታች ሹም ማዕረግ ለብሰውና ራሳቸውን ሰውረው በየጦሩ ክፍሉ እየተዘዋወሩ ደርግን ለማፍረስ ተባበሩን እያሉ ቅስቀሳ ማካሄዳቸው ስለተሰማ ከክፍላቸው በመጡ ተወካዮች በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ተደረገ። አንድ ችግር ሲቃለፍ ሌላው ይተካል። በመሆኑም አንዳንድ ክፍሎች “ሲፋጅ በማንኪያ ሲቀዘቅዝ በእጅ” እንዲሉ በንቅናቄው 'መጀመሪያ እንዳልተደበቁ ወክለውን የተቀመጡት የደርግ አባላት በአግባቡ ተመርጠው ሳይሆን በተለያዩ አጋጣሚዎች የተላኩ ስለሆነ በምትካቸው መርጠን እንድንልክ ወደየክፍላቸው ይመለሱ በማለት ጥያቄ ማቅረብ ጀመሩ። በእርግጥም ከአንዳንድ ክፍሎች የመጡ በዕለቱ ተረኛ ስለነበሩና ሁኔታውን

አይተውና አጣርተው እንዲመለሱ ተልከው በዚያው,የቀሩ ናቸው። በሌላም በኩል ከሻለቃ መንግሥቱ ጋር የመጡት ራሳቸው መንግሥቱ መርጠው ያስከተሏቸው መሆኑና ሻለቃ

ባሻ ደመቀ ባንጃው ደግሞ በሹፌርነት መጥተው አባል ሆነው እንደቀሩ ይታወቃል። ጥቂቶቹም እንደ ባሻ ታቻራት ፈዩና እንደ ሃምሳ አለቃ ከበደ አበጋዝ በክፍላቸው ውስጥ ችግር ፈጣሪዎችና አሰቸጋሪዎች በመሆናቸው ከእነሴ ለመገላገል ሲሉ የሳኳቸውም አልጠፋም።

ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ከክብር ዘበኛ፣ ከአየር ኃይል፤ ከአየር ወለድ የመጡ ወኪሎች ጦሩ በዲሞክራሲያዊ መንገድ መርጦ የላካቸው መሆኑን በእርግጠኝነት መናገር ይቻላል። ይህ ወደ ክፍላችን ይመለሱልን የሚለው ጥያቄ ተደጋግሞ ስለመጣ ምንም እንኳን በኛ በክብር ዘበኛ ተወካዮች ላይ ያነጣጠረ ባይሆንም ሥራችንን ያለ ሥጋት ለመሥራት ጦሩ ተሰብሰቦ የምርጫ ማረጋገጫ እንዲሰጠን ጠየቅን። ጦሩም መድፈኛ ግቢ ተሰብስቦ

እያንዳንዳችንን የመረጠ መሆኑን በድጋሚ አረጋገጠ። ከሌሎች ክፍሎች የሚመጣው ግፊት አልቆም ስላለ ግን ከእንግዲህ አባላቱ ብዙ ሰብሰባ የተካፈሉና ምሥጢርም ያወቁ በመሆናቸው

ጥያቄውን

ለማስተናገድ

የማይቻል

ስለመሆኑ

ለክፍሎቻቸው

ትእዛዝና

'

መመሪያ ተላልፈ። ይህ በዚህ ሲታለፍ ልጅ እንዳልካቸው ከደርግ ጋር አብሮ ለመሥራት የጋራ ኮሚቴ

መሠረቱ። በሌላ በኩል ግን ከደርጉ ውስጥ ሻለቃ መንግሥቱን፣ ሻለቃ አጥናፉንና ሌሎች ቀንደኛ ናቸው የተባሉትን በማስገደል ደርግን ለማፍረስ ሴራ መኖሩን በጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት አማካሪ ሚኒስትር የነበሩት አቶ መሐመድ አብዱራህማን ሙሜ ለሻምበል ናደው ዘካርያስ ሹክ ይሉታል። ሻምበል ናደው ዘካሪያስም ይህንኑ ሰደርግ

በመግለፁ ልጅ እንዳልካቸው ከሥልጣናቸው ወርደው በቤታቸው የቁም እስረኛ ሆኑ። ከውጭ ግንኙነት እንዳያደርጉም የቴሌፎን መስመራቸው እንዲቆረጥ ተደረገ። ልጅ እንዳልካቸውና የመከላከያ ሚኒስትሩ ሌተና ጄነራል ፀብይ አበበ ቀድሞ ካሳሰሯቸው የአክሊሉ ሀብተውልድ ካቢኔ ባለሥልጣናት ጋር ተቀላቀሉ። የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ የነበሩት ሜጀር ጄነራል ታፈሰ ለማም በቁጥጥር ስር ዋሉ። በምትካቸው ብርጋዴር

ጄነራል ወርቁ መኮንን የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ ሆነው ተሾሙ።

921 ቁመታ

የልጅ ሚካኤል እምሩ መሾም ደርግ

በልጅ

እንዳልካቸው

ምትክ

ነበር። ለዚህ ቦታ መታጨታቸውን አማን

ግን

አቶ

ሀዲስ

አለማየሁን

ያጨው

ዕውቁን

ደራሲ

አቶ

አዲስ

አለማየሁን

ሌ/ጄነራል አማን እንዲነግሯቸው ተላኩ። ጄነራል

‹እስረዱ። በዚህ ምክንያትም ሐምሌ

ጠይቀው

ፈቃደኛ

እንዳልሆኑ

መግለፃቸውን

ለደርግ

16 በወጣው የአዲስ ዘመን ጋዜጣ የደርግ አባላት

ለጃንሆይ ጥያቄ ባቀረቡበት ወቅት “የኢትዮጵያ ሕዝቦች በክፍተኛ ችግር ላይ ባሉበት

የፈተና ጊዜ የአስተዳደር ሥልጣን ከሲቪል ሕዝብ እጅ እንዳይወጣ በማለት አቶ አዲስ አለማየሁ

የጠቅላይ

ሚኒስትርነቱን

ሥልጣን

እንዲረከቡ

ጠይቀናቸው

ፈቃደኛ አልሆኑም” በማለት ገልፀዋል ሲል ለሕዝብ ይፋ አደረገ። ' አቶ

ሀዲስ

አለማየሁ

የጎጃም

ክ/ሀገርን

ሕዝብ

ወክለው

ኃላፊነቱን

ለመሸከም

የጊዚያዊ

ብሔራዊ

መማክርት ሸንጎ አባል በነበሩበትና እኔም አገናኝ መኮንን ሆጄ ተመድቤ በመሥራት ላይ እያለሁ ይህንኑ ጉዳይ አንስቼ ጠይቄያቸው ነበር። እኔ የራሴ ዕቅድና ያዘጋጀሁትም ስላለኝ ይህንኑ ሥራ ላይ ለማዋል ይፈቀድልኝ እንደሆን በቅድሚያ ላስረዳ ብዬ ለጄነራል አማን ነግሬው ነበር። ነገር ግን መልሱን ሳይሰጠኝ ማታውን መግለጫውን ሰማሁ ብለው አጫወቱኝ። ጄኔራሉ የአቶ ሀዲስን ጠቅላይ ሚኒስትር መሆን አልፈለጉ ይሁን ወይም ቦታውን

ለራሳቸው

ይፈልጉት

የታወቀ

ነገር ባይኖርም

በስተጀርባው

ግን አንድ

ዓይነት

ተንኮልና ሴራ እንደነበር ተረዳሁ። በአቶ ሀዲስ አለማየሁ ምትክም ልጅ ሚካኤል እምሩ በንጉጮሙ መልካም ፈቃድ ጠ/ሚኒስትር ሆነው ተሸሙ። ልጅ ሚካኤል ምንም እንኳን ከመሳፍንቱ ወገን ቢሆኑም ቤተሰባቸው በኢትዮጵያ ሕዝብ ዘንድ ከበሬታ የነበረው እንደዚሁም በግላቸው ተራማጅ አስተሳሰብ የነበራቸው ናቸው። እንዳውም ንጉሠ ሶቫሊስት ነው በሚል ለሳቸው ቀና አመለካከት እንዳልነበራቸውም ይወራል። በወቅቱ በጄኔቭ የኢትዮጵያ ቋሚ መልእክተኛ አምባሳደር ነበሩ።

ልጅ ሚካኤል እምሩ በ1922 ዓ.ም ተወልደው ኮተቤ በሚገኘው የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ 2ኛ ደረጃ ት/ቤት ትምህርታቸውን ከተከታተሉ በኋላ ወደ እንግሊዝ አገር - ሄደው ዝነኛ ከሆነው ኦክስፎርድ የዩኒቨርሲቲ በባችለር አፍ አርትስ ዲግሪ ተመርቀዋል። . በሥራ ዓለምም በጀኔቨ የተባበሩት መንግሥታት ቋሚ መልእክተኛ ሆነው ከመሥራታቸው ‹በፊት በንግድ ሚኒስቴር አታሼነት ከዚያም በሲቪል አሺየሽን፣ በመከላከያ ሚኒስቴር በዋና ዲሬክተርነት በኘላኒንግ ቦርድ፣ በእርሻ ሚኒስቴር ም/ሚኒስትር ሆነው አገልግለዋል። በ1952 ዓ.ም. ለሁለት ዓመታት በአሜሪካን አምባሳደር ነበሩ። እንዲሁም በተባበሩት ,መንግሥታት የንግድና የልማት ድርጅት የገግድ ጉዳዩች አመራር ዋና መምሪያ ዲሬክተር | - ሇነው ሠርተዋል። 'ልጅ እንዳልካቸው መኮንን ወርደው ልጅ ሚካኤል እምሩ

በመሾማቸው ብዙዎች

- ነው በሚል ሹመቱን

ግለሰብ በኅብረተሰቡ

"' ተራማጅ 'ነን የሟሉ ከአንድ መስፍን ወደ ሌላ መስፍን በርኖስ ቢገለብጡት በርኖስ ለማጣጣል

ሞከሩ።

ነገር ግን የሚሾመው

.የተለያዩ መደቦች ለጊዜውም ቢሆን ተቀባይነት እንዲኖረውና የድሮ ሥርዓት አገልገዩቹም

በመጠኑም ቢሆን እንዲረጋጉ የሚያግዝ መሆን አንዳለበት ታሳቢ በማድረግ የተፈፀመ ' - መሆኑን ነቃፊዎች 'አልተገነዘቡም።

-

. አስየሣኗኀታዬ 1 93 ከሰኔ 21 በፊት የአክሊሉ ካቢኔ ከሥልጣን ተወግዶ አብዛኞቹ ባለሥልጣኖች በቁጥጥር ሥር በመዋላቸው የተወሰኑ የጦር ክፍሎችም ለልጅ እንዳልካቸው መንግሥት ድጋፍ በመስጠታቸው ዘመናዊ መሳፍንቱ የበላይነት የተቀዳጁና ድል ያደረጉ መስሎ ታይቶ ነበር። ቢሆንም ከሰኔ 21 በኋላ ሥልጣኑ ከእጃቸው ወጥቶ በደርግ እጅ በመውደቁ ከየካቲት 21 እስከ ሐምሌ 15 1966 ዓ.ም ድረስ የቆየው ዘመነ መንግሥታቸው አከተመ። ልጅ እንዳልካቸውም ቀደም ብለው ካሳሰሯቸው የቀድሞ ባለሥልጣናት ጋር አብረው ተቀላቀሉ። ልጅ

ሚካኤል

እምሩ

ከያዙት የኤታ ማር

ጠቅላይ

ሚኒስትርና

ም/ጠቅላይ

ገ/ሥላሴን

ሚኒስትር የውጭ

ሹምነት በተጨማሪ

ሆነው

ደጃዝማች

ዘውዴ

አማንን

ደግሞ

የሀገር መከላከያ ሚኒስትር በማድረግ

የካቢኔ

ጉዳይ

እንደተሾሙ ጄነራል

ሚኒስትር፣

ሚኒስትሮቻቸውን ንጉሠ ዘንድ አቅርበው አሾሙ። ሹመቱ በሰባት ሰዓት እንደተገለፀ ግን ደርግ ደጃዝማች ተስፋዩሐንስ በርሄ የማዕድን ሚኒስትር እና አቶ ጌታቸው በቀለ የሥራ ሚኒስትር ሆነው በመሾማቸው ቅር በመሰኘት ልጅ ሚካኤል የሁለቱን ሹመት እንዲሠርዙ በደርግ ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ላይ ተጠየቁ። እሳቸውም የአንድና የሁለት ሳምንት ጊዜ እንዲሰጣቸው ቢጠይቁም ጉባኤው ዛሬውኑ መውረድ አለባቸው በማለት ሲያስቸግር “ከእሱ ሚስቱ ትሻል ብይንዋ ያመሻል” ይባላል በማለት ተርተው ጥያቄውን ለመፈጸም የሚቸገሩ መሆኑን በመግለፅ ወጡ። ተጠያቂዎች

ለመሾም

ናቸው

ብሎ

በጣሠሩ

ደርግ ሁለቱን ተሺሚዎች ጠ/ሚኒስትሩ

አማራጭ

እንደሌሎች ባለሥልጣናት

በማጣት

በምትካቸው

ሌሎችን

ተገደዱ።

ሐምሌ 27፣ 1965 የተሾሙት የልጅ ሚካኤል የካቢኔ አባላት የሚከተሉት ነበሩ ጊ. ደጃዝማች ዘውዴ ገብረሥላሴ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውፍ ጉዳይ ሚኒስትር 2. ደጃማች ክበደ ተሰማ የግቢ ሚኒስትር 3.. አቶ በለጠ ገብረ ፃዲቅ የመሬት ይኮታና አስተዳደር ሚኒሰትር 4.. ደጃከማች ተስፋየዮህንስ በርሄ የማዕድን ሚኒስትር 5.. ጄነራል አማን ሚካኤል ዓንዶም የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማጆርነቱን እንደያዙ የሀገር መከላከያ ሜኒስቸር 6.

ተክለዓዲቅ መኩሪያ

የትምህርትና ሰነ ጥበብ ሚኒስትር

7.

አቶ ጌታቸው በቀለ

የሥራና የውሃ ህብት ሚኒስትር

8.

አቶ በለቸው አሥራት

የፍርድ ሚኒስትር

9.

አቶ ተካልኝ ገዳሙ

የመገናኛዎችና ትራነስፖርት ሜኒሰትር

40 . አቶ ሜልዮን ነቅንቅ

የሕዝባዊ ናር እድገትና የማህበራዊ ቱዳይ ሚኒስትር

33. አቶ ሙሃመድ አብዱራህማን

የንግድ፣ ኢንዱስትሪና ቱሪዝም ሜኒስትር

342. ኮ/ል በላቸው ጀማነሀ

የአገር ገዛት ሜኒስትር

33 . ዶ/ር ጀማል ከብደልታድር

የሕዝብ ጤና ጥበቃ ሚኒስትር

34. ኣቶ ነጋ8 ደስታ

የገንዘብ ሜኒስትር

35. ሪታውራሪ ደምሴ ተፈራ 36 . አቶ ብርሃኑ ዋቅዎያ

በጠቅስይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ሚኒስትር የፕላንና ልማት ሚኒሰትር

241]

ናሥክዳው 37 . ዶ/ር ዳኛቸው ፀርጉ

'.

18. አቶ ተፈራ ደገፌ . 39 , ኮ/ል ተሰማ አባደራሽ

የነሐሴ

ወር

እርሻ ሚኒስትር፪ በተጨማሪም

የብሔራዊ ባንክ ገዢ ድርቅ የመታቸው ቀበሌዎች እርዳታና ማቋቋሚያ ምክትል ዋና ኮሚሸነር

የንጉጮሙና

የሥርዓታቸው

መጋለጥ

ደርግ ሐምሌ 20፣ 1966 ዓ.ም ስለኢትዮጵያ ትቅደም ድጋሚ ማብራሪያ ከሰጠ በኋላ በኢትዩጵያ ሕዘብ ላይ የጭቆናና የመበዝበዣ መሳሪያ የነበሩ ተቋማትን ወደ መውረስና ማፍረስ ተሸጋገረ። በመጀመሪያ ንጉሠ ትዕዛዝና ንጉሣዊ መመሪያ የሚያስተሳልፋበት የጽሕፈት ሚኒስትርን ከነሐሴ 9 ጀምሮ በደርግ ሥር እንዲውል አደረገ።

ንጉውጮ

ሥዩመ

እግዚአብሔር

እንደመሆናቸው

የኢትዮጵያ

የሕግና

ፍትሕ

ምንጭ፣ በሀገሪቷም የመጨረሻ ፍርድና ምህረት ሰጪ ስለነበሩ ከመደበኛው የፍትሕ መዋቅር ማለትም ክጠቅላይ ፍ/ቤቱ በተጨማሪ የፍርድ አጣሪ፣ ሐምሌ 16 ኮሜቴና የዘፋን ችሎት የተባሉ የይግባኝ መዋቅሮች ተፈጥረው ነበር። ሕዝቡን ለተንዛዛ የፍርድ ሂደትና ለጉቦ የዳረጉት እነዚህ ተቋማት ከነሐሴ 109 ጀምሮ አንዲፈርሱ ታወጀ። ከእነዚህ ተቋማት በተጨማሪ የጦር ክፍሎችንና የጐረቤት ሀገር እንቅስቃሴን እየጠለፋና ወቅታዊና ትኩስ የዓለም ዜናዎችን' ተቀብሎ በቀጥታ ለንጉሠ ያቀርብ የነበረ የልዩ ኤታ

ማር

ሹም

የተባለው

ተቋምም

በዚሁ

ቀን

በሀገር

መከላከያ

ሚኒስቴር

ሥር

እንዲሆን ተደረገ። ' የዙፋን ችሎት ንጉሠ ከአጥቢያ ደረጃ ሲንከባለል ቆይቶ በይግባኝ በመጣላቸው ጉዳይ የመጨረሻ የፍርድ ውሳኔ የሚሰጥበት ችሎት ነው። በይግባኝ ሂደቱ ካለማጋነን በትንሹ ሃያ ከፍ ሲል ደግሞ ሰላሣና አርባ ዓመታት የወሰዱ ክርክሮች ተመዝግቧል። አብዛኛው ጉዳይም የመሬት ክርክር ነበር። የዙፋን ችሎቱ

መኖራቸው የሚካሄደው

በአፄ ምኒልክ (በተለምዶ ታላቁ) ቤተመንግሥት ስለነበር ተረኛ መኮንን ሆሄ በምወጣበት ቀን አልፎ አልፎ የፍርድ ሂደቱን ለመመልከት ዕድል ነበረኝ ከዕለታት አንድ ቀን እንዲት ለአግርዋ እንኳን መጫሚያ

የለበሰች ሴትና በጥቂቱም መሬት

ለሃያ ዓመታት

ንጉሠ

ፊት ቀረቡ። ንጉሥ ከጽ/ቤታቸው

በረንዳ ላይ ቆሙ።

የሌላት ቁሽሽ ያለ ልብስ

ቢሆን ከእርስዋ ሻል ያለ የገጠር ሰው በአንድ ኩርማን ጋሻ

ሲሟገቱ

ባለጉዳዮች፣

ቆይተው

በይግባኝ የመጨረሻ

በመውጣት

ውሳኔአቸውን

ለመስማት

ምንጣፍ በተነጠፈበት የእንጨት

ተቺዎችና የተለያዩ ባለሥልጣናት

ግራና ቀኝ እንደቆሙ

የችሎቱ አንባቢ በመካከል ቁጭ ብሎ የክርክሩን ጭበጥና ሂደት ማንበብ ጀመረ። ንባቡ ተሰምቶ

ካለቀ በኋላም

አፈ ንጉሦቼ በሁለት

ጎራ ተክፍለው

ትችት

መስጠት

ጀመሩ።

ትችቱ እንዳለቀ ንጉሥ ሴትየዋን መሬቱን ትለቂያለሽ ሲሉ ሃያ ዓመት የፈጀው ክርክር በአንድ ስዓት ውስጥ ተቋጨ። ባለጉዳይዋም ከመናደድዋ የተነሣ “ጃንሆይ እንዲህ ፍርደ ገምድል ነዎት ወይስ እርሶዎም እንደሌላ ጉቦ ፈለጉ” እያለች እየጮኸች ወደበር አመራች። ንጉሥም አጃቢዎቻቸውን ልክው መንግሥት ከሚያዝበት ሁለት ጋሻ ታዞልሻል ሲሏት፣ እኔ

የአባቴን ርስት አልለቅም ብዬ ፍትሕ ለማግኘት መጣሁ እንጅ የእርሰዎን መሬት ለመለመን

4

አብየተናቶሽታዬ [| 85 አልመጣሁም ብላ ድሀ ከቆረጠ እንደሚሳለው ስድቧን እያዥጐደጐደች ጉዞዋን ቀጠለች። የብዙ ዘመናት ክርክር በጥቂት ደቂቃዎች ውስጥ ፍርድ ሲሰጥ ምን ያህል ኢ-ፍትሃዊ እንደነበር ለመገንዘብ አያዳግትም። የዚህ ዓይነት በርካታ አብነቶችን መጥቀስ ይቻላል።

ደርግ እነዚህን የፍርድ ተቋማት ሲያፈርስ ዓላማው ክውስጡ ተሰዛስገው የነበሩ በሙስና የተዘፈቁ የልምድ ዳኞችና የተንዛዛ የፍርድ ሂደቱን መደምሰስ ብቻ ሳይሆን ንጉ የፍትሕ ምንጭ ናቸው የሚለውን የዘመናት እምነትም መግፈፋ ነበር። ደርግ የንጉሥ የግምጃ ቤት ጠባቂና የንብረት ኃላፊ የነበሩትን ብላታ አድማሱ ረታን ለማሰር በቅድሚያ ክንጉሙ ፈቃድ ቢጠይቅም ንጉ፦ ይህ ማሰር አይበቃችሁም ወይ በማለት አንገራገሩ። ሰውዬው ግን ከመታሰር አልዳኑም። በንጉሠ ከለላ ቤተ መንግሥት ተሸሽገው የነበሩት የመጨረሻው ከፍተኛ ባለሥልጣን የንጉሠ ዋና እልፍኝ አስከልካይ ሌ/ጄነራል አሰፋ ደምሴም ለአፍታ ንጉሠ ካሉበት ክፍል ወጥተው ወደ ሌላ ክፍል ሲያመሩ የክብር በዘበኛ ንዑስ ደርግ ለቃመንበር በነበረው ሻምበል ደምሴ ሺፈራው ተይዘው 4ኛ ክፍለ ጦር ታሰሩ። በነዚህ ቀናት ከአየር ኃይል. ከመጡት ከብ/ጄነራል

ፍሬሰንበት አምዴ በስተቀር በንጉሠ ዙሪያ አንድም ባለሥልጣን አልቀረም። ቅርንጫፎቹ ሁሉ አልቀው

ግንዱ ብቻ ቀረ።

ደርግ ብላታ አድማሱንና የፅሕፈት ሚኒስቴር ም/ሚኒስትሩን በማዋሉ ንጉሠ ነገሥቱንና መንግሥታቸውን የሚያጋልጡ መዛግብት በዚሁ

መሠረትም

የኢትዮጵያ

ሕዝብ

ንብረት

የሆነውን መሬት፣

በቁጥጥር ሥር ማግኘት ቻለ።

በጠላት

ዘመን የተሰሩ

ቤቶችን፣ ከካዝና ገንዘብ እየወጣ መኪና እየተገዛ ለወዳጆቻቸውና አሽከሮቻቸው በማደል የሕዝቡን ገንዘብ ያባከኑና በሥልጣናቸውም የባለጉ መሣፍንት መኳንንትና ሴት ወይዛዝርት የስም

ዝርዝርና

የስጦታቸው

ዓይነት

በመዘርዘር

ለመንግሥት

ገቢ

እንዲሆን

አደረገ።

የንጉሠ ነገሥቱ የግል ንብረት የሆኑትንም የአንበሳ አውቶብስ፣ የቀዳማዊ ኃይለሥላሴ በጎ አድራጎት ድርጅት፤ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ፤ የአምቦ ውሃ ፋብሪካ ነሐሴ 26 እና ነሐሴ 30 በመንግሥት እንዲወረሱ ሆነ። ንጉሥ በተለይ ከአንበሳ አውቶብስና ከቅዱስ

ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ ብቻ በዓመት

11 ሚሊዮን

ብር የተጣራ

ትርፍ ይወስዱ

እንደነበር በሰነድ በተደገፈ ማስረጃ ስለተረጋገጠ በመገናኛ ብዙህን ለሕዝቡ ይፋ ሆነ። ንጉሠ

በውጭ

ሀገር ከፍተኛ

ገንዘብ አስቀምጠዋል

የሚል

ከየአቅጣጫው

ጥቆማ

በመምጣቱና ልፁል ራስ እምሩም ንጉሠ ከኢጣልያ ወረራ በፊት ለክፉ ቀን ይሆናል እያሉ ገንዘብ ያስቀምጡ እንደነበር በመጠቆማቸው አንድ ከደርግ የተውጣጣ ቡድን ንጉሥን ሂዶ እንዲጠይቅ ታዘሸ። የተላከው ቡድንም የኢትዮጵያ ሕዝብ በአሁኑ ወቅት ከፍተኛ ችግር ላይ ስለሆነ በውጭ

ሀገር ያስቃመጡትን

ገንዘብ ለሕዝቡ ጥቅም እንዲውል

ያስመጡልን ሲል ጠየቀ። ንጉሥም “ሕዝብ ሕዝብ የምትሉት የትኛው ሕዝብ ነው ለመሆኑ ሕዝቡን ታውቁታላችሁ” በማለት ተቆጡ። ከዚያ ቀጥለውም “እኛ እንደማንም ኢትዮጵያዊ ለልጅ ልጆቻችን ማስተማሪያ የሚሆን ካስቀመጥነው ገንዘብ ውጭ ሌላ የለንም” ሲሉ መልስ ሰጡ። ቡድኑ ይህንን መልስ ይዞ እንደመጣም መቶ አለቃ ፍቅረሥላሴ ወግደረስ በደንብ ባትጠይቋቸው ነው በማለት በልዑካኑ ላይ ቅሬታ አሰማ። ለሁለተኛ ጊዜ ከተላከው ቡድን

ጋር እሱም እንዲካተት ተደረገ። የተላከው ቡድን ዳግመኛ ጥያቄ ቢያቀርብም ንጉሠ ተመሳሳይ መልስ ሰጡ። መ/አለቃ ፍቅረሥላሴም “11 ቢሊዮን ብር ውጭ እንዳስቀመጡ ይታወቃል፤ አሁን በቅርቡ ከቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ 11 ሚሊዮን ብር ትርፍ ዚ

56]

ሥክጸታ

ወስደዋል...” ብሎ ንግግሩን ሳይጨርስ “ቢሊዮኑን ተወውና ሜሊዮን ቆጥረህ ታውቃለህ ወይ?” ብለው ወርፈውት ቡድኑም ያላንዳች ውጤት ተመለሰ" ደርግ በአንድ በኩል የንጉሥንና ስርዓታቸውን ንቅዘት እያጋለጠ በሌላ በኩል ደግሞ የሕዝቡን በተለይም የኮሚቴውን አንገብጋቢ ጥያቄ በመመለስ ድጋፍ ሰማግኘት ከነሐሴ 16፤ 1965 ጀምሮ የቤት ኪራይ ላይ ምንም ዓይነት ጭማሪ ሳይደረግ ባለበት እንዲቆይ መመሪያ አወጣ። የንጉሁው መኖሪያ የሆነውን ኢዩቤልዩ ቤተመንግሥትም ብሔራዊ ቤተ መንግሥት ብሎ ሰየመ።

ደርግ ለንጉሠ ነገሥቱ ታማኝነቱን በመደጋገም እየገሰፀ ያ ይፈራ የነበረው ሥርዓት ሲያታልለው ሲሞኝ፤ ሲነካው ሲያፈገፍግ፣ ሲጠጋው ሲሸሽ እያየ የልብ ልብ በቃው። አፄዉ ሌላው ቀርቶ የንግሥት ዘውዲቱ

አልጋ ወራሽና ባለሙሉ

ሥልጣን

እንደራሴ ሆነው

ሥልጣን ከያዙበት ጊዜ አንስቶ ንጉሠ ነገሥት ለመሆን የነበራቸውን ፍላጎት ክግብ ለማድረስ መሰናክል ይሆኑኛል ያሏቸውን የንግሥቲቱን ታማኞች (እንደአባ ውቃው፣ ደጃች ባልቻ የመሳሰሉትን) በተለያየ ሴራና ንግሥቲቱን በማግባባት ከአካባቢው እንዲርቁና በማድረግና በማስገደድ ንጉሥ መባላቸውን ዘነጉት። የማሀል ሰፋሪን በማስተባበርና በተለያየ ዘዴና ሸር ከመኳንንቱ

ጋር አለያይተው

ልጅ

እያሱን

ከሥልጣን

እንዳስወገዷቸውም

እርግፍ

አድርገው ረሱት። አፄው

ከልጅነታቸው

ጀምሮ

ተኮትኩተው

በማደጋቸውና

ከተፈጥሮ

ሳይቻል በጉልበት ሥልጣናቸውን

በቤተ

መንግሥት

ሥርዓትና

ብልህነታቸው

ጋር

ውግ፣

ተዳምሮ

ሴራና

ሲቻል

ተንኮል

በብልሃት

አደላድለው ቆዩ። ልጆቻቸውንና የልጅ ልጆቻቸውንም

ከተለያዩ ባላባቶች በጋብቻ በማስተሳሰር ታማኝነታቸውን ለመግዛትና ተቃዋሚዎቻቸውን ለማለዘብ የተከተሉት አንዱ ዘዴ ነበር። ንጉሥ አርበኛውን ከባንዳው፣ ባንዳውን ከስደተኛው በማቃረን እርስ በርሳቸው እንዲጠባበቁ አደረጉ። ለአብነት በ1966 የአብዮቱ

ዋዜማ እንኳን በመከላከያ ኃይሉ ወሳኝ ቦታ ይዘው የነበሩ የመክላክያ ሚኒስትሩ ሌ/ ጄነራል

ከበደ ገብሬ አርበኛና ስደተኛ፣

ጄነራል

አሰፋ

አየነ የኢጣልያን

ፀሐፊ፤

የጦር ኃይሎች

የምድር

ጠቅላይ

ኤታ ማጆር

ጦር ዋና አዛዥ

ሹም

ሌ/ጄነራል

ሌ/

ድረሴ

ዱባለ ስደተኛ፣ የብሔራዊ ጦር ዋና አዛዥ ሌ/ጄነራል ጃገማ ኬሎ አርበኛ፣ የምድር ጦር ምክትል አዛዥ ሌ/ጄነራል ኃይሌ ባይከዳኝና የክብር ዘበኛ ጦር ዋና አዛዥ ሌ/ ጄነራል አበበ ገመዳ የፊተኛው በመገናኛ ሠራተኛነት የኋለኛው በመኮንንነት የኢጣልያን ጦር ባልደረቦች ነበሩ።” ሠራዊቱን በጥቃቅን ጥቅማ ጥቅሞች በመደለል አንዱን ከፍል

በማቅረብ ሌላውን በማራቅ ለምሳሌ የክብር ዘበኞንና የጦር ሠራዊቱን፣ የሆለታውን ምሩቅ ከአካዳሚው፣ እንደዚሁም ጦር ሠራዊቱ፣ አየር ሃይሉና ባሕር ሃይሉ በክፉ ዐይን እንዲተያዩ እርስ በርሳቸውም እንዳይተባበሩ በማድረግ አልጋቸውን ሲያስጠብቁ ነበር። መሳፍንቱና መኳንንቱንም ቢሆን በሥልጣን ካሳደጓቸው የድሃ ልጆች ጋር በማቃረን የከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ በመጠቀም ሥልጣናቸውን ለማደላደልና ለማቆየት ተጠቅመዋል። አቶ ከተማ ይፍሩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በነበሩበት ወቅት ልጅ እንዳልካቸው

በተባበሩት መንግሥታት ስብሰባ

ሲካሄድ

ሚኒስትሩ

አምባሳደር ነበሩ። በኒውዮርክ የተባበሩት መንግሥታት ወደ

ኒውዮርክ

ሲያመሩ

ልጅ

እንዳልካቸው

ዓመታዊ

የድሃውን

22 - በወቅቱ የኢትዮጵያ አመታዊ በጀት 729 ሚሊዮን ብር ሲሆንይህ አሐዝ የ5 እና 86 ዓመት በጀት 33--

መሆኑ ብዙዎቻችን ግንዛቤ አልነበረንም፡፡

አበራ ግዛው ተሰማ (ሻምበል)፤ ሰውጥ በታርምሳ፣ ርእዲስ አበባ፥ መስከረም 26) ዓ.ም)

ልጅ

አብየቁናት፪ታዬ | 97 ላለመቀበልና

ላለማስተናገድ

ወደ

አዲስ

ኣባባ

ወይም

ወደ

እውሮፓ

ይሄዱ

እንደነበር

ይነገራል።

ጸሐፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስ ወልደዮሐንስ ከተራ ቤተሰብ የተወለዱና ከንጉሙ ቀጥሎ በጣም የተከበሩ፣ የተፈሩና ከፍተኛ ሥልጣን የነበራቸው የጽሕፈት ሚኒስትር ነበሩ። የጸሐፌ ትእዛዙ ጥንካሬና ሥልጣን እያሳሰባቸው የመጣ መኳንንትና ከሥልጣን ተገልለናል የሚሉ አርበኞች እንደዚሁም በሥልጣን ያሳደጉዋቸው እነመኮንን ሀብተወልድና አክሊሉ ኃብተወልድ ሳይቀሩ ግንባር ፈጥረው ሴራ ጎንጉነው ከንጉሥ ጋር በማቃቃር ከሥልጣን እንዲወርዱ አደረጉ። አርሲ በእንደራሴነት ተሹመው

ከቆዩ በኋላ ጡረታ ወጡ። ንትሠ እነአክሊሉ ሲያስቸግሩዋቸው በየጊዜው እየጠሩ ለሁለትና ሦስት ሰዓት ስለሚያወያዩዋቸውና ወደ ሥልጣን ሊመለሱ ነው የሚል ወሬ በሰፊው ሲናኝ የተቃራኒው ካምፕ ሲጨነቅ ይከርማል። በሌላ ጊዜ ደግሞ ከነአክሊሉ

ሀብተወልድ ጋር የማይጣጣሙት ራስ መንገሻ ስዩምን በጠቅላይ ሚኒስትርነት ሊሾሙ ነው የሚል በንጉሠ አካባቢ በሰፊው በማስወራት የአክሊሉ ካቢኔና የሸዋ መኳንንት ሲታመሱ ይከርማሉ። አፄው በዚህ ዓይነት መንገድ ባለሥልጣኖቻቸውን በማስፈራራት ' ታማኝነታቸውን ያረጋግጡ ነበር።

የልዩ ካቢኔ ሃላፊ የነበሩት አቶ ነብየልዑል ክፍሌ በወቅቱ የፖሊስ አዛዥ በነበሩት

ጄነራል ይልማ ሺበሺ ላይ በጉራጌ ልማት በማሳበብ በመንግሥት ላይ አድማ እየጎነጎነ ነው የሚል ሪፖርት ለንጉሠ ያቀርባሉ፡፡ ንጉሙም ጄነራል ይልማን ጠርተው ደብዳቤውን ያሳዩዯቸዋል። ጄነራል ይልማ ግን በጣም ብልህና አስተዋይ ስለነበሩ ወደ አቶ ነብየ ልዑል ክፍሌ በመሄድ “አንተ ሥራህን ነው የሰራኸው ሽማግሌው ግን ሁለታችንን ለማጣላት የፃፍከውን ሪፖርት አሳይተውኛል። እኔና አንተ በዚህ ምክንያት መጣላት የለብንም” በማለት ሁለቱም ወዳጆች ሁነው ኖሩ። በርካታ ባለሥልጣኖች ግን በእንደዚህ ዓይነት ሴራዎች ተጠምደው በመካከላቸው ቅራኔን ፈጥረውና አጠናክረው እርስ በርስ ሲጠባበቁና አንዱ ሌላውን ለማጥፋት ሲማሰን የማታ ማታ አብዮቱ ደረሰባቸው። የንጉጮ የከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ በአደባባይ ብቻ የተወሰነ ሳይሆን እስከ ጓዳና ማጀት ድረስ የዘለቀ ነበር። ማክሰኞ ማክሰኞ የሴት ወይዛዝርት ንጉሥ ዘንድ እጅ ለመንሳት አምረውና

ተካኩለው

ይመጡ

ነበር።

ክፊሎቹ

ተወቅሰው

አዝነውና

ባሎቻቸውን

ወይም

ዘመዶቻቸውን

አሹመው ወይም የመሬትና የመከና ስጦታ አግኝተው እየተፍነከነኩ ሲወጡ ሌሎች ደግሞ ባሎቻቸው በየቦታው ሲማግጡ ባለመቆጣጣራቸው ወይም ለንጉሠ ሪፖርት ባለማድረጋቸው

ተገስጸውና

ተክዘው

ይወጣሉ።

ከዛች

ከተረገመች

ቀን ጀምሮ ባሎቻቸውን ቁም ስቃይ በማሳየትና ስለላ በማካሄድ አባወራው ሌላ ተንኮል እንዳያስብ በፍርሃት ተሸማቆ ኑሮውን እንዲገፋ ያደርጋሉ። ክእለታት አንድ ቀን ንጉጮ አንድ ከፍተኛ ባለሥልጣን ዘንድ ስልክ ይደውላሉ። ባለሥልጣኑም ቁጭ ብድግ እያሉና እጅ እየነሱ ለንጉሥ መልስ ይሰጣሉ ንግግራቸውን እንደጨረሱም ባለቤታቸው “አሁን ማን ያየኛል ማን ይነግርብኛል ብለው ነው እንዲህ የሚሆኑት” ሲሏቸው “አንቺው እራስሽ” የሚል መልስ መስጠታቸው በሰፊው ይወራ ነበር። ስለሚወዱ የገዛ ልጃቸውን ንጉሠው ከምንምና ከማንም በላይ ሥልጣናቸውን አልጋወራሹን ሳይቀር በዓይነቁራኛ ያስጠብቋቸው እንደነበር ይታወቃል። አልጋወራሽ ግቢ እጅ ለመንሳት የሚሄድ ማናቸውም ባለሥልጣን በደህንነት ሠራተኞች ይመዘገባል፤ አንዳንዴም ምክርና ማስጠንቀቂያ እንዲደርሰው ይደረግ ነበር።

281

፳6ክደቃ ንጉሥም በእድሜአቸው መግፋት የነበራቸው ተንኮልና ጥበብ ተሟጦ ነበር። ውሃ ሲወስድ እያሳሳቀ ነው እንደሚባለው ባለሥልጣናቱ ከጉያቸው ተወስደው ሲታሰሩ፤

ተቋሞቻቸው ተቃውሞ

ሲፈራርሱ

እራሳቸውን

የደርግ መሪ

አድርገው

በመቁጠር

ምንም

ዓይነት

አላሰሙም።

ደርግ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ የንጉሠ ባለሥልጣናት አንድም እርስ በርሳቸው

በሥልጣን

አድፍጦ

ሽኩቻ

ለማሳለፍ

አለያም

አለበለዚያ

እርስ

በርስ

እነሱም

በመጠራጠር

ላይ

እንደ ጓደኞቻቸው

ተጠምደው

የሚታሰሩበትን

ክፉ

ጊዜውን

ቀንና ተራ

በመጠባበቅ ላይ ነበሩ እንጅ ግንባር ፈጥረው በአስተባባሪው ኮሚቴ ላይ ቆራጥ እርምጃ በመውሰድ አደጋውን ለማስወገድና ራሳቸውን ለማዳን አልቻሉም። ደርግ ድርጅቶቹንና መሥሪያ ቤቶችን ሲወርስና ሲያፈርስ፣ የሥርዓቱን ንቅዘትና

ብልሹ አስተዳደር ሲያጋልጥ፣ በመገናኛ ብዙሃን በሚያስተላልፈው መግለጫ የስርዓቱን አስከፊነትና የመሪዎቹን ማንነት ግልጥልጥ አድርጎ ሲያሳይ ሕዝቡ በንጉሥ ላይ የነበረው አምልኮና ፍቅር በጥላቻና በውግዘት እንዲተካ አደረገ። የፕሮፓጋንዳው ብስለት፣ የመግለጫው ይዘት፣ የአማርኛው ጥራት ከተናጋሪው ቃናና አቀራረብ ጋር ተዳምሮ የኅብረተሰቡን ልብ ያማለለ ነበር። ፕሮፓጋንዳው ሚናቸውን ያልለዩ የሠራዊቱ አባላትንና

መሐል ሰፋሪ የነበሩ የደርግ አባላትንም ጭምር ሰልፋቸውንና አመለካከታቸውን እንዲያስተካክሉ ረድቷል። በየምሽቱ የሚተላለፈውን መግለጫ ለማዳመጥም ሕዝቡ በኑጉት ይጠባበቅ ንነበር።

ምንም እንኳን ሕብረተሰቡ በተለይም ተማሪውና ምሁሩ በቅስቀሳው ተነሳስተው ንጉሥ በአስቸኳይ ከሥልጣን ይውረዱ እያሉ መጮህ ቢጀምሩም ደርግ ግን አመቺ ሁኔታ ሲጠብቅ ቆዬ። በዚህ ምክንያትም መስክረም 1 ቀን የዘመን መለወጫ ወይም የአዲስ

ዓመት መጀመሪያና ኤርትራ ከእናት ሀገርዋ ኢትዮጵያ የተቀላቀለችበት (መስከረም 1 ቀን

1955 ዓ.ም) መታሰቢያ በመሆኑ ቀኑ ድርብ በዓል ቢሆንም በዋዜማው ጳጉሜ 5 ደርግ

ስለ ወሎ ርሃብና ስለነበረው ሰቆቃ በሬዲዮና በቴሌቪዥን መግለጫ ሰጠ። አንባቢው ጌታቸው ኃ/ማርያም በቴሌቪዥኑ መስኮት ብቅ ብሎ በዛሬው አዲስ ዓመት የኢትዮጵያን ሕዝብ ቄጤማ ጐዝጉዘን እንኳን ደስ ያለህ ለማለት አይደለም፤

ይልቁንም መኳንንቱና መሳፍንቱ በምቾት ሲንደላቀቁና ሲዝናኑ እሱ ሳያውቀው ከሱ ተደብቆ በኢትዮጵያ ሕዝብ ላይ የደረሰውን ዘግናኝና አሰቃቂ ዕልቂት ለማሳየት ነው ብሎ

ጀመረ።

አጥንታቸው

ያገጠጠ ዓይናቸው

ያፈጠጠ

ሰዎች፣

የእናቶቻቸውን

የደረቀ ጡት

እየጠቡ ያሸለቡ ሕፃናት፤ በጅምላ በአንድ ጉድጓድ የሚቀበሩ ሰዎች ምስል በጥላሁን ገሠሠ «ዋይ ዋይ ሷሉ የረሀብን ጉንፋን ሲስሉ» ዘፈን በመታጀብ፤ በተቃራኒው ደግሞ

ሉሉ የተባለው የንጉሥ ውሻ ብሔራዊ ቤተ መንግሥት በእምነበረድ በተገነባ መቃብር የተቀበረና በላዩ ላይም የሕይወት ታሪኩ የተጻፈ መሆኑን ለንፅዕር በማቅረብ መግለጫውና

ፊልሙ ቀጠለ። በመግቢያውም ንጉሥም ፊልሙን እንዲያዩ የተጋበዙ መሆኑን አንባቢው

ጥሪ አቀረበ።

በዚሁ

ምሽት

ከተሰጠው

መግለጫ

በከፊልም

የሚከተለው

ነበር።

ይህ ቀን አውደ ዓመት ነው። ላልታደለው የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ግን ይህ መሆኑ ቀርቶ የርሃብ፣ የቸነፈር፣ የዋማትና የበሽታ አንዲሁም የአርዛት ከሚወስደው ይልቅ የሚሞተው የሚበዛበት የሰቀቀን አውደ ዓመት ነው፡፡ የጦር ኃይሎች ደርገ እስከዛሬ ድረስ ለሕዝብ ጠቃሚ የሆኑ ውሳኔዎችን ማሳለፉ ይታወሳል። ከነዚህ ውሳኔዎች በስውርም ሆነ በግልጽ ሁኔታ የገል መጠቀሚያ የሆኑትን አንዳንድ መሥሪያ ቤቶችና ድርጅቶች ማጠፍና ወደ ብሒራዊነት ተዛውረው የሕዝብ መጠቀሚያ እንዲሆኑ

አብየቱናትዝታዬ | 89 አንደ የተጠበኑ ዓቸው፡፡ እርምጃ ከተወሰደባቸው ጥቂቶች እንደ አንበሳ አወቶቡስ፣ ቀዳማዊ ኃይለሥለሴ ሸልማሜት ድርጀጅት፣ እንደ ቅዱስ ጊዮርጊሰ ቢራ ፋብሪካ ያሉት የንጉው መጠቀሜያዎች መሆናቸውን ለሕዝብ በማያጠራዋር ሁኔታ ገልጸናል። በተለይም የቅዱስ ጊዮርጌስ ቢራ ፋብሪካ የጠለ ንግድ ከተገኘው 44 , 275, 826 .00 ትርፍ ሌላ በውጭ ሃዝዢ ባንክ ውስጥ በኮድ ወይም በስውር ስም የተቀመጠ ክብዙ ቢሊዮን የእትዮጵያ ብር በላይ ጥሬ ገነዘብና በተጨማሪም ልዩ ልዩ ፋብሪካዎች ያሉአቸው መሆኑ ተደርሶበታል። ደርጉ ይህንን ሁኔታ እንደደረሰበት በቀጥታ ወደ ቤተመንግሥት ሄዶ በአሁኑ ስዓት በሃገሪቱ ላይ ያለጡን አሰቃቂ ችግር በመግለጥ ውፍ አሽር ያለው ገንዘብ መዋቶ ለችግሩ መደገሚያ አንዲውል ቢጠይቃቸው ገንዘቡን ለማምጣትና ሕዝቡ እንዲጠዋምበት ፊቃደኛ ካለመሆናቸው ሲላ አንደማንኛውም ተራ በው ለልጆቼ አከፋፍያለሁ ሲሉ መልስ ሰጡ። እዚህ ላይ በቤተ መንግሥት ውስጥ ገና የተወለደ ሕናን ሳይቀር የገል መተዳደሪያና የጨዋ ልጅ ደሞዝ የሚከፈለው ሲሆን ለቤተ መንግሥቱም የውስጥ ድርጅት ቋሚ የሆነ የሥራ ማስኬጃ የዓመት በጀት ያለው መሆኑ አየታወቀ ለልጆቼ አከፋፈልኩት የሚሉት ገንዘብ የሌብነት መልስ ካልሆነ በሰተቀር የትም ሰምጦ የቀረው ገነዘብ የኢትዮጵያውያን አንጡራ ሃብት መሆኑን እንድትገነዘቡልን እንወዳለን፡፡

ኘሮግራም በእንግሊዙ ጋዜጠኛ ዮናታን ተብሎ የተጠራው ፊልም ነበር የቀረበው።

በምሽቱ የቴሌቭዥን የተነሣውና “ታላቁ ረሀብ” ነሐሴ 23 የተቋቋመው

የድርቅና መልሶ

አቶ ሺመልስ አዱኛና ምክትላቸው አባላቱ

እንዲመለከቱት

ቀርቦ

ድምብልቢ ይህ ፊልም

ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው በተሾሙት

መቋቋም

ኮ/ል ተሰማ አባደራሽ በዚሁ በነሐሴ ወር የደርግ

ብዙዎቻችንን

ጊዜና

ያስለቀሰ

አመቺ

መንግሥቱ

መድረኩን

ሁኔታ

ሲገኝ

ለሕዝብ ይቀርባል ተብሎ የተቀመጠ ነበር። ይህን ፊልም የተመለከተ ኢትዮጵያዊም አንጀቱ አረረ፣ ልቡ ደማ፣ እንባውን አነባ ብሎም ንጉሠ ይሰቀሉ፣ ይገደሉ እያለም ጩኸቱን አስሰማ። መስከረም 1 ቀን በተካሄደው የጠቅላላ ጉባኤ ስብስባ የእቅድ ኮሚቴው የሕዝቡን ስሜትና የጦሩን ፍላጎት ገምግሞ መስከረም 2 ቀን ንጉጮ ክሥልጣን እንዲወርዱ ሃሳብ ማቅረቡን

ለጉባኤው

በማስረዳት

ሻለቃ

ለውይይት

ክፍት

አደረጉ። አብዛኛዎቹ የደርጉ እባላት በንጉሠ ሳይ በተለይ በተካሄደው የማጋለጥ ዘመቻና ፕሮፓጋንደ ልባቸው በመነካቱና የሕዝቡን ሰሜት በመመልከት የንጉውን መውረድ ደግፈው ሃሳብ ሰጡ። አንዳንዶቹ ግን የገባነውን መሃላ በማፍረስ ንጉውን ማውረድ የለብንም በሚል ፈርጠም ብለው ተከራከሩ። ከተሰብሳቢዎቹ አንዱ ንጉሠን የምታወርዱ ከሆነ ራሴን አጠፋለሁ በሚል ሽጉጡን ላጥ አድርጎ ግንባሩ ላይ ደገነ። ከአሁን ከአሁን ቃታውን ስቦ ጭንቅላቱ ሲበታተን እየታየን ሲቃ ይዞን ስንጠባበቅ ምላጩን ሳይስብ ንግግሩን ቀጠለ። በመጨረሻም ሻለቃ መንግሥቱ አግባብተውና አረጋግተው እንዲቀመጥ አደረጉት። ሁኔታው የሚያስደነግጥም የሚያስቅም ድራማ ነበር። አምቀው ይዘውት እንጅ አስተሳሰብ

የነበራቸው

ሌሎችም

አንደነበሩ

የዚህ

ዓይነት

ማን

ከፍተኛ ውዝግብ የፈጠረው ግን ንጉሙ ከሥልጣን ይረክብ የሟለው ነበር። አንዳንዶች በደርግ አሰራርና

ጉባኤው በንጉሠ መውረድ ስምምነት ላይ ደረሰ። ይህንን ስብስብ ይዞ ሀገርን መምራት

አያጠራጥርም።

ስለማይቻልና ሞያችንም

በመጨረሻ

ከወረዱ በኋላ ሥልጣኑን ጭቅጭቅ ተስፋ የቆረጡ

ስላልሆነ እንቅፋቶችንም

ስላስወገድን ሥልጣኑን ለሲቪሎች አስረክበን ቃል በገባነው መሰረት ወደ ጦር ካምፓችን

እንመለስ የሚሉ ነበሩ። በሌላ በኩል ከደርግ ጋር ሲቪሎችም የተቀላቀሉበት አመራር ተፈጥሮ ሥልጣኑን እንዲረከብ የሚል ሃሳብ የሰነዘሩም ነበሩ። በርካታዎቹ ደግሞ.

2901 8/ሣአደስታ በመረቀቅ ላይ ያለው ሕገ መንግሥት ለሕዝብ ቀርቦ እስኪጸድቅ ድረስ ደርግ በጊዚያዊነት

መንግሥታዊ

ሠራዊቱ

አስተዳደሩን

አስተማማኝ

እንዲመራ

ሁኔታ

ፈጥረንና

የሚል

አቋም

ያዙ።

አመቻችተን

ሃሳባቸውን

ሲያጠናክሩም

ለሕዝብ

እንድናስረክብ

ሥልጣኑን

ነው የሳከን። ሕዝቡም ያነሳቸው ጥያቄዎች ምላሽ ያገኛሉ በሚል ተስፋውንና እምነቱን በኛ ላይ በጣለበት ወቅት ሜዳ ሳይ ጥለነው መሄድ ክህደት እንደሆነ አበከሩ። በግራና ቀኙ የተጣጧፈ ክርክር ከተካሄደ በኋላ ደርግ በጊዚያዊነት መንግሥታዊ ሥልጣኑን ተረክቦ እንዲያስተዳድር የሚለው በአብላጫ አባላት ስለተደገፈ ሃሳቡ ፀደቀ። ስለዚህም ለሥራው ከሚያስፈልጉ አባላት በስተቀር የተቀሩት በማግሥቱ ጠዋት አስራ አንድ ሰዓት ስብሰባ አዳራሽ እንዲገኙ ተነግሮ ጉባኤው ተበተነ።

መስከረም 2 መስከረም

2 ቀን ከጠዋቱ

በአስር

ቀን ሰዓት

መጀለኪያ እየነዳሁ ስጓዝ በዚያን ስዓት ከወትሮው

በባህላችን

ስለሚባል

ኃይለኛ

ነፋስ

ይህንኑ

እያሰላሰልኩ

መንግሥት

ደረስኩ። ወደ ካዛንቺስ በሚያመራው

ሲነፍስ

ትልቅ

ሰው

ኢዩቤልዩ

1967 ስድስት

ኪሎ

ከሚገኘው

ቤቴ

ወደ

ለየት ያለ ኃይለኛ ንፋስ ይነፍሳል።

ይሞታል

ወይም

(በኋላ ብሔራዊ

መንግሥት

ተብሎ

ይገለበጣል

የተሰየመው)

መንገድ ላይ ሚገኘው

ቤተ

2ኛ በር ተብሎ

በሚታወቀው ፊቱን ወደ ቻሥራቅ አዙሮ አንድ ታንክ በሩ መሃል ላይ ቆሟል። ሁለተኛው ታንክ ደግሞ አፍሪካ አዳራሽ ፊት ለፊት በሚገኘው አንደኛ በር ተብሎ በሚጠራው መድፋን ወደ አዳራሹ አድርጐ በመቆሙ ዝግጅቱ መጠናቀቁ ግልፅ ነበር። ጥበቃውን

ብትመለከተ ከእቅድ ኮሚቴው ጋር በመሥራት ሳይ የነበሩት የመከላከያ ምኒስትሩና የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማጆር ሹሙ ጄነራል ኣማን ሲሆኑ በአዋጁ መረቀቅ በኩል ደግሞ

የሕግ ባለሞያና የሀገር አስተዳደር ሚኒስትር ኮሎኔል በላቸው ጀማነህና የመከላክያ የሕግ ኃላፊ ኮሎኔል ወንድአየን ምሕረቱ ነበሩ። ወደ አስር ሰዓት ተኩል ገደማ 4ኛ ክ/ጦር ወደሚገኘው የደርግ ስብሰባ አዳራሽ ስገባ ከኔ በፊት የደረሱ አባሎችን አገኘሁ። አስራ አንድ ሰዓት ሲሆን ሻለቃ መንግሥቱና ሻለቃ አጥናፋ ወደ አዳራሹ ገቡ። ሻለቃ መንግሥቱ ጥበቃውን በተመለከተ

ስለተከናወነው ገለፃ ካደረጉ በኋላ ረቂቅ አዋጁ በንባብ እንዲሰማ አደረጉ። በረቂቁ ላይ አልጋ ወራሹ ንጉሙን እንደሚተኩ ስለሚገልፅ የመ/እ ፍቅረሥላሴ ተነሥቶ “ንጉሥ አውርደን ንጉሥ እንዴት እንተካለን?” በማለት በውይይቱ ሂደት ከፍተኛ ተቃውሞ አሰማ። ረቂቅ አዋጁ “አዋጁን የሚያደናቅፍ ወይም ለማደናቀፍ የሞከረ በወንጀለኛ

መቅጫ ሕግ ይቀጣል” ይል ስለነበር ሻለቃ መንግሥቱ እንደሚሆን በማስፈራራት እንዲቀመጥ አደረጉ።

በረቂቅ

መውረዳቸውን

አዋጁ

ላይ

የሚገልፅ

አጠቃላይ

ጽሑፍ

ቀርቦ

ስምምነት

ታየ።

አዲሱ

ከተደረሰ

በመቀጠልም

ሕግ

በኋላ

በሱ

ላይ ተፈጻሚ

ንጉጮ

ንጉሠ

ፊት

ከሥልጣን

ቀርበው

የሚያስረዱ በሻለቃ ደበላ ዲንሳ መሪነት ከየመለዮው የተውጣጡ አባላት ቡድን ተመረጠ።

የተመረጠው ቡድንም ለቻስት ሰዓት ሩብ ጉዳይ ሲሆን ወደ ኢዩቤልዩ ቤተ መንግሥት አመራ። ቡድኑ ቤተ መንግሥት ደርሶ በመኖሪያ ቤታቸው በሚገኘው ሳሎን ንጉው

ከመኝታ

ቤታቸው

ተጠርተው

እስኪመጡ

ድረስ

ሲጠባበቅ

ቆየ። የንጉጮን

ከሥልጣን

መውረድ እማኝ እንዲሆኑ ተብለው ቀደም ሲል ተነግሯቸው የነበሩት ልዑል ራስ እምሩ

አብዩቱናትዝታዬ

ኃ/ሥላሴም በቦታው ተገኙ። ከዚያም የተሰጣቸውን ጽሁፍ ማንበብ ጀመሩ።

ደበላ

ሻለቃ

ከደርግ

ሰጥትው

ሠላምታ

ዲንሳ

| 161

ጽሑፉም፦

ምንም እንኳን በኢትዮጵያ ታሪከ ለረጅም ጊዜ የናረውን ዘውድ ሕዝቡ በቅን ልቦና የአንድነት ምልክት ነው ብሎ የሜያምንበት ቢሆንም ከሃምሳ ዓመት በላይ ክአልጋ ወራሽነት ጀምረው ሀገሪቱን ሲመሩ ክሕዝብ የተሰጠዎትን ክቡር ሥልጣን አለአግባብ በልዩ ልዩ ጊዜ ለራሰዎና በአካባቢዎ ለሚገኙት ቤተሰቦችዎና ለግል አሽከሮችዎ ዋቅም በማዋል ሀገሪቱን አሁን ካለችበት ችገር ላይ እንድትወድቅ ከሜድረግዎም በላፀ ዕድሜዎ ከ82 ዓመት በላይ በመሆኑ በአካልም ሆነ በአአምሮ በመድከምዎ ከእንግዲህ ወዲህ ይህን ከፍቶኛ ኃላፊነት ሊሸከሙ አይችሉም። የሚል ነበር። ንጉሠም፦ ያለችሁትን በጥሞና አዳምጠናችኋል፡፡ ለአገር በጎ አስባችሁ ከተነሳችሁ የአገርን ጥቅም ከራስ ጥቅም ማስቀደም አይቻልዎ። እኛ እስክቫሬ አገራችንንና ሕዝባችንን አቅማችን በፈቀደውና በምንችለው ሁሉ አገልግለናል። አሁን ተራው የኛ ነው ካለችሁ ኢትዮጵያን ጠብቁ፡፡ ሲሉ በመጨረሻም

ሰጡ።

መልስ

ሻለቃ

ደበላ፦

ለግርማዊነትዎ ደህንነት ሲባል ሌላ ቦታ የተዘጋጀ ስለሆነ ወደተዘጋጀልዎት አጠይቃለኩ፡፡

ስፍራ እንድንሄድ

በማለት ጋበዙ። ንጉሁም ይህን ሁሉ ሰምተው ዝም አሉና ከትንሽ ጊዜ በኋላ “ከዚህ መቆየት አይቻልም ወይ?” ሲሉ ጠየቁ። “አይቻልም” የሚል መልስ ከተሰጣቸው በኋላ “መጻሕፍት መውሰድ ይቻላል ወይ?” ሲሉ የሚቻል መሆኑ ተገልጾላቸው ለመሄድ ተነሠ። ቤተ

እንዳይፈጠሩ

መንግሥቱን

የሚጠብቀው

በመስጋት ቤተ መንግሥት

ወደውጪ

እንደወጡ

ማሽከርከር

ጀመረ።

ለዘወትር

ጦር

የኔ ክፍል

በመሆኑ

አንዳንድ

ሆኝ ሂደቱን በቅርብ እክታተል

ይቀርብላቸው

የነበረው

ሮልስ

ሁኔታዎች

ነበር። ንጉሥ

ሮይስ

ወይም

መርሰዲስ

ለማዋረድ

ሳይሆን

ተቃውሞ

መከና ሳይሆን አንዲት ትንሽ ሰማያዊ ሾልስ ቆማ ሲመለከቱ ለጥቂት ደቂቃዎች ግራ ተጋቡ። ወደ ሾልስዋ እንዲገቡ መሯቸውና ወዲያውኑ ኮ/ል ዳንኤል አስፋው መኪናዋን በሾልስ

መኪና

መወሰዳቸው

ንጉውን

ሊነሳ ይችላል ከሚል ስጋትና ከደህንነት አንጻር ነበር። ንጉሥ ወደ ሾልስ መኪና ሲገቡ የተመለክቱት የአንጋቾች አዛዥ የነበሩት ጄነራል ዓለማአየሁ አድነው ብቻ ፍቅራቸውን ሳይደብቁ “ወይ የ5 ጌታ!” በማለት ስቅስቅ ብለው ሲያለቅሱ አየሁዋቸው። ንጉሥ ቤተ

መንግሥቱን ለቀው ሲወጡ ግን ማንም ያልጋበቭሸው ሕዝብ ወደ 4ኛ ክ/ጦር በሚያመራው መንገድ ግራና ቀኝ ተስልፎ ላለፉት አርባ ዓመታት እንዳልሰገደ፤ “ፀሐዩ ንጉሥ* ብሎ

እንዳላንቆስጳጳሳቸው፣

«እኔ ያንተ አሽከር!

ያንተ ቡችላ*

ሲጥላቸውና ጊዜ ሲክከዳቸው «ሌባ! ሌባ!» እያለ መጮኽ ንጉሠ፦ ራሳቸውን መሬት

እንደግል

እንደ አንድ መለኮታዊ

ንብረታቸው

የሚያዙበት፣

ኃይል ምንም

ብሎ

እንዳልፎከረ

ቀን

ጀመረ። በመቁጠር የኢትዮጵያን ሕዝብና የማይሳናቸውና

ዘላለማዊ

ሆነው

ኢትዮጵያን ሲገዙ ኖረዋል። ጊዜው ሲደርስ፣ የግፍና ጭቆና ጽዋው ሲሞላ፣ አበሳው ሲበዛ ሕዝብ አንድ ቀን ቀፎው እንደተነካ ንብ በሕብረት መነሣቱ ሕዝባዊ አመጽም መከተሉ አይቀሬ መሆኑን የብዙ መንግሥታት አወዳደቅ ታሪክ ያረጋገጠው ነው። በሃገራችንም የታየው ተመሳሳይ ነበር።

202 | ዊሥአደስታ

ለስልሳ ዓመታት

ያህል በተሰያየ ሥልጣን፤

ለአርባ ዓመታት

ያህል ሞዓ አንበሳ

ዘእምነገደ ይሁዳ ስዩመ እግዚአብሔር ንጉሠ ነገሥት 8፳ኢትዮጵያ የነበሩት 225ኛው ንጉሥ አስአንዳች የጥይት ኮሽታ ከሥልጣን ወረዱ። የንጉሥ መውረድ ለሦስት ሺህ

ዘመን ተንሰራፍቶ የነበረውን የፊውዳል ሥርዓት በመደምሰስ በሀገራችን አዲስ ሥርዓት ለመወሥሂኗት

በር ከፋች ነበር ።

ንጉሠና ባለሥልጣኖቻቸው ከ1953 መፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላ ሁኔታዎችን አንደማሻሻል የግል ሀብት ወደማካበት፣ በጉቦ መዘፈቅና ወደ መጥፎና ብልሹ አስተዳደር መሩት።

በርካታ ሥልጣናቸውን ከኃላፊነታቸው መደረግ ነበር። ለመቆጣጠር

በአጠቃላይ

መንግሥታቸውን

ባለሥልጣኖች ንጉሠ አስተዳደራቸውን እንዲያሻሽሉ አንዳንዶቹም እንዲለቁ መጠየቅ ጀምረው ነበር። የነዚህ ጠያቂዎች እጣ ፈንታም አንድም እንዲወገዱ አለያም ያለ ሥራ በሕግ መወሰኛ ጊዚያቸውን እንዲያሳልፉ ከእለታት አንድ ቀን በ1964 ዓ.ም የብሔራዊ ቤተ መንግሥት ጥበቃውን እቦታው

ስደርስ

ልዑል

ወሰንሰገድ

መኮንን

በአንጋቾች

ተክቦ የጫማውን

ክርና ቀበቶውን ሲፈታ ደረስኩ። ሁኔታውን ሳጣራ ልዑሉ ንጉሥ ሥልጣናቸውን እንዲለቁ በድፍረት በመጠየቁ

አምቦ በግዞት እንዲቀመጥ

ንጉሠ

ትእዛዝ በመስጠታቸው

ነው ሲሉ

ነገረውኝ ነበር። ከጊዜ በኋላ እንዳጣራሁት ግን አልጋ ወራሹ (አስፋወሰን) የአመራር ብቃት ስላልነበራቸው ንጉሠ የልዑል መኮንን ልጅ ልዑል ወሰንሰገድ አንዲተካቸው ይፈልጉ ነበር። በመሆኑም በልዑል መኮንን ቤት ሆኖ ኮሎኔል ተስፋዬ ለገሰ በሞግዚትነት ተመድዐቦለት

እቶ

አማኑኤል

አምደሚካኤል፣

ኮሎኔል

ለገሰ

ወልደማርያምና

ሌሎች

ባለሞያዎች የንግስና አስተዳደር፤ የሕግና የፖለቲካ ትምሕርት እንዲሰጡት ተደርጎ ነበር። ይሁን አንጂ ንጉ አንደተመኙት ሳይሆን ልዑሉ በተደጋጋሚ የስነ ሥርዓት ጉድለት በመፈፀሙ አምቦ በእስር ተላከ። ለረጅም ጊዜም አምቦ ቤተ መንግሥት በግዞት ቆይቶ መለቀቁን አስታውሳለሁ። በተለይ ንጉሙ ለረጅም ዘመናት በሥልጣን በመቆየታቸው ዕድሜያቸው እየገፋ ሲመጣም ሥልጣናቸውን የሙጥኝ ብለው በመያዝ አንዳንድ ጥገናዊ ለውጦች እንኳን ለማካሄድ ፈቃድኛ አልነበሩም። ንጉ ከሥልጣን የወረዱ ቀን በተለይ የመዲናዋ ሕዝብ በየቦታው በቆሙት ታንኮች ላይ እየወጣ የአበባ ጉንጉን በማጥለቅ ለወታደሮች ደግሞ የአበባ ዕቅፍ በማበርከት ደስታውን ሲገልፅ ዋለ።

ደርግ ንጉሙን ለማወረድ ከሰኔ 21፤ 1965 እስክ መስከረም 1፣ 1967 ድረስ 56 ቀናት ያህል ወስዶቦታል። በእነዚህ ጊዚያት ከውስጥም ከውጭም የተለያዩ ችግሮች መኖራቸው አይካድም። የተለያዩ ተራማጅ ቡድኖች የቸኮለች አፍስሳ ለቀመች እንዲሉ በደርግ

ጥንቃቄ

የተመላበት

አካሄድ

ትዕግሥት

በማጣት

አንዴ

“የሚድኸው

መፈንቅለ

መንግሥት” ሌላ ጊዜ የድሮ ሥርዓቱን ለማስቀጠል በማታለል ላይ የሚገኝ ቡድን በማለት ከለየላቸውና ተደናግጠው ከነበሩት የፊውዳሉ ሥርዓት አባላት በበለጠ ደርግን ብአፍጢመሙ( ለመድፋት የጐን ውጋት ሆነውበት ነበር። ደርግ የኀብረተሰቡን አስተሳሰብ እየቀየረ፤ ለንጉው ታማኝነቱን እየገለፀ፣ በንጉሠ ላይ የነበረው እምነት እየተሸረሸረ አንዲሄድ በማድረግ የንጉ፦ን ዙሪያ ገባ እያፀዳ ባይመጣ ኑሮ እንደ 1953 መፈንቅለ መንግሥት ሠራዊቱ ተከፋፍሎ የሚዋጋበት፣ ሕዝቡም ከግንዛቤ ማነስ የመጣለትን ለውጥ

ያጨናግፈው

በትዕግስት፣

እንደነበር ግልፅ ነው።

ዘዴና ጥበብ በተመላበት

ደርግ ካለፈው

አካሄድ በመጓዙ

ውድቀት

ተሞክሮ

ግን እቅዱ ተሳካለት።

በመውሰድ

ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ

እንደ

ክፍለ አባ

ጦር ውቃው

የታሰሩት።

የድሮ

ቤተ መንግሥቱ

በሚገኘው

የተመቻቸ

የዋና አዛዞ

ታስረውነኒላት ምግብም

ኬኪ.ተ

አሽከሮቻቸው

ነበሩ፥

ከነበረው

አይሁን

መኖሪያ እንቁላል

መንግሥት

ቤት ቤት

እንጅ

ንጉሥ

በመጀመሪያ

አራተኛ

ቀጥሎም

ምኒልክ

ቤተ

መንግሥት

አጠገብ

በሚገኝ

ቪላ

ቤት

የሚቀርብላቸው

ሲሆን

ነበር

የሚያስተናግዷቸውም

104 ] ፍ“ማስለደለታ.

ንጉሠ በእስር ላይ አያሉ የፕሮስቴት እጢ አሟቸው ቀዶ ሕክምና ስላስፈለጋቸው ማዕከላዊ እዝ ሆስፒታል አጠገብ በሚገኘው የክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ መኖሪያ ቤት ሕክምናቸውን እንዲከታተሉ ተወስነ። ሕክምናው በግል ሐኪማቸው ዶ/ር አሥራት ወልደየስ ተከናውኖ እንደዳኑ ወደ ምኒልክ ቤተ መንግሥት ማረፊያቸው ተመልሰው ነበር። ከጥቂት ቀናት በኋላ ግን ኮ/ል መንግሥቱ ኃ/ማርያም ንጉሠ በድንገት ማረፋቸውን ለጠቅላላ ጉባኤው ገለጹ። የቀብር ስነ ሥርዓታቸውን በተመለከተ አንደኛ ለአንድ ንጉሥ የሚገባውን ቀብርና ኦፊሴላዊ ማድረግ፤ ሁለተኛ በዝምታ ማለፍ የሚሉ አማራጮችን ለጉባኤው እቀረቡ። አንደኛው አማራጭ በአሁኑ ወቅት የደህንነት ችግርና ያለመረጋጋትን ስስሚያስክትል ተመራጭ አለመሆኑን ተሰብሳቢዎቹ ገለጹ። በመሆኑም ሁለተኛው መንገድ ስለተመረጠ ስለቀብሩ ሁኔታ ለኛ ተዉልን በማለት አጀንዳው በዚሁ ተደመደመ። ነሐሴ 21 ቀን 1967 ዓ.ም ንጉሥ በአደረባቸው ህመም ከዚህ ዓለም መለየታቸውንና የቀብር ስነ ሥርዓታቸው መፈጸሙንም መንግሥት ይፋ አደረጎ። የግል ሐኪማቸው ፕሮፌሰር አሥራት ወልደየስ ንጉሠ የተደረገላቸው ቀዶ ጥገና ለሞት ሊያደርሳቸው እንደማይችል ፍርድ ቤት ቅርበው ምስክርነታቸውን ሰጥተዋል። በአሁኑ ጊዜ የተለያዩ ወሬዎች ሲናፈሱ የሚሰማ ቢሆንም እኔ ግን በወቅቱ የነበረኝ መረጃ ንጉሥ ለልዑል ሣህለሥላሴ ተብሎ ጥቅም ላይ ሳይውል ቀርቶ በነበረ ልዩ ሳጥን በባእታ ቤተክርስትያን መቀበራቸውን ነው።

ምስራዬፍ ደርግ

ርዕስ

መንግሥትና

ሦስት ርዕስ

ብሔር

ሆነ

ብንመረምረው ሥራ በበኩሉ ሕዝብን ማስተዳደር ይብሳል ከሁሉ ከበደ ሚካኤል

ሰኔ 21 ቀን 19665 ዓ.ም አስተባባሪ ኮሜቴ ብሎ የጀመረው የጦር ኃይሎች የፖሊስ ሠራዊትና የብሔራዊ ጦር ስብስብ (ደርግ) መስከረም 2 ቀን 1967 ዓ.ም ንጉውን አውርዶ ሥልጣን መያዙን አወጀ። በዚሁ ቀን በተላለፈው የሰባት ሰዓት ዜናም ጄነራል አማን ሚካኤል ዓንዶም የደርጉ ቃል አቀባይ ሆነው መሾማቸው ተገልፀ። ወዲያውኑ ጄነራል አማን ደውለው በሬዲዮ የተገለጸውን ሹመት የማይቀበሉ መሆኑን

ለሻለቃ መንግሥቱ ስለነገሩዋቸው የዜናው ርዕስ ተነግሮ ዝርዝር ሳይቀጥል እንዲቋረጥ ተደረገ። ከዚያም ጠቅላላ ጉባኤው ከሰዓት በኋላ ተሰብስቦ ከተነጋገረ በኋላ ጄነራል አማን ሚካኤል ዓንዶም የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ለቃመንበርና የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ፣ ሻለቃ መንግሥቱ ኃ/ማርያም አንደኛ ተቀዳሚ ም/ለቃመንበር፣፤ ሻለቃ አጥናፉ አባተ ሁለተኛ ም/ሲቀመንበር ሆነው እንዲሠሩ ተወሰነ። የጄኔራሉ ሹመትም በምሽቱ ዜና ተስተካክሎ ለሕዝብ ይፋ ተደረገ። ጄነራል ኣማን በዚሁ ጊዜ የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ ለቃመንበር፤ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሰብሳቢ፣

የሀገር መከላከያ ሚኒስትርና

የጦር ኃይሎች

ጠቅላይ

ኤታ ማር ሹም በመሆን አራቱንም ቁልፍ ቦታዎች ያዙ። ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩት ልጅ ሚካኤል እምሩ የማስታወቂያ ሚኒስትር ሲሆኑ ደጃዝማች ዘውዴ ገ/ሥላሴ ም/ ጠቅላይ ሚኒስትርነታቸው ተሽሮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሆነው እገዲቀጥሉ ተደረገ። የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥትን ያቋቋመው አዋጅ ቁጥር 1/1967 በወጣ በ3ኛው ቀን (መስከረም 5) የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግንና የለቃመንበሩን ሥልጣን ለመወሰን አዋጅ ቁጥር 2/1967 በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ወጣ። በአዋጅ ቁጥር አንድ የርዕሰ መንግሥቱን ሥልጣን ብቻ ይዞ የነበረው ደርግ በአዋጅ ቁጥር ሁለት አልጋወራሹ እስኪመጡ ድረስ የርፅሰ ብሔርነቱንም ሥልጣን ደርቦ ያዘ። ጠቅለል ባለ መልኩም ተግባርና ሃላፊነቱን አስቀመጠ ። 105

106 | ዌግልደፅታ

የጊዜያዊ ወታደራዊ አስተዳደር ደርግ በሕጉ መሠረት የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት 109 የደርግ አባላትን ያቀፈ አንድ ጠቅላላ ጉባኤ ነበረው። ሥራውን ይበልጥ ለማቀላጠፍም ቀደም ሲል ተቋቁመው ከነበሩት የደህንነት፣ ማስታወቂያና ሕዝብ ግንኙነች፣ ኤኮኖሚና አስተዳደር ኮሚቴዎች በተጨማሪ መስከረም 8 ቀን የመከላከያ፤ የሕግ፣ የማህበሪዊ ጉዳይ፣ የፖልለቲካ፣ የውርስ፣ የእስረኛ አስተዳደርና ዘግይቶም አባላትም

የስነ ሥርዓት ኮሚቴዎች ተቋቁመው ሥራቸውን ቀጠሉ። የጠቅላላ ጉባኤ ከዚህ ጊዜ ጀምሮ በነዚህ ኮሚቴዎች ተደለደሉ። የእነዚህ ኮሚቴዎች

ለሊቀመናብርትም የዕቅድ ኮሚቴውን የየኮሚቴው ለቀመናብርት በጠቅላላ የሚችሉ

ቢሆንም

አንዳንድ

ከበድ

በመተካት የሊቀመናብርት ኮሚቴ አቋቋሙ። ጉባኤው የሚወሰን አጀንዳ በቀጥታ ማቅረብ ያሉ

አጀንዳዎች

ግን በቅድሚያ

መምሪያዎች

ወይም

በሊቀመናብርት

ኮሚቴ ውይይት ይካሄድበታል። የደርግን ውሳኔ ተግባራዊ ለማድረግ በአስፈጻሚነት የዘመቻ፣ የመረጃ የአስተዳደርና የድርጅት

መምሪያዎች

ሲኖሩ

የእነዚህ

ሥራ

አስፈጻሚ

ኮሚቴ

ሰብሳቢ ሌ/ኮ መርዕድ ንጉሜ ነበሩ። የደርጉን ሥራ በማዕከል የሚያከናውን ጽ/ቤትም ተቋቋመ። በወቅቱ

የየኮሚቴው

ለቃመናብርት

የነበሩ፦

1... 2. 3.. 4. 5... 6.. 7..

የመከላካያ ኮሚቴ ሊቀመንበር ሻለቃ ተሰፋዬ ገብረኪዳን የደህንነት ኮሚቴ ሊቀመንበር -- - ቫለቃ ተካ ቱሉ የፖለቲካ ኮሚቴ ሊቀመንበር ቫለቃ ሲሳይ ሃብቴ የሕገ ኮሚቴ ሊቀመንበር ቫለቃ ብርሃኑ ባይህ የጣህበራዊ ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀመንበር - ሻለቃ ደምሴ ደሬሳ የማስታወቂያ ኮሚቴ ሊቀመንበር ቫለቃ አሥራት ደሰታ የኢኮኖሚ ኮሚቴ ሊቀመንበር ሻምበል ዋግስ ወልደሚካኤል

8.

የአስተዳደርና አቁዋም ኮሚቴ ሊቀመንበር መቶ አስቃ አለማየሁ ኃይሌ

9.

የአስረኛ አስተዳደር ኮሜቴ ሊቀመንበር

- ቫምበል ገታቸው ቪበቬቪ

40. የስነሥርዓት ኮሚቴ ሊቀመንበር

ሻምበል ግርማ ሃብተገብርኤል

የለውጥ

ሐዋርያ

ደርግ የመንግሥትን ሥልጣን እንደተቆጣጥረ ዓላማውን የሚያስፈፅምለት የፖለቲካ ፓርቲ ወይም ድርጅት ስላልነበረው ይህንኑ ተግባራዊ ሰማድረግ በመንግሥትና በተለያዩ መሥሪያ ቤቶች እንደ ድልድይ ሆነው የሚያገለግሉ ከተለያዩ ክፍል የተውጣጡ መለዮ ለባሾችን በሚኒስትር መሥሪያ

ቤቶችና

ድርጅቶች

በለውጥ

ሐዋርያነት መደበ።

የለውጥ

ሐዋርያነቱም ተጠሪነታቸው እንደተመደቡበት የሥራ ጠባይና ኃላፊነት በደርግ ውስጥ ለነበሩት ልዩ ልዩ ኮሚቴዎች ነበር። ብዙዎቹ በተመደቡበት ቦታ የኅብረተሰቡን ብሶትና አቤቱታ እያዳመጡ

ከሚመለከታቸው

ኃላፊዎች ጋር በመመካከር

ፈጣን ውሳኔ ሲያስገኙ

ነበር። ከበድ ያለ ጉዳይ ሲያጋጥምም ክደርዓ ጋር በነበራቸው ግንኙነት መፍትሔ ለማስገኘት በሩ ክፍት ነበር። ለመንግሥትም ዓይንና ጆሮ ሆነው አገልግለዋል።

አብየቱና ትዝታዬ

ይሁን እንጅ እነዚህ የለውጥ ሐዋርያትም ተመካክረው መንግሥትና ሕዝቡን እንደ ድልድይ ቆራጭ

ሆነው አረፉት።

| 107

ከየመሥሪያ ቤቱ ኃላፊዎች ጋር ሆነው በማገናኘትና ለጋራ ዓላማ

ከመሥራት

ይልቅ ፈላጭ

በፍርድ ሚኒስቴርና በሌሎች

ቦታዎች

ተመድበው

የነበሩ የለውጥ ሳይሆን የጥፋት ሐዋሪያት ነበሩ። ለአብነት በፍርድ ሚኒስቴር

ተመድኮቦ የነበረው የለውጥ ሐዋሪያ ለአንድ ባለጉዳይ ወግኖ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ችሎት

ሽጉጥ ታጥቆ በመግባት በማሰፈራራት ለማስፈረድ ሞክሮ ነበር። ይህ ሪፖርት የደረሳቸው የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፕሬዝዳንት አፈ ንጉሥ ተሾመ ኃይለማርያም ሻምበሉ ተከሶ እንዲቀርብ በማድረግ እራሳቸው ባስቻሉት ችሎት በስድስት ወር እስራት በገደብ እንዲቀጣ አደረጉ። እንዴት የለውጥ ሐዋሪያ ይደፈራል በማለት መ/አለቃ አለማየሁ ኃይሌ የፍርድ ሚኒስትሩን አቶ አማኑኤልን ጠርቶ በቁጣና በማስፈራራት የፍርድ ቤቱ ውሳኔ እንዲለወጥ አዘዛቸው። መንግሥቱ

እሳቸውም ጋ ሄደው

ክፍሉ እንዲመለስ፣

በዚህ ዓይነት ሁኔታ መሥራት ስለማይቻል በቀጥታ ለቃ መንበር የስንብት ደብዳቤ አቀረቡ። ሻለቃ መንግሥቱም ሻምበሉ ወደ

ፍርዱም የፀና መሆኑን ነግረውና አረጋግተው መለሱዋቸው። ስለዚህ

ለለውጡ ታማኝ ይሆናሉ የተባሉትን ልክ እንደ ንዑስ ደርጎቹ በተለያየ ቦታ በሹመት በመመደብ ሌሎቹም ወደ ክፍላቸው እንዲመለሱ በማድረግ በሚኒስቴር መሥሪያ ቤቶችና መንግሥታዊ ድርጅቶችም ውስጥ ሠላም ለማስፈን ተቻለ።

መንግሥት

በአዲሱ

ላይ የተነሣው

ተቃውሞ

ከዋና ዋናዎች ባለሥልጣናትና የሥርዓቱ ቁንጮ ከነበሩት ንጉሥ መውረድና መታሰር በስተቀር ሌላው የሥርዓቱ ምሶሶና ማገር የነበሩት የገዢው መደብ ጋሻ ጃግሬዎች ታጥቀውና ተደራጅተው ባሉበት ሁኔታ ንጉሠ ሲወርዱ አገሪቷ የደም አበላ ትሆናለች ተብሎ ተተንብዮ ነበር። ንጉጮ ከሥልጣን

በወረዱ

በ5ኛው

ቀንም

ተማሪዎች

ጊዜያዊ

ሕዝባዊ

መንግሥት

የሚል መፈክር አንግበው አዲሱን መንግሥት በመቃወም መስከረም 6 ቀን ሠልፍ አደረጉ። ከፓሊሶች ጋር መጠነኛ ግጭት ቢኖርም ሠልፉ ያለእንዳች ጉዳት ተጠናቀቆ። ይህ የጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት ጥያቄ ቀደም ሲል በየካቲቱ እንቅስቃሴ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህሪን ማህበር ለልጅ እንዳልካቸው አቅርበውት የነበረ ጥያቄ ነው። በሚቀጥሉት ዓመታትም የተራማጆች በተለይም የኢሕአፓ የሁልጊዜ ጥያቄ ሆኖ ቆይቷል። ከሁለት ወራት በፊት የወታደራዊ መንግሥት ካልተቋቋመ ከናንተ ጋር አብረን መራመድ አንችልም ሲል የነበረውና መርጦ የላካቸውን አባላት እንዲመለሱ ይጠይቅ የነበረው አርሚ አቪየሽንም የጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት ካልተቋቋመ በማለት የሥራ ማቆም አድማ መታ። ጥያቄያቸውን እንደገና እንዲያጤኑት ሰማድረግ ከደርግ የተውጣጣ ቡድን ተልኮ ለማግባባት ቢሞክርም በእምቢተኝነታቸው ስለፀኑ በጦር ተከበው ሆለታ ጦር ት/ቤት ለቅጣት ተልከው እርስ በርሳቸው ተነጋግረውና ይቅርታ ጠይቀው ሥራቸውን ጀመሩ። የዚህ

አድማ ጠንሳሾች ናቸው የተባሉት ሻምበል በላይ ፀጋዬና እንደዚሁም ቀደም ብለው አርሚ አቪየሽንን ወክለው የደርግ አባላት የነበሩና ከጦሩ አንለይም ብለው ስብሰባውን ጥለው የሄዱት የመ/አለቃ ተስፈዬ ተክሌና ጁኒየር ኤክማን ዮሐንስ ፍትዊ ታሠሩ።

ከእነዚህ ሁለት ክፍሎች ለጥቆ በደርግ ላይ ተቃውሞውን ኮሚቴው ሽፈራው

ከተቋቋመ የሚመራው

ያነሣው አስተባባሪ

ጊዜ ጀምሮ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ያበረከተው በሻምበል ደምሴ የክብር ዘበኛ ንዑስ ደርግ ነበር። ሻምበል ደምሴ የንዑስ ደርግ

408 | ቁ/2።26ታ

ለቀቃመንበር ሆኖ በንጉሠ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ መንግሥትነት

ሲሸጋገር ጦሩ ዘመናዊና የተሻለ ዩኒፎርም

የሚደረግለት፣፤ ስለመሆኑ

ኮንጎ

ለዘመቱትም

ያልተከፈላቸው

የመደለያ ቅስቀሳ ማድረግ ጀመረ።

ለቦታው የሚመጥኑ ራሱን

ዙሪያ መሽገው የነበሩትን የቀድሞ ባለሥልጣናትን እየያዘ በማድረግ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል። ነገር ግን ደርግ ወደ

ወደ

የሚታደለው፣

ገንዘብ

የደሞዝ ጭማሪ

በአስቸኳይ

የሚከፈላቸው

ቀደም ብለው የተመረጡት

የደርግ አባላት

አይደሉም በምትካቸው ሌሎችን መርጠን መላክ አለብን በማለትም

ደርግ ለማስገባት

በዚህ በክብር

ሲል

ከዋናው

ደርግ

ጋር መጎነታተል

ያዘ።

ዘበኛ ንኡስ ደርግና በዋናው የደርግ አባላት መካክል

የተከሰተው

አለመግባባት ጦሩን የሚከፋፍልና ያልታሰበ አደጋ የሚያስከትል በመሆኑ በጄነራል አማን ሰብሳቢነት በሀገር መከላክያ ሚኒስትር መፍትሔ ለመሻት ስብሰባ ተካሂዶ ነበር። ለጊዜው

መፍትሔ

የተገኘ ቢመስልም መስከረም 21 ቀን 1967 ዓ.ም ሻምበል ደምሴ ሽፈራው

የክብር ዘበኛን ጦር (በጡረታ

ደርግ

የማያውቅ

ዓላማን

ለሕዝቡ

መሆኑን

የተገለሉትን ጭምር)

ገለፀ፤

ወቅት እኔ ኣንድ ቡድን በመምራት በማስረዳት

ላይ

ማይጨው

ጦር ሰፈር ሰብስቦ ዋናውን

ሠራዊቱ

ደርግን

እንዲያስወግድም

አሳደመ።*

ነበርኩ።

በዚህ

ቀን

አረፍንበት

በጎጃም ክ/ሀገር ፍኖተ ሰሳም የኢትዮጵያ ምሽት

ወደ

በዚህ

ትቅደም

ሆቴል

ስንመለስ የክፍለ ሀገሩ ፖሊስ መገናኛ መኮንን ሻምበል ምህረቱ በሆቴሉ ስልክ በሞርስ ኮድ መልዕክት ሲቀበልና ሲያስተላልፍ የሃምሳ አለቃ ለገሠ አስፋው የመገናኛ ሰው ስለሆነ ክብር ዘበኛ አምዷል ነው የሚለው ሲል ነገረኝ። ሻምበሉን ስለጉዳዩ ስንጠይቀው ምንም እንደሌለ ገለጸልን። የጎንዴር ፖሊስ አዛዥ ወደነበሩት ጄነራል ሲራክ ጋር ደውዬ . ስጠይቃቸው ችቦ ወደ ሰፈር (ወታደር ወደ ካምፕ እንዲሰባሰብ) ተብላል። ከዚህ ውጭ የማውቀው የለኝም ሲሉ መልስ ሰጡኝ። ከደብረማርቆስ እኛን ኣጅቦ የመጣው የክብር ዘበኛ የሦስተኛ ብርጌድ 15ኛ ሻለቃ ጦር ስለነበር አዛዝቦን ስለሁኔታው ስጠይቀው ምንም ያልደረሰው መሆኑን ገለጸልኝ። ቢሆንም እኔና ለገሠ መሣሪያችንን ደግነን አደርን። ጠዋት

ስንነሳ የጦሩ አዛዥ ሻምበል ደምሴ ሽፈራው ተባበሩን የሚል መልእክት አሰተላልፎ እንደነበር አስረዳኝ። በማግስቱ ወደ ደብረማርቆስ ስንመለስ መኪናችን ተገልብጦ በታፋዬ

ላይ ጉዳት ደርሶብኝ ለሁለት ቀናት ሆስፒታል ታክሜ የማስተባበር ሥራችንን ቀጠልን። አመፁን ለማክሸፍ በተለይ ከ2ኛ ብርጌድና ከልዩ ልዩ የክብር ዘበኛ ክፍሎች የመ/

አለቃ መላኩ ተፈራ፣ የመ/አለቃ ተሰማ በላይ፣ ም/አስር አለቃ ስለሺ መንገሻ ተላኩ። ቦታው እንደደረሱ ንዑስ ደርግ ስብሰባ ላይ ስለሆነ እነሱ ካልፈቀዱ አትገቡም ሲሉ ከለከሏቸው። የመ/አለቃ መላኩ ተፈራ ደፍሮ ወደ ጦር ሰፈሩ በመግባት መርጦ የላከውን ጦር ከኔ ጋር የምትሆኑ ወደእዚህ በማለት ላቀረበው ጥያቄ ወታደሩ ግልብጥ ብሎ ከሱ ጋር ተሰለፈ።

ከመሣሪያ ግምጃ ቤት መሣሪያቸውን

አውጥተው

ለግዳጅ ዝግጁ እንዲሆኑ

አደረገ። ጦሩ ለሁለት ተከፍሎ እንደተፋጠጠ የተመለከቱት የንዑስ ደርግ አባላት በአጥር እየዘለሉ ሄዱ። እየመሸ ሲሄድም

ጦሩ ትበትነ። በመ/አለቃ መላኩ ቆራጥ እርምጃም ይህ

አደገኛ ጫራ ከሸፈ። የመ/አለቃ ተሰማ በላይ ግን ገና ገብቶ ጦሩን በማነጋገር ላይ እያለ ታስሮ በማግስቱ ተፈታ። ይህ

የመስከረም

21

ቀን

ጫራ

ቢክሽፍም

እየቀጠለ ስለሄደ የክቡር ዘበኛ ጦር መድፈኛ የምሥራቁ

ንዑስ

ደርግ

ተወካዮች

ባሉበት

አሁንም

ግቢ በመሰብሰብ

ጦሩን

አነጋገሩ።

ቅስቀሳውና

ተቃውሞው

የአየር ኃይል የሰሜኑና

በዚህ

ወቅት

ከየክፍሉ

የመጡት የንዑስ ደርግ ለቃመናብርት እኛ ወክለን ከላክናቸው የዋናው ደርግ አባላት ጐን 34.

ሻፎ. ደምሴ ሸፈራው በሰዎች ግፊትና የሥልጣን ፍሳጎት ካልሆነ በስተቀር የፖለቲካ ዓላማ አልነበረውም

አብየቱናትዝሪዬ | 109

ቆመናል፤ እናንተም ከእንግዲህ ሚናችሁን መለየት አለባችሁ የሚል ቁርጥ ያለ አቋም ወሰዱ። ጦሩም እየተነሳ ወክሎ ክላካቸው ጐን የሚቆም መሆኑን ሲያረጋግጥ የመሐንዲስ ክፍል

ብቻ ተነጥሎ ቀረ። ከዚህ በኋላ ጦሩ ሻምበል

ደምሴ

ሺፈራውን

ለዋናው

ደርግ

እንዲያስረክብ ተጠይቆ በመጀመሪያ አንገራግሮ ነበር። ቢሆንም በወቅቱ የ2ኛ ብርጌድ አዛዥ የነበሩት ኮ/ል ኃብተማሪያም አየናቸው ጦሩን በማግባባት በማግሥቱ ሻምበል ደምሴን ለዋናው

ደርግ በማስረከባቸው ሴራው

ከሽፎ ሻምበሉም

ታሰረ።

በውጭ በነበሩ የተለያዩ ኃላፊነት የጐደላቸው ቡድኖች አማካኝነት በጦሩ ውስጥ ይነግ የነበረው ተቃውሞ በዚህ አላከተመም። የምድር ጦር መሐንዲስ በየጊዜው በአዲስ ቅጥሮችና በነባር ወታደሮች መካከል የተደጋገመ ችግር እየተከስተ ከደርግ ቡድኖች እየተላኩ ሁኔታዎችን በማረጋጋት ላይ ነበሩ። መስከረም

27 ቀን ግን የተወሰኑ መሥመራዊ

መኮንኖች ባካሄዱት ቅስቀሳ አዲስ ቅጥር ወታደሮች መሣሪያ በማውጣት ይህንኑ የሚቃወሙ ነባር ወታደሮችን በማሰር የጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት በአስቸኳይ ለመጠየቅ ተንቀሳቀሱ። በሁለቱ መካከልም ከፍተኛ ፍጥጫ ተፈጠረ። ችግሩን በሻለቃ ደበላ ዲንሳ የተመራ የደርግ ቡድን ተልኮ ጦሩን ሰብስቦ የታሠሩት በማነጋገር ላይ እያለ አቅጣጫው ካልታወቀ ቦታ አንድ ጥይት ይተኮሳል።

ሐሳባቸውን እንዲቋቋም ለመፍታት እንዲለቀቁ ጦሩን ከቦ

የነበረው በሻምበል ብርሃኑ መንግሥቱ የሚታዘዘውና ቀደም ሷል በሻለቃ መንግሥቱ ትዕዛዝ

በሐምሌ ወር ከጅጅጋ የመጣው ሜካናይዝድ ተጠባባቂ ጦር ተኩስ ይከፍታል። በተኩሱ መካከል የደርጉ አባላት ሲበታተኑ የኮሚቴው አባል የነበረው የመ/አለቃ ፍቅረሥላሴ ከመሐንዲስ መምሪያ 4ኛ ክ/ጦር በሩጫ በመድረስ የተኩሱን መከፈት ለደርግ ይነግራል። ከተኩሱ በኋላ ስድስት ወታደሮች መገደላቸው ተረጋገጠ። ለዚህ ደም መፋሰስ ሜራውን ጠንስሰዋል የተባሉት ሻምበል ወ/ዮሐንስ ዘርጋው፤ የመ/አለቃ ተክሌና የአምሳ አለቃ በቀሰ ወ/ጊዮርጊስ በቁጥጥር ሥር እንዲውሉ ተደረገ። ደርግ ከኢትዮጵያ ሠራተኞች ማህበርም ተቃውሞ ገጥሞት ነበር። ማህበሩ ለደርግ ካቀረባቸው ጥያቄዎች ዋነኛው የጊዚያዊ ሕዝባዊ መንግሥት መቋቋም ሲሆን ይህ የማይፈጸም ከሆነ አጠቃላይ የሥራ ማቆም አድማ የሚመታ መሆኑን አስታወቀ። የሥራ ማቆም አድማ መቻታት የአዲሱን መንግሥት ውድቀት ከማፋጠን ወይም ጦሩን በመከፋፈል ወደ አልተፈለገ ደም ማፋሰስ ከማቻራት በቀር ፋይዳ አይኖረውም በማለት በሻለቃ ደምሴ ደሬሳ (በወቅቱ የማኀበራዊ ጉዳይ ኮሚቴ ለቃመንበር) የሚመራ ቡድን ማህበሩን እንዲያግባባ ተላከ።

ነገር ግን የሠራተኛው በደርግ

ላይ

ተቃውሞአቸውን

ማህበር መሪዎች አጠናከሩ።

ይህ

ከመለሳለስ ይልቅ ሁኔታውን አመፅ

የሠራተኛው

ማህበር

በማክረር በንጉሙ

ጊዜ ያላሳየው እንዲሁም በየካቲቱ ሕዝባዊ እንቅስቃሴ ወቅት መሪነቱ ቀርቶ ከሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል ዘግይተው የተንቀሳቀሱ መሆናቸው እየታወቀ የተከናወነ ነበር። ሁለቱ የማህበሩ መሪዎች ፕሬዚዳንቱ አቶ በየነ ሰለሞንና ዋና ፀሐፊው አቶ ፍሥሐጽዮን ተኪኤ የሲ.አይ.ኤ ወኪሎች ናቸው የሚል ወሬ በሠራተኛው ውስጥ በሠፊው መሰራጨት ጀመረ። እነሱ ያሰቡትን የሥራ ማቆም አድማም ሌሎች ድርጅቶች በመቃወማቸው ከሸፈ። ሁለቱ ቀንደኛ መሪዎችም መስከረም 12 ቀን 1967 ዓ.ም በቁጥጥር ሥር ዋሉ። ከዚህ እንቅስቃሴ በስተጀርባ የኢሕአፓ የአመራር አባል የነበረው ክፍሉ ታደሰና እንደዚሁም የሕግ ትምህርቱን አቋርጦ በጽ/ቤቱ ይሠራ የነበረው ግርማቸው ለማ እንደነበሩ ከጊዜ ብኋላ ታውቋል።

119 |] ቹሥጨደስታ

በትግራይ ጠቅላይ ግዛትም ምንም እንኳን ጠቅላይ ገዢው ራስ መንገሻ ስዩም “የኢትዮጵያ ትቅደም” ዓላማን የሚቀበሉ መሆናቸውንና ለደርጉ ድጋፋቸውን በቴሌግራም ቢገልፁም ሕዝቡ ልዑሉን በመቃወምና በመደገፍ ተከፍሎ በግዛቱ ከፍተኛ ውጥረት ነግሷል የሚል ተከታታይ መረጃ ደረሰ። በአንድ በኩል ልዑሉን የሚያነጋግሩና የሚያረጋጉ ዋግ ሹም ወሰን ኃይሉ፣ አፈ ንጉሥ ሐጐስ ተወልደመድህን እንደዚሁም ደጃዝማች

ገ/መስቀል

ገ/እግዚአብሔር

ያሉበት

የትግራይ

ተወላጆች

ቡድን

ተላከ።

በኔ

የሚመራ የሃምሳ አለቃ ለገሠ አሰፋውና ሊዲንግ ቴክኒሻን ደምሰው ካሣዬን የያዘ ቡድን ደግሞ ሕዝቡን እንዲያረጋጋ መስክረም 8 ቀን 1967 ዓ.ም በአይሮፕላን መቀሌ ገባ። ልዑሉን ለማነጋገር ቤተመንግሥት የሄደው ቡድን ባለቤታቸውን ልዕልት አይዳ ደስታን ብቻ ስላገኙ እሳቸውን ብቻ ይዞ ወደ አዲስ ኣበባ ተመለሰ። ልዕልቲቱ “ወንዱ እንደሆን ሂዶላችኋል” እያሉና እየፎከሩ ነበር አውሮፕላን ማረፊያ የደረሱት። ልዑሉ ግን መኪኖቻቸውን ወደ ተለያዩ አውራጃዎች በማሰማራት ሕዝቡን በማሳሳት ራማን ተሻግረው

ኤርትራ

በመግባት

ከጀብሀ

ወንበዴዎች

ጋር

ተገናኙ።

ልዑሉ

በሥልጣን

ዘመናቸው ጀብሀ በባድሜና ሽራሮ ለመንቀሳቀስ ሲሞክር አላላውስ ብለውት ስለነበር በዚህ ተቀይሞ ልዑሉን ይዞ ለደርግ ለማስረከብ አስቦ ነበር። ነገር ግን ድርጊቱ ከትግራይ ሕዝብ ጋር ሊያቀያይም እነደሚችል በመገመት ልዑሉን ኣጅቦና መንገድ መርቶ ወደ ሱዳን አሻገራቸው። ልዑሉ ስሳልነበሩ ሕዝቡን የማረጋጋት ሃላፊነት በኛ ላይ ወደቀ። የመቀሌን ሕዝብ በአደባባይ ሰብስበን የወሎ ረሀብን እና ንጉሥና ባለሥልጣናቶቻቸው የነበራቸውን የቅንጦትና የድሎት ኑሮ የሚያሳይ የማይንቀሳቀስ ፊልም በማሳየት ስለ አብዮቱ ዓላማ ማስረዳት ያዝን። ሕዝቡ ፊልሙን ከተመለክተ በኋላ ለዚህ ሥርዓት ነው ወይ ደጋፊና ተቃዋሚ ሆናችሁ የምትጣሉት ስንላቸው ሁኔታው ግልፅ ሆኖላቸው ውጥረቱም እየረገበ ሄደ። በመሰረቱ ልዑጵ በእንደርታ፤ ተንቤንና ራያ ከፍተኛ ተቀባይነት ሲኖራቸው በዓድዋ፣ አክሱምና ሽሬ ግን ከቀዳማይ ወያኔ ጋር በተያያዘና እሳቸውም ለነዚህ ሦስት አውራጃዎች በነበራቸው አሉታዊ አመለካከት እምብዛም ተቀባይነት አልነበራቸውም። የፀጥታው ውጥረቱም ልዑሉን በሚደግፉ አውራጃዎች ከፍተኛ ነበር።

ቡድኑ ይህንኑ ተግባሩን በመቀጠል ወደ አክሱም አመራ። አክሱም ስንደርስ ፊልሞቹን እናሳያችሁ ስንላቸው ስለ ድርቅ ለምን ታሳዩናላችሁ ከናንተ በተሻለ እናውቀዋለን በማለት ተቃወሙ። ይልቁንም እዚህ ያሉ ንቡረዕድ ከፍተኛ በደል ፈጽመውብናልና እንዲታሰሩልን የሚል ቅድመ ሁኔታ አቀረቡ። ይህን ለማድረግ ፈቃደኛ ስላልነበርኩ ወደ ዓድዋ አመራን። ዓድዋ እንደገባንም የኢትዮጵያን ካርታ ስለው የትግራይ ጠቅላይ ግዛትን ጥቁር ቀብተው ራስ መንገሻን ከለቀቃችሁ በኋላ እኛን ፊልም ልታሳዩ መጣችሁ፤ ደርግ የትግራይን ሕዝብ በመናቅ አቤቱታውንና ቅሬታውን አላዳመጠም

በማለት ከፍተኛ ተቃውሞ አሰሙ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ እኔ መሆኔን ሲያውቁ ትንሽ መለስ አሉና ፊልሙን ለማየት ተስማሙ። ፊልሙን አሳይተትንና የኢትዮጵያ ትቅደም ዓላማን አስረድተን ወደ አክሱም ተመልሰን

ፊልሙን

አሳየን።

የአክሱም

ተማሪዎች

እኔ

በሌለሁበት

ክሌሎቹ

የደርግ

አባላት ጋር ሆነው ንቡረእዱ እንዲታሠሩና ከአሥመራ አይሮፕላን መጥቶ እንዲወስዳቸው

አደረጉ። የንቡረዕዱ የወርቅ ጫማ ነው ያሉትንና ሌሎች አልባሳትም ጭምር አብረው ሊልኩ ሲዘጋጁ ጫማው የወርቅ እንዳልሆነ ልብሱም ባህላዊ መሆኑን ለማስረዳት ሞክሬ ለገባቸው አልቻለም። አዲስ አበባ ተልኮም በቴሌቭዥን ታየ። በመጋበት ወር 1967

አብየቁናቶዝታዩ | 111 ዓ.ም ተመልሼ ወደ ትግራይ ሲሄድ ለደርግ ጠቅላላ ጉባኤ አስረድቼ ከዚያ የመጣውንና ሌሎች አልባሳትን ጨምሬ ለአክሱም አስተዳዳሪ መልሼ አስረከብኩ።

በአክሱም ሴሳም የገጠመኝ ችግር የከተማዋ የእስልምና ኃይማኖት ተከታይ የሆኑ ስብሰባ አድርገው እንድናነጋግራቸው ጠየቁን። የመጀመሪያ ጥያቄያቸው “ሰማይ ምስሶ እስላምም ሀገር የለውም” በማለት በገዛ ሀገራችን መስጊድ እንዳንሠራ ተከልክለናል። አሁን አዲስ መንግሥት የመጣልን በመሆኑ መስጊድ አንድንሠራ ይፈቀድልን የሚል ነበር። ይህ ፍላጐት ቀደም ብሎ መስጊድ እንዲሠሩ ተፈቅዶላቸው ከሠሩ በኋላ ሕዝቡ በነቂስ ወጥቶ በአንድ ጀምበር አፍርሶት ቅጥሩን ሜዳ ማድረጉን፤

በመካ ቤተክርስትያን

እንደማይሠራ ሁሉ አክሱምም ገዳም በመሆኑ መስጊድ እይሠራም የሚል የፀና አቋም ሕዝቡ እንዳለው አውቃአለሁ። በመሆኑም ጥያቄው ከአቅማችን በላይ ስለሆነ ይህንኑ ለጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት እናቀርብላችኋለን በማለት ለጥያቄው መልስ ሰጠሁ። ማረፊያ ቦታችን ተመልሰን አብረውኝ ለነበሩ ታሪኩን ሳስረዳቸው ቅር እያላቸቐው ተቀበሉት። የአክሱም

ወጣቶች

አባላትም

የእስልምና

ፍላጐት አክሱም

ስለነበራቸው ላይ መስጊድ

መስጊድ

አልተሠራም።

በንቡረዕዱ

ኃይማኖት

መታሰር

ተከታዩችን

እንደፈነደቁት

ጥያቄ

ተቀብለው

አብረውኝ

የነበሩ የደርግ

በመፍቀድ

ለመወደስ

ብቻ አደጋውን መመልከት አልቻሉም ነበር። ኢህአዲግ በ1984 እንዲሠራ ፈቅዶ በሁሰቱ ኃይማኖት ተከታዮች መካከል የተነሳው

ብጥብጥ ከፍተኛ አደጋ ካስከተለ በኋላ መብረዱ ይታወሳል።

አስከ ዛሬም አክሱም ላይ

ከአክሱም ቀጥሎ ሁመራን፣ ጐንደርን፣ ደብረታቦርን፣ ደብረማርቆስን፣ ሞጣን፣ ፍኖተሰላምን፣ ደሴ፣ ላሊክሳንና አስብን በማዳረስ ፊልሙን በማሳየት ስለ አዲሱ ለውጥና የኢትዮጵያ ትቅደም ዓላማ አስረድተን ክአንድ ወር በኋላ ወደ አዲስ አበባ ተመለስን። በየዕለቱ የምናከናውነውም የዜና ሽፋን ሲሰጠው ነበር። በአጠቃላይ በእነዚህ በተንቀሳቀስንባቸው ቦታዎች ሕዝቡ አዲሱን ለውጥ በፀጋ ተቀበለው፤ የየአከባቢው ፀጥታም እየተረጋጋ መጣ። በሸዋ ጠ/ግዛት ደጃዝማች ፀሐዩ ዕንቋሥላሴ እጄን አልሰጥም ብለው ሲሸፍቱና በተኩስ ልውውጥ ሲገደሉ፣ በአርሲ የሠፋፊ እርሻዎች ባለቤትና የመሬት ከበርቴ የነበሩት የራስ ብሩ ልጆች መስፍንና መርዕድ ሸፍተው መንዝ በመግባት ከፍተኛ ችግር ፈጥረው

በጦሩና በሕዝቡ ትብብር ተደመሰሱ።

ደርግ የፊውዳሉን ሥርዓት ደጋፊዎችና አፍቃሬ ዘውድ ቡድኖች የሚወስዱትን እርምጃ ነቅቶ በመጠበቅ ላይ እያለ ከተራማጆች ሰፈር ይወረወርበት የነበረው ተቃውሞና ውግዘት ክፍተኛ እንቅፋት ሆነውበት ነበር። በውጭ ሀገር ኢሕአድና መኢሶን የተባሉ የፖለቲካ ቡድኖች የደርጉ ዋነኛ ተቃዋሚዎች ነበሩ። የፊተኛው የአፄ ኃይለሥላሴን መንግሥት መጣል የሚቻለው በትጥቅ ትግል መሆኑን አምኖ በፍልስጥኤም ደፈጣ ተዋጊዎች የሠለጠነ በኤርትራ ነፃ አውጪ ድርጅት የሚታገዝ ፋኖ አቋቋመ። የኋላኛው

ደግሞ በኢትዮጵያ ተጨባጭ

ሁኔታ የትጥቅ ትግል የማይቻልና የማይሞከር፣

ሕዝቡንም

ለጭፍጨፋ የማያጋልጥ አብዮት የሚጀመርበትም ጊዜ ሩቅ ነው በማለት ይከራከራል። ሁለቱ ቡድኖች በነዚህና ሌሎች የፖለቲካ ጥያቄዎች መግባባት ተስኖአቸው ሲናቆሩ

ቆይተው ልዩነቶቻቸውን እንደያዙ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አመፅ በድንገት ደርሶባቸው ከአውሮጳና ከአሜሪካ ጠቅልለው ወደ ሀገር ቤት ገቡ። በሀገር ውስጥ የነበሩ ተራማጆችም

112 ] ፍፄም”ሕደስታ

61967 ዓ.ም በትግራይ ክፍለ ሀገር ስለኢትዮጵያ ትቅደም ዓላማ እየተዘዋወርኩ ጎለጻ ሳደርግ በትምህርት ማቆምና አለማቆም በተነሳው ውዝግብ ሪሾና ሳቦተር (እብዮታዊና አጨናጋራ) በሚል ተለያይተው ሲካሰሱና ሲወነጃጀሉ ኖሩ። ቀጥሎም የየራሳቸውን ትንንሽ ቡድኖች አቋቁመው በመንቀሳቀስ ላይ እያሉ አብዮቱ በግብታዊነት ፈነዳ። ሁለቱም ድርጅቶች ሆኑ ሌሎች ተራማጆች እንኳንስ ተለያይተው በአንድነትም ቢሆን ሕዝባዊ አመፁን ከማጋጋል አልፈው በመቻራት ንጉሥን ከሥልጣን ለማውረድ ዝግጅቱም፣ ድርጅቱም፣ ትጥቁም አልነበራቸውም።

በሀገሪቱ

ብቸኛ

የታጠቀና

የተደራጀ

ኃይል

መለዮ

ለባሹ

ሲሆን

ይህም

ኃይል

በየካቲት ወር ተንቀሳቅሶ ደመወዙን አስጨምሮ ወደ ሠፈሩ በመመለሱ ሕዝቡ ወቴ ለሆዱ አድሮ እኛን ሜዳ ላይ አጋፍጦን ሄደ፤ ወቴ የሕዝብ ሳይሆን የግለሰብ አሽከር ሆነ በሚል በየአደባባዩ ተዘለፈ። የሕዝቡ ስድብ አላስቆም አላስኬድ ስላለው ተገፍቶና ተገፍትሮ የመጣው ሠራዊትም ዕቅድ ወይም የፖለቲካ ፕሮግራም ሳይኖረው የሕዝብ፣ የአገር ፍቅርና ቅንነት ብቻ ሰንቆ የንጉሥን ክፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ በመበጣጠስ የአስተባባሪ ኮሚቴውን አቋቋመ። መለዮ ለባሹም ለሕዝቡ ጥያቄ አክብሮት ስለነበረውና ጥያቄውንም የራሱ አድርጎ በመውሰድ አፈሙዙን ወደ ሕዝቡ ሳይሆን ወደ ገዢው መደብ አዞረ። ከዚያም የሕዝቡን የልብ ትርታ በማድመጥና ልዩ ልዩ ስልትና ጥበብ በመጠቀም የፊውዳሉ ሥርዓት ቁንጮ የነበሩትን ንጉሠ ነገስት ከሥልጣን ለማውረድ በቃ። ተነጠቅን እያሉ እንደሚያላዝኑት

ፈልጐና

አልሞ

ሳይሇን የፈረንሣዩ ናፖልዮን

“የፈረንሣይ

አብዮቁናትሽታዬ

| 113

ክፍለ ሀገር በምንዘዋወርበት ወቅት ለተለያዩ አብያተ ክርስትያናት አልባሳት ስናድል ላይ

መንገድ

ዘውድ

ወድቃ

አገኘኋትና

በሻምላዬ

ጫፍ

እንዳለው

አነሣኋት”

ደርግም

ሥልጣን በኢትዮጵያ የሚወስዳት አጥታ ስትዋልል በሕዝብ ግፊት ቀለባት። ነገር ግን ሥልጣን ማማ ላይ ወጥቶ ዙሪያ ገባው ገደል በሆነበት ወቅት ተራማጆች የመሬት ላራሹ፣ የብሔር ጥያቄ፣ የዲሞክራሲያዊ መብቶች በአስቸኳይ መለቀቅ፣ ለኤርትራ ጉዳይ አስቸኳይ መፍትሔ የሚሉትን ጉዳዮች ተግባራዊ እንዲያደርግ አዲሱን መንግሥት

ጀመር።

ይወተውቱት

ከሁሉ የሚገርመው

ግን የዩኒቨርስቲ መምህራን

ማህበር በየካቲት ወር ለእንዳልካቸው

መንግሥት አቅርቦት የነበረውን የጊዚያዊ ሕዝባዊ መንግሥት ጥያቄ አንዳንድ ተራማጆችና ምሁራን ከተወሰኑ ጦር ክፍሎች ጋር በመተባበር ይዘው መቅረባቸው ነበር። በመሠረቱ ጊዜያዊ ብሎ ሕዝባዊ መንግሥት ማደናገሪያ ካልሆነ በቀር በሀገሪቷ የመደራጀት መብትና

የፓለቲካ

ፓርቲ

ቀርቶ

የፓለቲካ

ባህል

በማይታወቅበት

ጥያቄው

ከመፈክር

አልፎ ተግባራዊ ለማድረግ እንዴት እንደሚቻል ጠያቂዎቹ መንገዱን አሳመላከቱም። ለራሳቸውም ግልፅ የሆነላቸው አይመስለኝም። ምርጫ ይካሄድ ቢባል እንኳን ያው ቀድሞውኑ የነቁት የሥርዓቱ አቀንቃኞች በፊት በር ወጥተው በጓሮ በር እንዲገቡ ከማድረግ ባለፈ ሊሆን አይችልም። ደርግ የመንግሥቱን ሥልጣን ሲይዝ ባወጣው አዋጅ ቁጥር 1/67 በአንቀፅ 8፦ ይህ አዋጅ እስኪነሳ ድረስ ኢትዮጵያ ትቅደም የሚለውን ዓላማ የመቃወም ዓድማ ማድረግ፣ ሥራ

ማቆም፣

ያለፈቃድ

ሠላማዊ

ሰልፍና ስብሰባ ማድረግ፤

የሚነሳ ተግባር መፈፀም ክልክል ነው፡፡ '፤፣

ተተ። መኤሥዱም መመር መፕ መለጫሩድ ዮ *ኣፍሁ›....ሠ.

በጠቅላላ

የሕዝቡን

ፀጥታና በላም

2344 | ዱፎ«ሪስቃ

ብሎ በመደንገጉ በወቅቱ አንቀጹን በሚገባ ሳያነቡ ወይም ያነበቡትን በውል ሳይረዱ መቃወማቸው ሌላ አሳዛኝ ክስተት ነበር። ከዚህ የሕግ አንቀጽ የምንረዳው ማንም ምንም ዓይነት የፓለቲካ አመለካከት ይኑረው ኢትዮጵያ እንዳትቀደም ዓድማ ማድረግ፣ የሕዝቡን ሰላምና ፀጥታ የሚነሳ ተግባር መፈጸም በመሠረቱ ወንጀል እንጅ ዲሞክራሲያዊ

መብት

ሲሆን አይችልም።

ያለፈቃድ ሰላማዊ ሰልፍ ማድረግም

ሥርዓት

አልበኝነትን ማሰፈን ካልሆነ በሰተቀር ሌላ ትጉም ሊሰጠው አይችልም። እንኳንስ አዲስ መንግሥት በሚመሠረትበት ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት አዳብረዋል የሚባሉትም አገራት ከላይ የተገለፀውን ክልከላ በሕጋቸው ያካትታሉ። በወቅቱ ሠራዊቱ እርስ በርሱ እንዲዋጋና ደም እንዲፋሰስ ብሎም ለውጡ እንዲቀለበስ

የቀድሞው ሥርዓት ርዝራኙችና በተለይ ተራማጆች ኃላፊነት የጎደለው እርምጃ በመውሰድ ላይ ነበሩ። ይህንን ሴራ ለማክሸፍና የሠራዊቱን አንድነት ለማሳየት የሁሉም መለዮ ለባሽ ተወካዮች የተካፈሉበት ሰልፍ በነሐሴ ወር በአዲስ አበባ ተካሄደ። ወቅቱ ጠላትና ወዳጅ

ያልለየበት ጊዜ ስለነበርም በተለይ ንጉ ክሥልጣን በወረዱ ማግስት ጠበቅ ያለ ሕግ ማውጣት

የግድ ነበር። ይህም ሆኖ በአንዳንድ የጦር ክፍሎች ችግሮች መከሰታቸው አልቀረም።

ከሁሉ የሚያሳዝነው አሁንም “በየካቲት 1966 ሕዝቡ የታገለለትንና ዋና የትግል መሳሪያ የሆነውን ዲሞክራሲያዊ መብቱን በዚህ መልክ በጥቂት መለዮ ሰባሾች ተነጠቀ፤ ሕዝቡ የትግል መሳሪያውን በአዋጅ መነጠቁ አብዮታዊ ትግል ወደ ፍጻሜ

መቃረቡን

ነው።

ማብሰሩ

የየካቲቱ

አልበኝነት

ነው” በማለት ያኔ ያወናበዱበትን ዛሬም ሲደግሙት

ሕዝባዊ

ለማንገስ

አመጽና ወይም

ትግል

ሕዝቡን

ኢትዮጵያን

ሠላምና

ለማውደም

ጊዜያዊ

አማን፣

ወታደራዊ

አፍራሽ ተልዕኮ ለመቋቋም

ጊዜ ከውጭ

ደርግና

መንግሥት

በኣንድ

የኤርትራ በኩል

ሥርዓት

እንዳልነበረ

በውል

ጉዳይ

ከተቃዋሚዎች

በሌላ ጐን የሕዝቡን ጥያቄዎች

መሰማታቸው

ለመንሳት፣

የተካሄደ

ሊገነዘቡት ይገባል።

ጄነራል

ፀጥታ

ሰመመለስ

የሚሰነዘርበትን

ደፋ ቀና በሚልበት

ብቻ ሳይሆን ከውስጥ ሌላ ችግር ተፈጠረ። በርካታ ኢትዮጵያውያን የኤርትራ

ችግር የኢትዮጵያና የኤርትራ የውስጥ ጉዳይ ብቻ አድርገው ይመለከታሉ። ቢሆንም ጉዳዩ ኤርትራ በቀይ ባሕር ላይ ካላት ስትራቴጂካዊ አቀማመጥ፣ ከአካባቢው የአረብ ሃገራትና የእስልምና ኃይማኖት መስፋፋት፣ ከሃያላን ዓለም አቀፋዊ ስትራቴጂካዊ ጥቅም ጋር

በተያያዘ የምእራቡና የምሥራቁ እጅና ተፅእኖ የሰፈነበት እጅግ ውስብስብ ጉዳይ ነበር። የንጉሠ

ካሳደረበት እምነት

ኃይሎች፣

ነገስቱ

መንግሥት

የአረብ

ስጋት

በተጨማሪ

የደጋው

ፌደሬሽኑ

እንዲፈርስ

አደረገ።

የዓባይን ወንዝ ለመቆጣጠርና

ሀገራት

የኤርትራ

የእስልምና

ውህደቱን

መስፋፋት

ይደግፋል

በሚል

አለባት

ለሚሉ

ቀይ ባሕርን የዓረብ ባሕር ለማድረግ

ለሚሹ

ነገር

ግን

የመካከለኛው ምሥራቅ አገራት የደርጉ ተቃዋሚዎችን

ሁኔታውን ለማባባስ በር ከፈተላቸው።

ፍላጎትና

ሕዝብ ኤርትራ

ነፃ መሆን

በመርዳት ኢትዮጵያን ለማዳከምና

ከ1955 ዓ.ም ጀምሮ በባዝ ፓርቲና የፓን አረብ ፍልስፍና አቀንቃኝ መንግሥት ስር የነበረችው ሶሪያ ኤርትራንም በዚሁ የአረብ ዓለም ካርታ ውስጥ አካታ ግዛቱ ነፃነት እስኪጎነፀፍ ድረስ ድጋፍዋን እንደምትሰጥ እስታወቀች። በደማስቆ ለአማፅያኑ ቢሮ

አብዮቶና ትቭሪዬ

| 115

ከፈተች፤ በአሌፖ ወታደራዊ ስልጠና ከመስጠት ባሻገርም ዋና መሣሪያ አቅራቢ ሆነች። በኢራቅም የባዝ ፓርቲ ሥልጣን ላይ በመውጣቱ የኤርትራ አማፅያን ከዚችው አገር የወታደራዊ ስልጠና፣ የገንዘብና የመሣሪያ ድጋፍ ማግኘት ጀመሩ። ሶሪያ ከስድስት ቀኑ የእስራኤል ጦርነት በኋላ ብትዳከምም የፍልስጥኤም ነፃ አውጭ ድርጅት (ፒ.ኤል.ኦ) በእግሯ ተተክቶ የኤርትራ አብዮት የዓረብ ዓለም አካል ነው በማለት ጆርዳን፣ ሊባኖስና ሶርያ በሚገኙ ማሰልጠኛ ጣብያዎቹ በደፈጣና በሽብር ውጊያ በማሰልጠን የአማፅያኑን የውጊያ ደረጃ አሳደገው። ይህ ድርጅት የኢሕአፓ ሰዎችንም በተመሳሳይ መንገድ ማሰልጠኑ ይታወሳል።

በ1961 የእስልምናና የፓን አፍሪካ ደጋፊ የሆኑት ኮ/ል ጋዳፊ በሊቢያ ሥልጣን በማያዛቸው የኤርትራ አማፅያን ሌላ ቱጃር ወዳጅ አገኙ። የሊቢያ ድጋፍ ወደ ኤርትራ የሚተላለፈው በደቡብ የመን በኩል ሲሆን ደቡብ የመን ራስዋም ቢሮ በመክፈትና ወታደራዊ ስልጠና በመስጠት ላይ ነበረች። ጎረቤት ሱዳንም በተለይ ጄነራል ኑሜሪ ሥልጣን እንደያዙ የዓረብ ሃገራት የመሣሪያና የቁሳቁስ ማስተላለፊያ፣

የስደተኞች መሸሻ፣

የቁስለኞች ማገገሚያ ስፍራ ሆነች። ሶማሊያም ምንም እንኳን የመሣሪያና የገንዘብ ድጋፍ ለመስጠት አቅም ባይኖራትም ኢትዮጵያን ለማዳከም ከነበራት ፍላጎት የተነሳ ሞቃዲሾ ቢሮ በመክፈት፣ የሬድዮ የአየር ጊዜና የሞራል ድጋፍ በመስጠት መተባበር ያዘች። ግብፅና ሳውዲ ዓረቢያም ቢሆኑ ጥንቃቄ በተሞላበት መንገድ የኤርትራን ሁኔታ ከማባባስ ቸል አላሉም። የኤርትራ ሁኔታ በጎረቤት ሱዳንና በአካባቢው ሃገራት ድጋፍ አየተባበሰ ሲመጣ የንጉሠ ነገስቱ መንግሥትም አማፅያኑን ለመደምሰስ ወሰነ። ይሁን እንጅ ይህንኑ ለማስፈጸም መንግሥት

መከተል

የዓረቦችና

የእስልምና

ባለበት ስልት ዙሪያ በኤርትራ

አስራተ

እንደራሴ በልዑል

የንጉሠ

ካሣና በጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ መካከል ከፍተኛ ልዩነትና አለመግባባት ነበር። ልዑሉ ወዳጅነት

በመመስረት

በማሰባሰብና

በማሰልጠን

ጋር

ከእስራኤል

የሚገታው

መስፋፋት

መሆኑን በማመን የእስራኤል ወታደራዊ አሰልጣኞችንና አማካሪዎች አስመጥተው የአገሩን ሰርዶ

በአገሩ

በሬ እንደሚባለው

ተወላጆችን

ከየአውራጃው

ሁኔታ ባህልና

የኮማንዶ ብርጌድ ሲያቋቁሙ የፖሊስና የደህንነት ክፍሎችም በተመሳሳይ እንዲሰለጥኑ አደረጉ። የኮማንዶ ክፍሉ የመሬቱን አቀማመጥ፣ የአካባቢውን ቋንቋ፣

የወንበዴውን

መውጫና

መግቢያ

ስለሚያውቅ

ቀላል

ጦርነት

ከማካሄድ

አልፎ

ይፋ

ያልሆነ

በሚያካሄደው

አሰሳ ክፍተኛ ውጤት

ፕሮፓጋንዳና

ስነልቦናዊ

ማግኘት

ጀመረ። ልዑሉ

መሣሪያ

በመታጠቅ

ግንኙነት

በመፍጠር

በአማፅያኑ ላይ ከፍተኛ

እንደዚሁም ኤርትራዊያንን በከፍተኛ ሃላፊነት ቦታ በመመደብ በወሰዱት እርምጃ በርካታ

ወንበዴዎች እጃቸውን ለመንግሥት መስጠት በመጀመራቸው እቅዳቸው እየተሳካ ነበር። ይህ የልዑሉ አካሄድና አሰራር ግን የኤርትራ ችግር በወታደር ኃይል ብቻ

መፈታት አለበት ብለው በሚያምኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ሀብተወልድና የጦር አዛዞች ዘንድ ተቀባይነት አልነበረውም። ፌዴሬሽኑ እንዳይፈርስ ሲከላከሉ የነበሩት አክሊሉ ከፈረሰ በኋላ ግን ከአስራተ ካሣ ጋር በነበራቸዉ የሥልጣን ሽኩቻ የኃይል እርምጃ መወሰዱን ደገፉ። እነዚህ አክራሪዎች አመቺ ሁኔታ ሲጠብቁ ወንበዴዎቹ በከፍተኛ ደረጃ በመንቀሳቀስ ባለሥልጣኖችንና ዳኞችን መግደል በመጀመራቸው ጠቅላይ

ሚኒስትሩ አጋጣሚውን በመጠቀም ንጉሠን በማስፈቀድ እንደራሴው ሳያውቁ ከማዕከል ይታዘዝ

የነበረውን የሁለተኛ

ክፍለ ጦር ተንቀሳቅሶ

ወንበዴዎቹን

እንዲደመስስ

ትእዛዝ

1፻6 | ፍጋክ ደስታ

ሰጡ። ጦሩ በማአከላዊ ቆላ ባካሄደው አሰሳ መንደሮች ተቃጠሉ፤ በቦንብ ተደበደቡ፤ በርካታ ንፁሀን ዜጎች ያለርህራሄ ተረሸኑ፤ በሺዎችም ወደ ሱዳን ተሰደዱ። የእስራኤል

ወታደራዊ

አማካሪዎችና

አሰልጣኞች

በኤርትራ

ወጣቶች

ወንበዴዎችን

ተቀላቀሉ።

በአጭሩ

መኖራቸው

አረቦችን

ያስቆጣል በሚል ሰበብም በጠቅላይ ሚኒስትር አክሊሉ ግፊት ከኢትዮጵያ እንዲወጡ ተደረገ። የልዑሉ ፕሮጀክት ተቋርጦ የፀጥታ ማስከበሩ ሥራ ሙሉ በሙሉ በጦሩ እጅ ወደቀ። ጦሩ በሚወስዳቸው የጭካኔ እርምጃዎችም በጦሩና በኅብረተሰቡ መካከል መቃቃር

በመፈጠሩ

በርካታ

ሁኔታው

ከድጡ

ወደ

ማጡ ሆነ። እነ ኢሳያስም በተጠና ደፈጣ የሁለተኛ ክፍለ ጦር አዛዥ የነበሩትን ጄነራል ተሾመ እርገቱን ከረን መንገድ ላይ ገደሉዋቸው። የሁለተኛ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ

የነበሩት ጄነራል ይልማ ዓለሙን ወንበዴዎች አስመራ ከተማ ገብተው ተኩስ ከፍተው አቆሰሉዋቸው። የነዚህ ሰዎች መገደልና መቁሰል ልዑሉ ከወንበዴዎች ጋር በነበራቸው ግንኙነት

መረጃ

እየሰጡዋቸው

ነው

የሚል

ሃሜታ

በሠራዊቱ

ውስጥ

በሰፊው

መናፈስ

ጀመረ። ሁኔታው ተባብሶ በክፍለ ሀገሩ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ታወጀ። ልዑል አስራተ ካሳ ተነስተውም በምትካቸው የምድር ጦር አዛዥ የነበሩት ጄነራል ደበበ ሃይለማርያም

በእንደራሴነት ተሾሙ።* ወንበዴዎች ከዓረቡ አለም ከሚያገኙት ድጋፍ በተጨማሪ ከኩባ፣ ሶቪየት ሕብረት፣ ቻይናና በአጠቃላይ ከሶሻሊስቱ ካምፕ እርዳታ ማግኘት በመጀመራቸው

የኤርትራ ችግር

ዓ.ም

ለኤርትራ

የበለጠ እየተወሳሰበ ሄደ። የኢትዮጵያ መንግሥት ችግሩን በወታደራዊ ኃይል ለመፍታት ያደረገው ሙከራ ሳይሳካ ውጊያው 13 ዓመታት ቀጥሎ በመካከሉ በመሃል አገር የ1966 አመፅ

ፈነዳ።

ይህን ተክትሎ

በተከሰተው

ትርምስ

ምክንያትም

ችግር

ትኩረት የሚሰጥ አካል አልነበረም። በክልሉ የነበረው ጦርም ወደ ፖለቲካ በማዘንበሉና ዲስፕሊን በመጥፋቱ ኃይሉና እንቅስቃሴ እየተዳከመ ሲመጣ በተቃራነው ወንበዴዎቹ ተጠናከሩ። በዚሁ ጊዜም ኦም ሀጀር አካባቢ የብርጌድ አዛዥ የነበሩ ኮሎኔል ሲገደሉ ጦሩም የአዛዣቸውን ግድያ ለመበቀል ከ200 ሰዎች በላይ በግፍ ገደለ፤ በርካታዎቹም ወደ ሱዳን ሸሹ።

በሐምሌ ወር 1966 ልጅ ሚካኤል እምሩ በጠቅላይ ሚኒስትርነት፣ ጄነራል አማን ሚካኤል ዓንዶም በመከላከያ ሚኒስትርነት ሲሾሙ አዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ፓርላማ ተገኝተው ቀደም ሲል የኤርትራ የፖለቲካ እስረኞች ተለይተው ምህረት ስሳልተሰጣቸውና ኦም ሀጀር በደረሰው ጭፍጨፋ የኤርትራ እንደራሴዎች ፓርላማውን ረግጠው በመውጣት

የስንብት ደብዳቤ በማቅረባቸው ደብዳቤቸውን እንዲያነሱ ጠየቁ። ለመጀመሪያ ጊዜም በኤርትራ ከፍተኛ ችግር መኖሩንና በፖለቲካ ውይይት የሚፈታ መሆኑን ገለፁ።

የመከላከያ ሚኒስትሩ

የኤርትራን ችግር መፍታት

የሀገሪቱ የመጀመሪያ

አጀንዳ በመሆኑ

በበኩላቸው መፍትሄ ለማግኘት የሚቻላቸውን ሁሉ እንደሚያደርጉ አስረዱ። ለመጀመሪያ ጊዜም የጠቅላይ ግዛቱ ተወላጅ የሆኑትን አቶ አማኑኤል አምደሚካኤልን ነሐሴ 22 ቀን

በኤርትራ

ጠቅላይ

በገቡት

ቃል

ግዛት የግርማዊ መሠረትም

ንጉሠ ነገሥት ጄነራል

እንደራሴ

አማን

በነሐሴ

ሆነው ወር

ተሾሙ። ኤርትራን

በመጎብኘት

ሕዝቡን ሰብስበው የቀድሞ መንግሥት አክራሪ ባለሥልጣናት ወታደራዊ መፍትሄ ብቻ በመከተላቸው ችግሩን እንዳባባሱት አስረዱ። አሁን ግን በኢትዮጵያ ትቅደም መሠረት 25

11:5 ፻0,:ከ, 22 5፡ዳደደኛ ሀሀ ይ

፻ፎጪ, 1982), ወዬ 35 - 42)

1962---

የ998 (5፡:89:፳60ፌ; 116690 ከ5ኽ89866፤

አብዩቱናቶዝታዬ

አዲሱ

መንግሥት

ችግሩን

ለመፍታት

ዝግጁ

መሆኑን

ገለፁ።

| 117

በኢትዮጵያዊነታችንና

በአንድነታችን የምንኮራ ሲሆን የኤርትራ ችግርም የኢትዮጵያ ችግር መሆኑን በማስገንዘብ በትግርኛና በዓረብኛ ሰፊ ንግግር አደረጉ። ሦስት

ኦም ሀጀር ተገኝተው ሕዝቡን ሲያነጋግሩም የኢትዮጵያ ጦር ሐምሌ በሰላማዊ ሰዎች ላይ ጭፍጨፋ ስለማካሄዱና ከፊሉ ሕዝብም ጋሽ ወንዝ

ስለመደረጉ

አቤቱታ

ቀረበላቸው።

እሳቸውም

በዚሁ

ድርጊት

የተካፈሉት

በቁጥጥር ስር ውለው ጉዳያቸው በጦር ፍርድ ቤት እንዲታይ፤ በሕዝብ ጥያቄም ሪጋሳ ጅማ እዛው ቆይተው ሕዝቡን እንዲያረጋጉ ትእዛዝና መመሪያ ሰጡ።

ሁለትና እንዲገባ

አዛዥች ሻለቃ

ጄነራል ኦማን በሻዕቢያ ውስጥ ያሉ የክርስትና ኃይማኖት ተከታዮች የኤርትራን ኦቶኖሚ በመቀበል ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጎን በመቆም ሌሎቹን ይወጋሉ የሚል እምነት ስለነበራቸውም በሽማግሌዎች በኩል ግንኙነት እንዲደረግ ፈቀዱ። ከጄነራል ኒሜሪ ጋር በነበራቸው ቅርበትና ትውውቅም ሱዳን ለነበሩ ኤርትራውያን መልእክት አስተሳለፉ። ሱዳንም ጥረታቸውን እንደምትደግፍ ቃል ገባች። ስለሰላሙ ጥረት ለአማዊያኑ የመንግሥትን ቁርጠኝነት ለማረጋገጥ ሲሉ ጦሩ ከሰፈሩ ሳይወጣ ትእዛዝ እንዲጠባበቅ አዘዙ። ከጉብኝታቸው መልስም በኢትዮጵያ መንግሥት ተገዝተው ፌደሬሽኑን አፍርሰዋል

እየተባሉ በወንበዴዎቹ ይወነጀሉ የነበሩትን በትወደድ አስፍሃ ወልደሚካኤልና ኙብረ ዕድ ዲሜጥሮስ ገብረማርያምን በቁጥጥር ስር እንዲውሉ አስደረጉ። ከጄኔራሉ ጉብኝት በኋላ ከሰሜን ጦር ኃይሎች የመጣውን መልእክትና ከደርጉ አብረው ተልከው የነበሩት አባላት እንደገለጹት “የኤርትራ ሕዝብ በመሉ ጄነራል አማንን በሚገባ ተቀብሏቸው ተደስተዋል፤

ጦሩም

ጄነራል

አማን

ሲጎበኙ

ስለኢትዮጵያ

ትቅደም

ዓላማ

በማመን

ድምጽ ሰጥቷል፤

የኤርትራ ችግር ብዙ ጊዜ ተወርቶ የሚቀር ስለሆነ አሁን ግን አስቸኳይ

አዋጁ ይነሳልን፣

የፖለቲካ

እስረኞች

ይፈቱ፣

ከሽፍቶች

ጋር ንግግር ይጀመር”

በማለት

መጠየቃቸውን ገለጻ አቀረቡ።*” መስከረም 2 ቀን 1967 ንጉሥ ከሥልጣን ወርደው ደርግ መንግሥታዊ ሥልጣን በመያዙ ጄነራል አማንም የደርጉ ለቃመንበርና የሚኒስትሮች ስብሳቢ ሆኑ። የኤርትራን ችግር በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ጀምረውት የነበረውን በመቀጠል ጎይቶም ገብረ እዝጊን የኢርትራ ፖሊስ አዛዥ አድርገው አሾሙ።

ብርጋዴየር ጄነራል በዚህ መካከል ግን

በኤርትራ የሚገኙት ሁለቱ የወንበዴ ቡድኖች አስመራ አጠገብ በሚገኘው ወኪ ዛግር በተባለው ቦታ እርስ በርስ ውጊያ ከፍተው ከሁለቱም በኩል ብዙ ሰው አለቀ። በአማን በኩል ወንበዴዎቹን እንዲያነጋግሩ ተልከው የነበሩ ሽማግሴዎች የተላኩበትን የሽምግልና ተልእኮ ወደ ጎን በመተው ወንበዴዎችን አስታርቀው ተመለሱ። የተፈጠረውን ሁኔታ በመጠቀም ወንበዴውን ለመውጋት ይችሉ ዘንድ ትጫማሪ

ጦር እንዲላክላቸው

በንቲና

በመወትወት

ሌሎችም

ይህንኑ

ግን የኢትዮጵያ

መሪዎች

ላይ የነበሩት የሁለተኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ጄነራል

በመነፈጋቸው

በእጅጉ

ተበሳጩ።

በመስከረም

ተፈሪ

ወር መጨረሻ

ጄነራል አማን ወደ ኤርትር ተመልሰው በመሄድ ሕዝቡን አስመራ ሳባ ስቴድየም ሰብስበው “ኤርትራውያን የተሰጣቸውን እድል በሚገባ እንዲያጤኑት አሳስቡ። ይህ ዕድል ከከሸፈ የበቀል

እርምጃ

ሰመውሰድ

እንደሚገደዱና

የሚከተለውንም

አስከፊ ሁኔታ ሕዝቡ ከወዲሁ እንዲገነዘብ” ወተወቱ። አክለውም የኤርትራ ሕዝብ የወንበዴውን ዓላማና ግብ እንዲሁም በተቃራኒው አዲስ አበባ ለኤርትራ ያቀደውን 35.

በሻለቃ ገብረየስ ወልደሃና የተጸፈ የእቅድ ኮሚቴ ቃለ ጉባኤ የተወሰደ።

338 | 4ዕል ደሰታ የለውጥና የመሻሻል ዓላማ በሚገባ አንዳልተረዳው፤ በተሰጠው አዲስ ዕድል በመጠቀም እንዲያስብበት፣ የኢትዮጵያ ትቅደም ዓላማም በኢትዮጵያ አንድነት ላይ የተመሠረተ መሆኑን በመግለፅ ሽማግሌዎቹ በአስቸኳይ መልስ እንዲሰጧቸው በመጠየቅ ወደ አዲስ አበባ ተመለሱ።

ከዚያ እንደተመለሱ በማስታወቂያ ሚኒስትሩ በልጅ ሚካኤል እምሩ የሚመራ ቡድን ወደ አረብ ሃገራት ላኩ። በለአስራ ዘጠኝ ነጥብ የመፍትሄ ሃሳብም ለሚኒስትሮች ምክር

ቤት ለማቅረብ

አጀንዳ

ያዙ።

ሻለቃ

መንግሥቱ

በጄኔራሉ

ጽህፈት

ቤት ከነበረ

አንድ ባለሥልጣን በደረሳቸው ጥቆማ መሰረት ሻለቃ አጥናፉ፤ ሻለቃ ብርሃኑንና ሻምበል ሞገስን አስከትለው በስብሰባው ወቅት ምክር ቤት ተገኙ። ስለ ኤርትራ ጉዳይ የሚቀርበው

አጀንዳም ደርግ በቅድሚያ ያልተወያየበት ስለሆነ ውይይቱ እንዳይቀጥል ሻለቃ መንግሥቱ ትዕዛዝ መሰል ሃሳብ ሰጡ። ጄኔራሉ ምክር ቤቱ ከተወያየበት በኋላ ለደርግ የሚቀርብ መሆኑን ቢያስረዱም ሀሳቡ ተቀባይነት አጥቶ አጀንዳው እንዲሰረዝ ተደረገ። የጄነራል አማን ጥረት በኤርትራ ሕዝብ በኩል ድጋፍ የነበረው ቢሆንም በወንበዴዎቹ

በኩል ግን አማን የአማራ ቡችላ ስለሆነ የኤርትራ ችግር በአማራ ቡችላ አይፈታም በማለት የመፍትሄውን ሃሳብ አልተቀበሉትም። እንዲያውም ወንበዴዎቹ የጄነራል አማን አካሄድ ከኤርትራ ሕዝብ እየነጠላቸው መምጣቱ ስላሳሰባቸውና የሻዕቢያው መሪ ሳለህ ሳቤ የተዋጊን ሞራልና የሕዝቡን ድጋፍ ለማግኘት ሲል ተገንጣዮች ከምን ጊዜውም ተጠናክረው አዲስ ማጥቃት እንደሚሰነዝሩ የይምሰል ፕሮፓጋንዳ ነዛ። ይህ በእንዲህ እንዳለ ሻለቃ መንግሥቱ በወቅቱ የመረጃ ማመዛዘኛና ማከፋፈያ ኮሚቴ ሃላፊ የነበረው ኮ/ል ተስፋዬ ወልደሥላሴን ጄኔራሉ ሳያውቁ በምሥጢር ወደ ኤርትራ ላኩ። ተስፋዬ ከኤርትራ እንደተመለሰም ሕዳር 6 ቀን 1967 ዓ.ም ከሰዓት በኋላ ሻለቃ መንግሥቱ . እስቸኳይ የደርግ ጠቅላላ ጉባኤ ስብሰባ ጠሩ። ጄነራል አማንና የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማጆር ሹም ጄነራል ግዛው በላይነህም በስብሰባው እንዲገኙ ተደረገ። መንግሥቱም

ተስፋዬ ወደ ኤርትራ ሄዶ እዛ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ መረጃ የሚያቀርብ መሆኑን በመግሰፅ ስብሰባው ተጀመረ። ባቀረበው ሪፖርትም የኤርትራ ወንበዴዎች ክምንጊዜውም በላይ ተጠናክረው አሥመራን ' በመክበብ በማናቸውም ጊዜ ከተማዋን ተቆጣጥረው መንግሥት ለማወጅ ተዘጋጅተዋል። | ለሽምግልና ተልከው የነበሩትም የወንበዴዎችን ዝግጅት አይተው ተልዕኮአቸውን ትተው ልጆቻችን ደርሰዋል በማለት የሕዝቡ ልብ እንዲሸፍት አድርገውታል። በአስቸኳይ ተጨማሪ ጦር ካልተላከ በስተቀር ኤርትራ ትገነጠላለች ሲል ደመደመ።

.

ጄነራል አማን በመጀመሪያ ደረጃ ኮ/ል ተስፋዬ ወደ ኤርትራ መላኩን የሚያውቁት ነገር አልነበረም። ስብሰባውም በድንገት የተጠራ መሆኑ ግልፅ ነበር። ሪፖርቱን እንዳዳመጡ ኮሎኔል ከየት ያመጣኸው መረጃ ነው በማለት ከተቆጡ በኋላ የኤርትራ ጉዳይ መፈታት

የሚችለው በጦር ሳይሆን በሠላም ነው። ይህንንም እኔ የያዝኩት ስለሆነ ለኔ ተውልኝ። ተጨማሪ ጦር መላክ ሁኔታውን ከማባባስ ባሻገር የሚፈይደው ነገር የለም በማለት አስረዱ።

ሻለቃ መንግሥቱ

ግን ካሁን በፊት

ጦሩ

ከሠፈር

እንዳይወጣ

ታዘዘ አሁንም

ደግሞ ጦሩና ከተማው ተከበው ወንበዴዎች መንግሥት ለማወጅ ተዘጋጅተዋል እየተባለ ጦር አንልክም የሚለው ወንበዴው ፍላጐቱን እንዲያሟላ የሚያደርግ ነው በማለት ገለፁ። ሻለቃ አጥናፉና ሌሎችም የደርግ አባላት ይህንኑ ሐሳብ አጠናከሩ።

አብየቱናትዝቃዬ

| ፲19

አንዳንድ የደርግ አባላት ወንበዴዎችን ጠራርገን ቀይ ባሕር እንከታቸዋለን በማለት የሚፎክሩም አልጠፉም። ውይይቱ በጣም እየተካረረ ሄዶ በመጨረሻ በድምፅ ብልጫ እንዲወሰን ሲደረግ ከሦስት የደርግ አባላት ተቃውሞ በስተቀር ጦር እንዲላክ በድምፅ ብልጫ ተወሰነ። ጄነራል አማንም ጦር ይላክ ካላችሁ ጅጅጋ የሚገኘው ሜካናይዝድ ብርጌድ እንዲሄድ የሚል ሐሳብ አቀረቡ። የኤርትራ መሬት ለታንክና ብረት ለበስ በአጠቃላይ ለሜካናይዝድ እንቅስቃሴ አመቺ አይደለም ውጊያው ከወንበዴዎች ጋር ስለሆነና መሄድ ያለበት የእግረኛ ጦር ነው በሚል ሐሳባቸው ተቃውሞ

ገጠመው።

ጅጅጋ

የነበረው ሜካናይዝድ ብርጌድ በኢትዮጵያ ብቸኛው ሲሆን የሶማሊያን ጥቃት በዋናነት ለመከላከል የተቀመጠ ነበር። ጠቅላይ ኤታ ማፐር ሹሙ ሜ/ጄነራል ግዛው በላይነህም እግረኛ መሄድ አለበት የሚል ሐሳብ ደገፉ። በዚህን ጊዜ አማን ፊታቸው ተለዋውጦ እኔ እኮ የሃያ ዓመት ጄነራል ነኝ በማለት የተቃውሞ አስተያየታቸውን ሰነዘሩ። ውሳኔው የእግረኛ ጦር እንዲሄድ በሚለው ስለፀና የኔ ክፍል የነበረው የክብር ዘበኛ 3ኛ ብርጌድ እንዲሄድ ተወሰነ። ጄነራል አማንም በውሳኔው ተከፍተው ግን ስብሰባውን ጨርሰው ቢወጡም የደርግ አባላት በእሳቸው ላይ

ጥርጣሬ እንዳላቸው ሳይገባቸው ውሳኔውንም እንደሽንፈት ሳይቆጥሩት አልቀረም። ከዚህ ውሳኔ በፊት ስለኤርትራ

ጉዳይ ለሚኒስትሮች

ውሳኔ እንዳያገኝ መሰረዙ ሳያንስ የአሁኑ ላይ ጆሮ ደግፍ እንዲሉ የደርጉ ተቀዳሚ ማርያም

ምክር ቤት ያቀረቡት አጀንዳ

ሁኔታ በመደገሙ ተከፍተዋል። በእንቅርት ምክትል ለሰቃመንበር ሻለቃ መንግሥቱ ኃ/

ዋናው ለቀመንበርና የሃገር መከላከያ ሚኒስትሩ

ጄነራል አማን ሳያውቁ ከህዳር

4 እስከ 6 ለመጀመሪያ ጊዘ በአዲስ አበባና አካባቢዋ ለሚገኙ የጦር ክፍሎች የፖሊስ ሠራዊትና ብሔራዊ ጦር በየጦር ሰፈሩ እየተገኙ ንግግር ማድረጋቸውን የሚገልፅ መግለጫ በብዙሃን መገናኛ ተላለፈ። ሻለቃ መንግሥቱ በሠራዊቱ ውስጥ ተቀባይነት እንዲያገኙም የሚከተለው መግለጫ ተላልፎ ነበር። የኢትዮጵያ ጊዜያዊ አስዳደር ደርገ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር በአሁኑ ጊዜ የመላው የኢትዮጵያ ጦር ኃይልና ሕዝብ ብሔራዊ መመሪያ የሆነውን ኢትዮጵያ ትቅደም የተሰኘውን ቃል የሰየሙና የጦር ኃይሎች የፖሊስ ሠራዊትና የብሔራዊ አሰተባባሪ ደርግ ሊቀመንበር በመሆን ንቅናቄውን የመሩ ኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ከፈጠረቻቸው ወጣት መኮንኖች አንዱና የአገር ፍቅር የሚያንገበገባቸው ቆራጥ ፈጣን ውሳኔ የሚሰጡ የአንበሳው ክፍለ ጦር ሠራዊት ባልደረባ ናቸው።፡ ሻለቃ መንግሥቱ ወቅትና ጊዜ ጠብቀው ለሚያዩትና ለሚጨብጡት ሥልጣን ከወዲሁ ከጦሩ ጋር በመተዋወቅ ተቀባይነት ለማግኘት ተግተው ይሠሩ እንደነበር ግልጽ ነው። ጄነራል አማንም በዚህ ሁሉ ጉንተላና ትንኮሳ (በተለይም በኤርትራ ጉዳይ) መሃል እንደ ግብፁ ጄነራል. ናጊብ አሻንጉሊትና መጠቀሚያ አይደለሁም በማለት እኩርፈውና ከሥራ ገበታቸው ቀርተው እቤታቸው ተቀመጡ። ከደርጉ ጠቅላላ ጉባዔ ማግስትም ሕዳር 7 ቀን በአየር ኃይል የምረቃ ስነሥርዓት ተገኝተው እጩ መኮንኖችን መመረቅ ሲገባቸው

ጄኔራለ ገበታቸው

አሞኛል

በማለት

ሳይገኙ

ግዛው በላይነህ እንዲገኙ ባለመገኘታቸውም

በከተማው ይናፈስ ጀመር።

ስለቀሩ

ተደረገ።

አማን ታስረዋል

በምትካቸው

ጄነራል ወይም

ጠቅላይ

ኤታ

ኣማን በሚቀጥሉት ተገድለዋል

የሚልና

ማጆር

ሹሙ

ቀናት በሥራ ሴላም

ወሬ

320 | ፍሥቤይስታ የጄነራል አማን ክሥራ ገበታቸው መቅረት በርዕሰ ብሔርነት በሚከናወኑ ጉዳዮች ላይ ሳንካ ሲፈጥር በሠራዊቱ ውስጥ ያልተጠበቀ ችግር ሊያስከትል ስለሚችል ሻለቃ

አጥናፉ፣

እቤታቸው አማን

ተካ ቱሉ፤

ድረስ

በርካታ

ብግልፅ ተናገሩ።

ብርሃኑ ባይህ፣

ሄደው

ቅሬታዎች

ወዴ

እንዳሏቸውና

መልዕክተኞቹም

እየተመካከሩ እንደሚሰሩና

ሻለቃ

ሥራቸው

መኩሪያ

ኃይሌና

እንዲመለሱ

ኮ/ል ተስፋዬ

ለማግባባት

በዚህ ዓይነት መሥራት

ጉዳዩ ሁለተኛ የማይደገም፣

ይቅርታ

በመጠየቅ ወደ ሥራቸው

ወልደሥላሴ

ተላኩ።

ጄነራል

እንደማይችሉ

ለቡድኑ

ለወደፊቱ ክሳቸው እንዲመለሱ

ጋር

ተማፀኗቸው።

ጄኔራሉ አክለውም አሁን ካለው የደርግ ብዛትና ስብስብ ጋር መሥራት እንደማይቻል

ገልፀው አሳቸው የሚመርጧቸው ሰባት መኮንኖችና ከደርግ መካከል ከሚመረጡ ሰባት አባላት ጋር በድምሩ አስራ አራት አባላት ያሉበት ደርግ እንዲቋቋምና እንዲበተኑ

ሀሳብ

አቀረቡ።

ጄነራል

አማን

በኩል

ለዚሁ

ሥራ

ያጩአቸዉ

ከሐረር

ሌሎች ሌሎቹ ጦር

አካዳሚና በተለያየ ሙያም ዲግሪ የነበራቸዉ መኮንኖች ነበሩ። ይህ አስተሳሰባቸው የቆየና የነበረ ሲሆን ሻለቃ መንግሥቱም ሃሳቡን ወቅቱ አይደለም በሚል ሲቃወሙት

ቆይተዋል። ምክንያቱም እነዚህ ከየክፍሉ ተመርጠው የመጡት መኮንኖችም ሆኑ የበታች ሹማምንት ብዙዎቹ በየጦር ክፍላቸው ከፍተኛ ተሰሚነትና ተቀባይነት ስላላቸው ከፍተኛ

አደጋን ይጋብዛል። አሁን ባለው ሁኔታ ሠራዊቱን የሚመሩት የበታች ሹማምንት መሆናቸውን እና እነሱም ጄነራል መኮንኖቹን ሳይቀር በቁጥጥር ሥር እያዋሉ መሆኑ መዘንጋት የለበትም ከሚል ነበር። መከራከሪያው በጄኔራሉ በኩል እምብዛም ተቀባይነት አልነበረውም። ይህ ቻሥጢር አፈትልኮ ወጥቶ ለደርግ አባላት በመድረሱ በአባላት መካከል ሊበትኑን አሲረዋል የሚል ቅሬታ ፈጥሮ ነበር። መልዕክተኞቹ

ብከተማው

ጄነራል አማን ወደምድብ

ሥራቸው

እንዲመለሱ

ካግባቧቸው

በኋላ

ይናፈስ የነበረውን ወሬ ለማስተባበልም ብሔራዊ ቤተመንግት አጠገብ የነበረ

የሕፃናት ማሳደጊያ እንዲጎበኙና

ጉብኝቱን

በቴሌቪዢን

በማስተላለፍ

ሕዝቡ

እንዲረጋጋ

ለማድረግ ስምምነት ላይ ደረሱ። በማግስቱ ግን የደርግ አባላትና የቴሌቪዢን ቡድን ብቦታው ተገኝተው የጄነራል አማንን መምጣት ሲጠባበቁ ጄኔራሉ የውሃ ሽታ ሆኑ። የደርግ አባሳቱም ተመልሰው ስለተፈጠረው ሁኔታ ለሻለቃ መንግሥቱ ተናገሩ። ኮ/ል ተስፋዬ ወልደሥላሴም የጄኔራሉን ጽሕፈት ቤትና መኖሪያ ቤት ስልክ በመጥለፍ ሁኔታቸውን ይክታተል ነበር። ጄነራል አማን ከጄነራል ግዛው በላይነህና ከሌሎች የጦር አዛዝች ጋር ደርግ አላሰራ አለኝ እያሉ መልዕክት የተለዋወጡበትን ጠልፎ ለሻለቃ

መንግሥቱ ያቀርባል። ሻለቃ መንግሥቱም ጄነራል አማንን ለመወንጀልና ከኃላፊነታቸው ለማስወገድ ጥሩ አጋጣሚ ሆነላቸው። የጄነራል

አማን

ከእይታ

መጥፋት

ያሳሰበው

የምሥራቁ

ንዑስ

ደርግ

እነሻምበል

በሻለቃ

መንግሥቱ

ስምረቱ ባጀባን ወክሎ ለሻለቃ መንግሥቱ ጥያቄ እንዲያቀርቡ ላከ። ሻለቃ መንግሥቱም ሁኔታውን በመግለጽ ሕዳር 13 ቀን ዓርብ ከሰዓት በኋላ የደርግ ጠቅላላ ጉባዔ ስብሰባ ስለሚደረግና በስብሰባው እንዲገኙ ነግረዋቸው ሌሎቹ የንኡስ ደርግ አባላትም ከያሉበት ብአስቸኳይ አዲስ አበባ እንዲገቡ ጥሪ አስተላለፉ። ሕዳር 13 ቀን 1967 ዓ.ም ክሰዓት በኋላ የሰሜኑ፣ የደብቡና በኮ/ል ደስዬ ትኩ የሚመራው

የምሥራቅ

ንኡስ

ደርግ ተወካዮች

ደርግ

ሳያውቅ

በተላለፈው መልእክት ከያሉበት በመምጣት ስብሰባ ላይ ተገኙ። ጠዋት የተወሰኑ የደርግ አባላት በአዲስ አበባ አካባቢ የሚገኙትን ጄነራል አማንና ስላጋጠመው ችግር ኣነጋግረዋል።

ህዳር 12 እና 13 የጦር ክፍሎች ስለ

አብፃሣናዳቭቃዬ | 121

ሕዳር 13 ከሰዓት በኋላ በአንደኛ ም/ሊቀመንበር መንግሥቱ ሰብሳቢነት የደርጉ ስብሰባ ተካሄደ። ሰብሳቢውም ጄነራል አማን ይጠቅሙናል ብለን አለቃችን አድርገን ሾምናቸው ነገር ግን አብረን ለመሥራት አልቻልንም። አልፈው ተርፈው እኛን ለመበተን ክጥቂት የአካዳሚ መኮንኖች ጋር ሆነው ሲያድሙ ነበር። ከአሁን በፊት የመጀመሪያው የሐረር ጦር አካዳሚ አዛዥ የነበረው ጄነራል ራውሊ

የተባለውን በምሥጢር

ሲመካከሩ

ጦሩ

ቆይተው

ለኢትዮጵያና

ተመለሱ።

ኤርትራ

በኤርትራ

አንድነት

በኩል

የለፉትን

እነቢትወደድ

ከሠፈር አስፍሃን

አስገብተው

እንዳይወጣ

በማዘዝ

እንዲታሰሩ

አደረጉ።

አሁን ደግሞ ወደ ኤርትራ ጦር እንዳይሄድ ተሟግተው ጦር እንዲሄድ ሲወሰን ደግሞ ሜካናይዝድ ካልሄደ ብለው ከስብሰባው ከወጡበት ጊዜ ጀምሮ አክርፈው ወደ ምድብ ሥራቸው ሳይመለሱ ሳምንት ሊሆናቸው ነው። ይህ በመሆኑም ሻለቃ አጥናፉና ሌሎችም የደርግ አባላትና ኮ/ል ተስፋዬም ሄደው ወደ ሥራቸው እንዲመለሱ ቢለምኑዋቸው ቀደም ብለው ይዘውት የነበረ አቋም ማለትም ጠበብ ያስ ቡድን ጋር ካልሆነ በስተቀር አልሠራም በማለት አሻፈረኝ ማለታቸውን መንግሥቱ አብራሩ። ከሻለቃ መንግሥቱ ማብራሪያ በኋላ በየጦር ክፍሉ ተዘዋውረው ጦሩን ሲያነጋግሩ የዋሉት የደርግ አባላት ገለፃ አደረጉ። ሻለቃ ተስፋዬ ገብረኪዳን በአዲስ አበባና ናዝሬት የነበረውን ጦር ማነጋገሩንና ጦሩም “ጄነራል አማንን በተመለከተ ያመጣችኋቸው እናንተ ናችሁ አሁን እምቢ ካሉዋችሁ እኛን አይመለክትም አሥራችሁ የምትቀልቧቸው ላይ አስቸኳይ ውሳኔ አስረዳ። ሻለቃ ዘለቀ በየነም በተመሳሳይ መንገድ ከመቀለብ እርምጃ ለምን አትወስዱም ብለዋል ሲሉ

ጎለፃ አቀረቡ። የሰሜን ሁሉ አድርገው ግን የሥልጣን የሦስቶኛ

የሚል

የሳቸውን

ክፍለ

ሃሳብ

የናንተ ጉዳይ ነው፤ ይልቁንስ እዛው ለምን አትሰጡም” ብለውኛል ሲል የቀድሞ ባለሥልጣኖችን አሥራችሁ ሌሎች የደርግ አባላትም ተመሳሳይ

ጉዳዩ ለውይይት ክፍት ሆነ። ንኡስ ደርግ የነበሩት ሻለቃ ነሲቡ ታዬና ሌሎችም ጄነራል አማን ይህን ከሆነ ተጠርተው ይህንን ያደረጉበትን ምክንያት ያስረዱን ይህ ካልሆነ ሽሚያና ፍላጐት አለ ማለት ነው በማስት ጥያቄና አስተያየት አቀረቡ። ጦር

አስተሳሰብ

አማን

ሻለቃ

መንግሥቱም

ለማወቅ

አድርጎው

ይህን

ተወካዮችም

አቀረቡ።

ከፈለጋችሁ

እሳቸውን ይህንን

ቴፕ

ከሆነ ሄደን

እናነጋግራቸው

መጥራት

አስፈላጊ

ማዳመጥ

ትችላላችሁ

አይደለም በማለት

ኮ/ል ተስፋዬ ወልደሥላሴ የቤታቸውን ስልክ በመጥለፍ የቀዳውን የጄኔራሉን የስልክ ንግግር ተሰብሳቢዎቹ እንዲያዳምጡ ተደረገ። በዚህ የስልክ ንግግር አማን የሚነጋገሩት ከጦር

ኃይሎች

ጠቅላይ

ኤታ

ማር

ሹሙ

ከሜ/ጄነራል

ግዛው

በላይነህ

ጋር ሷሆን

“እኔ አማን ከእነዚህ ውርጋጦች ጋር አብሬ መሥራት እንዴት እችላለሁ? መንግሥቱም እኮ አንድ የመሳሪያ ግምጃ ቤት መኮንን ነው” ሲሉ ፀያፍ የሆኑ ቃላትን ሲሰነዝሩ ይደመጣሉ። ጄነራል ግዛው ግን ጌታዬ እባክዎን ተስማምተው ቢሠሩ ይሻላል እነሱ ናቸውኮ እዚህ ደረጃ ያስቀመጡን ሲሉ ጥንቃቄ የተመላበት መልስ ሲሰጡ ጄነራል አማን ግን “እኔ እኮ ለናንተ ዓይነቶቹ ጄኔራሎች ክብር ነው የምሟገተው” ሲሉ ይናገራሉ። ከዚህ በተጨማሪ እሳቸው ከመደቧቸው በተለይ 3ኛ ክ/ጦር የብርጌድ አዛሇች ከእነ ኮ/ል ካሣ ገ/ማርያምና ከእነ ኮ/ል ጌታቸው ባልቻ ጋር ደርግ አላሰራኝ አለ በማለት ብስልክ ሲያነጋግሩም ተጠልፈዋል። ጦሩን ለማነሳሳት በጦሩ መገናኛ በኩል ያደረጉት ሙከራ የጄኔራሉ ልዩ ረዳት የነበረው ቴሌግራሙ ሳይተላለፍ ለደርግ አስረከበ። በቴሌ ኮምኒኬሽን በኩል ለማስተላለፍ ያደረጉት ሙክራም እንደዚሁ ሳይሳካ መቅረቱን ሻለቃ መንግሥቱ በተጨማሪ ኣስረዱ።

፲22 | ፍ”ሣጢደዴስታሖ

ተሰብሳቢዎቹ ይህንን ቃለ ምልልስ ካዳመጡ በኋላ (በተለይ ሻለቃ ነሲቡ ታዬ የመሳሪያ ግ/ቤት መኮንን ስለነበረ ጉዳዩ ሳይነካው አልቀረም መሰለኝ) ቀደም ብሎ ይዞት የነበረውን አቋም ለወጠ። ሌሎችም በንግግሩ በጣም ተናደዱ። ስብሰባው ከመጀመሩ

በፊት

በሻለታ

ዘለቀ

በየነ ለሚታዘዝ

ጎፋ ለሚገኘው

መድፈኛ

ጦር

የጄነራል

አማንን

ቤት እንዲጠብቅ ኃላፊነት ተሰጥቶ ነበር። ነገር ግን በጥበቃ ሳይ ተመድቦ የነበረው ጦር ያለማንም ትእዛዝ የጥበቃ ቦታውን ለቆ መሄዱን የዘመቻ መኮንኑ ኮ/ል ዳንኤል አስፋው ሪፖርት አደረገ። ጦሩ ቦታውን መልቀቁ ከፍተኛ ድንጋጤ የፈጠረ ቢሆንም ወዲያውኑ ግን ከደርግ ጽ/ቤት ሌላ ጦር ተልኮ ጥበቃው እንዲጠናከር ተደረገ። በመጨረሻም በጉዳዩ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ ለመስጠት ተሰብሳቢዎቹ ህዳር 14 ቀን 1967 ዓ.ም ቅዳሜ ጠዋት በአንድ ሰዓት ተኩል ስብሰባ አዳራሽ እንዲገኙ ተነግሯቸው የዕለቱ ስብሰባ አበቃ።

ቅዳሜ

ህዳር

14 ቀን

ብሀገራችን የህዳር ወር የሚታወቀው

1967

ዓ.ም

ከጥቅምት ወር ቀጥሎ ብርዳማና ቀዝቅዛ አየር

የሚነፍስበት ወቅት በመሆኑና በይበልጥ ግን በአፄ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ለብዙ ሰው ሕይወት ህልፈት ምክንያት በነበረው የህዳር በሽታ ነው። የ1967 ዓ.ም ህዳር ደግሞ በሌላ መልኩ ሲታወስ ይኖራል። ህዳር 13 ዋን በተሰጠው መመሪያ መሠረት ቅዳሜ ህዳር 14 ቀን ተሰብሳቢዎቹ በተለመዶ ታላቁ ቤተመንግሥት ወይም ደርግ ጽ/ቤት በሚገኘው አዳራሽ ተሰበስቡ። ይህ ስብሰባ አዳራሽ ግራና ቀኙ መተላለፊያ ኮሪደሮች፣ ከፊት ለፊት ወደ አዳራሹ መግቢያ ትልቅ በርና ንጉ ይገቡበት የነበረ የጓሮ በርም አለው። ከትልቁ መግቢያ በር ፊት ለፊት ጣሪያ የሚደርስ ግዙፍ

ይታያል።

ዘውድ

ያለበት ዙፋንና የንጉ

ከዙፋኑ ፊት ክፍ ባለ መድረክ የደርጉ ለቃመናብርት

ወንበር በጨርቅ

የሚቀመጡበት

ተሸፍኖ

አንድ

ረጅም ጠረጴዛና ሶሶት ወንበሮች ይገኛሉ። ዋና ፀሐፊው ከተሰብሳቢዎቹ በስተቀኝ በኩል

ትንሽ ዝቅ ባለ ቦታ ላይ የሚቀመጥ አትሮኖስ

ይገኛል።

አዳራሹ

ሲሆን በስተግራ በኩል ደግሞ የንግግር ማድረጊያ

በአፄ ምኒልክ

ጊዜ ተሠርቶ

በየጊዜው ዕድሳት የተደረገለት

ሲሆን ጣሪያው በጣም ከፍ ያለ ዙሪያው ደግሞ ከጥርብ ድንጋይ የተሠራና ውስጡ በስዕል ያጌጠ ነው። ተስብሳቢዎቹ የሚቀመጡት የንጉሥ የዘውድ ማህተም ባለባቸው ወንበሮች ሲሆን ከፊት ለፊታቸው ረጃጃም ጠረጴዛዎች አሉ። ወለሉ በሙሉ ደግሞ በአበባ ምንጣፍ ተሸፍኗል።

አዳራሹ

በግምት

ወደ ሁለት

መቶ ሰው

ይይዛል።

4ኛ ከ/ጦርን ለቆ ጽ/ቤቱን ወደ ታላቅ ቤተመንግሥት

አዳራሽ መሰብሰብ ጀመረ ።

ከጥቅምት

12 በኋላ ደርግ

ሲያዛውር ጠቅላላ ጉባኤው በዚሁ

ከዚሀ አዳራሽ ሥር ዙሪያው በጥርብ ድንጋይ የተሠራና አነስተኛ መስኮቶች ያሉት

.ምድር ቤት ይገኛል። ይህ ምድር ቤት ቀዝቃዛ በመሆኑ የንጉሙ የወይንና ሻምፓኝ ማስቀመጫ የነበረ ሲሆን የቀድሞ ባለሥልጣናቱ የታሠሩት በዚሁ ምድር ቤት ነበር ። ህዳር 14 ቀን ቅዳሜ ጠዋት የአዳራሹን አከባቢ ከወትሮም የተለየ ብረት ለበስ ተሽከርካሪዎች፣

መትረየስ

የጫኑ

ጂፓችና

በሚገባ

የታጠቁ

ወታደሮች

ዙሪያውን

ከበውታል። ይህ ለየት ያለ የተጠናከረ ጥበቃ ለስብሰባ የሚመጡትን ቀልብ በመሳብ በእያንዳንዱ ልብ ፍርሃት እንዲጭርና ሥነልቦናዊ ተፅዕኖ ለማሳደር የተቀየሰ ዘዴ ይመስለኛል። ስብሰባው የደርግ አባላት፣ የንኡስ ደርግ አባላት፣ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ

አብዮቁናትታዬ | [25 ወይም የተለያዩ መምሪያ ኃላፊዎች ሁለት ሰዓት ላይ ተጀመረ ።

ከጠዋቱ

ሰብሳቢነት

መንግሥቱ

በሻለቃ

በተገኙበት

ሻለቃ መንግሥቱ የትላንትናውን ስብሰባ በማስታወስ ሀገራችን በአሁኑ ጊዜ በከፍተኛ አደጋ ላይ ትገኛለች፤ አምነን ያስቀመጥናቸው ሰው ጦሩን በደርግ ላይ በማነሳሳት ላይ ስለሆኑ ከፍተኛ አደጋ ሊከሰት ይችላል፤ ስለዚህም ኮምጨጭ ያለ አርምጃ መውሰድ

ያስፈልጋል በማለት አማን በአስቸኳይ በቁጥጥር ስር እንዲውሉ ለዘመቻ መኮንኑ ለኮ/ል ዳንኤል አስፋው ትእዛዝ ሰጡ። ቀጥሎም የቀድሞ ባለሥልጣናትን አስመልክተው ትላንት እንደሰማችሁት ጦሩ እንዴት አሥራችሁ ትቀልባላችሁ በማለት ወቀሳ እየሰነዘረብን ነው። እስረኞቹን በመጠበቅ ላይ ያለው ጦርም የዶሮ ወጥና ፍትፍት ማሽተትና መፈተሽ ሰለቸን

እያለ ስሞታውን እያቀረበ ነው። ከዚህም በላይ አስረኞቹ ቢያመልጡ ምን ሊከተል እንደሚችል ሁላችሁም የምትገነዘቡት ይመስለኛል በማለት አስረድተው ዝም አሉ። ከዚያ በኋላ አንዳንድ ተሰብሳቢዎች እየተነሱ ሳይቀድሙን መቅደም አለብን በማለት በስሜታዊነት ይናገሩ ጀመር። ሁኔታው እየተጋጋለ ሲመጣ ሻለቃ መንግሥቱ ወደሚፈልጉት አቅጣጫ ጉዳዩ ማምራቱን ሲገነዘቡ የሁላችሁም አስተሳሰብ ይህ ከሆነ

የመርማሪ ኮሚሲዮን ለሀገሪቱ

አሰጣጡም ይሰጣል።

ውሳኔ

ድርቁን በመደበቅ

ውድቀት

ተጠያቂ

የሰዎቹ ስም እየተጠራ ክተሰብሳቢዎች

ይተላለፍበታል

የእስረኛ

በሆኑት

አስተዳደር

ተጠያቂ ናቸው ባላቸውና በክፍተኛ ወንጀልና

ላይ ውሳኔ

ወደ

መስጠት

እናምራ

በየአንዳንዱ ላይ አስተያየት

አሉ።

ከተሰጠ

ውስጥ አምሣ አንዱ ድምፅ ከሰጠቡት ባለሥልጣኑ

በማለት ኮሜቴ

ከገለፁ ለቃመንበር

በኋላ የማንንም የነበረውን

አስተያየት

ሻለቃ

የውሳኔ

በኋላ ድምጽ ላይ የሞት

ሳይጠይቁ

የደርጉ

ሺበጂ

ዝርዝሩን -

ጌታቸው

እንዲያነብ አዘዙት። በዚሁ

መሠረት

ተራ በተራ ለወሎ ጠቅላይ ገዥዎች፣ በደል አድርሰዋል ወይም በአሉባልታ

ከቅድሞው

ጠቅላይ

ሚሜኒስትር

አክሊሉ

ሀ/ወልድ

በመጀመር

ረሀብ መደበቅ አስተዋጽኦ አድርገዋል የተባሉ የካቢኔ ሚኒስትሮች፣ የማስታወቂያ ሚኒስቱር ባልደረቦች እንደዚሁም በሕዝብና በጦሩ ላይ የተባሉ የንጉሙ ባለሥልጣናት ስማቸው ሲጠራ ተሰብሳቢዎቹ በወሬ የሰሙትን ጭምር እየተናገሩ ድምፅ መሰጠቱ ቀጠሰ።

በዚህ መካከል የዘመቻ መኮንኑ ኮ/ል ዳንኤል ወደ አዳራሽ በመግባት ለሰብሳባቢው ሠላምታ ሰጥቶ ጄነራል አማን አጃቸውን ለመስጠት ፈቃደኛ አይደሉም ሴል ሪፓርት አቀረበ። ሰብሳቢው ከማንም አስተያየት ሳይጠይቁና ሳይጠብቁ “በፈቃዳቸው እጃቸውን ከሰጡ ይስጡ ካልሆነ ይደምስሱ” በማለት ትእዛዝ ሰጡ።

የድምፅ በመከፋፈልና

መስጠቱ እርሱ

ሂደት ቀጥሎ በርሱ

ከእነዚህ ከቀድሞ

ባለሥልጣናት

እንዲፈስ

ሞክረዋል

ደም

እንደዚሁም

የዚሁ ክፍል ባልደረባ የነበረው ሻምበል

የተባሉትን የአየር ወለድ ኣዛዥ የነበሩትን ኮ/ል ያለምዘውድ አዛዥ ኮ/ል ይገዙ ይመኔን፣

ተሰማ፣

ወይም

ውጪ

በማጋጨት

ጦሩን

ፈጽመዋል

የአርሚ አቪየሽን በላይ

ፀጋዬና ከክፍላቸው ተወክለው ከመጡ በኋላ ጥለው በመሄድ አድማውን የተቀላቀሉት የመ/አለቃ ተስፋዬ ተክሌና ሲኒየር ቴክኒሻን ዮሐንስ ፍትዊ ከምድር ጦር መሐንዲስ ደግሞ

ለሰባት

ዮሐንስ

ወታደሮች

ዘርጋው፣

ሕይወት

የመ/አለቃ

ተክሌ

መጥፋት ኃይሌ፣

ምክንያት ተራ

ዘበኛ ሻምበል

ደምሴ ሽፈራው ላይም ድምፅ ተሰጠ።

ልዩ

መምሪያ

ምርመራ

የነበረው

ሻለቃ

ብርሃኑ

ሆነዋል

ወታደር

ሜጫ

የተባሉት

ሻምበል

በቀለ ወ/ጊዮርጊስ፣

ከዚህ ውጪም እስረኞችን

ወ/

ከክብር

የፖሊስ ሠራዊት

በምርመራ

ወቅት

'

124 | ቁፍ/ጣአ ደታ

አሰቃይቷል፣ በሚልና

የፖሊስ ሠራዊት

ለሶማሊያ

ባልደረባ የነበረውን ሌ/ጦ ወርቅነህ ዘለቀን አስገድሏል

ምስጢራዊ

መረጃ

የደርጉ

የመከሳከያ፤

ሸጧል

የተባለው

ሻምበል

ሞላ ዋኬኒን

ጨምሮ

ድምፅ ተሰጥቶ ውሳኔ ተላለፈባቸው። ሃምሣ ዘጠነኛው ተራ ላይ ሲደርስ በቃ የሚል ድምፅ ስለተሰማ ሰብሳቢው ለዛሬ አዚህ ላይ እናበቃለን የቀሩ ካሉ ሌላ ጊዜ ይታያል በማለት የድምፅ መስጠቱ ሂደት

ቆመ።

ውሳኔውንም

የደህንነትና

የእስረኛ

አስተደደር

ተነግሮአቸው

ስብሰባው

አበቃ።

ኮሚቴዎች

እንዲያስፈጽሙ መመሪያ ተሰጣቸው። ውሳኔው በትክክል መፈጸሙን የዓይን ምስክሮች እንዲሆኑ ከደርግና ከንኡስ ደርግ የተለያየ መለዮ የሚወክሉ ተመደቡ።?' ይህ ክተጠናቀቀ በኋላ በስምንት ሰዓት ገደማ ተሰብሳቢዎቹ እዛው ምሳቸውን በልተው ወደ የምድብ

ሥራቸው

ሂደው

ትእዛዝ

እንዲጠባበቁ

ከሰዓት

በኋላ

በአዳራሹ ሰፍኖ የነበረ የፍርሃት ድባብ ሲወጣም ግቢው ውጥረት የሰፈነበት እና በአብዛኛው አባላት ፊት ደግሞ ጭንቀት የሚነበብበት ነበር። አስራ አንድ ሰዓት ገደማ ከወደ አይሮፕላን ማረፊያ አካባቢ ከባድ ተኩስ ስለተሰማ ከግቢው ታንኮችና ብረት ለበሶች እየወጡ ተኩሱ ወደሚሰማበት አቅጣጫ አመሩ። ታንኮቹ የተነቃነቁት ጄነራል አማን እጄን አልሰጥም ብለው ሲታኮሱ ሁኔታው ከከበባቸው ጦር በላይ ስለሆነ ተጨማሪ ዕርዳታ ስለጠየቁ ነበር። በመጨረሻም አንድ ታንክ ቤቱን ደርምሶ ሲገባ ጄኔራሉ ዩኒፎርማቸውን እንደለበሱ ሽጉጣቸውንና ዑዚያቸውን አጠገባቸው

አድርገው ራሳቸውን ገድለው ተገኙ። የከበበው ጦር እንዳሰበው ሳይሆን ክአንድ ሰዓት በላይ የተታኮሱት ማንም ረዳት ሳይኖራቸው ብቻቸውን ነበር። ከምሽቱ አንድ ሰዓት ሬሣቸው በወታደራዊ ተሽከርካሪ ተጭኖ ቤተመንግሥት ሲመጣ ሻለቃ መንግሥቱና ኮ/ል አጥናፉ

እንዲመለከቱት

ተደረገ።

ከምሽቱ በሁለት ሰዓት ከወደ ወህኒ ቤት ከባድ ተኩስ ተሰማ። ለምን አንደሆነ ሳይታወቅ ከድንጋጤ የተነሳ በግቢውም ውስጥ የመትረየስ ተኩስ ጀምሮ ወዲያውኑ ተሯሩጠው አስቆሙት። ከወደ ወህኒ ቤት የተሰማው ተኩስ የሞት ውሳኔ የተላለፈባቸው ሃምሳ ዘጠኙ ባለሥልጣናት ሲገደሉ ነበር። የጄነራል አማንና የእነዚህ ባለሥልጣናት ቀብርም

በዚሁ

በወህኒ ቢቤቁቱ ተፈጸመ።

የተናገሩት ትንቢታዊ ቃል ተፈፀመ። .

ጄነራል

መንግሥቱ

ነዋይ ፍርድ

ቤት ቀርበው

ጄነራል አማን በሕዝቡ ሳይሆን በወንበዴዎች በኩል ዓላማችንን ሊያክሽፍብን ነው

በሚል ፍራቻ ተቀባይነት ሳይኖራቸው በደርግም ተአማኒነት ሳያገኙ አጣብቂኝ ውስጥ ገብተው በአድናቂያቸው እጅ ተገደሉ። ጄነራል አማን የተዋጣላቸው ወታደራዊ ጄነራል ቢሆኑም ጊዜ፣ ወቅትና ሁኔታዎችን በሚገባ መዝነው በጥንቃቄ የሚራመዱ የፖለቲካ ሰው አልነበሩም። አንድ አንድ ሰዎች “መንግሥቱ ያጠፋዎታልና ይጠንቀቁ” ብለዉ የነገርዋቸዉ ነበሩ። እሳቸው ግን “መንግሥቱ እኮ ያሳደኩት ልጄ ነዉ” እያሉ ምላሽ ይሰጡ

ነበር። በእሳቸው

ችኮላ፣

ዘዴ ማጣትና

የዋህነት፣

በሻለቃ መንግሥቱ

መሰሪነት

ሕይወታቸዉን አጡ። ቀድሞዉንም የድሮ ባለሥልጣናትን ለማስወገድ ወስነዉ የነበሩ ሻለቃ መንግሥቱም ደርግን ለማደናገር ይህንን ሁኔታ በስፋት ተጠቀሙበት። ተስፋ ሰጥቶ የነበረው የኤርትራ የሠላም መፍትሄም አብሮ ሞተ። ጦርነቱም ቀጠለ። ብዙዎች የጄነራሉን ጥረት ያመለጠ

ጥሩ አጋጣሚ

37 - ከደርግ ቃለ ጉበኤ የተወሰደ

በማለት በቅሬታ ያስታውሱታል።

አብዮቱና ትዝታዬ

| 125

በ1916 ዓ.ም ኤርትራ የተወለዱት አማን ሚካኤል ዓንዶም በአንድ ጎናቸው ተንቤን ትግራይ በሌላ በኩል ደግሞ የኤርትራ ጸአዘጋ ተወላጅ ናቸው። የአንደኛና የሁለተኛ ትምህርታቸውን

አስመራ

በሚገኘው

ኮምቦኒና ካርቱም ኢቫንጀሊካል ሚስዮን፤ በተጨማሪም በቀዳማዊ ኃይለሥላሴና በአሜሪካን ሃዋርድ ዩኒቨርሲቲ ከፍተኛ ትምህርታቸውን ተከታትለዋል። በወታደራዊ ትምህርትም

በካምበርሊ ትምህርት መኮንን

በእንግሊዝ.

|

ሃገር

ስታፍ ኮሌጅ የአዛዥነት የወሰዱ የመጀመሪያው

ናቸው።

ጄነራል አማን በ1932 መጨረሻ ካርቱም ሶባ በተባለው ቅዱስ ጊዮርጊስ ጦር ትምህርት ቤት ከነጄነራል ከበደ ገብሬና ጄነራል

አብይ

ትምህርት መሪነት

አበበ

ወስደዋል። በጎጃም

በኩል

ከሚመራው ሠራዊት በትግራይ በተካሄደው

ጋር

በአንደኛ

ጄነራል

በተካሄደው

መርተዋል።

፡ ሌ/ጄኔራል አማን ሚካኤል ዓንዶም ኮርሰ

በእንግሊዞች

በታህሣሥ የነፃነት

ዘመቻ

ወር

ይሰጥ

1933

በኮሎኔል

የነበረውን

ዓ.ም ዊንጌት

ወታደራዊ

በእንግሊዝ (በኋላ

ማዕረግ የሌተና

በትግራይና በወሎ ይገኙ የነበሩትን 8ኛ ና 17ኛ ሻለቆችን

በ1943 ዓ.ም አማን በወታደራዊ

የእንግሊዝኛ ቋንቋ ችሎታቸው ኮሪያ የዘመቱ የመጀመሪያው ክፍሎች በአዛዥነትና በመምሪያ

ጦር

ጄነራል)

ጋር በዘመቻው ተካፍለዋል። በ1937 ዓ.ም በሻለቃ ፀረ ወያኔ ጦርነትም ተካፋይ ነበሩ። በ1939 ዓ.ም

ኮሎኔልነት ማዕረግ አግኝተው

በአዛዥነት

አማን

*

አመራር

ብቃታቸውና

በሳቀ

ተመርጠው የአንደኛ ቃኘው ሻለቃ ጦርን በመምራት አዛዥ ናቸው። ጄነራል አማን በሠራዊቱ የተለያዩ . መኮንንነት ያገለገሉ ሲሆን በተለይ የሦስተኛ ክፍለ ጦር

አዛዥ ሆነው ከተሾሙበት ከታህሣሥ 1953 ዓ.ም ጀምሮ “አማን የበረሃው አንበሳ፣ ኮዳ ትራሱ፤ አሸዋ ልብሱ፤ እንኳን ለጠላት አይሳሳም ለነብሱ” የተባለ ቅፅል ስም የወጣላቸው

ተወዳጅና

ዝናን ያተረፉ

አዛዥ

ነበሩ።

ባጭሩ

ጄነራል

አማን

በወታደራዊ

ችሎታቸቐው፤ በአመራር ብቃታቸው የተደነቁ በተፈጥሮአቸው ግልፅና የመሰላቸውን ፊት ለፊት የሚናገሩ በሙስና የማይታሙ ደፋርና ቆራጥ ጄነራል መኮንን ነበሩ። ጄነራል

አማን

በመለዮ

ለባሹም

ብቻ

ሳይሆን በሕዝብ

ዘንድና ከተራማጆቹም

ጋር

አግባብ ነበራቸው። በዚህም ንጉሥ ስለጠረጠሯቸው ከሠራዊቱ አግልለው ለ12 ዓመታት ያህል የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አባል በማድረግ አስቀመጧቸው። ምንም እንኳን መነሻው ሻለቃ መንግሥቱ ቢሆኑም ደርግ ወደ ሥልጣን ያመጣቸውም በነበራቸው ዝናና

ተወዳጅነት

ነበር።

ጄነራል አማን የደርግ ለቀመንበር ከሆኑ በኋላ በነበራቸው በነበራቸው ዝናና በሲቭሉ ኅብረተሰብ ዘንደ ታዋቂነት እያገኙ

ተክለ ሰውነት፣ በሠራዊቱ በመሄዳቸው ውሎ አድሮ

126 | ፋ/ጣክ ደስታ

ኮ/ል

ከወዲሁ

መንግሥቱ

ሳይገነዘቡ

ስሳልነበራቸው

አማትረው

ለሚመለከቷት

አልቀሩም።

የመሪነት

ቦታዋን

ኮ/ል

ሥልጣን

መንግሥቱ

ከመጀመሪያው

ጄኔራሉ

ጋሬጣ

በሠራዊቱና

ለመውሰድ

እንደሚሆኑባቸው

በሕዝቡ

አልደፈሩም።

ታዋቂነት

ታዋቂነትን

'- እስኪያገኙ ድረስ ጄነራል አማንን እንደግብፁ ጄነራል ናጊብ በሽፋንነት ለመጠቀም ቢያስቡም ጄኔራሉ በራሳቸው የሚተማመኑ እንኳንስ በልምድ፣ በችሎታና በእድሜ ከሳቸው በእጅጉ ያነሰ ሻለቃ ቀርቶ ጓደኞቻቸውንም የሚንቁ ስለነበሩ አሻንጉሊት ሆነው ለመቀጠል ዎቹ ሁነው አልተገኙም።

ጄነራል በሚለው ነጥብ ጦሩ ከሰፈር . አስፍሃንና እነ

አማን አንዱ የተወነጀሉት የኤርትራን ፌደራሲዮን ለመመለስ አስበዋል ነበር። ከዚህም አልፈው የኤርትራን ነፃነት ወይም መገንጠል ለማመቻቸት እንዳይወጣ አዘዋል፤ ለኤርትራ አንድነት የደከሙትን እነ በትወደድ ቄስ ዲሜጥሮስን አሳስረዋል የሚል ነው። ጄኔራሉ እንደማንኛውም በወቅቱ

የነበሩ ምሁራንና አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያን ፈዴሬሽኑ ቢመለስ በኤርትራ ሠላም ያመጣል ብለው በማመንና ለወንበዴዎቹም ደርግ ሰላም ለማምጣት ቁርጠኛ መሆኑን ለማሳየት በቅንነት የወሰዱት እርምጃ እንጅ መሰሪ ዓላማ ይዘው ተነስተዋል የሚለው ከእውነት የራቀ መላምት ወይም ኤርትራዊ በመሆናቸው የተለጠፈባቸው ክስ ነው። በመሠረቱ

ሰዎቹ

ሲታሰሩ

ደርግ

ወይም

ኮ/ል

መንግሥቱ

ሳያውቁ

አልተፈፀመም።

ለኤርትራና ለኢትዮጵያ አንድነት ከሁለቱ ሰዎች በይበልጥ የደከሙ እንደነ አክሊሉ ሀብተወልድና ደጃዝማች ሀረጎት ዓባይ ያሉትን ደርግ አስሮ ሲገድላቸው አማን ሁለቱን ሰዎች በማሳሰራቸው የሚወነጀሉበትና ልዩ የሚያደርጋቸው ሁኔታ የለም። ኮ/ል መንግሥቱ ጄነራል አማን ሳያውቁ ጦር በማነጋገር፣ ኮ/ል ተስፋዬን ወደ ኤርትራ በመላክና ጄኔራሉን በድንገት ስብሰባ ላይ በመጥራት ጦር ይላክ አይላክ ወደሚል ያልታሰበ ውይይት እንዲገቡ አደረጉ። ጦር ለጊዜው እንዳይላክ የሚለውን አቋም ይዘው ከተከራከሩ በኋላ በድምፅ ተሸነፉ። ሜካናይዝድ ጦር ይሂድ ብለው ያቀረቡትም ሐሳብ የኤርትራ መሬት ለታንክ ምቹ አይደለም በሚል ተነቀፉ። በሚቀጥሉት ዓመታት ግን ጫሜካናይዝዱ ጦር ገስጥ በሚል ሁመራ መዝመቱና ቀጥሎም የኤርትራ መሬትም የታንክና የሜካናይዝድ መፈንጫ መሆኑ በይፋ ታይቷል።

ጄነራል አማን በነበራቸው የረጅም ጊዜ ልምድና ችሎታ የኤርትራ ችግር በጦርነት ሳይሆን በሠላም መፈታት

አባላት

ኮ/ል መንግሥቱን

ልምድ

ማነስና

እንጅ ጄነራል እውነተኛ

ኤርትራዊ

ኣለበት በሚል እምነት በቅንነት ደክመዋል።

ጨምሮ

ስለኤርትራ

ከመሆናቸው

አማን ኮ/ል መንግሥቱ

ኢትዮጵያዊ

ከነበረን አነስተኛ ግንዛቤ፣

ጋር ተዳምሮ

እንደሚስሏቸው

ነበሩ። ኮ/ል መንግሥቱ

ነገር ግን የደርግ

የኋላ ኋላ ለመወንጀል

ሳይሆን ፍፁም

የጄነራል አማንን ቁጡ

ከፖለቲካ ዳረጋቸው

አገር ወዳድና

ባህሪ ጠንቅቀው

ስለሚያውቁ ጠልፈው ለመጣል በሆነ ባልሆነ ሲጎነታትሉዋቸው ጄኔራሉም ለሴራው ምቹ ሆነው ተገኙ። እርግጥ ጄነራል አጣን የሶሻሊዝም ርዕዮተ ዓለም የማይዋጥላቸው በመሆኑ የማታ ማታ ከደርግ ጋር ቅራኔ ውስጥ መግባታቸው አይቀሬ ነበር። በንጉሠ ባለሥልጣናት ላይ የፖለቲካ ውሳኔ እንዲሰጥ መሠረት የሆነው የመርማሪ ኮሚሽን የምርመራ ውጤት ነበር። የመርማሪ ኮሚሲዮን እንዲቋቋም በንጉሠ ነገሥቱ የታዘዘው መጋቢት 17 ቀን 1966 ቢሆንም ኣዋጁ ታትሞ የወጣው ግን ሰኔ 16 ቀን 1966 ዓ.ም ነበር። ዓላማውም አንድ ባለሥልጣን በሆነ መንገድ ያፈራው ሃብትና ያባከነው የመንግሥት ገንዘብ ንብረት እንዲሁም በዳኝነቱና በአስተዳደር ያደረስው በደል ቢኖር . ለመመርመር ነበር። አባላቱም የሚከተሉት ነበሩ።

እብየቱና ትዝታዬ

3.. 3. 3. 4. 5. 6. 7. 8. 9.

ፕሮፌስር መስፍን ወልደ ማርያም ዶ/ር በረከት ኃብተሥለሴ አቶ ጃሃድ አባቶያስ ዶ/ር መኮንን ወልደ አምላክ አቶ ጌታቸው ደስታ አምባሳደር ዘነበ ኃይሌ አቶ ሁሴን አስማኤል ጌታቸው ደሰታ ኮማንደር ለማ ጉተማ

40., ኮ/ል ነጋስ ወልደ ሚካኢል

ከፓሊስ ሠራዊት

43., ቫለቃ አለማየሁ ስዩም

ከክብር ዘበኛ

42. ቫለቃ መርሻ አድማሱ

ከምድር ጦር

43. ቫለቃ ምትኩ ደምሴ

ከአየር ኃዞል

344. ቫምበል ሰላመ ህሩይ

ብሔራዊ ጦር

35. አቶ መዋዕል መብራህቱ

ከፓርላማ

36., አቶ ወይፉ ተክለማርያም

የኮሚቨኑ ዋና ጸሐሬ፡፡

ኮሚሽኑ

ተቋቁሞ

ሥራውን

| 127

ከዩኒቨርሲቲ ከግል ከማእድን ሜኒስቴር ከዩኒቨርሲቲ ከጠቅላይ ኦዲተር ከውጭ ጉዳይ ከመምሀራን መሕበር ክጠቅላይ ኦዲቶር ከባሕር ኃፀል

(የኤርትራ እንደራሴ)

ሲሆኑ

እንደጀመረ የደረሰበትን ደረጃ እንዲያስረዱ

ፕሮፌሰር

መስፍን ወልደማርያምና ዶክተር በረከት ሃብተስላሜ ብአስተባባሪ ኮሚቴው ተጠርተው ነበር። ዓላማውም በውጤቱ ንጉሠን ለማውረድ መቀስቀሻ እንዲሆን ነበር። ሁለቱም ብጉዳዩ ብዙ እንዳልገፉበትና ንጉሙን ለማውረድ የኮሚሽኑ ውጤት አስፈላጊ እንዳልሆነ፣

ሕገመንግሥቱ ወረቀት ስለመሆኑ፤ ጠበንጃው ያለውም ‹በእጃችሁ። ስለሆነ ይልቁንም “ጊዜ በወሰደና በቆየ ቁጥር ከፍያለ አደጋን ሊያስክትል ስለሚችል ንጉሠን ባስቸኳይ ማውረድ አለባችሁ" በማለት በተለይ ዶ/ር በረከት ኃብተሥላሴ ምክራቸውን ለግሰው ሄዱ። ኮሚሽኑ ተቋቁሞ ሥራውን እንደጀመረ በቀድሞ ባለሥልጣናት ላይ ይካሄድ የነበረው መጠይቅና

ምርመራ

በሬድዮ

ሲተላለፍ

ነበር።

በዚሁ ወቅት

ጠቅላይ

ሚኒስትር

ይታወሳል።

ኮሚሽኑ

አክሊሉ ለንጉሠ

የቀን ጠቅላይ ሚኒስትር መሆናቸውን ጠቅሰው ሁሉንም ጉዳዮች ማታ ማታ እያቀረቡ የሚያስወስኑት ልፅልች ተናኘ ወርቅ እንደነበሩና እሳቸው ምንም

ዓይነት

ሥልጣን

እንዳልነበራቸው

ቃላቸውን

መሰጠታቸው

በድርቁ ምክንያት ተጠያቂ ናቸው ያላቸውን የባለሥልጣናት ስም ዝርዝር ሲያስተላልፍ የሚከሰሱትም በ1949 ዓ.ም በወጣው ወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ቁጥር 412 እና አንቀፅ 509 የሚለውን በመተላለፍ ወንጀል ፈጽመዋል በማለት ጠቅሶ ነበር የላከው። አንቀጹ ደግሞ ቀን

ከ3 ወር እስከ

10 ዓመት

ድረስ

ብቻ የሚያስቀጣ

ነው።

የክስ መዝገቡ እንደደረሰም የደርጉ 2ኛ ም/ለቃመንበር 1967 ዓ.ም የሚከተለውን ትእዛዝ አስተሳለፈው ነበር።

ሻለቃ

አጥናፉ

ህዳር

በተያዙት ባለሥልጣናችላይ በድርቁ ጉዳይ ብቻ ክስ ከመመሥረት ጾልት በጠቅላላው በፈጸሙት ወንደል ሁሉ አጠታሎ መክሰስ ሰስሚቫል ስለሌሎች ወንጀሎች ማስረጃው እስከተጠቃለለ

10

28 | ፍ"]“ኀአደክታ

ድረስ በማወናበድና ደርጉን ለማፍረስ በመሞከር የተያዙት ሰዎች ክስ እንዲቀጥል በደርጉ የተወሰነ ስለሆነ የምርመራ መዝገቦችን ክደርጉ የሕዝብ ደህንነት ኮሚቴ በመረከብ ሥራውን በአስቸኳይ እንድትጀምሩ። የሚል ነበር። ህዳር 7 ቀን 1967 ዓ.ም ደግሞ የልዩ ጦር ፍርድ ቤት ማቋቋምያ አዋጅ ቁጥር 7/1967 ዓ.ም በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ወጥቶ ነበር። ከዚህ በላይ ከተሰጠው ትእዛዝ በግልፅ መረዳት የሚቻለው

የፖለቲካ

ውሳኔው

ከተሰጠበት ከህዳር 14 ሦስት ቀናት እስኪቀር ድረስ የደርግ አባላት ብቻ ሳይሆኑ የደርጉ 2ኛ ም/ለቃመንበርም ጭምር ምንም የሚያውቁት ነገር እንዳልነበረ ነው። ሻለቃ መንግሥቱ የፖለቲካ ውሳኔውን ያጣደፉዘት ምክንያት ጄነራል አማን ከተሳካላቸው የዱሮ ባለሥልጣናቱን ይለቃሉ እኛንም አደጋ ላይ ይጥሉናል ከሚል ፍርሀት የመነጨ ይመስለኛል። ፍርሀት ደግሞ ስነ አመክንዮ የለውም። ከዚህም ባሻገር እነዚህ ባለሥልጣናት እስካሉ ድረስ ጤና አይኖርም ተቀባይነትም ማግኘት አልችልም፤ ኣንችልም በሚል አስተሳሰብም ሳይ የተመሠረት ሥጋት ሊሆን

ይችላል።

በሌላ

አብዮቱ

ካልፋመና

ካልጋመ ደም ካልፈሰሰ ስርየትና አብዮት ብሎ ነገር የለም ለሚሉ ተራማጆች

ደርግ

የድሮ

ሥርዓት

ተቀጥላ

ነው፣

ከፊውዳሉ

ጦር

ሠፈራችን

ለማሳመንና

መቆራረጣቸውን

ጊዜ

ለመጨረሻ

ለአንዴና

ሥርዓት

በኩል

ወደ

እንመለሳለን ሲሉ የነበሩ የደርግ አባላትንም አብሮ በደም በመበከል ለደርግ ታማኝ ሆነው እንዲቀጥሉ ለማድረግ የተወሰደ እርምጃ ነው የሚሉም አሉ። ግድያው ክተፈጸመ ከምሽቱ ወደ አራት ሰዓት ገደማ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታ ማር ሹም ሜ/ጄነራል ግዛው በላይነህ የብሔራዊ ጦር አዛዥ ሌ/ጄነራል ጃገማ ኬሎ የፖሊስ ሠራዊት ጠቅላይ አዛዥ ሜ/ጄነራል ታደሰ ገብሬና የ4ኛ ክ/ጦር አዛዥ የነበሩት

ብ/ጄነራል

ተሰማ

ታምራት

ደርግ ስብሰባ

ገለፃ ተደረገላቸው።

በሻለቃ መንግሥቱ

አዳራሽ

ተጠርተው

ስለተወሰደው

እርምጃ

ገለፃ የተደረገው ሻለቃ ጌታቸው ሺበሺ ግድያው

መፈጸሙን ለደርጉ ለቃመንበር ሪፖርት ካደረጉ በኋላ ነበር። ሜ/ጄነራል ግዛው በላይነህ በስብሰባ አዳራሹ የነበሩ የደርግ አባሳት ግራ የተጋቡና አንደእኔው ገለፃውን ለማዳመጥ የመጡ መሆናቸውን ነበር የተገነዘብኩት ሲሉ በዕለቱ ስለታዘቡት ሁኔታ ለፍ/ቤቱ በሰጡት ቃል

አስረድተዋል።

ይህን

ያሰኛቸውም

ደርግ

በዚች

በተረገመች

ቀን

ምሽት

መሞት

መጀመሩን በማሰብ አባላቱ በጭንቀትና በሃዘን መዋጣቸው ክፊታቸው ይነበብ ስለነበረ ነው። “ያለምንም ደም...” ብሎ የተነሳው ደርግም በዚች ቀን በደም ተበከል። በማግሥቱ ህዳር 15 ቀን 1967 ዓ.ም እሁድ ጠዋት በሦስት ሰዓት የተላለፈው

የሬድዮ መግለጫ

በወታደራዊ ማርሽ ታጅቦ የጊዜያዊ ወታደራዊ መንግሥት ወይም ደርግ

“በኢትዮጵያና

በኢትዮጵያወያን

ባለሥልጣኖችና

የሕዝቡንና

ላይ የአስተዳደር

የወታደሩን

ሰላማዊ

በደልና

ንቅናቄ

የፍትሕ

ለማክሸፍ

መጓደል

ሰሞከሩ

ያደረሱ

አባሎች

ላይ

የተሰጠ ከፍተኛ የፖለቲካ ውሳኔ በማለት ጄነራል አማንን ጨምሮ የስልሣዎቹ ሰዎች ስም ዝርዝር አንብቦ የቀብር ስነ ሥርዓታቸውም በዕለቱ የተፈጸመ መሆኑን አስረዳ። የፖለቲካ እርምጃ ያልተወሰደባቸው ግን ለፍርድ እንደሚቀርቡ መግለጫው አብራራ። ለወትሮው እሁድ ቀን በአዲስ አበባ ብዙ እንቅስቃሴ የማይታይባት ቢሆንም በዛች እሁድ ግን ከወትሮው የተለየ እጅግ ፀጥታ የሰፈነባት መዲና ሆና ነበር የዋለችው።

ብዙ

ስው

ገና ከእንቅልፉ

ሲነሣ በሰማው

መርዶ

ሳይደናገጥ

አልቀረም።

የቀድሞ ባለሥልጣናትን ግድያ አስመልክተው ኮ/ል መንግሥቱ ለገነት አየለ በሰጧት | ቃለመጠይቅ በእስር ላይ የነበሩትን የ3 ደርግ አባላትን ስም ጠቅሰው ከፍተኛ ግፊት እንዳደረጉ ነግረውን ነበር። በአሁኑ መፅሐፋቸው ደግሞ ግፊቱና ተጽዕኖው

አብዮቱናትሽታዬ ] 129 የመቶ አለቃ ከዱና የንኡስ ደርጎች ነበር ሲሉ እሳት ከሚተፋው ለግድያው መነሻም የጄነራል አማን ጉዳይ መሆኑን ገልፀውልናል።

የመጣው በአፉ አስነብበውናል።

በፊት

ለዘመቻና

ይመልከቱ)

የውሳኔ

የግላቸው

13 ቀን

ሕዳር

ክደርጉ

መንግሥቱ

ግን ሻለቃ

እውነታው

ጥበቃ

መምሪያ

ክዚህ ደብዳቤ የምንረዳው እና መላው የደርግ አባላት በ54 ነገር ግን የዚህ ዓይነት ስብሰባም ጉበኤው ውሳኔ የሰጠው ቅዳሜ

ደብዳቤ

ያዘለ

አስተላልፈው

አንድ

ቀን

(የሚከተለውን

ገጽ

ውሳኔ

ስብሰባና

ጉባኤ

ጠቅላላ

ትእዛዝ

ነበር።

የደርግ አባላት ሰሞኑን ከፍተኛ ስብሰባ ማካሄዳቸውን ሰዎች ላይ በአንድ ድምጽ ውሳኔ መስጠታቸው ነው። ሆነ ውሳኔ ከሕዳር 14 ቀን በፊት አልተሰጠም። ጠቅላላ ሕዳር 14 ቀን ሲሆን ስብሰባውም ለአንድ ቀን ብቻ

መካሄዱን፤ የተላለፈው ውሳኔም በ59 ሰዎች ላይ ነበር። የድምጽ አሰጣጡም ከፍተኛው 93 ዝቅተኛው 51 በተለያየ ድምጽ እንደነበር ቃለ ጉባኤው በግልጽ ያስረዳል።* በመሆኑም

ሻለቃ መንግሥቱ አስቀድመው የወሰኑትን ጉዳይ ጠቅላላ ጉባኤው እንዲያጸድቅ ነበር ያደረጉት። የጄነራል አማን ጉዳይ በምክንያትነት መቅረቡም ቢሆን ጄኔራሉ ከተገደሉ ብኋላ ባለሥልጣናት ለማስለቀቅ ዕድል ስላልነበራቸዉ ከዚህ በኋላ የተካሄደዉ ግድያ አስፈላጊ አልነበረም። እርምጃ ከተወሰደባቸው መካከል በአምስቱ የጣሊያን ወረራ ዘመን በዱር በገደሉ እየተዘዋወሩ ጠላትን መድረሻ ያሳጡ አርበኞች እንደዚሁም አገራቸውን በቅንነት ያገለገሉ ንፁሐን እንደነበሩ አያጠራዋጥርም። በተቃራኒው ገበሬውን ከመሬቱ ነቅለውና አፈናቅለው

ለስደትና ለሞት የዳረጉ፣ በሕዝብ ላይ የተለያየ በደልና ሰቆቃ ያደረሱ፤ በተለያየ ምክንያት ተማሪዎችንና የንጉሥን ተቃዋሚዎች ያስገደሉ፣ በአደባባይ ሬሳ ያሰቀሉ በአጠቃላይ የተለያየ ወንጀል የፈጸሙ እንደነበሩ የአደባባይ እውነታ ነው። ትልቁ ስህተት ግን ጉዳያችሁ በፍርድ ይታያል ተብሎ ተደጋጋሚ ማረጋገጫ ተሰጥቶ በሰላም እጃቸውን የሰጡትን

አጥፈን

ቃላችንን

አዛውንቶች

ጉዳያቸውን

በሚገባ

የሕግ

ኮሚቴ

ለቃመንበር

ግን አላገኝም። በመሠረቱ

ለውሳኔ

ሻለቃ

የነበረዉ

-አጀንዳውን

ራሳቸው

ያቀረቡት

በፍርድ እንዲታይ

ይቅርታ

መጠየቅ

መምራት

ብቻ

ተገቢ

ሳይሆን

ነው። አጀንዳውን

መውበድ

ሰሚ

መንግሥቱ

ሲሆኑ

የምርመራ

ውጤት

ኮሚሲዮን

ብቻ ሳይሆን የተጎጂ ቤተሰቦችንም

ከልብ

በአሁኑ ወቅትና ጊዜ ስናየው እጅግ ብንፈልግም የማንሸሸው ሀቅ ስለሆነ

ኮ/ል

መንግሥቱ

አዘጋጅተው

ያቆረቡት

በተለይ

ነበረ።

የበለጠ

የሚያውቅ የለም። የተወሰደው እርምጃ በተለይ ዘግናኝ በመሆኑ ሁላችንም ከኃላፊነት ለመሸሽ

ኃለፊነቱን

አቅርቦ

እንደተፈለገ ከኮ/ል መንግሥቱ

ነበር። በወቅቱ ይህ እርምጃ ለምን ለመውሰድ

ያለአንዳች ማወላወል

ለቀመንበር

የመርማሪ

ከላይ እንደገለጽኩት

መነሻ የሆነውም

ተቃዉሞ

ባይህ

ብርሃኑ

ሳይከላከሉ

ሳያስረዱና

ውሳኔው ከፍርድ ውጪ መፈጸሙ ነበር። በሕጉ መሠረት ጉዳያቸዉ

ጉባኤውን እራሳቸው

በለቃመንበርነት

በመሆኑ

መጭው

ትውልድ ትክክለኛውንና እውነተኛውን ታሪክ አውቆ ከብርታታችንና ከስህተታችን እንዲማር የማሳወቅ ተጨማሪ ኃላፊነት ስላለባቸው እውነተኛውን ምክንያት ሊገልፁልን

በተገባ ነበር። አለባብሰው ቢያርሱ በአረም ይመለሱ ነውና።” 38.

39

ዚኒ ከማሁ

ኀዳር 14 ቀን ፓርላማ በሚገኘው የመማክርት ጉባዔ ጽ/ቤት ስለጉባዔው የአመራር አባላት ምርጫ

ለመወሆየት ከአባላቱ ጋር ስብሰባ ላይ ስለነበርኩ በውሳኔው ጊዜ አልነበርኩም፡፡ ይህንኑም ፍ/ቤት አስመስክሬያሰሁ። ይህ ማሰት ናን አውነታው አንዲታወቅ እንጂ ከሃላፊነትና ከተጠያቂነት ራሴን

ህዛ

ለደርጉ ፍወ 3ና ኣቢ ስዐርቧፈአ

ናስያ ወፆሪያ »ቦጎን

ጎ53-

ቦች

ዋን

ኅ957

ላ.ዖ.

ህክ

መሥ

ንዓ5ፃ +፦ በ[5ይ ወገገጦት በለዖለዊናት ሳደ የቱሳሰፈፀን ስ ድ የፖለይፈነኒ ተገባራዊ ስለባፀረዓ ይደዕክ ያለ; ፤ ሰእገሬሪዋነ በፈፀላሉ ለለክፈ ጦርላት ላ6- የ፥44በላ6ን አካባቂ አቦ ዩት |ዛር-ቶ ከግቡ ለጓቋረሱ ገገባር *ሄዎ 34ሳፊ ነንን የፀሰ፪6 ክፍ ፃነ ወለቶ ለባሽ ፣ቁወባባፀ ባ ዩያዊ ደርን የአጎሪቁነ ሥለባን ቂረካቦ በወዖሪት 4ይ ይገኖል!፤ ይባ ፃታቄ ዘርዓ ካተያምቦቶ ገዜ ፪ቦር- የዊ”ፀዑ ኣገዢ፣ን ክባስፀግፁ አለና 6ቀ, 3ኃ.ሥ ባላሥለጻናቶነ በ ፃፃፃር ስር አይ+ ንላያዋፀነ ቢቤያጻና የና ሰሆን ክነ አፇ ወካካል ሳት 40 ዓወታት ዋቆኑን ኣት የቅያ አነዛነ ሰረገበና ሳይዛባ የ1ነሄ

ክዩ ጭ'- የስካለና

ሳልፈዋለ፥፥

92ድራዌ

ባላሥለዲጻናቶ

ሳፄ

ክፍ

"ዣ

የፖለኸባብ ወሣኒ

አስተ

ቦነነ 5፪ርገ አባሳት ባቋረግላ ክፍሇ ለበሶባ በአጸጎ8ኛ ዘር የጾ ክርቫራ ፃቋ ክዛህ ተአዛዛ 3ር- የቶያይ/6- ፃፃፀቦ ባሳሥለባናት ሳድ ባ ቶያዊ አርዖ አንላይሰዐባፃው ለ6 የሪርገ አባሳቀ በአንድ ዑዎፅ ፀስኖ'ፃለ)፥