የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ሕገ መንግሥት. The Constitution of the People’s Democratic Republic of Ethiopia

562 88 1MB

Amharic, English Pages [104] Year 1987

Report DMCA / Copyright

DOWNLOAD FILE

Polecaj historie

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ሕገ መንግሥት. The Constitution of the People’s Democratic Republic of Ethiopia

  • Author / Uploaded
  • coll.

Table of contents :
Front Cover
Articles 52 ...

Citation preview

JQ 3753 . A5 1987

University of Virginia Library JQ3753 .A5 1987 ALD The Constitution of the People

MX

001 545 359

TY F UNIVERSIO IA IN VIRG ESVILS CHARLOTT LIBRARIES

RENAR

OHHH BAHARAH HipH CMHHEALTH AHAHA PARA WITH WITH.. * . HHH HHHHHH NIMEIRO ! AMANI HINNAD

HTS

my

THE

007 01 ADP

CONSTITUTION

PEOPLE'S

OF

THE

DEMOCRATIC

REPUBLIC

OF

ETHIOPIA

0 % 90 hs5l3

ራሲ

ያዊ



በ 4 የፅ



ወክ ሕዝባዊ ዲሞክ ) ሊክ . ሪፑብ



ጵያ

ዮ ኢት

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ሕገ

መንግሥት

THE CONSTITUTION OF THE PEOPLE'S DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

3753 | A5

1957

አዋጅ ቁጥር ፩፲፱፻ዥ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ

ሪፐብሊክ

መንግሥት አዋጅ

ሕገ

«ኢትዮጵያ ትቅደም »

የኢትዮጵያ

ሠርቶ

አደር ሕዝብ የራሱን ዕድል በራሱ

ለመወሰን የሚያስችለውን

ሥርዓት ለመገንባት

ለዓመታት

ባካሄደው ባለ ብዙ ፈርጅ ትግል ድል በማድረጉና ሠርቶ አደሩ ሕዝብም ለቀጥተኛ የሥልጣን ባለቤትነት

የሠርቶ

አደሩ

የበቃ በመሆኑ

ሕዝብየሥልጣን ባለቤትነት

ለሆነው ብሔራዊ ሸንጐ



መግለጫ

የሕዝብ እንደራሴዎች በመመረጣቸ

ውና ሸንጐውም ተቋቁሞ ተግባሩን የጀመረ በመሆኑ

:

ብሔራዊ ሸንጐም ሆነ መላው የኢትዮጵያ ሕዝብየሚያ ከናውኗቸው ተግባሮች ሁሉ የአገሪቱ የበላይ ሕግ በሆነው መንግሥት

መሠረት

መመራት ያለባቸው በመሆኑ

ሕገ



የኢትዮጵያ ሕዝብ በውሳኔ ሕዝብ ያጸደቀው ሕገ መንግ ሥት

ሙሉ ሕጋዊ ኃይል አግኝቶ ከመስከረም ፩ ቀን ፲፱፻፷

ጀምሮ በሥራ ላይ

ውሏል ።

አዲስ አበባ

መስከረም ፩ ቀን ፲፱፻፷

መንግሥቱ ኃይለማርያም የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

ፕሬዚዳንት



የኢትዮጵያ

ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ

መንግሥት

አዋጅ

መቅድም

እኛ የኢትዮጵያ ኋላቀርነት

ሠርቶ አደር ሕዝብ አሁን ከምንገኝበት

ወደ ከፍተኛ የእድገት

ደረጃ ለመሽጋገር

፡የዘመ

ናት ኣኩሪ ታሪካችንን መሠረት በማድረግ ፍትሕ እኩልነትና ማኅበራዊ ብልጽግና የሠፈነበት ሶሻሊስት ኅብረተሰብ ለመገ ንባት በከፍተኛ ኢትዮጵያ

አብዮታዊ ትግል ላይ

ሥልጣኔ

ገናና

የጥንት

እንገኛለን ባለቤት

። የሆነችና

ለብዙ ሺህዓመታት ሳይቋረጥ የቆየ ነፃ መንግሥት ያላት አገር ናት

። የኢትዮጵያ መንግሥት በሐውርታዊ ሆኖ የኖረ ነው

የአገሪቱ ብሔረሰቦችና ልዩ ልዩ ረስ

፡ በፈለሳ

ማኅበረሰቦች በባህል

፡ በንግድና በመሳሰሉት

መወራ

እንቅስቃሴዎች

የኖሩ ናቸው

በሰላምና በጦርነት ጊዜ ተሣሥረው



:

። ስለዚህ

የኢትዮጵያ ረጅም የነፃነት ታሪክ የብሔረሰቦቿ የጋራ ህልው ነው

ናና የጋራ ትግል ታሪክ ኢትዮጵያ የአፍሪካ



፡ የእስያና

የአውሮፓ

አህጉሮች

የምትገኝ

፡ የታላላቅ

መገናኛ

በሆነ ስትራቴጂያዊ

ወንዞች

መነሻና ለም አገር በመሆኗ ባዕዳን በወረራ ሊይዟትና

ሊከፋፈሉዋት አውሮፓ

ሞክረዋል

ካቆጠቆጠበት

አካባቢ

። በተለይምካፒታሊዝምበምዕራብ ከ፲፮ኛው

ምዕተ ዓመት ጀምሮ ቅኝ

ገዥዎች በቁጥጥራቸው

ሥር ሊያደርጓት ተደጋጋሚ ሙከራ

አድርገዋል ።ይሁን እንጂ

ወራሪዎችና ቅኝ ገዥዎች በየዘመኑ

የሠነዘሩትን ጥቃትና አገሪቱን ለመያዝ ያደረጉትን ሁሉ

ሕዝቡ

በቆራጥነት

ካፒታሊዝም ወደ

ሙከራ

እየመከተ ድል ሲያደርግ ኖሯል



ሞኖፖል ደረጃ በተሸጋገረበትና ኢምፔሪያ

---

6

ሊስቶች ዓለምን ለመቀራመት በተነሣሡበት

ወቅትምኣልተ

በገረችም ።ይልቁንም በ፲፰፻ዥቿ በጊዜው ዘመናዊ በነበረው የቅኝ ገዥ ጦር ላይ የተቀዳጀችው ታላቁ የዓድዋ ድል በዓለም ፀረ ኢምፔሪያሊስት ትግል ልዩ የነፃነት ተጋድሎን ክብርና አኩሪ ታሪክን አጐናጽፋታል ታት ትግልና

። በአርበኞቿ የአምስቱ ዓመ

መሥዋዕትነትምበፋሺዝም ወረራ ላይ ድልን

በመቀዳጀት በታሪክ ተረጋግጦ የቆየውን የነፃነት ዓርማዋን ከማውለብለብ የሚገታት ኃይል አለመኖሩን እንደገና አስመስ ክራለች



የኢትዮጵያ

ሕዝብ ከጠላት

የሚሠነዘርበትን

ጥቃት

እየመከተና ተደጋጋሚ ድሎችን እየተቀዳጀ ኣልደፈር ባይነቱ ንና ለነፃነት ቀናኢነቱን እያረጋገጠ አገሩን አስከብሮ ኖሯል ። በሌላ በኩል የኢትዮጵያ የረጅም ዘመን ታሪኩ ሥርዓቶች

ውስጥ

የመደብ

ጭቆናና

በፊውዳሉ

በልዩ

ሠርቶ ልዩ

አደር ማኅበረ

የተጓዘ ሲሆን በዚሁ የብዝበዛ

ሥርዓት

ጊዜ

ውስጥ

ኢኮኖሚያዊ

ሂደት

አሳልፋል

የነበረው

ሕዝብ በዚህ

ላይ

መራራ

። በተለይም

ግንኙነት

ገበሬውን

አስከፊ በሆነ የጭቆና ቀንበር

ሥር ጥሎት እንደነበር ይታወ

ቃል

በመካከላቸው

" ፊውዳሎች

ግጭትና

በየጊዜው

ጦርነትም ሕዝቡ

ሲማገድ

በሚያነሡት

\ የጉልበቱ

ውጤት

የሆነውን ምርት በልዩ ልዩ መንገድ ሲቀማ ' ረሃብ • በሽታና ዕልቂት ሲፈራረቁበት ኖሯል ከካፒታሊዝም ማቆጥቆጥ ጋር ደግሞ በሥርዓቱ ውስጥ ቅራኔው

እየተካረረ

ከማይችልበት

መጥቶ

ሕዝቡ

ደረጃ ላይ በመድረሱ

ጭቆናውን ሊሸከመው ተራማጅ

የኅብረተሰቡ

ክፍሎች በከፈሉት ከፍተኛ መሥዋዕትነት የፊውዳሉ ሊገረሰስ ችሏል

* በዚህ መሠረት

ሕዝባዊ አብዮታችን ለዛሬው በቅቷል

በ፲፱፻፳፮ የተቀጣጠለው

ሕዝባዊ

"

7

ሥርዓት

ልዕልና በር ሊከፍት

አብዮቱ በተቀጣጠለበት ወቅት የተደራጀ ግንባር ቀደም ሕዝብ ወገን

አመራር ሰጭ አካል ስላልነበረ ፡ የሠርቶ አደሩ

ወታደ

ክፍል የተውጣጣው ጊዜያዊ

ለባሹ

ከሆነው የመለዮ



መምራት ጀመረ

ራዊ አስተዳደር ደርግ ትግሉን አሰተባብሮ

ከዚያም የዘውድ አገዛዝን በማስወገድና በተከታታይ ልዩ ልዩ አብዮታዊ እርምጃዎችን በመውሰድ ለአዲስ ሕዝባዊ መሠረት

መሬት

። የገጠር

ጣለ

ታላላቅ የማምረቻ የሕዝብ ሀብት

' የከተማ ቦታና ትርፍ ቤቶች

፡ የማከፋፈያና አገልግሎት ሰጭ ተቋሞች

ሆነዋል

ሊቀዳጅ

ለጾታና ለሃይማኖት

።ለብሔረሰብ

እኩልነት ሁኔታዎች ተመቻችተዋል በየፈርጁ

ሥርዓት

አደሩ

። ሠርቶ

እየተደራጀ በአገሩ ጉዳይ ወሳኝ የሚሆንበት ችሏል

ሕዝብ መብት



እኛ የኢትዮጵያ ሠርቶ አደር

ሕዝብፍትሕ ' እኩልነትና

ብልጽግና የሠፈነበትን የአዲሱን ኅብረተሰብ ግንባታ ትግል በውል ለመያያዝ

የበቃነው

በቀላሉ

አይደለም

ጠላቶቻችን ከፊታችን የደቀኗቸውን ብርቱ ጣት

ቀዳሚ

ተግባራችን

ነበር

ፈተናዎች

። ቀድሞም

ለዓላማችን ግብ

እናት

ኣገር

ወይም

መወ

ለነፃነታችንና

ለአንድነታችን መከበር ስንዋደቅ እንደኖርን ሁሉ «አብዮታዊት

። የመደብ

ዛሬ ደግሞ

ሞት » ብለን በመነሣት

መምታት እየተፋለምን አሁንለምንገኝበት

ለፈጣን ማኅበራዊ እድገት አመቺ ወቅት በአሁኑ ጊዜ እኛ ትኩረታችን በልማት

የኢትዮጵያ

ሠርቶ

ልንበቃ ችለናል አደር

ላይ ሲሆን ፡ በአጠቃላይ



ሕዝብ ዋና ዓላማችንም

ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮትን እያጠናቀቅን ለሶሻሊዝም ግንባታ ተፈላጊውን ቁሳዊና ቴክኒካዊ መሠረት

መጣል ነው

ይሁን እንጂጸረ አብዮትና ጸረ ሶሻሊዝም የሆኑ ኢምፔሪያሊስ ትና የአድኅሮት ኃይሎች ሐቀኛ የእድገት ጉዟችንን ለማደና ቀፍ ከመሞከር ስለማይታቀቡ ይህን ኣድራጎታቸውን

8

መቋ



ቋም ሌላው የትግላችን ግንባር ነው



|እኛ የኢትዮጵያ ሠርቶ አደር ሕዝብ የመራራ ትግላችን ውጤት የሆነውን የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲን አመራር የተቀዳጀንበመሆኑ ፡የፖለቲካ ባህላችንን እያዳበርን ዓላማች ንን ከግብ ለማድረስ በምንችልበት አስተማማኝ ሁኔታ ላይ እንገኛለን ። በዚህ መሠረት የአባቶቻችንን አደራ ከማስከበር

ጋር የአዲስ ሥርዓተ ማኅበር ግንባታን ታሪካዊ ተግባር በስፋት ተያይዘናል ። ጥረታችን ፍሬ እያስገኘ ለግባችን መብቃት እንችል ዘንድ የአዲሱ የፖለቲካ ሥርዓት መሟላት

አስፈላጊ ሁኔታ ነው



በዚህ መሠረት እኛ የኢትዮጵያ ሠርቶ አደር ሕዝብ : - - ሙሉ የሥልጣን ባለቤትነታችን የሚገለጽበትን ፥ --- የራሳችንን ዕድል በራሳችን ሰመወሰን የአገራችን አንድነትና የብሔረሰቦች እኩልነት የሚረጋገጥበ

ትን ፡ መሠረታዊ ነጻነቶችና መብቶች የሚጠበቁበት ንና ግዴታዎች የሚከበሩበትን ፡

~ ለሶሻሊዝም አስተማማኝ መሠረት የሚጣልበትንና የሚገነባበትን ፡ - ለዓለም ሰላም ፡ ለፍትሕ ፥ ለዲሞክራሲና ለማኅበራዊ እድገት ተገቢ አስተዋጽኦ ለማድረግ የሚያስችለውን : የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚመሠረትበ ትንና የሚተዳደርበትን ይህን የአገሪቱ የበላይ ሕግ የሆነውን

ሕገ መንግሥት በጥር ፳፬ ቀን ፲፱፻፸፱ ባደረግነው ውሳኔ ሕዝብ አጽድቀናል ።

ክፍል አንድ ሥርዓተ ማኅበር ምዕራፍ አንድ የፖለቲካ

አንቀጽ

ሥርዓት



፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ በሠራተኛ ውና በገበሬው ኅብረት ፡በምሁሩ ፡በአብዮታዊ ሠራዊት



በእደ ጥበብ ባለሙያውና በሌሎች ዲሞክራሲያዊ የኅብረ ተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ ላይ የተመሠረተ የሠርቶ ሕዝብ መንግሥት

ነው

አደሩ



፪ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ደሴቶቹን ጨምሮየየብስ ፡ የኣየርና የባሕር የማይደፈር ሉዓላዊ

መንግሥት

ግዛቱየማይነጣጠልና

ነው



፫ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ አብዮትን እያጠናቀቀ ለሶሻሊዝም ግንባታ መሠረት ይጥላል ።

አንቀጽ



፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ

ሪፑብሊክ ሁሉም

ብሔረሰቦች በእኩልነት የሚኖሩበት አሐዳዊ መንግሥት ነው



፪ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የብሔረሰቦ ችን እኩልነት

ያስከብራል ፤ትምክሕተኝነትንና

ትን ይዋጋል ፤ የሁሉን ብሔረሰቦች

አንድነት

ያጠናክራል

ጠባብነ

ሠርቶ አደሮች



፫ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ በተለይ 11

በዝቅተኛ ደረጃ በሚገኙት ላይ ትኩረት በማድረግ የብሔ ረሰቦችን ያልተመጣጠነ የኢኮኖሚ እድገት ደረጃ በደረጃ በማስተካከል የጋራ ብልጽግናቸውን ያረጋግጣል ። ፬ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የአካባቢ የራስ በራስ አስተዳደርን ተግባራዊ ያደርጋል ። ፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የብሔረሰ ቦች ቋንቋዎች እኩልነትን መዳበርንና መከበርን ያረጋግ ጣል ።

አንቀጽ ፫

፩ . በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ሥልጣን የሠርቶ አደሩ ሕዝብ ነው ። ፪ . ሠርቶ አደሩ ሕዝብ የሥልጣን ባለቤትነቱን ተግባራዊ የሚያደርገው በምርጫ በሚያቋቁማቸው ብሔራዊ ሸን ጐና የአካባቢ ሸንጐዎች አማካይነት ነው ። የሌሎች የመንግሥት አካላት ሥልጣን ከነዚህ የመንግሥት ሥል

ጣን አካላት ይመነጫል ።



ሠርቶ አደሩ ሕዝብ ሥልጣኑን በውሳኔ ሕዝብም ተግባ ራዊ ያደርጋል ።

አንቀጽ ፬ ፩ . በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የመንግ ሥት አካላት አደረጃጀትና አሠራር በዲሞክራሲያዊ ማዕከ ላዊነት መርሕ ላይ የተመሠረተ ነው ።

4 . ከዝቅተኛ እስከ ከፍተኛ ደረጃ የሚገኙ የመንግሥት ሥልጣን አካላት በምርጫ ይቋቋማሉ ። የመንግሥት ሥልጣን አካላት ማዕከላዊ አመራርንና የአካባቢ ሐሳብ አመንጭነትን በተግባር ያውላሉ ። የበላይ ኣካላት ውሳኔ 12

ዎች በበታች አካላት ተፈጻሚ ይሆናሉ ። የበታች አካላት ለበላይ አካላት ተጠሪ ናቸው ።

አንቀጽ ፭ የመንግሥት አካላት ፡ ሕዝባዊ ድርጅቶች ፡ ሌሎች ማኅበራት ፡ባለሥልጣኖቻቸው ፡ እንደዚሁም ማንኛውም ግለሰብ ሶሻሊስት ሕጋዊነትን ያከብራሉ ።

አንቀጽ ፮ ፩ . በማርክሲዝም ሌኒኒዝም የሚመራው የኢትዮጵያ ሠራተ

ኞች ፓርቲ ሠርቶ አደሩን ሕዝብለማገልገልና ጥቅሙንም ለማስከበር የቆመ ግንባር ቀደም ፓርቲ ነው ። ፪ . የኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ የአገሪቱ የእድገት አቅ ጣጫ ቀያሽ ፡ የመንግሥትና የመላው ኅብረተሰብ መሪ

ኃይል ነው



፫ . የፓርቲው አካላት ሁሉ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲ

ያዊ ሪፑብሊክ ሕገ መንግሥትን ያከብራሉ ። አንቀጽ ፯ ሕዝባዊ ድርጅቶች በአገሪቱ ፖለቲካዊ ፡ ኢኮኖሚያዊ ፡ ማኅበራዊና ባህላዊ ሕይወት ለሕዝብ ተሳትፎ መድረኮች ናቸው ። በመንግሥት ፖሊሲ አወጣጥና አፈጻጸም ይሳተ ፋሉ



አንቀጽ ፰

የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሥርዓት እድገት አቅጣጫ ሠርቶ አደሩ ሕዝብ በመንግሥትና ወሳኝ በሆኑ የኅብረተሰቡ ጉዳዮች ላይ ያለውን ተሳትፎ በማሳደግ ፡ የመንግሥት 13

አካላትን አደረጃጀትና አሠራር በማሻሻል ፡ የሠርቶ አደሩን ችን

ሕዝብቁጥጥር በማጠናከር

፡ የሕዝባዊ ድርጅቶ

ሚና በማዳበር ፡ የመንግሥትንና የኅብረተሰቡን

ተግባራት

ሕጋዊ

መሠረት በማጠናከር ለሶሻሊስት

ሥር

መሠረት የመጣሉን ሂደት ማፋጠን ይሆናል ።

ዓት ግንባታ

ምዕራፍ ሁለት የኢኮኖሚ

ሥርዓት

አንቀጽ

፩ .

መንግሥት የኢኮኖሚው

ውን የሠርቶ ያዳብራል

!

፪.



ግንባታ

መሠረታዊ ዓላማ የሆነ

ሕዝብ የኑሮና የባህል

አደሩን

እድገት



መንግሥት ሶሻሊስት የምርት

ግንኙነትን ደረጃ በደረጃ

በማስፋፋትና በማጠናከር በሳይንስና ቴክኖሎጂ ተጠቅሞ የምርት ኃይሎችን እድገት በማፋጠን አገሪቱን ከኢኮኖሚ ኋላቀርነት

ያላቅቃል

መንግሥት

ውስጣዊ ተደጋጋፊነቱና ተዛምዶው ጠንካራ



i ፫ .

የሆነ ብሔራዊ ኢኮኖሚን ይገነባል ፤ በገጠርና በከተማ ፡ በጠረፍና በመሀል አገር ያለውን የኢኮኖሚ በጥብቅ ያስተሳስራል



አንቀጽ

፩ .

መንግሥት

የተፈጥሮ

የተፈጥሮ ሀብት

፪ .



ሚዛን እንዲጠበቅ

ያደርጋል ፤

በተለይም መሬት ፡ ውሃ ፡ ደንና የዱር

እንስሳት እንክብካቤ ለሠርቶ አደሩ

ግንኙነትም

እንዲያገኙና እንዲዳብሩ በማድረግ

ሕዝብ ጥቅም መዋላቸውን ያረጋግጣል



መንግሥት ለልማት አመቺ ሁኔታን ለመፍጠር የሕዝቡን አሰፋፈር ከተፈጥሮ ሀብት 14

ሥርዓት

ጋር እንዲመጣጠን

ያደርጋል ፫.



መንግሥት የገጠርን ኑሮ ከኋላቀርነት ቡን ለተሻለ የሚኖረው

ማኅበራዊ

ለማላቀቅና ሕዝ

ሕይወት ለማብቃት ተበታትኖ

ሕዝብ እንዲሰባሰብ ያበረታታል

አንቀጽ



፲፩

መንግሥት የአገሪቱን የኢኮኖሚና ማኅበራዊ እንቅስቃሴ በማዕከላዊ ዕቅድ ይመራል



አንቀጽ

፲፪

በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ መገልገያ ባለቤትነት የኅብረት

ሥራ

ሶሻሊስት

ሪፑብሊክ የምርት

ማለትምየመንግሥትና

ማኅበራት ባለቤትነት ፡የግልባለቤትነትና

በሕግ የሚወሰኑ ሌሎች የባለቤትነት ዓይነቶች ናቸው

አንቀጽ

፩ . የመንግሥት ፪ .



፲፫

ባለቤትነት የሕዝብ ነው

መንግሥት ቁልፍ የሆኑ የማምረቻ

።።

፡ የማከፋፈያና የአገል

ግሎት ድርጅቶችን በባለቤትነት በመያዝ በኢኮኖሚው መሪ ሚና ይኖረዋል

።የተፈጥሮ ሀብት በተለይም መሬት ፡

የማዕድን ሀብት ፡ ውሃና ደን የመንግሥት ንብረት ነው



የተፈጥሮ ሀብት ልማትና አጠቃቀም በሕግ ይወሰናል



አንቀጽ

መንግሥት

የኅብረት

እያደገ እንዲሄድ

ሥራ

፲፬

ማኅበራት ባለቤትነት

ሚና

አስፈላጊውን ድጋፍ ይሰጣል ፡ ያበረታ

ታል ።

አንቀጽ

፲፭

የግል ባለቤትነት በመንግሥት ፖሊሲ

15

እየተመራ ለብሔ

ራዊ ኢኮኖሚ አስተዋጽኦ የሚያደርጉ እንቅስቃሴዎችን እንዲያካሄድ

ይደረጋል

ረት የማስተላለፍ

። የግል ባለቤትነትን በሕግ

መብት የተጠበቀ

--

አንቀጽ

ነው

መሠ



፲፮ ። የግለሰብ ንብረ

የግለሰብ ንብረት በሕግ የተጠበቀ ነው

ትን በሕግ መሠረት የማስተላለፍ መብት የተጠበቀ ነው

አንቀጽ መንግሥት ለኅብረተሰቡ በሕግ በሚወሰነው

፲፯

ጥቅም አስፈላጊ ሆኖ ሲያገኘው

መሠረት

ማንኛውንምንብረት ሊገዛ ፡

ተገቢውን ክፍያ በማድረግ ሊገለገልበት በመክፈል ሊወርስ ይችላል

አንቀጽ ፩ .

ነው

፪.

። የማንኛውም ሰው ነው



፲፰ ምንጭ

ማኅበራዊ አቋም የሚወሰነው

። እንደችሎታው

« ከእያንዳንዱ

መንግሥት እንደ

ለእያንዳንዱ

ሥራው »የሚለውን መርሕደረጃ በደረጃ ተግባራዊ

ያደርጋል ፫ .

ወይም ካሣ

ሥራ የተከበረ የኅብረተሰቡ የሀብትና የደኅንነት

በሥራው



መንግሥት የኅብረተሰቡን

ችሎታና ፈጠራ



ሥራ

ወዳድነት

እንዲዳብር ያደርጋል

16



: የሥራ

ምዕራፍ ሶስት ማኅበራዊና የባህል ፖሊሲ

አንቀጸ

፲ሀ

፩ . መንግሥት የዜጐችንየአእምሮና የአካል እድገትና የሥራ ብቁነት በማዳበር ኣዲስ ባህልንለመገንባትና ለሶሻሊዝም መሠረት ለመጣል ትምህርትና ሌሎች የዕውቀት ማበልጸ

ጊያ አገልግሎቶች እንዲስፋፉ ያደርጋል ። ፪ . መንግሥትና ኅብረተሰብ ዜጐች የአካል ማሠልጠን እንቅ

ስቃሴንና ስፖርትን እንዲያዘውትሩ አስፈላጊውንድጋፍ ይሰጣሉ



አንቀጽ ፳ ፩ . ቤተሰብ የኅብረተሰቡ

መሠረት ስለሆነ መንግሥትና

ኅብረተሰብ ልዩ ልዩ ማኅበራዊ አገልግሎቶችንና ሌሎች ንም ድጋፎች በመስጠት ይንከባከቡታል ። ፪ . መንግሥትና ኅብረተሰብ ሕፃናት በሳይንሳዊ አስተሳሰብ

ታንጸው ፡በሥነ ምግባር ፡ በአእምሮና በአካል ጠንክረው ፡ የአገር ፍቅር ያላቸውና ለሶሻሊዝም የቆሙ ዜጐች ሆነው

እንዲያድጉ ልዩ እንክብካቤ ያደርጋሉ



አንቀጽ ፳፩ መንግሥትና ኅብረተሰብ የሕዝቡን ደኅንነት ለማሻሻል የጤና ፡ የጡረታ የመድንና የሌላም ማኅበራዊ ዋስትና

አገልግሎቶችን ደረጃ በደረጃ ያስፋፋሉ ።

አንቀጽ ፳፪ የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና የግዛት አንድነት ሲያስከብሩና አብዮቱንሲጠብቁ ጉዳት ለደረሰባቸው ታጋዮችና መስዋ 17

ዕት ለሆኑትም ታጋዮች ቤተሰቦች

ሰብ ልዩ እንክብካቤ ያደርጋሉ

መንግሥትና ህብረተ



አንቀጽ ፳፫ መንግሥትና ኅብረተሰብ የባህልና የታሪክ ቅርሶች እንዲ ጠበቁ ፡ ጐጂ ልማዶች እንዲወገዱ ፡ ሠርቶ አደሩ ሕዝብ

በሶሻሊስት

ሥነ ምግባር እንዲታነጽና ወዛደራዊ ባህል

ደረጃ በደረጃ እንዲሰፍን ያደርጋሉ ። ምዕራፍ አራት አገርን መከላከል ፡ ሕዝብንና

አብዮትን መጠበቅ

አንቀጽ ፳፬ ፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ሉዓላዊነቱ

ንና የግዛት አንድነቱን ያስከብራል ፣ አብዮቱንምይጠብ ቃል ።

፪ . የአገርን ሕልውናና አብዮቱን መጠበቅ የመላው አደር ሕዝብ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው ።

ሠርቶ

አንቀጽ ፳፭ ፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ጽኑ የመከ

ላከያ ኃይል ይኖረዋል ። ፪ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የመከላከያ ኃይል ለአገር አንድነትና ለሠርቶ አደሩ ሕዝብ የበላይነት ፡ ለሰላምና ለሶሻሊዝም የቆመና የሚታገል የሠርቶ አደሩ

ሕዝብ ሠራዊት ነው



18

አንቀጽ

፳፮

፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የአገሪቱን

የመከላከል ችሎታ ያጠናክራል ። ፪ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሠርቶ አደሩን

ሕዝብየአርበኝነትና የአብዮታዊ ጀግንነት

መን

ፈስ ያዳብራል ፡ አገርን ለመከላከል ፡ ሕዝብንና አብዮትን ለመጠበቅ እንዳስፈላጊነቱ ያንቀሳቅሳል

መላውን ሠርቶ አደር ሕዝብ



፫ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የወጣቱን

ሶሻሊስት

አርበኝነት ስሜት ያሳድጋል ፡የብሔራዊ ውትድ

ርና አገልግሎትንም በተግባር ያውላል



፬ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የተፈጥሮና ሠራሽ አደጋዎችን ለመቋቋም ሲቪል

ሰው

ያደራጃል

መከላከያን

። ምዕራፍ አምስት የውጭ ጉዳይ

አንቀጽ

ፖሊሲ

፳፯

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የውጭ ፖሊሲ

በወዛደራዊ ዓለም አቀፋዊነት

መኖርና በገለልተኝነት

፡በሰላም አብሮ

መርሆች ላይ የተመሠረተ ነው



አንቀጽ ፳፰ ፩ .

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የአገሪቱን ጥቅምበማስከበር ከሁሉም አገሮች በጋራ

ጥቅም ላይ

ያዳብራል ያዊ

የተመሠረተ

ግንኙነትንና ትብብርን

። አገሮች በሚመርጡት

ሥርዓት የመኖር

ጋር በእኩልነትና

ማኅበራዊና ኢኮኖሚ

መብታቸውን ያከብራል



፪ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ከሶሻሊስት

19

አገሮች

ጋር ሁለገብ ግንኙነትንና ትብብርን ያዳብራል ፤

ከዓለም አቀፍ የሠራተኛ

መደብ ንቅናቄ

፡ ከአብዮታዊ

ዲሞክራሲያዊ ኃይሎች ፡ከብሔራዊ አርነት ንቅናቄዎችና ከሌሎች ዲሞክራሲያዊና ሰላም ወዳድ ግንኙነቱን ያጠናክራል

ኃይሎች

ጋር



፫ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ኢምፔሪያ

ሊዝምን ፡ ቀጥተኛና የእጅ አዙር ቅኝ አገዛዝን ንና ሌሎችንም የጭቆናና የብዝበዛ ይታገላል

ገጽታዎች

፡ ዘረኝነት በጽኑ



አንቀ፳ ጽ ፱

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የማይገሰ ሰው

የአገሮች

ብሔራዊ

ሉዓላዊነትንና የግዛት

አንድነ

ትን፡አንዱ በሌላው የውስጥ ጉዳይ ጣልቃ አለመግባትን ፡ አለመግባባቶችን በሰላም ልተኝነት ጋገፍ

መፍታትን ፡ባጠቃላይምየገለ

መርሆችን መሠረት በማድረግ ለሕዝቦች

መደ

፡ ለጋራ ልማትና ከጐረቤት አገሮች ጋር በመልካም

ጉርብትና ላይ ለተመሠረተ ያደርጋል

ግንኙነት

መጠናከር ጥረት



አንቀጽ



የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ለሰው ልጅ ሰላም ፡ ደኅንነትና እድገት በቆሙ ራዊ ድርጅቶች ውስጥ ንቁ

20

ዓለም አቀፍና አህጉ

ተሳትፎ ያደርጋል



ክፍል ሁለት ዜግነት

፡ ነፃነቶች : መብቶችና

ግዴታዎች ምዕራፍ ስድስት ዜግነት

አንቀጽ

፩.

ማንኛውምሰው

ወላጆቹ

ወይምከወላጆቹ አንዱ ኢትዮጵ

ያዊ ከሆኑ ኢትዮጵያዊ ነው ፪ . ዜግነትን የሚመለከቱ

፴፩



ዝርዝር ጉዳዮች በሕግ ይወሰናሉ

፫ . የውጭ አገር ዜጐችና ዜግነት የሌላቸው ግለሰቦች የኢትዮ ጵያን ዜግነት ይወሰናል

የሚያገኙበት

ሁኔታና

ሥርዓት

በሕግ



አንቀጽ፴፪ ፩ .

መንግሥት ከኢትዮጵያ ግዛት ያውያን

፪ .

መብትና ጥቅም ያስከብራል

መንግሥት

ልፎ

ውጭየሚገኙትንኢትዮጵ ።

አንድን ኢትዮጵያዊ ለሌላ መንግሥት

አሳ

አይሰጥም ።

አንቀጽ

፴፫

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ለብሔራዊ ኣርነት

፡ ለጸረ ዘረኝነት ፡ ለሰላምና ለዲሞክራሲ በሚያደር

ጉት ትግል

ምክንያት

ጥቃት ለሚደርስባቸው

አገር ሰዎች

ጥገኝነትን ይሰጣል

አንቀጽ ፩ . በኢትዮጵያ

የላትም።



፴፬

ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ

21

የውጭ

ግዛት



ውስጥ የሚገኙ የውጭ አገር ዜጐችና ዜግነት የሌላቸው ግለሰቦች በሕግ የተረጋገጡ

ዎች አሏቸው ፪ .

ነፃነቶች

፡ መብቶችና ግዴታ



መንግሥት የውጭ አገር ዜጋንና ዜግነት የሌለው ብን በዓለም አቀፍ ስምምነት ለሌላ

መንግሥት

ግለሰ

መሠረት ካልሆነ በስተቀር

አሳልፎ አይሰጥም



ምዕራፍ ሰባት የዜጐች

መሠረታዊ

ነፃነቶች

:

መብቶችና ግዴታዎች

አንቀጽ

፴፭ ፡ በሃይማኖት

፩ . ኢትዮጵያውያን በብሔረሰብ ፡ በጾታ በሥራ

ዓይነት

፡ በማኅበራዊና በሌላም ሁኔታ

ሳይደረግባቸው በሕግ ፊት

እኩል ናቸው



ልዩነት



፪ . የኢትዮጵያውያን እኩልነት በፖለቲካ ፡በኢኮኖሚ ፡ በማኅበራዊና በባህል መስኮች ሁሉ በእኩልነት በመሳ



ተፍ ይረጋገጣል

አንቀጽ

፴፮

፩ . በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ

ወንዶች እኩል

መብት

አላቸው

ሪፑብሊክ ሴቶችና



፪ . ሴቶች በፖለቲካ ፡በኢኮኖሚ ፡ በማኅበራዊና በባህል መስኮች ሥት

ከወንዶች

በተለይ

በትምህርት

ድጋፍ ይሰጣል ፫ .

መንግሥት እንክብካቤ

ጋር በእኩልነት

እንዲሳተፉ

፡ በሥልጠናና በሥራ

ልዩ



ለሴቶች

በእርግዝናና በወሊድ

ጊዜ የጤና

እንዲደረግላቸው ፡ ምቹ የሥራ ሁኔታ እንዲኖ

ራቸውና በቂ የዕረፍት ጊዜ እንዲያገኙ ተገቢ ደረጃ

መንግ

በደረጃ እንዲወሰዱ

ያደርጋል

22



እርምጃዎች

አንቀጽ ለአካለ

፩ . ጋብቻ ወንድ

፴፯

መካከል በፈቃደኝነት

ሴትና በአንድ

በአንድ

መጠን በደረሱ

ላይ የተመሠረተ

ባልና ሚስት በቤተሰብ ግንኙነታቸው አላቸው ፪.

ነው

እኩል

መብት

። ጋብቻ የመንግሥት ጥበቃ ይደረግለታል

ልጆች በጋብቻም ሆነ ከጋብቻ ውጭ ቢወለዱ መብት



አላቸው



እኩል



አንቀጽ፴፰ ፩ . ኢትዮጵያውያን የመሥራት ፪ .

መንግሥት

መብት

አላቸው

ብሔራዊ የኢኮኖሚ እድገትን



መሠረት በማ

ድረግ ደረጃ በደረጃ የሥራ ዕድሎች እንዲፈጠሩ ሁኔታዎች

እንዲሻሻሉ

ያደርጋል

፡የሥራ



አንቀጽ፴፱ ፩ . የሠርቶ ፪ .

አደሩ የዕረፍት

መብት የተጠበቀ



ነው

መንግሥት የሥራ ሰዓቶችንና የዕረፍት ጊዜያትን ይወስ ናል ፤ ደረጃ በደረጃምለሠርቶ አደሩ ዕረፍት የሚጠቅሙ ማኅበራዊ አገልግሎቶች

እንዲስፋፉ

ያደርጋል



አንቀጽ፴ ፩ . ኢትዮጵያውያን ቸው ፪.

ነፃ ትምህርት

የማግኘት

መብት

አላ



መንግሥት

ዕድሜያቸው

ለትምህርት

የግዴታ ትምህርት ደረጃ በደረጃ

ለደረሱ

ሕፃናት

እንዲዳረስ ያደርጋል

በዓይነታቸውና በደረጃቸው የተለያዩ ትምህርት ቤቶች ንና የሙያ ማሠልጠኛ ተቋሞችን ያስፋፋል 23





አንቀጽ

' በቴክኖሎጂና በሥነ ጥበባት

፩ . ኢትዮጵያውያን በሳይንስ

ምርምሮችንና የፈጠራ

ቸው ፪.

፴፩

ሥራዎችን የማከሄድ

ነፃነት

አላ



መንግሥት

ዜጐች የሚያደርጉትን የምርምርና

ሥራዎች ያበረታታል ፣ለሠርቶ አደሩ ለሶሻሊዝም ግንባታ ጠራ ተግባራት

መፋጠን ለሚረዱ

ልዩ ድጋፍ ይሰጣል

አንቀጽ

የፈጠራ

ሕዝብኑሮ እድገትና የምርምርና የፈ ።

፵፪

፩ . ኢትዮጵያውያን የጤና እንክብካቤ የማግኘት

መብት

አላቸው ። ፪.

መንግሥት

በደረጃ በማስፋፋት

የጤና ተቋሞችን ደረጃ

የጤና አገልግሎትን ይሰጣል

አንቀጽ



፴፫

፩ . የኢትዮጵያውያን ሰብዕና አለመደፈር የተረጋገጠ ነው ፪ . የኢትዮጵያውያን ነው

መኖሪያ ቤት አለመደፈር የተረጋገጠ

። ሕግ ከሚደነግገው በስተቀር

ፈቃድ ከሌላው ሰው

መኖሪያ ቤት

አንቀጽ

፩ .

ማንምሰው ያለ ባለቤቱ መግባት አይችልም ።

፵፬

ማንኛውምሰው

ወንጀል ሲፈጽም እጅ ከፍንጅ ካልተገኘ

ወይም በዐቃቤ

ሕግትእዛዝ

ካልሆነ ፪.



ወይም በፍርድ

ወይም ሕግ ከሚደነግገው

በስተቀር አይያዝም ።።

ማንኛውም የተያዘ ሰው በ፲ ሰዓት ቤት

ቤት ውሳኔ

ውስጥ

ወደ

ፍርድ

መቅረብአለበት ፤ ሆኖምይህ ጊዜ ወደ አቅራቢያው

24

ፍርድ ቤት ለመድረስ የሚያስፈልገውን ጊዜ አይጨም ርም



፴፭

አንቀጽ ፩ .

ማንኛውም ሕግን በመጣስ በወንጀል የተከሰሰ ሰው

በፍርድ ቤት ካልተወሰነበት በስተቀር ጥፋተኛ

ሆኖ

አይቆጠርም ። ፪ . ተከሳሹን የሚረዳ ካልሆነ በስተቀር የወንጀል ሕግ ወደ ኋላ ተመልሶ አይሠራም ። ፫ .

ማንኛውምተከሳሽ ራሱ የመከላከል የማቆም መብት አለው

። በከባድ

ወይምየሕግ

ጠበቃ

ወንጀል ተከስሶ የሕግ

ጠበቃ ለማቆም አለመቻሉን ለተረጋገጠለት ሰው በሕግ

መሠረት

በሚወሰነው ፬.

መንግሥት

በነፃ ያቆምለታል



ማንኛውምሰው በራሱ ላይ ካልሆነ ወይም ሕግከሚደነግ ገው

በስተቀር

በት ፣ ሆኖምበኃይል ድም ። በኃይል ዊነት

ምስክርነት የመስጠት

ሕጋዊ

ግዴታ አለ

ወይምበተፅዕኖ እንዲመሰክር አይገደ ምስክርነት

ወይምበተፅዕኖ የተገኘ

ሕጋ

አይኖረውም ።

አንቀጽ

፵፮

፩ . የኢትዮጵያውያን የኅሊናና የሃይማኖት

ነፃነት የተረጋገጠ

። ነው ፪ . የሃይማኖት ነፃነት አጠቃቀም የአገርንና የአብዮትን ደኅን ነት

እንደዚሁምየሕዝብን

ውን ዜጋ ነፃነት የሚነካ ፫ .

መልካም ሥነ ምግባርና የሌላ መሆን የለበትም ።

መንግሥትና ሃይማኖት የተለያዩ ናቸው ድርጅቶች

ሕጋዊ

አቋም በሕግ ይወሰናል

25

። የሃይማኖት ።

አንቀጽ

፵፯

፩ . የኢትዮጵያውያን የንግግር ፡ የጸሑፍ ሰላማዊ ትዕይንተ ጀት ፪ .

ነፃነት የተረጋገጠ ነው



መንግሥት ለነዚህ ነፃነቶች ውን ቁሳዊና

ሞራላዊ

ተግባራዊ

ድጋፍ

አንቀጽ

፩ . የኢትዮጵያውያን ከቦታ

የተረጋገጠ ነው ፪ .

፡ የመሰብሰብ ፡

ሕዝብ የማድረግና በማኅበር የመደራ

ይሰጣል

መሆን

አስፈላጊ



፴፰

ወደ ቦታ የመዘዋወር ነፃነት



ማንኛውምኢትዮጵያዊ በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲ ያዊ ሪፑብሊክ ግዛት ውስጥ የመኖሪያ ስፍራ የመለዋወጥ ነፃነት

አለው



አንቀጸ

፴፱ ፩

የኢትዮጵያውያን የመልእክት ነው

ምሥጢርነት

የተረጋገጠ

። አንቀጽ



፩ . ኢትዮጵያውያንየመምረጥና የመመረጥ መብት አላቸው ። ፪ .

ማንኛውምኢትዮጵያዊ የአዕምሮ የመምረጥና የመመረጥ

መብቱ በሕግ የተገፈፈ

በስተቀር የብሔረሰብ ፡ የጾታ ዓይነት

መታወክ ከሌለበትና

፡ የሃይማኖት

፡ የማኅበራዊና የሌላም ሁኔታ

በት ፲፰ ዓመት ሲሞላው ለመንግሥት

መብት አለው

አንቀጸ

፡ የሥራ

ልዩነት

ሳይደረግ

ሥልጣን አካላት

አባላትን የመምረጥና ፳፩ ዓመት ሲሞላው የመመረጥ

ካልሆነ

ለአባልነት

። ዝርዝሩ በሕግ ይወሰናል

ሃ፩

፩ . ኢትዮጵያውያን የመንግሥትና የሕዝባዊ ድርጅቶችን አሠራር በሚመለከት አስተያየትና በማስረጃ 26

የተደገፈ



ሒስ የማቅረብ መብት አላቸው



፪ . ጉዳዩ የሚመለከታቸው ባለሥልጣኖችና ተቋሞች የቀረበ ውን አስተያየትና ሒስ መርምረው መልስ መስጠትና ተገ

ቢውን እርምጃ መውሰድ ይኖርባቸዋል ። አስተያየትና ሒስ ባቀረበ ዜጋ ላይ የጥቃት እርምጃ መውሰድ በሕግ ያስቀጣል ።

አንቀጽ ፲፪ ኢትዮጵያውያን በመንግሥት አካላትና በሕዝባዊ ድርጅ ቶች ወይም በባለሥልጣኖቻቸው ላይ አቤቱታ የማቅረብ መብት አላቸው ።የቀረበው አቤቱታ መመርመርና መልስ · ማግኘት አለበት ።

አንቀጽ ፲፫ ፩ . የእናት አገርን ደኅንነት ፡ አብዮቱንና የሠርቶ አደሩን ሕዝብ ድሎች መጠበቅ የእያንዳንዱ ኢትዮጵያዊ ታላቅ ክብር ፡ ከፍተኛ ተግባርና ግዴታ ነው ።

፪ . እናት አገርን መክዳት ከፍተኛ ቅጣት የሚያስከትል በሕዝብ ላይ የሚፈጸም እጅግ ከባድ ወንጀል ነው



፫ . ብሔራዊ ውትድርና አገልግሎት የማንኛውም ኢትዮጵ ያዊ መብትና ግዴታ ነው

። አፈጻጸሙ በሕግ ይወሰናል ።

አንቀጽ ፴፬ ኢትዮጵያውያን ሥራ ማኅበራዊ ጠቀሜታ ያለው የሰው ልጅ ሕይወት መሠረት መሆኑን በመረዳት ፥ የሚሠራም በውጤቱ ተጠቃሚ መሆኑን በመገንዘብ ፡ በየተሰማሩበት

የሥራ መስክ ኃላፊነታቸውንና የሥራ ዲሲፕሊንን አክብ

ረው ፡ የንብረት እንክብካቤ በማድረግና ምርታማነታቸ ውን በማሳደግ የመሥራት ግዴታ አለባቸው 27



አንቀጽ ፲፭ ፩

ኢትዮጵያውያን ሶሻሊስት ንብረትንየመጠበቅና የመንከ ባከብ ግዴታ

፪ .

አለባቸው



መንግሥትና ኅብረተሰብ የታሪክ

ቅም ላይ

መዘክሮችንና

የባህል

፡ለመንከባከብ ፡ ለማሰባሰብና ከጥ

ቅርሶችን ለመጠበቅ

ለማዋል በሚያደርጉት ጥረት ኢትዮጵያውያን

የመካፈል ግዴታ

አለባቸው



፫ . ኢትዮጵያውያን ተፈጥሮንና የተፈጥሮ ሀብትን በተለይም ደንን የማልማትና የአፈርና የውሀ ሀብትን የመጠበቅና የመንከባከብ ግዴታ

አለባቸው

አንቀጽ



፲፮

ኢትዮጵያውያን የጾታናየሥራ ዓይነት እኩልነት እንዲከ በር

፡ በብሔረሰቦች

መከባበርና

ለሶሻሊስት

ሥርዓት

በጋራ የመሥ

ግንባታ

ራት ባህል እንዲሰፍን የማገዝ ግዴታ

አንቀጽ

መቀራረብ ፡

መካከል

ሠርቶ አደሮች

አለባቸው



፵፯

ማንኛውምኢትዮጵያዊ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲ ያዊ

ሪፑብሊክ

ሕገ

መንግሥትንና

የኢትዮጵያዊነትን ክብርና

ሞገስ

ሕጐችን መጠበቅ

ማክበርና ግዴታው

ነው ።

አንቀጽ ፴፰ የዜጐች

ነፃነቶችና

መብቶች

አከባበር በሕግ ይወሰናል አጠቃቀም በሕግ

አጠቃቀምና

የግዴታዎች

።የዜጐች ነፃነቶችና መብቶች

ገደብ የሚደረግበት

የመንግሥትና

የኅብረተሰብ ጥቅም እንደዚሁም የሌሎች ግለሰቦች ነፃነቶ ችና መብቶች እንዲከበሩ

ብቻ

28

ነው



ክፍል ሶስት የመንግሥት አወቃቀርና

ኣ ሠ ራ ር ምዕራፍ ስምንት

ቅርጸ መንግሥት አንቀጽ ፴፱ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ በአስተዳ

ደር አካባቢዎችና በራስ ገዝ አካባቢዎች የሚዋቀር

አሐዳዊ መንግሥት ነው



አንቀጽ ፰ ወይ

፩ . የአስተዳደር አካባቢዎች በተዋረድ ከከፍተኛ እስከ መሠ ረታዊ የሚገኙ የአስተዳደር ኣሓዶች ናቸው



፪ . የአስተዳደር አካባቢዎች ክልል ፡ደረጃና ተጠሪነት በሕግ ይወሰናል ። አንቀጸ



፩ . የራስ ገዝ አካባቢዎች እንዳስፈላጊነቱ ልዩ ልዩ የአስተዳ ደር አሐዶች ይኖሯቸዋል ።

፪ . የራስ ገዝ አካባቢዎች ክልል ፡ ደረጃና ተጠሪነት በሕግ ይወሰናል ።

29

ምዕራፍ ዘጠኝ ብሔራዊ ሸንጐ

አንቀጽ በኢትዮጵያ

፳፪

ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ

የመንግሥት

ሪፑብሊክ ከፍተኛ

ሥልጣን አካል ብሔራዊ ሸንጐ

ነው



አንቀጽ ፳፫ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ብሔራዊ ሸንጐ

በማንኛውም የአገር ጉዳይ

ሥልጣን አለው የሚከተሉት

ላይ

ውሳኔ የመስጠት

። ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ ብሔራዊ ሸንጐ

ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል



፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክን ሀ . ሕገ

መንግሥትና አዋጆች

ያወጣል

፡ ያሻሽላል



አፈጻጸማቸውንም ይቆጣጠራል ፤ ለ . የውስጥና የውጭ ፖሊሲ ይወስናል ፤ ሐ .የመከላከያና የደኅንነት መ .የሰላምና የጦርነት

ይወስናል ፤

ፖሊሲ

ሁኔታ ይወስናል



ሠ . የአጭርና የረጅም ጊዜ የማኅበራዊና የኢኮኖሚ ዕቅ

ዶች

ያጸድቃል ፤

ረ . ዓመታዊ በጀት ያጸድቃል



ሰ . የገንዘብና የፋይናንስ ፖሊሲ ፪ . የአስተዳደር አካባቢዎችንና

ይወስናል



ራስገዝ አካባቢዎችን

ሀ . ይመሠርታል ፡ ክልላቸውን ፡ ደረጃቸውንና ተጠሪነታ

ቸውን ይወስናል ፤ የሚ ተዳደሩበትን አዋጅ ያወጣል ፤ ለ . ሐ . የገቢ

ምንጫቸውን ይወስናል



፫ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክን

30

ሀ . የመንግሥት

ምክር ቤት

ለ . የሚኒስትሮች ኮሚቴዎች ሐ . ጠቅላይ

፡ ሚኒስቴሮች

ምክር ቤት

: ብሔራዊ

፡ ኮሚሽኖችና ባለሥልጣኖች

ፍርድ

መ .የጠቅላይ

;

ቤት

ዐቃቤ

ሠ . ብሔራዊ የሠርቶ





ሕግ መሥሪያ ቤት



አደር ቁጥጥር ኮሚቴ

ረ . የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት

እና

፡ያቋቁማል ።

፬ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክን

ሀ . ፕሬዚዳንት ለ .

ምክትል ፕሬዚዳንት

ሐ .የመንግሥት

: ምክትል ፕሬዚዳንቶች ጸሐ

ምክር ቤት

;

ፊና አባላት

መ .በአንቀጽ ፳፮ ንዑስ አንቀጽ ፩ (ለ ) መሠረት ሲቀርብ ለት

ጠቅላይ

ሚኒስትር ፡ ምክትል ጠቅላይ

ችና ሌሎች የሚኒስትሮች ሠ . በአንቀጽ

ምክር ቤት

፳፮ ንዑስ አንቀጽ

ሲቀርብለት የጠቅላይ

ፍርድ



ሚኒስትሮ

አባላት

:

( መ ) መሠረት

ቤት ፕሬዚዳንት



ምክትል ፕሬዚዳንቶችና ዳኞች ፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ፡ የብሔራዊ

ሠርቶ አደር ቁጥጥር ኮሚቴ ሊቀ

መንበር

እና ዋና ኦዲተር ፡ ይመርጣል ። ፭ . ኣስፈላጊ

ውሳኔ

ሆኖ ሲያገኘው

በከፍተኛ

ሕዝብ እንዲሰጥባቸው

የአገር ጉዳዮች ላይ

ያደርጋል

፮ . የአባላቱን የምርጫ ውጤት ትክክለኛነት

አንቀጽ ለብሔራዊ ሸንጐ ኞች ፓርቲ

። ያረጋግጣል



፳፬

አባልነት ዕጩዎች በኢትዮጵያ ሠራተ

አካላት

፡ በሕዝባዊ ድርጅቶች

31

፡ በወታደር

ክፍሎችና በሌሎች በሕግ ይጠቆማሉ

በተሰጣቸው

መብት

አካላት



አንቀጽ፳፭ ፩ . የብሔራዊ ሸንጐ

አባላት

ምርጫሁሉ አቀፍ

ርቱዕና በምሥጢር ይሆናል ፪ . የብሔራዊ ሸንጐ

ረት ያደርጋል

፡ እኩል ፡





፫ . በምርጫው ሂደት ብሔረሰቦች በብሔራዊ ሸንጐ ይረጋገጣል

ቸው

መሠ

ምርጫየሕዝብን ብዛት

አባላት

መወከላ



አንቀጽ ፳፮ የመረጠው

ሕዝብ እምነት ያጣበትን የብሔራዊ ሸንጐ

አባል ውክልና የመሠረዝ

መብት አለው



አንቀጽ፳፯ ብሔራዊ

ሸንጐ

በዓመት

ያደርጋል ። አስቸኳይ ወይም በሪፑብሊኩ ከሶስት

አንዱ

አንድ

ጊዜ

መደበኛ

ስብሰባ በመንግሥት ፕሬዚዳንት

ምክር ቤት

ውሳኔ ወይም ከኣባላቱ

እጅ ሲጠይቅ ይጠራል

አንቀጽ

ስብሰባ



፳፰

፩ . የብሔራዊ ሸንጐ የሥራ ዘመን አምስት ዓመት ይሆናል ፪ . የሸንጐው የሥራ ዘመን ከመፈጸሙ የአዲሱ ሸንጐ

ጠቅላላ

ሁለት

ምርጫይከናወናል ። የነባሩ ሸንጕ

የሥራ ዘመን እንደተፈጸመ ያለው የመንግሥት

ቤት ፫ .

አዲሱ

አዲሱን ሸንጐ ሸንጐ



ወር በፊት

ይጠራል

ምክር



እንደተሰበሰበ የመጀመሪያ ተግባሩ

በዚህ

ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ ፬ የተመለከቱ ትን የመንግሥት

አካላት

አባላት 32

መምረጥ ይሆናል



፬ . አዲስ የተመረጠው ሸንጐ ተሰብስቦ የመንግሥት ምክር ቤትንና የሪፑብሊኩን ፕሬዚዳንት እስከሚመርጥበት ጊዜ ድረስ ያለው የመንግሥት ምክር ቤትና ያለው ፕሬዚዳንት

በሥልጣን ላይ ይቆያሉ



አንቀጽ ፳፱ በጦርነት ጊዜ ወይም ሌላ ኣስቸኳይ ሁኔታ ሲያጋጥም ብሔራዊ ሸንጐ ሁኔታው እስከሚወገድበት ጊዜ ድረስ የሥራ ዘመኑን ሊያራዝም ይችላል ።

አንቀጸ ፪ ብሔራዊ ሸንጐ ለሥራው አስፈላጊ የሆኑ ቋሚና ጊዜያዊ ኮሚሽኖችን ያቋቁማል ።

አንቀጽ ፪፩ የመንግሥት ምክር ቤት ፡ የሪፑብሊኩ ፕሬዚዳንት : የብሔራዊ ሸንጐ ኮሚሽኖች ፡ የብሐራዊ ሸንጐ አባላት ፡ የሚኒስትሮች ምክር ቤት ፡ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ከፍተኛ የአስተዳደር አካባቢና የራስ ገዝ ኣካባቢ ሸንጐዎች እና በአገር አቀፍ ኣካሎቻቸው አማካይ

ነት ሕዝባዊ ድርጅቶች ሕግን የማመንጨት

መብት

አላቸው ። አንቀጽ ፻፪ ፩ . ብሔራዊ ሸንጐ ከአባላቱ ከሶስት ሁለት እጅ ሲገኙ ምልዐተ

ጉባኤ ይኖረዋል ። ፪ . ማንኛውም አዋጅና የሸንጐው ውሳኔ ከተገኙት አባላት

ከግማሽ በላይ በሆነ የድምፅ ብልጫ ሲደገፍ እንደጸደቀ ይቆጠራል ። ሆኖም በዚህ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፩፻፲፱

የተደነገገው እንደተጠበቀ ነው 33

። •

አንቀጽ ሮ ! ብሔራዊ ሸንጐ የሚያደርጋቸው ስብሰባዎች በዝግ እንዲ ሆኑ ካልወሰነ በስተቀር በግልጽ ይካሄዳሉ ።

አንቀጽ ፪፬ የብሔራዊ ሸንጐ አባላት የሠርቶ አደሩ ሕዝብ ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴዎች ናቸው



አንቀጽ ፪፭ ፩ . አንድ የሕዝብ እንደራሴ ከባድ

ወንጀል ሲፈጸም እጅ

ከፍንጅ ካልተገኘ በስተቀር ያለብሔራዊ ሸንጐ ወይም ሸንጐው ባልተሰበሰበበት ጊዜ ያለ መንግሥት ምክር ቤት

ፈቃድ አይያዝም ፡ በወንጀልም አይከሰስም ። ፪ . አንድ የሕዝብ እንደራሴ በሸንጐውና በሸንጐው አካላት ስብሰባዎች ላይ በሚሰጠው አስተያየት ምክንያት አይጠየ

ቅም፡ አይከሰስም ።

አንቀጽ ፻፮ ፩ . የሕዝብ እንደራሴዎች በመንግሥት አካላት የወጡ ሕጐች

ንና የተላለፉ ውሳኔዎችን አፈጻጸም ይከታተላሉ ። ፪ . የሕዝብ እንደራሴዎች ለመንግሥት አካላት ፡ለሕዝባዊና

ለሌሎች ድርጅቶች ጥያቄ የማቅረብ መብት አላቸው : ተጠያቂዎቹም ተገቢውን መልስየመስጠት ግዴታ አለባ ቸው ። አንቀጽ ፪፯

የሕዝብ እንደራሴዎች

መደበኛ

ሥራቸውን እንደያዙ

ይቆያሉ ። የእንደራሴነት ተግባራቸውንለማከናወን እንዲ

ችሉ ሊሟሉ የሚገባቸው ሁኔታዎች በሕግ ይወሰናሉ 34



አንቀጸ ፪ ፤ ፩ . እያንዳንዱ የሕዝብ እንደራሴ ለመረጠው ሕዝብ በብሔ

ራዊ ሸንጐው የወጡ ሕጐችንና የተላለፉ ውሳኔዎችን የማብራራትና ከመረጠው ሕዝብ አስተያየትንየመቀበል ፡

ለሚቀርብለት ጥያቄም ተገቢ መልስ የመስጠት ኃላፊነት አለበት



፪ . እያንዳንዱ የሕዝብ እንደራሴ ለመረጠው ሕዝብ ስለሥ ራው እንቅስቃሴ በየወቅቱ ዘገባ ያቀርባል ።

አንቀጽ ፪፱ አንድ የሕዝብ እንደራሴ ሥራውን ከመጀመሩ በፊት የሚከተለውን ቃል ይገባል ፡ «ለኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ነፃነ ትና አንድነት ለመቆም ፡ ለሶሻሊዝም ታማኝ ለመ ሆን ፡የሠርቶ አደሩን ሕዝብ ፍላጐትና ጥቅምለማስቀ ደም : ለዚህ ሕገ መንግሥትና ለሌሎችም ሕጐች

ተፈጻሚነት ለመሥራት ቃል እገባለሁ

።»

አንቀጽ ፰ የብሔራዊ ሸንጐን የአሠራር ሥርዓት እንደዚሁም የሕ ዝብ እንደራሴዎችን ጥቆማ ፡ ምርጫ ፡ ተጠሪነት ፡ ልዩ መብት : ተግባርና የውክልና መሠረዝ የሚመለከቱት

የዚህ ሕገ

መንግሥት

አንቀጾች በማንኛውም ደረጃ

ለሚቋቋሙ ሸንጐዎችና ለሚመረጡ የሕዝብ እንደራሴ ዎች እንደአግባቡ ተፈጻሚነት ይኖራቸዋል ።

35

ምዕራፍ ዐሥር

የመንግሥት ምክር ቤት አንቀጸ ዥ፩ ምክር ቤት በዚህ ሕገ መንግሥት አንቀጽ

፩ . የመንግሥት

፳፪ ንዑስ አንቀጸ ፫ (ሀ ) መሠረት የሚቋቋም ፡የብሔራዊ

ሸንጐ ቋሚ አካል ሆኖ የሚሠራ የመንግሥት ኣካል ነው

ሥልጣን



፪ . የመንግሥት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ፡ ምክትል ፕሬዚዳን ቶች ፡ ጸሓፊና ኣባላት ይኖሩታል ። ፫ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ፕሬዚዳ ንት የመንግሥት ምክር ቤት ፕሬዚዳንት ነው ። ፬ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ምክትል ፕሬዚዳንት የመንግሥት ምክር ቤት ምክትል ፕሬዚዳንት ነው



አንቀጽ ዥ፪

የመንግሥት ምክር ቤት የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል ፡

፩ . ሀ . የሕገ መንግሥትንና የሌሎች ሕጐችን ተግባራዊነት ያረጋግጣል ፡ ለ . ሕገ መንግሥትንና ሌሎች ሕጐችን ይተረጉማል ፡

ሐ . በብሔራዊ ሸንጐ :በመንግሥት ምክር ቤትና በሪፑብ ሊኩ ፕሬዚዳንት ከወጡት ሕጐች ጋር የሚቃረኑ ተጠሪነታቸው ለሸንጐው የሆኑ የመንግሥት አካላት የሚያወጡዋቸውን ደንቦችና መመሪያዎች ይሽራል ፤ መ .ዓለም አቀፍ ውሎችን ያጸድቃል ፤ ይሠርዛል ፤ ሠ . ምሕረት ያደርጋል ፤ 36

ረ . ዜግነትን ይሰጣል ፤ ሲ . የፖለቲካ ሸ . ፪.

ጥገኝነትን ይሰጣል



፡ ኒሻንና ሽልማት ይሰጣል

ሜዳይ

ሀ . የብሔራዊ ሸንጐንና የአካባቢ



ሸንጐዎችን

የምርጫ

ቀን ያስታውቃል ፤ ለ . የብሐራዊ ሸንጐ

መደበኛና አስቸኳይ ጉባኤዎችን

ይጠራል ፤ ሐ . የብሐራዊ ሸንጐ

ቋሚና ጊዜያዊ ኮሚሽኖችን

ሥራ

ያስተባብራል ፤ መ .የመከላከያ

ምክር ቤትን ያቋቁማል ፤

ሠ . የሚኒስትሮች

ምክር ቤት

ጠቅላይ ዐቃቤ

፡ ጠቅላይ ፍርድ ቤት



ሕግ ፡ ብሔራዊ የሠርቶ አደር ቁጥጥር

ኮሚቴና ዋና ኦዲተር የተሰጣቸውን ኃላፊነት

መወጣ

ታቸውን ይከታተላል ፤ ረ . በብሔራዊ ሸንጐ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች ያከና ውናል ፤ ሰ . ስለሥራው

ባል

እንቅስቃሴ ለብሔራዊ ሸንጐ

ዘገባ ያቀር



፫ . የመንግሥት

ምክር ቤት በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ



እና ፪ የተሰጡትን ሥልጣንና ተግባር በሥራ ላይ ለማዋል ሕግ ሲያስፈልግ ድንጋጌዎችን ያወጣል

አንቀጽ ፩ .

የመንግሥት ጊዜ አስፈላጊ

፳፫

ምክር ቤት ብሔራዊ ሸንጐ በማይሰበሰብበት ሆኖ ሲገኝ

፩፻፲፱ እንደተጠበቀ ፪ . የመንግሥት



፡ የዚህ ሕገ መንግሥት

አንቀጽ

ሆኖ ልዩ ድንጋጌዎችን ያወጣል



ምክር ቤት ብሔራዊ ሸንጐ በማይሰበሰብበት

ጊዜ አስገዳጅ ሁኔታ ሲፈጠር ፡የአስቸኳይ ጊዜ ሁኔታን ፡

37

ጦርነትን ፡ የጦር ጊዜ ኣስተዳደርን ፡ ክተትን ወይም ሰላምን ሊያውጅ ይችላል ። ፫ . በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ ፩ እና ፪ መሠረት የሚወጡ ልዩ ድንጋጌዎች ለሚቀጥለው የብሔራዊ ሸንጐ ስብሰባ

ቀርበው መጽደቅ ይኖርባቸዋል ። ምዕራፍ ዐሥራ አንድ

የሪፑብሊኩ ፕሬዚዳንት

አንቀጽ ፳፬ ፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ፕሬዚዳ ንት በዚህ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፳፪ ንዑስ አንቀጽ ፬

(ሀ ) መሠረት በብሔራዊ ሸንጐ ይመረጣል ፤ ተጠሪነቱም ለብሔራዊ ሸንጐ ነው ። ፪ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ፕሬዚዳ

ንት የሥራ ዘመን የብሔራዊ ሸንጐ የሥራ ዘመን ይሆ ናል ።

አንቀጽ ፳፭ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ፕሬዚዳ ንት :

፩ . ርዕሰ መንግሥት ነው ፤ ፪ . ሪፑብሊኩን በውስጥና በውጭ ይወክላል ፤ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ አዛዥ ነው ። |

አንቀጽ ፲፮ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ፕሬዚዳ

ንት የሚከተሉትን ሥልጣንና ተግባር በዚህ ሕገ መንግሥ

ትና በሌሎች ሕጐች መሠረት ያከናውናል ፦ ፩ . ሀ . የአገሪቱ የውስጥና የውጭ ፖሊሲ በተግባር መተርገ ሙን ያረጋግጣል ፤ 38

ለ . ጠቅላይ ሚኒስትርን ፡ በጠቅላይ ሚኒስትሩም አቅራቢ

ነት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሮችንና ሌሎችየሚኒስት

ሮች ምክር ቤት አባላትን ለብሔራዊ ሸንጐ አቅርቦ ያስመርጣል ፤ ሐ .የሚኒስትሮች ምክር ቤት የተሰጠውንኃላፊነት መወጣ

ቱን ያረጋግጣል ፤ እንዳስፈላጊነቱም ምክር ቤቱን ይሰበስ ባል ፤ መ .የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትን ፡ ምክትል ፕሬዚዳ

ንቶችንና ዳኞችን ፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግን ፡የብሔራዊ ሠርቶ አደር ቁጥጥር ኮሚቴ ሊቀ መንበርንና ዋና ኦዲ ተርን ለብሔራዊ ሸንጐ አቅርቦ ያስመርጣል ፤ ሠ . ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፡ የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ መሥሪያ

ቤት ብሔራዊ የሠርቶ አደር ቁጥጥር ኮሚቴና የዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የተሰጣቸውን ኃላፊነት መወጣ

ታቸውን ያረጋግጣል ። ፪ . ሀ . ዓለም ዐቀፍ ውሎችን ይዋዋላል ፤ ለ . ዲፕሎማቲክ ግንኙነቶችን ይመሠርታል ፤ ዲፕሎማ

ቲክ መልእክተኞችን ይሾማል ፤ ሐ . የውጭ አገር ዲፕሎማቲክ መልእክተኞችን የሹመትና

የስንብት ደብዳቤ ይቀበላል ። ፫ . ሀ . የመከላከያ ምክር ቤት አባላትን ይሾማል ፤ ምክር

ቤቱንም ይሰበስባል ፤ ለ . ከፍተኛ የመንግሥት ፡ የሲቪልና የውትድርና ማዕረጐ

ችን ይሰጣል ፤ ሐ . ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣኖችንሹመት ያስታው ቃል ፤

መ .ይቅርታ ያደርጋል ። ፬ . የሪፑብሊኩ ፕሬዚዳንት በዚህ አንቀጽ የተሰጡትን ሥል 39

ጣንና ተግባር በሥራ ላይ ለማዋል

ሕግሲያስፈልግ

የፕሬዚዳንት ድንጋጌዎችን ያወጣል ፭ . ሀ . በብሔራዊ ሸንጐ



፡በመንግሥት

ምክር ቤትና በሪፑብ

ሊኩ ፕሬዚዳንት የሚወጡትን ሕጐች በነጋሪት

ጋዜጣ

ያውጃል ፣ ለ . በብሔራዊ ሸንጐ የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች ያከና ውናል ፡ ሐ . ስለሥራው ባል

እንቅስቃሴ ለብሔራዊ ሸንጐ

ዘገባ ያቀር

። አንቀጽ

፳፯

፩ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ፕሬዚዳ ንት

በማይሰበሰብበት ጊዜ አስገዳጅ

ብሔራዊ ሸንጐ ሲፈጠር፡

ሁኔታ

ሀ . ጠቅላይ ጠቅላይ

ምክትል

ሚኒስትርን ፡በእርሱምአቅራቢነት

ሚኒስትሮችንና ሌሎች የምክር ቤቱ አባላትን

ይሾማል ፡ ይሽራል



ለ . የጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንትን ፡ ምክትል ፕሬዚዳ

ንቶችንና ዳኞችን ፡ ጠቅላይ ዐቃቤ ሠርቶ አደር ቁጥጥር ኮሚቴ ሊቀ ተርን ይሾማል

፡ ይሽራል

፪ . በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ



ሕግን ፡ የብሔራዊ መንበርንና ዋና ኦዲ

። መሠረት የሚደረጉ

ዎች በፕሬዚዳንት ልዩ ድንጋጌ የሚታወጁ ለው የብሔራዊ ሸንጐ

ስብሰባ ቀርበው

ውሳኔ

ሆነው ለሚቀጥ

መጽደቅ ይኖርባቸ

ዋል ።

አንቀጽ የኢትዮጵያ ንት

ዠቷ

ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ

ሪፑብሊክ

ፕሬዚዳ

ሥራውን ከመጀመሩ በፊት በብሔራዊ ሸንጐ የሚከ

ተለውን

ቃል ይገባል ፡ 40

«በዚህ ሸንጐና በኢትዮጵያ

ሕዝብፊት ይህን ታሪካዊ

ኃላፊነት ስቀበል የኢትዮጵያን ሉዓላዊነት አንድነት በቆራጥነት ለመጠበቅ

፡ ነፃነትና

፡ለሶሻሊዝም ግን

ባታ ለሠርቶ አደሩ ሕዝብ ደኅንነት ፡ ፍላጐትና ጥቅም መከበር ፡ለብሔረሰቦች እኩልነት ነትና ባለመታከት ለመሥራት ትና

ለሌሎች

የአገሪቱ

መረጋገጥ በሐቀኝ

፡ ለዚህ ሕገ

ሕጐች

መንግሥ



ተገዥ ለመሆን

ምንጊዜምለኢትዮጵያ ክብር ፡ እድገትና ብልጽግና በታማኝነት ለማገልገል ቃል እገባለሁ

ምዕራፍ ዐሥራ የሚኒስትሮች

ጵያ

ምክር ቤት

ሁለት

ምክር ቤት

አንቀጽ

፩ . የሚኒስትሮች

T ፱

ማለትም መስተዳድሩ የኢትዮ

ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ

ሪፐብሊክ ከፍተኛ

ሚና አስተዳደራዊ አካል ነው ፪ . የሚኒስትሮች ጠቅላይ

ምክር ቤት

ሚኒስትሮች

ጠቅላይ

ሚኒስትር ፡ ምክትል

፡ ሚኒስትሮችና በሕግ በሚወሰነው

አንቀጽ

፩ . በዚህ ሕገ መንግሥት አንቀጽ

ሮች







ዥ፮ ንዑስ አንቀጽ ፩

ንዑስ አንቀጽ ፬

(መ )

( ለ ) መሠረት የሚኒስት

ይመረጣሉ

ምክር ቤት የሥራ ዘመን የብሔራዊ ሸንጐ

41



ምክር ቤት ነው

ምክር ቤት አባላት በብሔራዊ ሸንጐ

፪ . የሚኒስትሮች

አስፈጻ



መሠረት ሌሎች አባላት የሚገኙበት

እና አንቀጽ

። »



የሥራ ዘመን ይሆናል

። አዲስ የሚኒስትሮች

እስኪመረጥ ድረስ ያለው የሚኒስትሮች ላይ ይቆያል

ሥት

ምክር ቤት በሥራ



፫ . የሚኒስትሮች ነው

ምክር ቤት

ምክር ቤት ተጠሪነቱ ለብሔራዊ ሸንጐ

። ሸንጐው በማይሰበሰብበት ጊዜ ተጠሪነቱ ለመንግ ምክር ቤትና ለሪፑብሊኩ

አንቀጽ

የሚኒስትሮች ጠቅላይ

ፕሬዚዳንት ይሆናል

፲፩

ምክር ቤት ጠቅላይ

ሚኒስትሮችና

በሕግ

ሚኒስትሩ

በሚወሰነው

ምክትል መሠረት

ሌሎች አባላት የሚገኙበት ቋሚ ኮሚቴ ይኖረዋል

አንቀጽ

የሚኒስትሮች





፲፪

ምክር ቤት የሚከተሉት

ሥልጣንና ተግባር

ይኖሩታል ፦ ፩ . በብሔራዊ ሸንጐ

:በመንግሥት

ምክር ቤትና በሪፑብ

፲፩ ሊኩ

ፕሬዚዳንት የወጡ

ሕጐችና የተሰጡ ውሳኔዎች

፲፪ic በሥራ

መተርጐማቸውን ያረጋግጣል ደንቦችን ያወ

ጣል፡ መመሪያዎችን ይሰጣል ፣ ፪ . የሚኒስቴሮችን ፡ የብሔራዊ ኮሚቴዎችን ፡ የኮሚሽኖች ፲፫

ንና በቀጥታ ለሚኒስትሮች ሌሎች የመንግሥት

ምክር ቤት ተጠሪ የሆኑትን

አስተዳደር አካላት

ሥራ ይመራል ፤

ያስተባብራል ፤ ፫ . የአስተዳደር አካባቢና የራስ ገዝ አካባቢ የሥራ

አስፈጻሚ ኮሚቴዎችን

፬ . በዚህ አንቀጽ አካላት

ንዑስ አንቀጽ

ውሳኔዎች

ሥራ ይቆጣጠራል ፤ ፪

እና

ሕግን የሚጻረሩ 42

ሸንጐዎች

፫ የተመለከቱት ሆነው

ሲገኙ ይሽ

፩.

ራል ፡ እንዳስፈላጊነቱም እንዲስተካከሉ

መመሪያ ይሰ

ጣል ፡ ፭ . የማኅበራዊና የኢኮኖሚ ዕቅዶችን ያዘጋጃል ፡ ለብሔ ራዊ ሸንጐ ያቀርባል ፡ ሲጸድቁም ተግባራዊነታቸውን

ያረጋግጣል ፡

፮ . ዓመታዊ በጀትን ያዘጋጃል ፡ ለብሔራዊ ሸንጐ ያቀር ባል ፡ ሲጸድቅም ተግባራዊነቱን ያረጋግጣል ፡



የገንዘብና የፋይናንስ ፖሊሲን ተግባራዊነት ያረጋግ

ጣል ፡ ፰ . ስለ ሪፑብሊኩ የውጭ ግንኙነት ለብሔራዊ ሸንጐ : ለመንግሥት ምክር ቤትና ለሪፑብሊኩ ፕሬዚዳንት

ሐሳብ ያቀርባል ፡ሲወሰንም ተግባራዊነቱን ያረጋግ ጣል ፡ ፱ . መንግሥታዊ የግልግል ሥራ ያደራጃል ፤ ይመራል ፤ ፲ . የአገሪቱን ጥቅም : የሕዝቡን ደኅንነትና የዜጎችን መብት ለማስከበርና ለማረጋገጥ አስፈላጊውን ሕጋዊ

እርምጃ ይወስዳል ፤ ፲፩ . ሕግና ሥርዓት መከበሩን ያረጋግጣል ፤ ፲፪ . ከብሔራዊ ሸንጐ ፡ ከመንግሥት ምክር ቤትና ከሪፑብ ሊኩ ፕሬዚዳንት የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች ያከናው ናል ፤ ፲፫ . ስለ ሥራው እንቅስቃሴ ለብሔራዊ ሸንጐና ሸንጐው በማይሰበሰብበት ጊዜ ለመንግሥት ምክር ቤትና ለሪፑብ

ሊኩ ፕሬዚዳንት በየወቅቱ ዘገባ ያቀርባል ። አንቀጽ ፲፫

ጠቅላይ ሚኒስትር የሚከተሉት ሥልጣንና ተግባር ይኖሩ ታል ፡

፩ . የሚኒስትሮች ምክር ቤትን ይሰበስባል ፤ ሥራውን ይመ ራል ፤ ያስተባብራል ፡ 43

፪ . የሚኒስትሮች

ምክር ቤትን ይወክላል

፫ . በሚኒስትሮች

ምክር ቤት የወጡ ደንቦችና የተሰጡ መዋላቸውን ያረጋግጣል ፡

ውሳኔዎች በሥራ ላይ ፬.

ምክትል

ጠቅላይ

ሚኒስትሮችንና ሌሎች የሚኒስትሮች

ምክር ቤት አባላትን በዚህ ሕገ ንዑስ አንቀጽ ፕሬዚዳንት ፭ . በመንግሥት





መንግሥት አንቀጽ

(ለ ) መሠረት ለማስመረጥ ለሪፑብሊኩ

ያቀርባል



ምክር ቤትና በሪፑብሊኩ ፕሬዚዳንት የሚሰ

ጡትን ሌሎች ተግባሮች ያከናውናል

አንቀጽ



፲፬

የሚኒስትሮች

ምክር ቤት

እርምጃ

፡ በተናጠል ለሚወስዱት

የጋራ

ኃላፊነት

፰፮

አለባቸው

አባላት

በወል

ለሚወስዱት እርምጃ

የግል



ምዕራፍ ዐሥራ ሶስት የአስተዳደር አካባቢና የራስ ገዝ አካባቢ የሥልጣንና የአስተዳደር አካላት

አንቀጽ

፲፭

የአስተዳደር አካባቢና የራስ ገዝ ኣካባቢ ሥት

ሥልጣን አካል የአካባቢው

አንቀጽ ፩ . የአካባቢ

ሸንጐ

ከፍተኛ የመንግ ነው



፲፮

ሸንጐዎች የሥራ ዘመን በሕግ ይወሰናል

፪ . የሸንጐዎቹ የስብሰባ ጊዜ በሕግ ይወሰናል

44





፲፯

አንቀጸ

የአስተዳደር አካባቢና የራስ ገዝ አካባቢ

ሉት

ሕጐች ፡ ውሳኔዎችና

፩ . የመንግሥት ላይ

ሽንጉ

የሚከተ

ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል ፡

መዋላቸውን ያረጋግጣል

፪ . ለበታች ሸንጐዎች

መመሪያዎች በሥራ



መመሪያ ይሰጣል



ሥራቸውን

ያስተባብራል ፡ ይቆጣጠራል ፡ ፫ . የአካባቢውን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕቅዶችና በጀት ፡ በብሔራዊ ሸንጐ

ይወስናል ያውላል

ሲጸድቁም በሥራ

ላይ



፬ . በሥልጣኑ ክልል ውስጥ የሚገኙ የሥራ እንቅስቃሴዎችን

መመሪያዎች ይሰጣል

የሚመለከቱ



፭ . የአካባቢውን ፍርድ ቤት ዳኞች ይመርጣል ፡ ፮ . የአካባቢውን ይመርጣል ፯ . ከአባላቱ

ሠርቶ

አደር ቁጥጥር ኮሚቴ ሊቀ

መንበር

፡ አስፈጻሚ

መካከል የሥራ

ኮሚቴ ይመርጣል ፡

ሥራውንም ይቆጣጠራል ፡ ፰ . ቋሚና ጊዜያዊ ኮሚሺኖች

ያቋቁማል



ሀ . ስለአካባቢው የሥራ እንቅስቃሴ ለሚቀጥለው

ሸንጐ

ዘገባ ያቀርባል

የበላይ



አንቀጽ

፲፰

የአስተዳደር አካባቢና የራስ ገዝ

አካባቢ

ሸንጐ

የሥራ

አስፈጻሚ ኮሚቴ ፩ . የበላይ አካላት ላይ

ሕጐች ፡ውሳኔዎችና መመሪያዎች በሥራ

መዋላቸውንለማረጋገጥ አስፈላጊ እርምጃዎችን ሁሉ

ይወስዳል ፡ ፪ . በአካባቢው ውስጥ የሚገኙት የበላይ የመንግሥት አካላት

4 .

የሚያከናውኗቸውን ፫ . የበታች

ሸንጐዎች

ይመራል

ሥራዎች ይከታተላል



ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴዎችን

ሥራ

፣ ያስተባብራል ፣ ይቆጣጠራል ፤

፬ . በአካባቢው

ሥልጣን ክልል

ውስጥየሚገኙት የአስተዳ

ደር ፡ የኢኮኖሚ፡የማኅበራዊና የባህል ድርጅቶችን

ሥራ

ይመራል ፤ያስተባብራል ፤ይቆጣጠራል ፣ ፭ . የአካባቢውን ማኅበራዊና ኢኮኖሚያዊ ዕቅዶችና በጀት ያዘጋጃል ፤ከጸደቁም በኋላ በሥራ ፮ . በበላይ

ላይ ያውላል ፤

አካላት የሚሰጡትን ሌሎች ተግባሮች

ያከናው

ናል ፤ ፯ . ለአካባቢው ሸንጐና ለበላይ ዘገባ ያቀርባል

አስፈጻሚ አካል በየወቅቱ



አንቀጽ ፲፱

የዚህ ሕገ መንግሥት አንቀጽ ፵፯ እንደተጠበቀ ሆኖ የራስ ገዝ ኣካባቢ

ሸንጐዎች የሚኖራቸው

ተግባር በብሔራዊ ሸንጐ

የተለየ

ይወሰናል

ሥልጣንና



ምዕራፍ ዐሥራ አራት ዳኝነት

አንቀጽ

፩፻ ሪፑብሊክ የዳኝነት

፩ . በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሥልጣን የአንድ

ጠቅላይ ፍርድ ቤት

፡ የአስተዳደር አካ

ባቢዎችና የራስ ገዝ አካባቢዎች ፍርድ ቤቶችና የሌሎ ችም በሕግ የሚቋቋሙ ፍርድ

ቤቶች

ብቻ

ነው



፪ . የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ፍርድ ቤቶች በሕግ የተረጋገጡ የመንግሥትና የሕዝባዊ የሌሎች

ማኅበራትንና የግለሰቦችን

ነፃነቶች

ያስከብራሉ

። 46

ድርጅቶችን

መብቶች

: ጥቅሞችና

አንቀጽ

፩ . የጠቅላይ ፍርድ ፡

ሸንጐ ቸው

ነው

፩፻፩

ቤት ዳኞች የሚመረጡት በብሔራዊ ፍርድ ቤቶች ዳኞች በየአካባቢያ

፡ የአካባቢ

ሸንጐዎች ይመረጣሉ



፪ . የዳኞች የሥራ ዘመን የመረጣቸው

ይሆናል

፫ .

ሸንጐ

የሥራ

ዘመን

ዳኞችን ከሥራቸው እንዲነሱ

ሊያደ



የመረጣቸው ሸንጐ

ርግ ይችላል



፬ . የዳኞች ጥቆማ ፡ ምርጫና አስተዳደር በሕግ ይወሰናል አንቀጽ



፩፻፪

! ፩ . በኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ የዳኝነት ፪.

አካል

ጠቅላይ

ፍርድ

ሪፐብሊክ የበላይ ነው

ቤት

ጠቅላይ ፍርድ ቤት በአገሪቱ ፍርድ

ቤቶች ሁሉ የሚከና

ወኑ የዳኝነት ተግባሮችን የመቆጣጠር አንቀጽ



ሥልጣን አለው



፩፻፫

ከሕዝቡ የሚመረጡ እማኝ ዳኞች በፍርድ ቤቶች በዳኝነት ይሠራሉ

። ዝርዝሩ በሕግ ይወሰናል አንቀጽ

ዳኞችና እማኝ

ዳኞች

ነፃነት ያከናውናሉ



፩፻፬

የዳኝነት

ተግባራቸውን በሙሉ

፤ከሕግ በስተቀር በማንኛውም ሌላ

ሥልጣን ኣይመሩም ። አንቀጽ

፩፻፭

ፍርድ ቤቶች የዳኝነት ተግባራቸውን የሚያከናውኑበትን ቋንቋ

ለማይችል ባለጉዳይ

ጣሉ ።

47

የትርጉም አገልግሎት

ይሰ

አንቀጽ ፩፻፮

በዝግ ችሎት እንዲታይ በሕግ የተወሰኑ ምክንያቶች ካላጋጠሙ በስተቀር ማንኛውም ጉዳይ የሚታየው በግ ልጽ ችሎት ይሆናል ።

አንቀጽ ፩፻፯ ፍርድ

ቤቶች

ሥራቸውን በሚመለከት ለመረጧቸው

ሽንጐዎች በየወቅቱ ዘገባ ያቀርባሉ



ምዕራፍ ዐሥራ አምስት የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት

አንቀጽ ፩፻፰

፩ . የመንግሥት አካላት ፡ ሕዝባዊ ድርጅቶች ፡ ሌሎች ማኅበራት ፡ ባለሥልጣኖቻቸውና ማንኛውም ግለሰብ ሕግን ማክበራቸውንና የሕጉንም አንድ

ወጥ አፈጻጸም

የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት ያረጋግጣል ።

፪ . የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ይመ ራል ።

አንቀጽ ፩፻፱ ፩ . ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በብሔራዊ ሸንጐ ይመረጣል ፤ ተጠ ሪነቱም ለብሔራዊ ሸንጐ ነው

በት ጊዜ ተጠሪነቱ ለመንግሥት

። ሸንጐው በማይሰበሰብ

ምክር ቤትና ለሪፑብ

ሊኩ ፕሬዚዳንት ይሆናል ። ፪ . የጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የሥራ ዘመን የብሔራዊ ሸንጐ የሥራ ዘመን ይሆናል ። 48

አንቀጽ ፩፻፲ በሁሉም ደረጃ የሚገኙ ዐቃብያነ ሕግ በጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ይሾማሉ ፡ ተጠሪነታቸውም ለጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ ይሆናል ።

አንቀጽ ፩፻፲፩ ዐቃብያነ ሕግ ተግባራቸውን ሲያከናውኑ ከጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ በስተቀር በአካባቢ የመንግሥት አካላት አይመሩም ። አንቀጽ ፩፻፲፪ .

የዐቃቤ ሕግ መሥሪያ ቤት አደረጃጀት ፡ አሠራርና አስተዳደር በሕግ ይወሰናል ።

ክፍል አራት ም

ጠቅላላ ድንጋጌዎች

ምዕራፍ ዐሥራ ስድስት ሰንደቅ ዓላማ ፡ አርማ ፡ መዝሙር ፡ ቋንቋና ርእሰ ከተማ

አንቀጽ ፩፻፲፫ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ሰንደቅ ዓላማ ከላይ አረንጓዴ ፡ከመሐሉቢጫና ከታች ቀይ ቀለም ያለው ባለ አግድም ቅርጽ ነው

። ዝርዝሩ በሕግ ይወሰ

ናል ። አንቀጽ ፩፻፲፬

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ አርማ በሕግ ይወሰናል ።

አንቀጽ

፩፻፲ ፭ •

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ ብሔራዊ መዝሙር ይኖረዋል

ዝርዝሩ በሕግ ይወሰናል



አንቀጽ የዚህ

መንግሥት

ሕገ

እንደተጠበቀ



፩፻፲፮

አንቀጽ



ሆኖ በኢትዮጵያ

ንዑስ

አንቀጽ



ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ

ሪፑብሊክ የመንግሥት የሥራ ቋንቋ

አማርኛ ነው



አንቀጽ ፩፻፲፯

የኢትዮጵያ

ዲሞክራሲያዊ

ሕዝባዊ

ከተማ አዲስ አበባ ናት

ሪፑብሊክ

ርእሰ



ምዕራፍ ዐሥራ ሰባት መንግሥት

የሕገ

ኃይልና

ሕጋዊ

መሻሻል

አንቀጽ ፩፻፲፰ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ ሕገ ሥት የአገሪቱ የበላይ ከዚህ ሕገ

ሕግ ነው

መንግሥት

መንግ

። ማንኛውም ሕግና ውሳኔ

ጋር የሚቃረን ከሆነ ተፈጻሚነት

አይኖረውም ።

፩፻፲፱

አንቀጽ

የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሥት

የብሔራዊ

በሚደግፉት

ውሳኔ

ሸንጐ

አባላት

ሪፐብሊክ ሕገ

ብቻ ሊሻሻል ይችላል

50

ሶስቱ

ከአራት ።

መንግ እጅ

THE CONSTITUTION OF THE PEOPLE 'S DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

PROCLAMATION No. 1/1987 PROCLAMATION OF THE CONSTITUTION OF THE PEOPLE' S DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

“ ETHIOPIA TIKDEM ”

WHEREAS the working people of Ethiopia , in their years ofmultifaceted struggle to build a system enabling them to becomemasters of their destiny, have emerged victorious and

have now assumed direct power; WHEREAS people 's deputies have been elected to the

National Shengo , which is the manifestation of the working

people 's power, and the Shengo, having thus been established , has commenced its work ;

WHEREAS all the activities to be accomplished by the National Shengo and the entire Ethiopian people are hence forth to be guided by the Constitution which is the supremelaw of the Land ;

NOW THEREFORE, the Constitution as approved by

the Ethiopian people through referendum shall as of the 12th Day of September , 1987, have full legal force and effect. Done at Addis Ababa, this 12th day ofSeptember, 1987.

MENGISTU HAILEMARIAM

PRESIDENT OF THE PEOPLE'S DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

53

PROCLAMATION OF THE CONSTITUTION OF THE PEOPLE'S DEMOCRATIC REPUBLIC OF ETHIOPIA

a

PREAMBLE

We , the working people of Ethiopia , based on a centuries old glorious history , are er gaged in a great revolutionary struggle to extricate ourselves from our current state of

2 0

b

backwardness , and to transform Ethiopia into a socialist society with a high level of development where justice , equality and social prosperity prevail .

LE

Ethiopia , the home of a brilliant ancient civilization , has

P ei

been an independent state which has existed in continuity for many thousands of years .

The Ethiopian state has existed as a multinational state . Its nationalities and diverse communities have forged a unity through cultural intercourse , migrations , commerce and similar interactions in times of peace as well as in times of war . Therefore, Ethiopia's long history of independence has been the history of the united existence and common struggle of her nationalities . On account of Ethiopia's strategic location at the cross roads linking the continents of Africa, Asia , and Europe , the fertility of her soil and the great rivers that originate inside her territory , foreigners have made various attempts to invade and divide her up . In particular , since the emergence ofcapitalism in Western Europe in the sixteenth century , colonialists repeatedly tried to bring Ethiopia under their control . However, the Ethiopian people have heroically and victoriously repulsed the repeated aggressive attempts of invaders and colonialists to occupy their Motherland . Even when capitalism evolved into the monopoly stage and imperialists set out to divide the world

54

t

among themselves, Ethiopia still remained impregnable . Especi ally , the great victory scored at Adwa in 1896 over a colonial army that was modern by contemporary standards , has earned Ethiopia a special place of honour and a glorious history in the annals of the world anti-imperialist struggle . By achieving victory over the forces of fascist aggression through the struggle and sacrifices of her patriots during the five year period she , once again , proved that no power could prevent her from holding aloft the banner of her historic independence .

The Ethiopian people , by repulsing the aggressive at tempts of their enemies and by scoring successive victories , have proved their indomitability and their zeal for freedom thereby ensuring the inviolability of their country .

On the other hand , the working people of Ethiopia , having passed through different socio -economic systems in the course of their long history , have , in the process , experienced bitter class oppression and exploitation . In particular , it is well known that the relationship prevalent in the feudal system had subjected the peasants to the abhorrent yoke of oppression . Moreover, the people were victimized in the clashes frequently waged among the feudal lords , through various means robbed of the fruits of their labour and alternately subjected to hunger , disease and mass death .

The contradictions within the system having intensified with the emergence of capitalism and the people having reached a stage where they could no longer bear the burden of oppression , the feudal system was overthrown through the great sacrifices made by the progressive sections of the society . Thus , our popular revolution , which erupted in 1974 has paved the way for the current sovereignty of the people .

In the absence of organized vanguard leadership during the outbreak of the revolution , the Provisional Military Admini

55

strative Council , which was constituted from that segment of the armed forces, which formed an integral part of the working people, began to coordinate and lead the struggle . Subsequen tly , it laid the foundation or a new popular order by abolishing the monarchy and successively taking various revolutionary measures . Rural land , urban land and extra houses, and major enterprises of production , distribution and services, became the property of the people. Favourable conditions for the equality of nationalities , of the sexes and of religions have been created . The working people , organized in various sectors, have won the right to decide on the affairs of their country. It is not without difficulty that we , the working people of Ethiopia , have been able to earnestly embark on the struggle to construct the new society in which justice , equality and prosperity reign. The primary task was to surmount the trying obstacles set in our path by our class enemies . Much as we have been struggling for our independence and unity in the past, so also today we have reached the present favourable period for rapid social progress by struggling for the attainment of our objectives under the banner of “ Revolutionary Motherland or Death !”

Our primary concern at present being development, the overall objective is to lay the material and technical basis necessary for the construction of socialism by completing the National Democratic Revolution . However, since anti-revolu tionary and anti-socialist imperialist and reactionary forces would not refrain from attempting to obstruct our genuine march on the path of progress , withstanding their efforts constitutes another front of our struggle .

Having achieved the leadership of the Workers ' Party of Ethiopia , which is the fruit of our bitter struggle , we the working people of Ethiopia are now in a reliable situation for attaining our objective by developing our political culture . 56

Accordingly, while upholding the trust of our forefathers, we

are extensively engaged in the historic task ofbuilding the new social order. The completion of the setting up of the new political system is a prerequisite for our efforts to yield fruit, thereby enabling us to attain our objective .

Therefore, we, the working people of Ethiopia , have by our referendum of February 1 , 1987 approved this Constitu tion, which is the supreme law of the land and the basis for establishing and administering thePeople 's Democratic Repub lic of Ethiopia , and in which : - our soverignty is expressed ,

— the unity ofour country and theequality ofnationalities, based on our right to self-determination, is ensured - basic freedoms and rights are guaranteed and duties respected ,

- a solid foundation for the construction of socialism is laid , and - we are enabled to make our due contribution to world

peace, justice , democracy and social progress.

57

1. 1

ti

P re

tic

1. TE

sta ter

in

3. The

acc

fou

1. The

state 2. The the

narr

work

3. The F the со sively

ment . develo

4. The P the re

PART ONE THE SOCIAL ORDER

Chapter One THE POLITICAL SYSTEM Article 1

1 . The People's Democratic Republic of Ethiopia is a state of the working people founded on the alliance or workers and

peasants and the participation of the intelligentsia , the revolutionary army, artisans and other democratic sec tions of the society.

The People's Democratic Republic ofEthiopia is a sovereign state whose territory comprising the land, air space and territorial waters, including the islands, is indivisible and inviolable. 3 . The People's Democratic Republic of Ethiopia shall, while accomplishing the national democratic revolution , lay the foundation for the construction of socialism . Article 2

1. The People's Democratic Republic of Ethiopia is a unitary state in which all nationalities live in equality . 2.

The People' s Democratic Republic of Ethiopia shall ensure the equality of nationalities, combat chauvinism

and

narrow nationalism , and strengthen the unity of the working people of all nationalities.

3 . ThePeople'sDemocratic Republic of Ethiopia shall ensure the common advancement of the nationalities, by progres

sively eliminating the disparity in their economic develop ment, paying particularattention to those in lower stages of development.

The People 's Democratic Republic of Ethiopia shall ensure the realization of regional autonomy. 59

5.

The People's Democratic Republic of Ethiopia shall ensure the equality , development and respectability of the langu

ages of nationalities . Article 3 1 . In the People's Democratic Republic of Ethiopia power belongs to the working people.

The working people exercise their power through the National Shengo and local shengos they establish by

election. The authority of other organs of state shall derive from these organs of state power.

3 . The working people exercise their power also through referendum . Article 4

1. In the People's Democratic Republic of Ethiopia the organization and functioning of the organs of state is based on the principle of democratic centralism .

All organs of state power, from the lowest to the highest ,

shall be established by election . The organs of state power shall exercise centralism and local initiative. Decisions of higher organs shall be executed by lower organs. Lower organs are accountable to higher organs.

Article 5

Organs of state , mass organizations, other associations, officials thereof and every individual shall observe socialist legality . Article 6

1.

The Workers' Party of Ethiopia , which is guided by

Marxism -Leninism , is a vanguard party dedicated to serve the working people and protect their interests. 60

sure 2.

The Workers' Party of Ethiopia charts the direction for the

angu. development of the country and is the guiding force of the State and the entire society.

3.

All party organs shall observe the Constitution of the People's Democratic Republic of Ethiopia .

ower Article 7

h the

Mass organizations are forums for the participation of the

h by Derive

people in the country's political, economic, social and cultural life. They shall participate in the formulation and implementation of state policy .

ough Article 8 The objective of the development of the Ethiopian political system is to accelerate the process of laying the foundation

the Dased

for the construction of the socialist system by enhancing the participation of the working people in state and key societal activities, by improving the organization and functioning of state organs, by consolidating the woking people's control , by promoting the role of mass organizations and by strengthening the legal basis of the activities of the State and society .

-hest.

ower ns of

ower

ions, ialist

by serve

Chapter Two THE ECONOMIC SYSTEM Article 9 1.

The State shall advance the material and cultural develop ment of the working people, which is the primary objective of economic construction .

2.

The State shall extricate the country from economic backwardness by progressively broadening and strengthen ing socialist relations of production and by accelerating the development of the productive forces through the applica tion of science and technology.

61

3 . The State shall build a highly interdependent and integra

i

ted national economy; it shall strengthen the economic relationship between rural and urban areas as well as between the periphary and the centre . . . .. !

1.

Article 10

:

The state shall ensure that the ecological balance is

maintained and,by ensuring the conservation and develop ment of natural resources, particularly land, water , forest and wildlife , it shall guarantee their utilization for the

benefit of the working people. The state shall ensure that human settlement patterns correspond to the distribution of natural resources in order to create favourable conditions for development.

3 . The state shall encourage the scattered ruralpopulation to form consolidated communities in order to free rural life

from backwardness and to enable the people to attain a . : better social life. Article 11

The state shall guide the economic and social activities of

the country through a central plan . Article 12 In the People 's Democratic Republic of Ethiopia the forms of ownership of themeans of production are socialist, that

is, state and cooperative ownership , private ownership and other forms of ownership as determined by law . Article 13

1. State ownership is public ownership . 2.

.

.

. .

The State shall, through the ownership of key production , distribution and service enterprises, play the leading role in the economy. Natural resources, in particular land, mine 62

rals , water and forest, are state property . The development and utilization of natural resources shall be determined by law .

Article 14 The state shall provide the necessary support and encourage ment for the expansion of the role of cooperative owner ship .

Article 15 Private ownership shall , guided by state policy , carry out activities beneficial to the national economy . The right to transfer private ownership in accordance with the law is guaranteed .

à Article 16 Personal property is protected by law . The right to transfer

of

personal property in accordance with the law is guaran teed .

Article 17

sms that

The state may , where public interest so requires , purchase , requisition by making appropriate payment , or nationalize

and

action ,

role in mine

upon payment of compensation , any property in accord ance with the law .

Article 18 1.

Labour is an honourable source of wealth and well - being of the society . The social standing of any person shall be determined by his work .

63

2.

The state shall progressively ensure the realization of the principle " from each according to his ability to each 9 according to his work .”

201 3.

The state shall see to it that society's dedication to work , know- how and creativity are enhanced .

The disa Chapter Three ter SOCIAL AND CULTURAL POLICY

Tev

Article 19

1.

2.

The state shall ensure the expansion of education and other means for enriching knowledge in order to develop a new

Th cu

culture and lay the foundation for socialism by enhancing citizens' intellectual and physical development as well as

era

their capability for work .

pr

SO

The state and society shall provide the necessary support to enable citizens to participate in physical training and sports.

Article 20 1.

The state and society shall , through the provision of various social services and other forms of assistance , care for the family , as it is the basis of society .

1. 2.

The state and society shall pay special attention to the upgrading of children in order that they grow up as citizens imbued with a scientific outlook , morally , intellectually and physically strong , with love for their country and committed to socialism .

64

2.

Article 21 The state and society shall progressively expand health , pension , insurance and other forms of social security

services in order to improve the well-being of the people. Article 22 The state and society shall provide special care for those disabled in the course of defending the sovereignty and territorial integrity of Ethiopia and safeguarding the revolution , as well as the families of martyrs.

Article 23

The State and society shall ensure that historical and culturalheritages are preserved , thatharmfulpractices are eradicated , that the working people are imbued with socialistmorality and that proletarian culture progressively prevails.

Chapter Four

DEFENCE OF THE COUNTRY, PROTECTION OF THE PEOPLE AND THE REVOLUTION

Article 24

1 . The People'sDemocratic Republic of Ethiopia shalldefend its sovereignty and territorial integrity and safeguard the revolution .

2.

The defence of the country and the revolution is the historic responsibility of the entire working people. 65

Article 25 1. The People's Democratic Republic of Ethiopia shallmain tain a strong defence force .

2 . The defence force of the People's Democratic Republic of Ethiopia is an army of theworking people that stands and struggles for the unity of the country the supremacy of the working people and for peace and socialism .

Article 26

1. The People's Democratic Republic of Ethiopia shall streng then the country's defence capability. The People's Democratic Republic of Ethiopia shall pro mote theworking people's spirit of patriotism and revolu tionary valour, and when necessary, mobilize the entire working people for the defence of the country and the production of the people and the revolution . 3.

The People 's Democratic Republic of Ethiopia shall foster the spirit of socialist patriotism of the youth and implement

the NationalMilitary Service . The People' s Democratic Republic of Ethiopia shall orga nize civil defence to withstand natural and man -made calamities.

Chapter Five FOREIGN POLICY

Article 27 The foreign policy of the People's Democratic Republic of

Ethiopia is based on the principles ofproletarian interna tionalism , peaceful coexistence and non - alignment. Article 28

1. The People's Democratic Republic of Ethiopia , while safeguarding the interests of the country, shall promote 66

relations and cooperation with all states on the basis of equality and mutual benefit. It shall respect the right of

states to live under the social and economic system of their choice.

The People 's Democratic Republic of Ethiopia shall pro mote all round relations and cooperation with socialist states, and strengthen its relations with the international

working classmovement,revolutionary democratic forces, national liberation movements and other democratic and peace- loving forces. 3.

The People's Democratic Republic of Ethiopia shall staun

chly struggle against imperialism ,colonialism ,neo -colonia lism , racism and other forms of oppression and exploita tion .

Article 29

The People's Democratic Republic of Ethiopia shall strive for cooperation among peoples , mutual development and the strengthening of good-neighbourly relationswith adjoi ning states on the basis of respect for the inviolability of national sovereignty and territorial integrity of states, non -interference in their internal affairs, peaceful resolu tion ofconflicts and, in general, theprinciples of non- align ment.

Article 30 The People 's Democratic Republic of Ethiopia shall acti vely participate in international and regionalorganizations

that stand for peace and for the well-being and progress of mankind.

PART TWO CITIZENSHIP , FREEDOMS, RIGHTS AND DUTIES

Chapter Six CITIZENSHIP Article 31

1. Any person with both or one parent of Ethiopian citizen ship is an Ethiopian. 2. Particulars relating to citizenship shall be determined by law .

3. The conditions and procedures for the acquisition of Ethiopian citizenship by citizens of other countries and stateless persons shall be determined by law . Article 32 1.

The state shall protect the rights and interests of Ethiopians abroad .

2. No Ethiopian may be extradited .

Article 33 The People's Democratic Republic of Ethiopia shall grant asylum to foreigners persecuted for their struggle in national liberation and anti-racist movements and for the

cause of peace and democracy. Article 34 1.

Citizens of other countries and stateless persons within the

territory of the People 's Democratic Republic of Ethiopia shall have freedoms, rights , and duties determined by law .

The statemay not extradite a citizen of another country or a stateless person except as stipulated by interntional agree ment.

68

Chapter Seven FUNDAMENTAL FREEDOMS , RIGHTS AND DUTIES OF CITIZENS Article 35 1.

Ethiopians are equal before the law , irrespective of nation ality , sex , religion , occupation , social or other status .

2.

Equality among Ethiopians shall be ensured through equal participation in political , economic , social and cultural affairs.

Article 36

1.

In the People's Democratic Republic of Ethiopia women

2.

and men have equal rights . The State shall provide women with special support ,

3.

particularly in education , training and employment so that they may participate in political , economic , social and cultural affairs on an equal basis with men . The State shall ensure that appropriate measures are progressively taken for women to be provided with health services , suitable working conditions and adequate rest period during pregnancy and maternity .

Article 37 1.

Marriage is based on the consent of a man and a woman who have attained majority. Spouses have equal rights in their family relations . Marriage shall be protected by the State.

2.

Children , whether born in or out of wedlock , have equal rights.

Article 38 1.

Ethiopians have the right to work .

2.

The State shall , based on the development of the national 69

economy, progressively ensure that employment opportuni ties are created and working conditions improved .

Article 39 1.

The right of the working people to rest is guaranteed .

2.

The State shall determine working hours and rest periods and ensure that social services beneficial for the leisure of the working people are progressively expanded . Article 40

1.

Ethiopians have the right to free education .

2.

The State shall progressively ensure compulsory education for school age children and expand schools and vocational institutions of various types and levels .

Article 41 1.

Ethiopians have the freedom to conduct research and engage in creative activities in science, technology and the arts .

2.

The State shall encourage the research and creative activi ties of citizens , and provide special support for research and creative activities that contribute to the improvement of the living standard of the working people and the acceleration of socialist construction .

Article 42 1. 2.

Ethiopians have the right to health care . The State shall provide health services by progressively expanding health institutions .

Article 43 1.

Ethiopians are guaranteed inviolability of the person .

2.

Ethiopians are guaranteed inviolability of the home . No

70

one may enter the home of another against his will , except as prescribed by law . Article 44

1.

No person may be arrested except in flagrante delicto , or by the order of procurator, or by a court decision , or as may be prescribed by law .

2.

Any arrested person shall be produced in court within 48 hours ; however, this period shall not include the time required to reach the nearest court . Article 45

1.

No person criminally accused of violating the law shall be

2.

considered guilty unless it is to so determined by a court . The criminal law does not apply retroactively unless it favours the accused .

3.

Any accused person has the right to defend himself or appoint a defence counsel . Where a person is charged with a serious offence and his inability to appoint a defence

4.

counsel is established , the state shall appoint one for him free of charge , as determined by law . Everyone has the duty to give legal testimony except against himself or as may be prescribed by law ; however , no violence or pressure may be applied to compel a person to testify. Any testimony obtained by violence or pressure shall be null and void .

Article 46 1.

Ethiopians are guaranteed freedom of conscience and

religion . 2.

The exercise of freedom of religion may not be in a manner contrary to the interest of the State and the revolution ,

3.

State and religion are separate . The legal status of religious

public morality or the freedom of other citizens .

institutions shall be determined by law .

71

UI

Article 47

C

1.

Ethiopians are guaranteed freedom of speech , press , as sembly , peaceful demonstration and association .

2.

The State shall provide the necessary material and moral support for the exercise of these freedoms.

Article 48 1.

Ethiopians are guaranteed freedom of movement .

2.

Every Ethiopian has the freedom to change his place of residence within the territory of the People's Democratic Republic of Ethiopia .

Article 49 Ethiopians are guaranteed secrecy of correspondence .

Article 50 1. 2.

Ethiopian have the right to elect and be elected . Every Ethiopian , except the insane and those deprived by law of the right to elect and be elected , has, irrespective of nationality , sex , religion , occupation , social or other status, the right to elect members of the organs of state power on attaining the age of eighteen and to be elected to same on attaining the age of twenty -one . determined by law .

Particulars

shall

be

Article 51 1.

Ethiopians have the right to submit proposals as well as criticism supported by evidence concerning the functioning of state and mass organization

2.

The officials and institutions concerned must examine and respond to the proposals and criticisms submitted and take appropriate action . Taking retaliatory measures against a citizen who submits proposals or criticisms shall be punish able by law .

72

Articles 52

Ethiopians have the right to submit complaints against

ress, as

state organs and mass organizations or officials thereof. Such complaints must be examined and responded to .

moral

Article 53

1.

ce of 2.

Safeguarding the security of the Motherland , the revolu tion and the gains of the working people is a great honour , supreme duty and obligation of every Eihiopian . Treason against the Motherland is the gravest crime

ratic committed against the people , entailing severe punishment . 3.

National military service is the right and duty of every Ethiopian . Its implementation shall be determined by law . Article 54 Ethiopians have the duty to work by respecting their responsibilities and work discipline , caring for property and raising production in their respective fields of endea

py of

vour , recognizing that labour is socially useful and is the basis of human life and that he who works benefits

-,

therefrom .

7 Article 55 1.

Ethiopians have the duty to safeguard and care for socialist

2.

Ethiopians have the duty to participate in state and societal endevours to safeguard , care for, collect and utilize histori

3.

Ethiopians have the duty to protect and conserve nature

property .

cal memorabilia and cultural heritage .

and natural resources , especially to develop forests and to protect and care for soil and water resources .

73

Article 56

Ethiopians have the duty to assist in the effort of ensuring the equality of the sexes and occupations, of strengthening the ties and mutual respect among the working people of the various nationalities, and of enhancing the culture of

collective effort in the building of a socialist system . Article 57 Every Ethiopian has the duty to observe the Constitution and laws of the People' s Democratic Republic of Ethiopia ,

and to uphold the honour and dignity of Ethiopian citizenship .

Article 58 The exercise of freedoms and rights and the discharge of

duties by citizens shall be determined by law . The exercise of freedoms and rights by citizens may be limited by law only in order to protect the interests of the state and society

as well as the freedoms and rights of other individuals. PART THREE STRUCTURE AND FUNCTIONING OF THE STATE

Chapter Eight THE FORM OF THE STATE

Article 59 The People 's Democratic Republic of Ethiopia is a unitary state comprising administrative and autonomous regions. Article 60

1. Administrative regionsare units ofadministration hierarch ically established from the highest to the lowest level. 74

2.

The boundary, level of hierarchy and accountability of " administrative regions shall be determined by law .

1.

Autonomous regions shall have asmany units ofadministr

Article 61 ation as necessary. 2.

The boundary, level of hierarchy and accountability of autonomous regions shall be determined by law .

Chapter Nine THE NATIONAL SHENGO Article 62 The National Shengo is the supreme organ of state power in the People 's Democratic Republic of Ethiopia .

Article 63

The nationalShengo of the People's Democratic Republic of Ethiopia has the power to decide on any national issue.

Without limiting the generality of the foregoing, the National Shengo shall have the following powers and duties: 1. a)

Enact, amend and supervise the observance of the Constitution and Proclamations;

b ) Determine the domestic and foreign policy ;

c) Determine the defence and security policy; d)

Determine the state of peace and war;

e) Adopt the long-term and short-term social and econo mic plans;

f) Adopt the annual budget; g ) Determine the monetary and fiscal policy; of the People 's Democratic Republic of Ethiopia . 75

2 . a ) Establish administrative and autonomousregionsand determine their boundary, level of hierarchy, and accountability;

b ) Enact Proclamations by which they are administered; c)

Determine their sources of revenue.

Establish a)

The Council of State;

b)

The Council ofMinisters,ministries, state committees, commissions and authorities;

c) The Supreme Court; d ) The Office of the Procurator General; e) f)

The National Workers ' Control Committee; and The Office of the Auditor General; of the People 's Democratic Republic of Ethiopia .

4 . Elect a ) The President; b ) The Vice President;

c) The Vice Presidents of the Council of State, the Secretary and members thereof; d ) Upon presentation in accordance with Article 86 sub-article (1) (b ), the PrimeMinister, Deputy Prime

Ministers and other members of the Council of Ministers;

Upon presentation in accordance with Article 86 sub -article (1) ( d ), the President, Vice Presidents and Judges of the Supreme Court, the ProcuratorGeneral, the Chairman of the National Workers' Control Committee and the Auditor General of the People's Democratic Republic of Ethiopia .

5 . Cause referenda to be conducted on major national issues when it deems it necessary .

6 . Ascertain the validity of the election of its members. 76

Article 64 Candidates to the National Shengo shall be nominated by organs of the Workers ' Party of Ethiopia , mass oraniza tions , military units and other bodies so entitled by law .

Article 65 1.

2.

3.

The election of members of the National Shengo shall be universal , equal , direct and by secret ballot . The election of members of the National Shengo shall be based on the size of population . The representation of nationalities in the National Shengo shall be ensured in the electoral process .

Article 66 The electorate has the right to recall a member of the National Shengo in whom it has lost confidence.

Article 67 The National Shengo shall hold one regular session per year . Extraordinary sessions may be called by decision of the Council of State , or by that of the President of the Republic , or when one third of the members so request .

Article 68 1. 2.

The term of the National Shengo shall be five years . General elections for a new Shengo shall be held two months prior to the expiry if the term of the Shengo . Upon the expiry of the term of the outgoing Shengo , the

3.

incumbent Council of State shall convene the new Shengo . As soon as the new Shengo is convened , its first task shall be to elect the members of the organs of state stipulated in Article 63 sub -article 4 of this Constitution .

77

4.

The incumbent Council of State and President shall remain in office until the newly elected Shengo convenes and elects a Council of State and President of the Republic .

Article 69 In the event of war or other emergency the National Shengo may prolong its term until such time as the emergency is terminated .

Article 70 The National Shengo shall establish standing and ad hoc commissions necessary for its activities.

Article 71 The Council of State , the President of the Republic, Commissions of the National Shengo , members of the National Shengo , the Council of Ministers , the Supreme Court , the Procurator General , Shengos of higher administ rative and autonomous regions , and mass organizations through their national organs have the the right to initiate legislation .

Article 72 1.

2.

Two - thirds of the members of the National Shengo shall constitute a quorum .

Any bill or decision of the Shengo shall be deemed adopted when passed by a simple majority of the members present . This is without prejudice to Article 119 of this Constitution .

Article 73 The National Shengo shall hold its sessions in public unless it decides to meet in camera .

78

Article 74

Members of the National Shengo are plenipotentiary deputies of the working people. Article 75 1 . No People 's Deputy shall be arrested or prosecuted without thepermission of the National Shengo or, between

sessions, without that of the Council of State, exceptwhen caught flagrante delicto for a serious offence. 2 . No People 's Deputy may be questioned or prosecuted for opinions expressed at sessions ofthe Shengo and its organs.

Article 76 1. People's Deputies shall follow up the implementation of laws passed and decisions made by state organs. 2.

People's Deputies have the right to address questions to state organs, mass organizations and other institutions, and these are obliged to provide appropriate replies.

Article 77 People's Deputies shall retain their regul k . Conditio ns thatmust be fulfilled to enable them to , erform their duties as deputies shall be determined by law . Article 78

Each People's Deputy has the responsibility of explaining to his electorate laws enacted and decisions adopted by the

National Shengo , to receive their views and to provide appropriate replies to questions addressed to him . 2.

Each People 's Deputy shall submit periodic report on his activities to his electorate .

Article 79 A People's Deputy shallmake the following pledge before assuming his duties:

“ I solemnly pledge to dedicate myself to the freedom and unity of the People 's Democratic Republic of Ethiopia , to be faithful to socialism , to give precedence to the will and interest of the

working people, and to strive for the implementati on of this Constitution and other laws. ” Article 80 Articles of this Constitution relating to the working procedures of the National Shengo , as well as the nomina tion , election , accountability, privileges, duties and recall

of People's Deputies shall apply mutatis mutandis to Shengos established and Deputies elected at all levels.

Chapter Ten

THE COUNCIL OF STATE Article 81

1. The Council of State, estabilished in accordance with Article 63 sub -article 3 (a ) of this Constitution , is an organ

of state power functioning as a standing body of the National Shengo .

2 . The Council of State shall have a President, Vice Presid ents , a Secretary and members.

The President of the People 's Democratic Republic of 4.

Ethiopia is the President of the Council of State. The Vice President of the People ' s Democratic Republic of

Ethiopia is Vice President of the Council of State. 8o.

Article 82 The Council of State shall have the following powers and duties :

a)

1.

b) c)

Ensure the implementation of the Constitution and other laws ; Interpret the Constitution and other laws ;

Revoke regulations and directives issued by state organs accountable to the National Shengo , where these are contrary to laws enacted by the National Shengo , the Council of State and the President of the Republic ;

d) e) f)

2.

Grant citizenship ; Grant political asylum ;

h)

Award medals, orders and prizes.

a)

Announce the date of election for the National Shengo and regional shengos; Call regular and extra -ordinary sessions of the Nation al Shengo ;

b )

c)

3.

Ratify and denounce international treaties; Grant amnesty ;

Coordinate the work of the standing and ad hoc commissions of the National Shengo ;

d)

Establish the Defence Council ;

e)

Oversee the discharge of responsibilities by the Council of Ministers, the Supreme Court, the Procurator General , the National Workers' Control Committee and the Auditor General;

f)

Perform other duties assigned to it by the National Shengo ;

g)

Submit reports on its activities to the National Shengo .

The Council of State may issue Decrees where legislation is required to implement the powers and duties entrusted to it in sub-article 1 and 2 of this Article .

81

Article 83 1 . Without prejudice to article 119 of this Constitution , the

Council of State may, between sessions of the National Shengo, issue Special Decrees when necessary. 2 . When compelling circumstances arise between sessions of

the NationalShengo, the Council of State may proclaim a state of emergency , war, martial law , mobilization or peace .

3. SpecialDecrees issued in accordance with sub -article 1 and 2 of this Article must be submitted to and approved by the National Shengo at its next session. Chapter Eleven THE PRESIDENT OF THE REPUBLIC ' , .

Article 84 TL 1.

The President of the People 's Democratic Republic of Ethiopia shall be elected by the National Shengo in accordance with Article 63 sub -article 4 (a ) of this Constitu

tion , and shall be accountable to the National Shengo. 2.

The term

of the President of the People 's Democratic

Republic of Ethiopia shall be the same as that of the National Shengo.

Article 85 The President of the People's Democratic Republic of Ethiopia: 1. Is the Head of State ;

2. Represents the Republic at home and abroad ; 3. Is the Commander- in -Chief of the Armed Forces. Article 86

The President of the People 's Democratic Republic of Ethiopia shall, in accordance with this Constitution and

other laws , exercise the following powers and duties : 1.

a)

Ensure the implementation of the domestic and foreign

b)

policy of the country ; Present to the National Shengo for election , the Prime Minister, and through him , Deputy Prime Ministers and other members of the Council of Ministers ; Ensure that the Council of Ministers discharges its responsibilities ; and preside over the Council as necess

ary ; d)

Present to the National Shengo for election , the President , Vice Presidents and Judges of the Supreme Court, the Procurator General , the Chairman of the National Workers ' Control Committee and the Audit

or General ; e)

Ensure that the Supreme Court , the Office of the Procurator General , the National Workers ' Control Committee and the Office of the Auditor General discharge their responsibilities .

2.

a)

Conclude international treaties

b)

Establish diplomatic missions and appoint diplomatic representatives ;

c)

Receive letters of credence and

1

recall of foreign

diplomatic representatives . 3.

4.

a)

Appoint members of the Defence Council and preside over its meetings ;

b)

Confer high state civil and military ranks ;

c) d)

Announce the appointment of high state officials; Grant pardon .

The President of the Republic may issue Presidential Decrees where legislation is required to implement the powers and duties entrusted to him in this Article .

5.

a)

Promulgate in the Negarit Gazeta laws enacted by the National Shengo , the Council of State and the Preside

83

i

nt of the Republic ;

b ) Perform other duties assigned to him by the National Shengo; c) Submit reports on his activities to the National Shengo . Article 87

1. When compelling circumstances arise between sessions of theNationalShengo , thePresident of the People's Democr

atic Republic of Ethiopia shall: a ) Appoint and dismiss the Prime Minister and upon

presentation by him , Deputy Prime Ministers and other members of the Council;

b ) Appoint and dismiss the President, Vice Presidents

and Judges of the Supreme Court, the Procurator General, the Chairman of the National Workers ' Control Committee and the Auditor General. 2 . Decisions taken in accordance with sub -article 1 of this Article shall be issued in Special Presidential Decrees and must be submitted to and approved by the National Shengo at its next session .

Article 88 The President of the People 's Democratic Republic of Ethiopia , prior to assuming his duties, shall make the

following pledge before the National Shengo: “ Upon assuming this historic responsibility before this

Shengo and the Ethiopian people, I pledge to resolutely defend the sovereignty, freedom and unity of Ethiopia ; to faithfully and indefatigably strive for the construction of

socialism , for the promotion of the wellbeing, will and interest of the working people and for the realization of the equality of nationalities; to honour this Constitution and other laws of the country; and to work always with

dedication for the honour, progress and prosperity of

Ethiopia ."

Chapter Twelve THE COUNCIL OF MINISTERS Article 89 1.

The Council of Ministers, that is , the Government , is the highest executive and administrative organ of the People's Democratic Republic of Ethiopia .

2.

The

Council of Ministers , is composed of the Prime Minister, Deputy Prime Ministers , Ministers and other members as determined by law . Article 90

1.

Members of the Council of Ministers shall be elected by the National Shengo in accordance with Article 63 sub -article 4

(d ) and Article 86 sub-article 1 ( b) of this Constitution . 2.

The term of the Council of Ministers shall be the same as

3.

that of the National Shengo . The incumbent Council of Ministers shall remain in office until a new Council of Ministers is elected . The Council of Ministers is accountable to the National Shengo . Between sessions of the Shengo , it shall be accountable to the Council of State and to the President of the Republic .

Article 91 The council of Ministers shall have a Standing Committee consisting of the Prime Minister , Deputy Prime Ministers and other members as determined by law .

Article 92 The Council of Ministers shall have the following powers and duties : 1. Ensure the implementation of laws enacted and decisions made by the National Shengo , the Council of State and the

85

President of the directives ;

Republic and issue regulations and

2. Direct and coordinate the activities of ministries , state committees , commissions and other state administrative organs directly accountable to it ; 3. Supervise the work of the executive committees of the Shengos of administrative and autonomous regions ; 4. Revoke decisions of organs indicated in sub -articles 2 and 3 of this article when found contrary to law , and give directives for their rectification as necessary ;

5. Prepare social and economic plans, submit these to the National Shengo and ensure their implementation when approved ;

6. Prepare the annual budget , submit it to the National Shengo and ensure its implementation when approved ;

7. Ensure the implementation of the monetary and fiscal policy ; 8. Submit proposals regarding the foreign relations of the Republic to the National Shengo , the Council of State and the President ofthe Republic ; and ensure their implementat ion when approved ;

9. Organize and direct state arbitration ; 10. Take necessary legal measures to safeguard and ensure the interests of the country , the well -being of the people and the rights of citizens ;

11. Ensure respect for law and order; 12. Perform other duties assigned to it by the National Shengo , the Council of State and the President of the Republic ; 13.

Submit periodic reports on its activities to the National Shengo and between sessions , to the Council of State and to the President of the Republic .

86

Article 93 The Prime Minister shall have the following powers and

duties : 1.

Preside over the Council of Ministers , and direct and coordinate its acitivities ;

2.

Represent the Council of Ministers ;

3.

Ensure the implementation of regulations and decisions issued by the Council of Ministers ; Present to the President of the Republic for election , in

4.

accordance with Article 86 sub - aricle 1 ( b ) , Deputy Prime Ministers and other members of the Council of Ministers ; Perform other duties assigned to him by the Council of State and the President of the Republic ;

5.

Article 94 Members of the Council of Ministers have collective responsibility for measures taken collectively and individu al responsibility for measures taken individually .

Chapter Thirteen

ORGANS OF POWER AND ADMINISTRATION OF ADMINISTRATIVE AND AUTONOMOUS REGIONS

Article 95

The highest organ of state power of an administrative or autonomous region is the Shengo of the region .

Article 96 1. 2.

The term of regional Shengos shall be determined by law . The time Shengos hold their sessions shall be determined by

law .

87

Article 97 A Shengo of an administrative or autonomous region shall have the following powers and duties : 1.

Ensure the implementation oflaws,decisions and directives of the state ;

2.

Issue directives to lower shengos , coordinate and supervise their work ;

3.

Determine social and economic plans and the budget of the region and implement them when approved by the Nation

al Shengo ; 4. 5. 6.

Issue directives regarding activities within its jurisdiction ; Elect Judges of the regional court ; Elect the Chairman of the Workers ' Control Committee of the region ;

7.

Elect an Executive Committee from among its members,

8.

Establish standing and ad hoc commissions; Submit reports regarding activities of the region to the next higher Shengo .

and supervise its work ;

9.

Article 98 The Executive Committee of the Shengo of an administra tive or autonomous region shall : 1.

2.

Take all necessary measures to ensure the implementation of laws, decisions and directives of higher organs; Follow up the activities undertaken by higher state organs

in the region ; Direct, coordinate and supervise the work of executive committees of lower shengos ; 4.

Direct, coordinate and supervise the work of administra

5.

tive , economic , social and cultural organizations within the jurisdiction of the region ; Prepare the social and economic plans and the budget of the region, and implement them when approved ;

88

6 . Perform other duties assigned to it by higher organs; 7 . Submit periodic reports to the Shengo of the region and to

the higher executive organ . Article 99 Without prejudice to Article 97 of this Constitution, the special powers and duties that Shengos of autonomous regions may assume, shall be determined by the National Shengo .

Chapter Fourteen THE JUDICIARY

Article 100

1 . In the People's Democratic Republic of Ethiopia judicial authority shallbe vested only in one SupremeCourt,courts of administrative and autonomous regions, and other courts established by law .

2. Courts of the People's Democratic Republic of Ethiopia shall safeguard the legally guaranteed rights, interests and freedomsof the state ,mass orgnizations, other associations and individuals.

Article 101 1. Judges of the Supreme Court shall be elected by the

National Shengo , and those of regional courts shall be elected by their respective regional shengos.

The term of judges shall be the same as that of the Shengo 3. 4.

that elected them . A Shengo may recall judges elected by it. The nomination, election and administration of judges

shall be determined by law . 89

Article 102 1. In the People's Democratic Republic of Ethiopia the highest judicial organ is the Supreme Court.

2 . The Supreme Court is vested with the authority to super vise the judicial functions of all courts in the country .

Article 103 People's assessors, elected from among the people , shall adjudicate in courts. Particulars shall be determined by law .

Article 104 Judges and people's assessors shall exercise their judicial

function in complete independence; they shall be guided by no other authority than that of the law .

Article 105 Courts shall provide interpretation service to any party who does not understand the language in which they

conduct the judicial proceeding . Article 106

All cases shall be heard in public except where in camera hearing may be justified for reasons specified by law . Article 107 Courts shall submit periodic reports on their activities to the shengos that elected them .

90

Chapter Fifteen THE PROCURACY

Article 108 1.

The Procuracy shall ensure the observance and uniform application of the law by all organs of state, mass organizations, other associations , officials thereof and any individual .

2.

The Procuracy shall be headed by the Procurator General . Article 109

1.

The Procurator General shall be elected by the National Shengo , and shall be accountable to it . Between sessions of the Shengo , he shall be accountable to the Council of State and the President of the Republic.

2.

The term of the Procurator General shall be the same as that of the National Shengo .

Article 110 Procurators at all levels shall be appointed by the Procurat or General , and they shall be accountable to him .

Article 111 In the discharge of their duties, procurators shall be subordinate to the Procurator General , and not to local state organs .

Article 112 The organization , functioning and administration of the Procuracy shall be determined by law .

91

PART FOUR GENERAL PROVISIONS

Chapter Sixteen FLAG , EMBLEM , NATIONAL ANTHEM ,

LANGUAGE AND CAPITAL CITY Article 113

The flag of the People 's Democratic Republic of Ethiopia is of rectangular shape with the colours: green above,

yellow in the middle and red below . Particulars shall be determined by law .

Article 114

The emblem

of the People's Democratic Republic of

Ethiopia shall be determined by law .

Article 115 The People 's Democratic Republic of Ethiopia shall have a national anthem . Particulars shall be determined by law . Article 116

Withoutprejudice to Article 2 sub - article 5 ofthis Constitu

tion , in the People's Democratic Republic of Ethiopia the working language of the State shall be Amharic . Article 117 The capital city of the People 's Democratic Republic of

Ethiopia is Addis Ababa . 92

Chapter Seventeen LEGAL FORCE AND AMENDMENT

OF THE CONSTITUTION Article 118

The Constitution of the People 's Democratic Republic of Ethiopia is the supreme law of the land. Any law or decision

contrary to this constitution shall have no effect. Article 119

The Constitution of the People's Democratic Republic of Ethiopia may be amended only by a three fourth majority decision of the members of the National Shengo .

93



:4974.80 bautet *******

etsiatsisal